Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ቃለህይወት ያሰማልን በርቱልኝ የተዋህዶ ልጆች
Aklilu bless bro..u are wise man
በርቱ ወንድሞቸ ህዝብን አድኑ አንቁ አቡና አክሊልዬ 😍😍
“እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።” - 2ኛ ቆሮ 5፥19
ከራሱ ጋር እኮ ነው ያስታረቀን ልጁ አስታራቂ ብቻውን አልነበረም ታራቂ እንጂ
ከእራሱ ጋር ነው ያስታረቀን ።እግዚአብሔር ይመስገን
Aklil berta ...... Lmn gin bemedrek endene mihretab atastemirm
ቃልህይወትን.ያሰማልን.እጅግ.የእግዚአብሔር .ካል.በጣም.ተሚሬበታለው.በማቀው.ላይ.ይጨመርልኛል.እጅግ.አስገራሚ.ክርክር.ነው
ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር ከናንተ ጋ ይሁን
ቃለ ህይወት ያስማልን የእኔ እንቁወች እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛላችሁ
ካየኋቸው ፕሮቴስታንት ወንድሞች ጎበዟ ይቺ ናት፡፡ በእውነት እግዚአብሄር እውቀትን ይጨምርልሽ፡፡ ለመረዳት ቅርብ ናት፡፡ ደግሞም አንብባለች፡፡በቅርብ ወደ ቤቷ ትመለሳለች፡፡
ቃለ ሕወትን ያሰማን በውይይቱ ላይ ብዙ ተምሬበታለሁ ራእይ 14¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹² የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግሥታቸው በዚህ ነው።¹³ ከሰማይም፦ ከእንግዲህ ወዲህ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው። መንፈስ፦ አዎን፥ ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል ብለህ ጻፍ የሚል ድምፅ ሰማሁ።
በርቱ ወንድሜ እግዚአብሔር ይባርካችሁ🙏🙏
Aklil wendemachn bertaln....kalehiwot yasemalen
Thank you 🙏 for sharing! በጣም ጥሩ ውይይት ነው እናመሰገናለን- አክሊል ጥሩ ነው ያለከው በርታ እግዚአብሔር አብዝቶ እውቀትን ይጨምርልን:: ስልካችውን አስቀምጡልን እኛም እንድንሳተፍ::🟢በኢየሱስ ስም ድርቅና ብል ዝም::🟢አይ ጼንጤ!! ቀስ እያለች ጥያቅውን ታሻሽላለች ሁሉም እንደዚ ናቸው አንድን ስንመልስ እሱን ላለመቀበል ትንሽ የጥያቄውን version ይሻሸሎታል ሁሉም አንድ ናቸው::
ውይ አክሊል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ🙏🙏🙏
በእውነት ትጂ የእግዚአብሔር መንፈስ ይረዳሻል ጸልይም...
Tebarekulgn aklililye😍teteki alen anasibim ketayu mihret ab......😘
Tigye gobez nesh gin mekerakerun titesh besom ena tselot amilakin lemigni wede ewinetegnaw menged endimelisish miknyatum yihe zelalemawi hiwotin new miyasataw .amilak yelibona ayinishin yabiralish amennn...
እግዚአብሔር ያበርታቹ የተዋህዶ ልጆች
በጣም ደስ የሚል ውይይት ነበር ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ አክሊልዬ 💞💞💞
መልስ ለሌላች ይብላኝላችሁ ኦርቶደክስ ግን መልስ አላት።
Aklil mert sew fetari tsegawun yabzaleh
የሚማልድ ነው እንጂ እሚያማልድ አይልም በደንብ አንብቡት
Endezama khone kbr lsmu aterar ygbawna egziabhere mnfeskidusm amalaj ylwal so esum ymaldal? Metsehafkidus bkum afetat ayfetam
@@simonpresents6487 መጽሐፍ ቅዱስ ያለውን እንጂ እኔ ፈትቼ አደለም ደግሞ በፍጹም ልቡ ላነበበ ተርጓማ አያስፈልገውም ወንጌል የኦሪት ልጅ ስለሆነ ኦሪት የገባው ወንጌል ይገበዋል ኦሪትን አሮጌ ወይም ብሉይ ብሎ የናቀ ሰዎች የተፈላሰፉበትን ብቻ ሳያላምጥ ይውጠዋል ይኸን ያልኩበት ምክንያት እሚማልድ እና እሚያማልድ የሰማይና የምድር ልዩነት ስላለው ነው
ትክክል
@@simonpresents6487 እንዴት ብሎ አይሆንም ይልቁን ቄስ ያማልዳል አወ
ቃለ ህይወትን ያስማልን ወንድሞች
Kalehywet yasemaln
Tebareku
በርቱ ወንድሜ እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!!
Thanks Aklil !
Yelem bilek neberiko gin sile enrsu liyamalid zewotir behiywot yinoral kale aleke abate lijitun gin betam adenekuat lilawun lemin atabiraram miljawun bicha new wode lela woside tabirarale enate zemenish yibarek mechem aymelisewum akalew
Tg ክርስትና ተነሳች በሉኝ 🙏እራሷ እኮ እያነበበች መልሷን እየመለሰች ነው😂😂😂
Kale hiwoten yasemalen aklil tsegawn yabzaleh ....ejegun atgabi Mel's nw
Kale hewot yasamalen
እሕቴየሰጠሽው መልስ በጣም ጥሩነው ፍችየሌለዉን ሊላፍች እየሰጡ በዚዙርያ ተመሳሳይ ስልጠና ወስደው የክርስቶስን ወጌል እያጣመሙ ነው ሁሉም የሚነሳው በክርስቶስ ላይነው ከሰማኝ ይሰው ይሕን እላለሁ እየሱስ ስጋ የመልበሱ አላማ ለሰውልጅ ቢዛሆኖ በቤዛነቱ በፈሰሰው ደም የሐጥያት ስሬት በግሞም ምልጃ አድርጋል ለዚሕም ከአቤል ይልቅ ወደሜሻል ወደሜናገር ደርሳችሐል ይል እዚጋ የአቤል ደምየ የየሱስ ደምይናገራል ይለናል የአቤል ደም ስለፍርድ የየሱስ ስለምሕረት
በርቱ 🤲❤
አክሊል ባራታ 💞💞💞💞😘😘😘
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሞቻችን የበለጠ ይግለፅላችሁ
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድሜ ተባረክ ተባረክ ተባረክ
🥰🥰🥰🥰🥰🥰
qala hiwotn yasmale wondmechn egzieabher basgaw yeteakile
Chewa tkrkare nshe Lememare zgiju nche Bdnbe Asrduat
እኔ ደግሞ ሊደርሳት ከቻለ ለቲጂ ጥያቄ አለኝ በማቲዎስ ወንጌል ላይ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሀዋርያቱን እንዲያስተምሩ ወደ አንድ ከተማ ሲልካቸው ትምህርታችሁን ባይቀበሉ ከእግራችሁ ላይ የረገጣችሁትን አፈሩን አራግፉ እና ውጡ አላቸው አፈሩ ምን እንዳይ ፈጥር ነው በተጨማሪ ጌታችንን ሰዎች መጥተው ቸር መምህር ሆይ ሲሉት ስለምን ቸር ትሉኛላችሁ ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር የለም አለ እና በአንቺ ቃልን የመልቀም አካሄድ ጌታችን ቸር አይደለም ልትዪ ነው ወይስ ለዚ ሲሆን ልትተረጉሚልን ነው ለዚ ትርጉም ከተጠቀምሽ ደግሞ ለሌላውም መተርጎምን መከልከል የለብሽም ሌላው ጌታችን በምድር ሲመላለስ ቀሚሴን ነክታችሁ መዳን ትችላላችሁ ብሎ አላስተማረም ሴቲቱ ግን ኢየሱስ እንዲህ ያለው የቱጋነው ብላ መዳኗን አላዘገየችም ልብሱን ብነካ እድናለሁ ብላ አሰበች ጌታችንም እንዳቺና እንደመሰሎችሽ ያላልኩትን ያላስተማርኩትን አላላትም እምነትሽ አድኖሻል አላት እንዲሁም መፅሀፈ ኢዮብ ላይ የእግዚአብሔር ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ ሰይጣንም ደግሞ ከእነርሱ ጋር መጣ ይላል የእግዚአብሄር ልጆች በፊቱ እንደሚቆሙ ይነግረናል እያመሰገኑነው እንዳትዪኝ ብቻ ምክንያቱም ከእለታት በአንዱ ቀን ይለናል በዛላይ ካልነበሩበት መጡ ይላል ያው ምስጋና አይቋረጥምእና ታዲያ እነዚ የእግዚአብሔር ልጆች ለምን ቆሙ? ሲቀጥል የወደቀው መላእክም አብሮ ቆመ እና አምላካችን እግዚአብሔር በጥሞና ያናግረው ነበር ለዛውም የኢዮብን ሂወት ለመበጥበጥ ሊጠይቅ አስገራሚው ነገር ደግሞ ፈቀደለት እና በዚህ ቦታ ቅዱስ ገብርኤልን አስገብተሽ ስለ እኔ ሂወት ለማቃናት ወደዘላለም ህይወት ለመመለስ ሰይጣን ደጋግሞ እየሞከረ እንደተመላለሰ ቅዱስ ሚካኤል ስለአንቺ እየተመላለሰ ቢጠይቅ እግዚአብሔር ለሰይጣን በኢዮብ ህይወት ላይ እንደፈቀደ ቢፈቅድ እና ህይወትሽን መለአኩ በረድኤቱ አስተካክሎ ለእግዚአብሔር መንስት የታጨሽ እንድትሆኚ ቢቀይርልሽ እና ሰይጣን አምላክ ፊት መጥቶ አፉን ሞልቶ ምድርን ዞርኳት እንዳለ ቅዱስ ሩፋኤልም ይህንኑ ቢል እግዚአብሔር ለሰይጣን የመለሰውን አይተሽ ለቅዱሳን መላዕክት በእያንዳንዳችን ህይወት ላይ በድክመታችን ቅረ መሰኘቱን በጥንካሬአችን መደሰቱን አይነግራቸውምን እነሱስ በወንጌል ላይ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስትስ እንዳስተማረው የወይን እርሻው ባለቤት በቃ ይቆረጥ ብሎ መወሰኑን ለአገልጋዩ ለጠባቀመው ሲነግረው ወይም ሲያዘው የወይን ቦታ ጠባቂው ግን እባክህ ይህ አመት ተወው እኔ ልንከባከበው እንዳለ እና እንደፈቀደለት መዳናችንን የሚወድ አምላካችን ቅዱሳን መላእክቱ እኔ የደከምኩት የጎደለኝ ነገር ቢኖር እንደሆነ ችግሬን ጠቅሰው ቢጠይቁት ለሰይጣን እነሆ ስጋውን እና አጥንቱን ሰጠሁህ ነፍሱን ግን እንዳትነካ እንዳለ እነሆ ነፍሷን ሰጠኋችሁ እንግዲ ወደዘላለም ህይወት መልሷት መዳኗን እወዳለሁ የሚል አምላካችን ታዲያ ለቅዱሳን መላእክቱ ሲሆን ለምን ቅሬታ ለሰይጣን የአንድን ሰው ህይወት ለመዘበራረቅ ከእግዚአብሔር ፊት መቅረቡ በራሱአንድ ነር እግዚአብሔር ለሱ መልስ መስጠቱ ሁለተኛ ነገር በዛላይ ፈቃድ መስጠቱ ሌላ ነገር እና የቅዱሳን መላእክቱን በኛ ህይወት ላይ እንደዚህ አይነት ተፅኖ ይፈጥራሉ ብሎ ለማመን ሰይጣን መሆን አለባቸው ቲጂ እንድታሰምሪልኝ የምፈልገው ጥያቄዎቼ በሙሉ የአንዲት ተራ ምእመን መሆኑን ነው እና ፈቃድሽ ከሆነ ስትመልሺልኝ እንደ ምዕመን እያየሽ
በርታ
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ ፀጋውን ያብዛልህ ።እኔ ምን እነደሚጋርዳቸው ነው የሚገርመኝ ድርቅ ያለ ክርክር።
መናፍቃን በጣም ይረበሻሉ አንብቦውም ወደ ትንተና ይሄዳሉ መረዳትም አይፈልጉም ያላቾው አማራጭ ወደ አዳራሽ መሮጥ ኖው ወ/ማቴ 8፥4 ንስሕ እንዳይገቡ መጥፋት ኖው ከቤቴክርስትያን እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቾው ቃለ ሂወት ያሰማልን ወንድም ትንሽ ዘግይታቹ ኖው ቡዙዎች ጎርፈዋል ወደ ምንፍቅና
ከቲክቶክ አበሳ በርታ
ሰላም ላሁላቺን yihuni
አክሊል ክርስትና ስምህን ብትለጥፍልን እና ወንድሞች እና እህቶች በጸሎት ብያስቡስ...
Kalahiwot yesemalen wendemachen tsegawn chemero yedelek
ከማን ያማልድሽ እሱ እሱ ጌታ ፈጣሪ ከሆነ እዴት ነዉ የሚስቡት
በ
እረ የሚገርም ነዉ ከአቤል ደሞ እኒዝ ሰዎች ልብ እዉሮች ናቸው ደሙ ጮህ ስል ያልገባቸዉ ወንጌልን መቼም አልገባቸዉም
Eyesus hiwotem , mendem ,iwontem nege belwolae a Yale hiwote menore yelem yiwonte setonale, Yale menged mehed yalem iyesus serotlenal sewoche menged serotserotle ke sera hiwote wed imente indngeba, iwonte eyesus nw because eyesus saymeta manem alastarkenm lemn gen. Iwonte kenberate ke eyesus memetelate befet amlage alnberchem ke eyesus memtate gar indateluge eysus iyale maryayme amalage tebalche lemage sera weyem iwonte anberatem igzyabeher iwonte yezo meto asdengetate heee eysus amalage nw
እግዚ/ር ሰዎችን ከራሱ ጋር ያስታረቀው በክርስቶስ ስለሚል አብን አማላጅ አያደርገውም ምክንያቱም አብ ዓለሙን ከራሱ ያስታረቀው በክርስቶስ ነው እያለን ነው ሮሜ 8 : 34 ደግሞ የሚያጸድ እግዚ/ር ነው የሚኮንንስ(የሚፈርድስ) ማነው ብሎ ይጠይቅና ክርስቶስ አይኮንነንም(አይፈርድብንም) ይልቁኑ ስለ እኛ ይማልዳል እንጂ ነው የሚለው ወንድማችን ሮሜ 8 : 1 ላይ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉ አሁን ኩነኔ(ፍርድ) የለባቸውም ይል አይደል ስለዚህ ጳውሎስ ክርስቶስ የሚኮንን ሳይሆን የሚማልድ መሆኑን ነው የሚያረጋግጥልንጨ ዮሐንስ አፍወርቅም አንድ አስታራቂ አለ ብሎል አል እሱን ሳትረሳ ፍታው
ክክክ ክክክ ሀይ ጼንጤ ኢየሱስ እኔ የምሚን የዘላለም ህይወት አለ እያለ እናንተን ኢየሱስ ያመኑ ቅዱሳን ና የኢየሱስ እናት ማርያም የዘላለም ህይወት የላችሁም ብላችሁ እንደ አማላጅ አይደሉም ስቅጠል መሐፀፍ ቅዱስ ሞት ሚሎ ሀአጢት ነዉ ።እንጂ የስጋ አይደለም ጼንጤዎችሁለት ቅዱስ ዳዊት የቅዱሳን ሞት በእግዚአብሔር ፊት ክብር ነዉ ይላል ማርያም ሞትች ሚል የእግዚአብሔር ቃለ ላይ የለም ።
ግሩፕ ምድነው
@ApostolicDiscussion ና ቴሌግራም ላይ
@@tekeltube5210 aki please see this teaching.thank u
@@tekeltube5210 czcams.com/video/U34rgDFZcmI/video.html
መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ሆኖ ይማልዳል። የእግዚአብሔር ፀጋ በእኛ ውስጥ ሆኖ የልመና ሀይል እና እውቀት ስሜት ይሆነናል። መንፈስቅዱስ በውስጣችን ሆኖ "አባ አባት ሆይ" እያለ ይጮሀል። (ገላ4:6)
መጽሐፍ ቅዱስ በህይወት እያሉ አማላጅ ናቸውአሁን አይማልዱ ሚሉ የጌታ ቃለ የለምመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የቅዱሳን ምልጃ የተፀፎ ለእኛ ትምህርት እንደሆነ እንጂ አሁን አይማልዲ ሚል ቃል የለም ።ምክንያቱም እግዚአብሔር በቃሉ ስማይና ምድር ያልፋሉ ቃለ ግን አይልፍ አለስለዚህ የመልፍ ቃለ ላይ የቅዱሳን ምልጃ ከተፀፈ አሁን አይማልዱ ሚሉ የጌታ ቃለ የሚሻሩ የአገንንት አገልጋይ ናቸው ።
Sijemer arstu erasu lik adelem eyesus erasu fetari kehone keman gar new miyastarken kerasu gar new ??? weyis ke እግዚአብሔር gar new .......የውነት አልገባኝ ብቻ ጌታ አልገለፀልህም እንዳትሉኝ አደራ
ስራ ፍቶች ናችሁ ዝም ብላችሁ ቃሉን አንቢቢ
ar sewoch ezi group lay endet new mekelakel michalew
Telegram link lelaklh
@@tameratbelay3906 eshi
@Apostolic-answer
ኦንሊ ጂሰስ ጴንጤ መሆናቸውን አታውቅም እንዴ😄ምስኪን
😄😄😄😄😄እኔም ልለው ነበር ።
ኦንሊ ጂሰስ ከየትኛውም ቤተክርስቲያን ጋር አስተምህሮቷ አይመሳሰልም ።
@@ethiopiaspy1816 yaw yeprotestant denomination nachew. Slezih biyans sola scriptura yamesaslachewal. Mileyubet ngr binorm ke Pentecostals
@@ethiopiaspy1816 የኦንሊ ጂሰስ ቤትክርስትያን መስራቹ ማን መቼ ነው የተመሰረተው
ወንድማችን ሲጀመር አቀረበና አማለደ አንድ ሊሆን አይችልም በተጨማሪ የራዕይ መጸሐፍ ስነ አፈታት ቀላል አይመስለኝም ምክንያቱም የአጻጻፍ ዘይቤው ከሌሎቹ የተለየና አቦቀለምሲስ በመሆኑ በወቅቱ ለነበሩ ሰዎች ነው ግልጽ የሚሆነው ስለዚህ ስነ አፈታቱን ካልተረዳን ባናነሳው ይሻላል ብዬ አስባለሁ በተጨማሪ ስዕላዊ አገላለጽ እንዴት ነው የሚፈታው የሚለውንም ሥነ አፈታት ጠይቅ ምክንያቱም መጸሐፍ እርስ በርሱ ስለማይጋጭ ወንድሜ አፈር(ሙታን)አያመሰገኑህም ስለሚል መጸሐፍ
ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ግን ፈታዋለች በመንፈስቅዱስ እርዳታ እግዚአብሔር ይመስገን🙏🙏
ቲጂ በስላለች ፣ የሰማችውን ሁሉ አመንዥካ ስታበቃ ይገባታል።ግን ቅነነት አላት **አውቃለች ፣ መጥታለች።
Protestant It is Christian
No they Protest Christians
ይህ ልጅ ግን ዝም ብለው መለፍለፍ እንጅ ለሌላው እንኳን እድል አይሰጥም። በሆነ ቦታ ላይ ቃል ሲነገረውና መልስ ሲያጣ ቆይ ቆይ እያለ በማምታታት ርዕስ ይቀይራል
😂😂😂😂
Werkayew tadya lemin atmlsem esuma orthodox tewahdo lehulum mels alat oke
@@rozaloverozalove3770 የላትሞ!! ቢኖራትም የሚጠቅሱት ከመፅሀፍቅዱስ አይደለም ።ከድላት ወይም ከድርሳናት እነዚህ ደግሞ አይደለም መልስ ሊሆን እርስ በራሳቸው የሚመታቱና የሚጣረሱ ማንም በየጫካው የደረሳቸው ናቸው
@@workayehutanetse7883 😂😂😂😂😂አረ ተው መልስ እየሰጠን እየተወያየን ያለው ከመፅሐፍ ቅዱስ እንጂ ከገድላት አደለም ነገር ግን በድርሳናትና ቀገድላት ዙሪያም መወያየት ይቻላል
@@workayehutanetse7883 enante wedefit adis kidann kdachu ye Rome sewoch yemilewn bcha tteksalachu
Ere bro atekedeed astewel
መፅሀፍ ቅዱስ ስለማሪያም አማላጅነት አንድም ቦታ አይናገርም። ስለ ክርስቶስ እንጅ
ቅዱሳን ያማልዳሉ የሚል አይታያችሁም❓
kedusan yamaldalu yrmil ale esun endematkdu amnalew mareyam demo kensu hulu belay nat
@@tameratbelay3906 ለማሪያም ያልሰገደ ተለይቶ ይጥፋ የሚል አለ ። አምላክም ያደርጋታል። ይህንን የሚለው ግን መፅሀፍ ቅዱስ አይደለም።
@@workayehutanetse7883 እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክ አይደለችም አምላክ አንድ እግዚአብሔር ነው ከፈጣሪ በታች ከፍጥረታት ሁሉ በላይ የሆነች ቅድስት ናት ማለትም ከፍጥረታት(ከቅዱሳንም ጨምሮ) በላይ የሆነች ቅድስት ናት so መጽሐፍ ቅዱስ ቅዱሳን አማላጅ ናቸው እምለው ላይ እመቤታችንንም ያጠቃልላል እንጂ እሷ አምላክ አይደለችም ይቅር ይበላችሁ ለምንድን ነው እንዲህ ግን ጠማማ እምትሆኚው/እምትሆኑት
@@ruthsolomon6885 ይኸውልሽ እህቴ በአፋችሁ እንዲህ ትላላችሁ በተግባራችሁና በመፅሀፍቶቻቸው የተፃፈው ግን ከአምላክ እኩል ነው። ምናልባት የምንባብ ሁኔታሽን አላውቅም እንጅ የኪዳነምህረት ዚቅ የሚባል መፅሀፍ ታውቂ እንደሆን አላውቅም እዚያ ላይ ማሪያም ሰማያትን በአበቦች አስጊጣለች ይላል ምን ትያለሽ? ለእግዚአብሄር ስለት እንሳላለን አምላክ ስለሆነ ለማሪያም ስለት ይገባል። ለእግዚአብሄር ይዘመራል ለማሪያም ይዘመራል። እግዚአብሄር ምህረት ያድርግልህ እንላለን ሰውን ስንመርቅ አምላክ ስለሆነ ስለሚችል ማሪያም በተመሳሳይ መልኩ ትማርህ ይላሉ። ታምረማሪያም የሚባለውን ብታነቢማ ጭራሽ የሚያወራውን ብትሰሚ ትስቂያለሽ። ታዲያ ማሪያም አልተመለከችም በተግባር
አሁን አሁን ይህ ርዕስ ቃላዊ ልዩነት ብቻ እንደሆነ እየተረዳሁ ነው! አክሊል ያብራራኸው የሮሜ ፍታቴ በእኛ በፕሮቴስታንት ዘንድ ተቀባይነት ያለው አቋማችን ነው። ስገምት ልዩነቱ የሚመጣው በናንተ ዘንድ ምልጃን merely ከልመና ጋር አገናኝተን እንደምንወስድ ካለ የተሳሳተ አረዳድ ይመስለኛል።
የለም የለም። ኢየሱስ የሰራው ስራ አሁንም ስንጠመቅ ስንቆርብ ንስሀ ስንገባ ከራሱ ያስታርቀናል። አሁንም በአብ ፊት ይታይልናል/ይቀርብልናል የሚለውን ነው የማንቀበለው
ቃለህይወት ያሰማልን በርቱልኝ የተዋህዶ ልጆች
Aklilu bless bro..u are wise man
በርቱ ወንድሞቸ ህዝብን አድኑ አንቁ አቡና አክሊልዬ 😍😍
“እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።”
- 2ኛ ቆሮ 5፥19
ከራሱ ጋር እኮ ነው ያስታረቀን ልጁ አስታራቂ ብቻውን አልነበረም ታራቂ እንጂ
ከእራሱ ጋር ነው ያስታረቀን ።እግዚአብሔር ይመስገን
Aklil berta ......
Lmn gin bemedrek endene mihretab atastemirm
ቃልህይወትን.ያሰማልን.እጅግ.የእግዚአብሔር .ካል.በጣም.ተሚሬበታለው.በማቀው.ላይ.ይጨመርልኛል.እጅግ.አስገራሚ.ክርክር.ነው
ቃለ ህይወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ከናንተ ጋ ይሁን
ቃለ ህይወት ያስማልን የእኔ እንቁወች እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛላችሁ
ካየኋቸው ፕሮቴስታንት ወንድሞች ጎበዟ ይቺ ናት፡፡ በእውነት እግዚአብሄር እውቀትን ይጨምርልሽ፡፡ ለመረዳት ቅርብ ናት፡፡ ደግሞም አንብባለች፡፡በቅርብ ወደ ቤቷ ትመለሳለች፡፡
ቃለ ሕወትን ያሰማን በውይይቱ ላይ ብዙ ተምሬበታለሁ
ራእይ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹² የእግዚአብሔርን ትእዛዛት የሚጠብቁት ኢየሱስንም በማመን የሚጸኑት ቅዱሳን ትዕግሥታቸው በዚህ ነው።
¹³ ከሰማይም፦ ከእንግዲህ ወዲህ በጌታ የሚሞቱ ሙታን ብፁዓን ናቸው። መንፈስ፦ አዎን፥ ከድካማቸው ያርፉ ዘንድ፥ ሥራቸውም ይከተላቸዋል ይላል ብለህ ጻፍ የሚል ድምፅ ሰማሁ።
በርቱ ወንድሜ እግዚአብሔር ይባርካችሁ🙏🙏
Aklil wendemachn bertaln....kalehiwot yasemalen
Thank you 🙏 for sharing! በጣም ጥሩ ውይይት ነው እናመሰገናለን- አክሊል ጥሩ ነው ያለከው በርታ እግዚአብሔር አብዝቶ እውቀትን ይጨምርልን:: ስልካችውን አስቀምጡልን እኛም እንድንሳተፍ::
🟢በኢየሱስ ስም ድርቅና ብል ዝም::
🟢አይ ጼንጤ!! ቀስ እያለች ጥያቅውን ታሻሽላለች ሁሉም እንደዚ ናቸው አንድን ስንመልስ እሱን ላለመቀበል ትንሽ የጥያቄውን version ይሻሸሎታል ሁሉም አንድ ናቸው::
ውይ አክሊል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ🙏🙏🙏
በእውነት ትጂ የእግዚአብሔር መንፈስ ይረዳሻል ጸልይም...
Tebarekulgn aklililye😍teteki alen anasibim ketayu mihret ab......😘
Tigye gobez nesh gin mekerakerun titesh besom ena tselot amilakin lemigni wede ewinetegnaw menged endimelisish miknyatum yihe zelalemawi hiwotin new miyasataw .amilak yelibona ayinishin yabiralish amennn...
እግዚአብሔር ያበርታቹ የተዋህዶ ልጆች
በጣም ደስ የሚል ውይይት ነበር ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ አክሊልዬ 💞💞💞
መልስ ለሌላች ይብላኝላችሁ ኦርቶደክስ ግን መልስ አላት።
Aklil mert sew fetari tsegawun yabzaleh
የሚማልድ ነው እንጂ እሚያማልድ አይልም በደንብ አንብቡት
Endezama khone kbr lsmu aterar ygbawna egziabhere mnfeskidusm amalaj ylwal so esum ymaldal? Metsehafkidus bkum afetat ayfetam
@@simonpresents6487 መጽሐፍ ቅዱስ ያለውን እንጂ እኔ ፈትቼ አደለም ደግሞ በፍጹም ልቡ ላነበበ ተርጓማ አያስፈልገውም ወንጌል የኦሪት ልጅ ስለሆነ ኦሪት የገባው ወንጌል ይገበዋል ኦሪትን አሮጌ ወይም ብሉይ ብሎ የናቀ ሰዎች የተፈላሰፉበትን ብቻ ሳያላምጥ ይውጠዋል ይኸን ያልኩበት ምክንያት እሚማልድ እና እሚያማልድ የሰማይና የምድር ልዩነት ስላለው ነው
ትክክል
@@simonpresents6487 እንዴት ብሎ አይሆንም ይልቁን ቄስ ያማልዳል አወ
ቃለ ህይወትን ያስማልን ወንድሞች
Kalehywet yasemaln
Tebareku
በርቱ ወንድሜ እግዚአብሔር ይባርካችሁ !!!
Thanks Aklil !
Yelem bilek neberiko gin sile enrsu liyamalid zewotir behiywot yinoral kale aleke abate lijitun gin betam adenekuat lilawun lemin atabiraram miljawun bicha new wode lela woside tabirarale enate zemenish yibarek mechem aymelisewum akalew
Tg ክርስትና ተነሳች በሉኝ 🙏እራሷ እኮ እያነበበች መልሷን እየመለሰች ነው😂😂😂
Kale hiwoten yasemalen aklil tsegawn yabzaleh ....ejegun atgabi Mel's nw
Kale hewot yasamalen
እሕቴየሰጠሽው መልስ በጣም ጥሩነው ፍችየሌለዉን ሊላፍች እየሰጡ በዚዙርያ ተመሳሳይ ስልጠና ወስደው የክርስቶስን ወጌል እያጣመሙ ነው ሁሉም የሚነሳው በክርስቶስ ላይነው ከሰማኝ ይሰው ይሕን እላለሁ እየሱስ ስጋ የመልበሱ አላማ ለሰውልጅ ቢዛሆኖ በቤዛነቱ በፈሰሰው ደም የሐጥያት ስሬት በግሞም ምልጃ አድርጋል ለዚሕም ከአቤል ይልቅ ወደሜሻል ወደሜናገር ደርሳችሐል ይል እዚጋ የአቤል ደምየ የየሱስ ደምይናገራል ይለናል የአቤል ደም ስለፍርድ የየሱስ ስለምሕረት
በርቱ 🤲❤
አክሊል ባራታ 💞💞💞💞😘😘😘
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሞቻችን የበለጠ ይግለፅላችሁ
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድሜ ተባረክ ተባረክ ተባረክ
🥰🥰🥰🥰🥰🥰
qala hiwotn yasmale wondmechn egzieabher basgaw yeteakile
Chewa tkrkare nshe Lememare zgiju nche Bdnbe Asrduat
እኔ ደግሞ ሊደርሳት ከቻለ ለቲጂ ጥያቄ አለኝ በማቲዎስ ወንጌል ላይ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሀዋርያቱን እንዲያስተምሩ ወደ አንድ ከተማ ሲልካቸው ትምህርታችሁን ባይቀበሉ ከእግራችሁ ላይ የረገጣችሁትን አፈሩን አራግፉ እና ውጡ አላቸው አፈሩ ምን እንዳይ ፈጥር ነው በተጨማሪ ጌታችንን ሰዎች መጥተው ቸር መምህር ሆይ ሲሉት ስለምን ቸር ትሉኛላችሁ ከአንዱ ከእግዚአብሔር በቀር ቸር የለም አለ እና በአንቺ ቃልን የመልቀም አካሄድ ጌታችን ቸር አይደለም ልትዪ ነው ወይስ ለዚ ሲሆን ልትተረጉሚልን ነው ለዚ ትርጉም ከተጠቀምሽ ደግሞ ለሌላውም መተርጎምን መከልከል የለብሽም ሌላው ጌታችን በምድር ሲመላለስ ቀሚሴን ነክታችሁ መዳን ትችላላችሁ ብሎ አላስተማረም ሴቲቱ ግን ኢየሱስ እንዲህ ያለው የቱጋነው ብላ መዳኗን አላዘገየችም ልብሱን ብነካ እድናለሁ ብላ አሰበች ጌታችንም እንዳቺና እንደመሰሎችሽ ያላልኩትን ያላስተማርኩትን አላላትም እምነትሽ አድኖሻል አላት እንዲሁም መፅሀፈ ኢዮብ ላይ የእግዚአብሔር ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ ሰይጣንም ደግሞ ከእነርሱ ጋር መጣ ይላል የእግዚአብሄር ልጆች በፊቱ እንደሚቆሙ ይነግረናል እያመሰገኑነው እንዳትዪኝ ብቻ ምክንያቱም ከእለታት በአንዱ ቀን ይለናል በዛላይ ካልነበሩበት መጡ ይላል ያው ምስጋና አይቋረጥምእና ታዲያ እነዚ የእግዚአብሔር ልጆች ለምን ቆሙ? ሲቀጥል የወደቀው መላእክም አብሮ ቆመ እና አምላካችን እግዚአብሔር በጥሞና ያናግረው ነበር ለዛውም የኢዮብን ሂወት ለመበጥበጥ ሊጠይቅ አስገራሚው ነገር ደግሞ ፈቀደለት እና በዚህ ቦታ ቅዱስ ገብርኤልን አስገብተሽ ስለ እኔ ሂወት ለማቃናት ወደዘላለም ህይወት ለመመለስ ሰይጣን ደጋግሞ እየሞከረ እንደተመላለሰ ቅዱስ ሚካኤል ስለአንቺ እየተመላለሰ ቢጠይቅ እግዚአብሔር ለሰይጣን በኢዮብ ህይወት ላይ እንደፈቀደ ቢፈቅድ እና ህይወትሽን መለአኩ በረድኤቱ አስተካክሎ ለእግዚአብሔር መንስት የታጨሽ እንድትሆኚ ቢቀይርልሽ እና ሰይጣን አምላክ ፊት መጥቶ አፉን ሞልቶ ምድርን ዞርኳት እንዳለ ቅዱስ ሩፋኤልም ይህንኑ ቢል እግዚአብሔር ለሰይጣን የመለሰውን አይተሽ ለቅዱሳን መላዕክት በእያንዳንዳችን ህይወት ላይ በድክመታችን ቅረ መሰኘቱን በጥንካሬአችን መደሰቱን አይነግራቸውምን እነሱስ በወንጌል ላይ ጌታችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስትስ እንዳስተማረው የወይን እርሻው ባለቤት በቃ ይቆረጥ ብሎ መወሰኑን ለአገልጋዩ ለጠባቀመው ሲነግረው ወይም ሲያዘው የወይን ቦታ ጠባቂው ግን እባክህ ይህ አመት ተወው እኔ ልንከባከበው እንዳለ እና እንደፈቀደለት መዳናችንን የሚወድ አምላካችን ቅዱሳን መላእክቱ እኔ የደከምኩት የጎደለኝ ነገር ቢኖር እንደሆነ ችግሬን ጠቅሰው ቢጠይቁት ለሰይጣን እነሆ ስጋውን እና አጥንቱን ሰጠሁህ ነፍሱን ግን እንዳትነካ እንዳለ እነሆ ነፍሷን ሰጠኋችሁ እንግዲ ወደዘላለም ህይወት መልሷት መዳኗን እወዳለሁ የሚል አምላካችን ታዲያ ለቅዱሳን መላእክቱ ሲሆን ለምን ቅሬታ ለሰይጣን የአንድን ሰው ህይወት ለመዘበራረቅ ከእግዚአብሔር ፊት መቅረቡ በራሱአንድ ነር እግዚአብሔር ለሱ መልስ መስጠቱ ሁለተኛ ነገር በዛላይ ፈቃድ መስጠቱ ሌላ ነገር እና የቅዱሳን መላእክቱን በኛ ህይወት ላይ እንደዚህ አይነት ተፅኖ ይፈጥራሉ ብሎ ለማመን ሰይጣን መሆን አለባቸው ቲጂ እንድታሰምሪልኝ የምፈልገው ጥያቄዎቼ በሙሉ የአንዲት ተራ ምእመን መሆኑን ነው እና ፈቃድሽ ከሆነ ስትመልሺልኝ እንደ ምዕመን እያየሽ
በርታ
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ ፀጋውን ያብዛልህ ።እኔ ምን እነደሚጋርዳቸው ነው የሚገርመኝ ድርቅ ያለ ክርክር።
መናፍቃን በጣም ይረበሻሉ አንብቦውም ወደ ትንተና ይሄዳሉ መረዳትም አይፈልጉም ያላቾው አማራጭ ወደ አዳራሽ መሮጥ ኖው ወ/ማቴ 8፥4 ንስሕ እንዳይገቡ መጥፋት ኖው ከቤቴክርስትያን እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቾው ቃለ ሂወት ያሰማልን ወንድም ትንሽ ዘግይታቹ ኖው ቡዙዎች ጎርፈዋል ወደ ምንፍቅና
ከቲክቶክ አበሳ በርታ
ሰላም ላሁላቺን yihuni
አክሊል ክርስትና ስምህን ብትለጥፍልን እና ወንድሞች እና እህቶች በጸሎት ብያስቡስ...
Kalahiwot yesemalen wendemachen tsegawn chemero yedelek
ከማን ያማልድሽ እሱ እሱ ጌታ ፈጣሪ ከሆነ እዴት ነዉ የሚስቡት
በ
እረ የሚገርም ነዉ ከአቤል ደሞ እኒዝ ሰዎች ልብ እዉሮች ናቸው ደሙ ጮህ ስል ያልገባቸዉ ወንጌልን መቼም አልገባቸዉም
Eyesus hiwotem , mendem ,iwontem nege belwolae a Yale hiwote menore yelem yiwonte setonale, Yale menged mehed yalem iyesus serotlenal sewoche menged serotserotle ke sera hiwote wed imente indngeba, iwonte eyesus nw because eyesus saymeta manem alastarkenm lemn gen. Iwonte kenberate ke eyesus memetelate befet amlage alnberchem ke eyesus memtate gar indateluge eysus iyale maryayme amalage tebalche lemage sera weyem iwonte anberatem igzyabeher iwonte yezo meto asdengetate heee eysus amalage nw
እግዚ/ር ሰዎችን ከራሱ ጋር ያስታረቀው በክርስቶስ ስለሚል አብን አማላጅ አያደርገውም ምክንያቱም አብ ዓለሙን ከራሱ ያስታረቀው በክርስቶስ ነው እያለን ነው ሮሜ 8 : 34 ደግሞ የሚያጸድ እግዚ/ር ነው የሚኮንንስ(የሚፈርድስ) ማነው ብሎ ይጠይቅና ክርስቶስ አይኮንነንም(አይፈርድብንም) ይልቁኑ ስለ እኛ ይማልዳል እንጂ ነው የሚለው ወንድማችን ሮሜ 8 : 1 ላይ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉ አሁን ኩነኔ(ፍርድ) የለባቸውም ይል አይደል ስለዚህ ጳውሎስ ክርስቶስ የሚኮንን ሳይሆን የሚማልድ መሆኑን ነው የሚያረጋግጥልንጨ ዮሐንስ አፍወርቅም አንድ አስታራቂ አለ ብሎል አል እሱን ሳትረሳ ፍታው
ክክክ ክክክ ሀይ ጼንጤ ኢየሱስ እኔ የምሚን የዘላለም ህይወት አለ እያለ እናንተን ኢየሱስ ያመኑ ቅዱሳን ና የኢየሱስ እናት ማርያም የዘላለም ህይወት የላችሁም ብላችሁ እንደ አማላጅ አይደሉም ስቅጠል መሐፀፍ ቅዱስ ሞት ሚሎ ሀአጢት ነዉ ።እንጂ የስጋ አይደለም ጼንጤዎች
ሁለት ቅዱስ ዳዊት የቅዱሳን ሞት በእግዚአብሔር ፊት ክብር ነዉ ይላል
ማርያም ሞትች ሚል የእግዚአብሔር ቃለ ላይ የለም ።
ግሩፕ ምድነው
@ApostolicDiscussion ና ቴሌግራም ላይ
@@tekeltube5210 aki please see this teaching.thank u
@@tekeltube5210 czcams.com/video/U34rgDFZcmI/video.html
መንፈስ ቅዱስ በውስጣችን ሆኖ ይማልዳል። የእግዚአብሔር ፀጋ በእኛ ውስጥ ሆኖ የልመና ሀይል እና እውቀት ስሜት ይሆነናል። መንፈስቅዱስ በውስጣችን ሆኖ "አባ አባት ሆይ" እያለ ይጮሀል። (ገላ4:6)
መጽሐፍ ቅዱስ በህይወት እያሉ አማላጅ ናቸው
አሁን አይማልዱ ሚሉ የጌታ ቃለ የለም
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የቅዱሳን ምልጃ የተፀፎ ለእኛ ትምህርት እንደሆነ እንጂ አሁን አይማልዲ ሚል ቃል የለም ።ምክንያቱም እግዚአብሔር በቃሉ ስማይና ምድር ያልፋሉ ቃለ ግን አይልፍ አለ
ስለዚህ የመልፍ ቃለ ላይ የቅዱሳን ምልጃ ከተፀፈ አሁን አይማልዱ ሚሉ የጌታ ቃለ የሚሻሩ የአገንንት አገልጋይ ናቸው ።
Sijemer arstu erasu lik adelem eyesus erasu fetari kehone keman gar new miyastarken kerasu gar new ??? weyis ke እግዚአብሔር gar new .......የውነት አልገባኝ ብቻ ጌታ አልገለፀልህም እንዳትሉኝ አደራ
ስራ ፍቶች ናችሁ ዝም ብላችሁ ቃሉን አንቢቢ
ar sewoch ezi group lay endet new mekelakel michalew
Telegram link lelaklh
@@tameratbelay3906 eshi
@Apostolic-answer
ኦንሊ ጂሰስ ጴንጤ መሆናቸውን አታውቅም እንዴ😄ምስኪን
😄😄😄😄😄እኔም ልለው ነበር ።
ኦንሊ ጂሰስ ከየትኛውም ቤተክርስቲያን ጋር አስተምህሮቷ አይመሳሰልም ።
@@ethiopiaspy1816 yaw yeprotestant denomination nachew. Slezih biyans sola scriptura yamesaslachewal. Mileyubet ngr binorm ke Pentecostals
@@ethiopiaspy1816 የኦንሊ ጂሰስ ቤትክርስትያን መስራቹ ማን መቼ ነው የተመሰረተው
ወንድማችን ሲጀመር አቀረበና አማለደ አንድ ሊሆን አይችልም በተጨማሪ የራዕይ መጸሐፍ ስነ አፈታት ቀላል አይመስለኝም ምክንያቱም የአጻጻፍ ዘይቤው ከሌሎቹ የተለየና አቦቀለምሲስ በመሆኑ በወቅቱ ለነበሩ ሰዎች ነው ግልጽ የሚሆነው ስለዚህ ስነ አፈታቱን ካልተረዳን ባናነሳው ይሻላል ብዬ አስባለሁ በተጨማሪ ስዕላዊ አገላለጽ እንዴት ነው የሚፈታው የሚለውንም ሥነ አፈታት ጠይቅ ምክንያቱም መጸሐፍ እርስ በርሱ ስለማይጋጭ ወንድሜ አፈር(ሙታን)አያመሰገኑህም ስለሚል መጸሐፍ
ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ግን ፈታዋለች በመንፈስቅዱስ እርዳታ እግዚአብሔር ይመስገን🙏🙏
ቲጂ በስላለች ፣ የሰማችውን ሁሉ አመንዥካ ስታበቃ ይገባታል።ግን ቅነነት አላት **አውቃለች ፣ መጥታለች።
Protestant It is Christian
No they Protest Christians
ይህ ልጅ ግን ዝም ብለው መለፍለፍ እንጅ ለሌላው እንኳን እድል አይሰጥም። በሆነ ቦታ ላይ ቃል ሲነገረውና መልስ ሲያጣ ቆይ ቆይ እያለ በማምታታት ርዕስ ይቀይራል
😂😂😂😂
Werkayew tadya lemin atmlsem esuma orthodox tewahdo lehulum mels alat oke
@@rozaloverozalove3770 የላትሞ!! ቢኖራትም የሚጠቅሱት ከመፅሀፍቅዱስ አይደለም ።ከድላት ወይም ከድርሳናት እነዚህ ደግሞ አይደለም መልስ ሊሆን እርስ በራሳቸው የሚመታቱና የሚጣረሱ ማንም በየጫካው የደረሳቸው ናቸው
@@workayehutanetse7883 😂😂😂😂😂አረ ተው መልስ እየሰጠን እየተወያየን ያለው ከመፅሐፍ ቅዱስ እንጂ ከገድላት አደለም ነገር ግን በድርሳናትና ቀገድላት ዙሪያም መወያየት ይቻላል
@@workayehutanetse7883 enante wedefit adis kidann kdachu ye Rome sewoch yemilewn bcha tteksalachu
Ere bro atekedeed astewel
መፅሀፍ ቅዱስ ስለማሪያም አማላጅነት አንድም ቦታ አይናገርም። ስለ ክርስቶስ እንጅ
ቅዱሳን ያማልዳሉ የሚል አይታያችሁም❓
kedusan yamaldalu yrmil ale esun endematkdu amnalew mareyam demo kensu hulu belay nat
@@tameratbelay3906 ለማሪያም ያልሰገደ ተለይቶ ይጥፋ የሚል አለ ። አምላክም ያደርጋታል። ይህንን የሚለው ግን መፅሀፍ ቅዱስ አይደለም።
@@workayehutanetse7883
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አምላክ አይደለችም አምላክ አንድ እግዚአብሔር ነው ከፈጣሪ በታች ከፍጥረታት ሁሉ በላይ የሆነች ቅድስት ናት ማለትም ከፍጥረታት(ከቅዱሳንም ጨምሮ) በላይ የሆነች ቅድስት ናት so መጽሐፍ ቅዱስ ቅዱሳን አማላጅ ናቸው እምለው ላይ እመቤታችንንም ያጠቃልላል እንጂ እሷ አምላክ አይደለችም ይቅር ይበላችሁ ለምንድን ነው እንዲህ ግን ጠማማ እምትሆኚው/እምትሆኑት
@@ruthsolomon6885 ይኸውልሽ እህቴ በአፋችሁ እንዲህ ትላላችሁ በተግባራችሁና በመፅሀፍቶቻቸው የተፃፈው ግን ከአምላክ እኩል ነው። ምናልባት የምንባብ ሁኔታሽን አላውቅም እንጅ የኪዳነምህረት ዚቅ የሚባል መፅሀፍ ታውቂ እንደሆን አላውቅም እዚያ ላይ ማሪያም ሰማያትን በአበቦች አስጊጣለች ይላል ምን ትያለሽ? ለእግዚአብሄር ስለት እንሳላለን አምላክ ስለሆነ ለማሪያም ስለት ይገባል። ለእግዚአብሄር ይዘመራል ለማሪያም ይዘመራል። እግዚአብሄር ምህረት ያድርግልህ እንላለን ሰውን ስንመርቅ አምላክ ስለሆነ ስለሚችል ማሪያም በተመሳሳይ መልኩ ትማርህ ይላሉ። ታምረማሪያም የሚባለውን ብታነቢማ ጭራሽ የሚያወራውን ብትሰሚ ትስቂያለሽ። ታዲያ ማሪያም አልተመለከችም በተግባር
አሁን አሁን ይህ ርዕስ ቃላዊ ልዩነት ብቻ እንደሆነ እየተረዳሁ ነው! አክሊል ያብራራኸው የሮሜ ፍታቴ በእኛ በፕሮቴስታንት ዘንድ ተቀባይነት ያለው አቋማችን ነው። ስገምት ልዩነቱ የሚመጣው በናንተ ዘንድ ምልጃን merely ከልመና ጋር አገናኝተን እንደምንወስድ ካለ የተሳሳተ አረዳድ ይመስለኛል።
የለም የለም። ኢየሱስ የሰራው ስራ አሁንም ስንጠመቅ ስንቆርብ ንስሀ ስንገባ ከራሱ ያስታርቀናል። አሁንም በአብ ፊት ይታይልናል/ይቀርብልናል የሚለውን ነው የማንቀበለው
Kalehywet yasemaln