ሮሜ 8፡34 | ስለ እኛ የሚማልደው | መምህር ያረጋል አበጋዝ
Vložit
- čas přidán 1. 02. 2022
- ✝️✝️✝️የእግዚአብሔር ቃል ለሁሉ ይዳረስ ዘንድ በጸሎት ያግዙን✝️✝️✝️የማኅበራችንን የዩቱዩብ ቻናል +++SUBSCRIBE +++ እያደረጋችሁ ትምህርቶችን እና መዝሙሮችን እንዲደርሶት እና ለሌሎች እንዲደርሳቸው ሼር በማድረግም ይተባበሩን::
ከዚህ በፊት የተለቀቁ ትምህርቶችንና ዝማሬዎችን ለማግኘት ከስር የሚገኘውን ሊንክ ይጠቀሙ
/ @mahiberetsion
እግዚአብሔር ያክብርልን
በጣም ጥሩ ገለጻ ነዉ ግእዙ በማያሻማ መልኩ አስቀምጦታል ሮሜ 8፣34 "ይነብር በየማነ እግዚአብሔር ወይትዋቀሥ በእንቲአነ" በ እግዚአብሔር ቀኝ ያለው ስለኛ ይዋቀሳል ይከራከራል ይላል ከማን ጋር ቢሉ ከ አብ ጋር አይደለም ነገርግን ከሚከሱን ከሚከራከሩን ጋር ክርክራችንን ይከራከራል ዳዊት በ መዝ 43፣1 አቤቱ፥ ፍረድልኝ፥ከጽድቅ ከራቁ ሕዝብም ክርክሬን ተከራከር፤
ከሸንጋይና ከግፈኛ ሰው አድነኝ ይላል እንዲሁም በ ኢሳያስ 50 :8 የሚያጸድቀኝ ቅርብ ነው፤ ከእኔስ ጋር የሚከራከር ማን ነው? በአንድነት እንቁም፤ የሚከራከረኝ ማን ነው? ወደ እኔ ይቅረብ።ይላል
እግዚአብሔር ከተከራከረልን ደሞ ፈረደልን አፀደቀን ማለት ነው የሚያፀድቅም የሚኮንንም እሱ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው ማን ይቃወመናል።
1ኛ ዮሐንስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
² እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።
እሺ ለዚህስ መስተባበያ አለህ?
@@Ethiopia_the_great ጠበቃ አለን ያለው በሀጢያታችን ከ ልብ ተፀፅተን ብንናዘዝ ብናለቅስ ክርስቶስ እንደ ዳኛ ሳይፈርድብን እንደ ጠበቃ ነፃ ያወጣናል አባት ስለሆነ ይራራልናል እንጂ አብ ሆይ ማርልኝ እያለ በ አብ ቀኝ ይማልዳል አደለም ።
1ኛ ዮሐንስ 1፣9
በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።
1ኛ ዮሐንስ 1፣7" ..የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል"።በቀራንዮ እለተ አርብ ያፈሰሰው ደሙ አሁንም ከሐጢያት ያነፃል ያድናል ነው።
እሚገርም አገላለፅ ነው ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእውነቱ እውነትነው ሁሉንም ማድረግ ይችላል በእውነ ከሰማያት የወረደው ለኛአደል❤😢😢😢😢😢
በእውነ ሼርርርር እናድርግ እና እንድህ ከበድ ያሉ ትምህርቶች እየተተረጓሙ ይቅረብልን የምትሉ እንደኔ በላይክ❤❤❤❤❤
ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ሊመለከተው የሚገባ ትምህርት ነው 💚 ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ዕብራውየን 7÷25 ምን ይላል ? 2 ቆሮንቶስ 5÷19 ቢነበብ ቢብራራ
@@Josefe4950
ቀን ይፈጃል እንጂ መልስ ታገኛላቹ እንዳለው አረጋ ብላቹ እግዚኣብሔር እንዲገልጥላቹ በጾም ጸሎት ስግደት ትጉ እንጂ
ክርስቶስ ኢየሡስ በምዋለ ስጋዌ ማልዶልን አድኖናል ።
ይህ እውነት ነው
አሁን ግን ስለምንፈፅመው ሀጢያት የሚማልዱልን በምዋለ ነፍስ የሚኖሩ ሶስተኛ ኪዳን ያላቸው ማርያም፣ ክርስቶስ ሰምራ፣ አርሴማ፣ አቡዬ፣ ተክለሀይማኖት ወዘተ የሚባለው ግን ፈፅሞ ሀሰት ነው።
ክርስቶስ በምዋለ ስጋዌው እኛን ለማዳን የፈፀመው ምልጃ አንድ ጊዜ የተከናወነ ነገር ግን ለዘላለም የሚያድን የሚያስምር፣ የሚያስታርቅ ማለት ነው።
ለዚ ነው በአብ ቀኝ ያለው ስለ እኛም የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው ያለን
@@samsonmekonnen4410 ክርስቶስ አላማለደንም
@@samsonmekonnen4410አንድ ጥቅስ አንድ በምልጃው አዳነን የሚል አምጣ እንደው አንድ ጥቅስ ሶየ ሶስተኛ ኪዳን ላልከው ማስረጃ የለህም እኛ ቅዱሳን ስለሃጢአታችን ይማልዳሉ ስንል እኛ ስለሰራናቸው ሃጢአቶቻችን ምልጃ እንድናቀርብ ሁላችንም ታዘናል 1ኛ ጢሞ 2:1-4 አንብብ በቅዱሳን ምልጃ ወይሜ ጸሎት የሃጢአት ስርየት እግዚአብሔር እንደሚሰጠን ያዕ 5:15 አንብብ የእምነት ጸሎት አንዱ ስለሌላው ጸልዮ እግዚአብሔር ሃጢአቱን ይቅር እንደሚለው በማመን ምልጃን ያቀርባል ለዚህ ደሞ ቅድስት ድንግል ማርያምና ሌሎቹም ቅዱሳን ለእግዚአብሔር ቅርብ ስለሆኑ በነፍስም ስላሉ ስለእኛ ጸልየው ማልደው ከቤዛነቱ እየለመኑ ያስታርቁናል ይህም 1ኛ ያላመኑ ወደማመን እንዲመጡ 2ተኛ ያመኑም ክርስቲያኖች በእምነታቸው ፀንተው እንዲኖሩ ይማልዳሉ(ይጸልያሉ)👉ችግሩ እኮ እናንተ ማማለድ ማለት ሞቶ ማስታረቅ ነው የሚል የተሳሳተ ትርጉም ስላላችሁ ነው👉እውነታው ማማለድ ማለት አንዱ ስለሌላው መጸለይ መለመን ሦስተኛ ወገን ሆኖ የሚለምነው አካል የሚለመነውን አካል ስለሚለመንለት አካል ይቅርታን እንዲያገኝ መጠየቅ ነው ማስረጃዬ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሉቃስ 22:32 ማለድሁ የሚለው KJV እና ግሪኩ prayer ጸለይሁ ይለዋል ከመዝገበ ቃላት ደሞ👉የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ገጽ 56፤የደስታ ተክለ ወልድ ገጽ 70፤የአ/አ ዮኒቨርስቲ የጥናትና ቋንቋ ምርምር መ/ቃላት ገጽ 775 እንዲሁም Tyer Greek lexicon & Meriam webister dictionary ተመልከት አንዳቸውም ምልጃን ማስታረቅ ብለው አልፈቱም 👉ጌታ ያስታረቀህ በቤዛነቱ በሞቱ በደሙ ፍሰት ነው እንጂ በምልጃ ወይም በልመና በጸሎት አይለም የሚል ካለ አምጣ!!!👉ጌታ ምልጃ ያቀረበው በመዋዕለ ሥጋዌው ከትንሳኤው በፊት ነው ይህም የአዳምንና የልጆቹን የዘመናት ልመናና ጸሎት ተሰሚ ያረጋት ዘንድ ዛሬ እኛ ስለወገናችን ለምነን ማልደን ጸልየን ከእግዚአብሔር የሃጢአት ስርየት የምታሰጥ ያረጋት ዘንድ እንዲሁም መከራ ሲደርስብን ፈተና ሲመጣብን ወደአምላካችን እንድንጮህ አርአያ ሊሆነን እና ትልቁ ነገር ደሞ ጌታ ፍጹም ሰው ነውና ዳግማዊ አዳም ነውና ማለደ፤ጸለየ ነገር ግን የጌታ ምልጃና የሰው ልጆች ምልጃ አይገናኝም እኛ ሰዎች ስንማልዳ እኛ የማንችለው ነገር ኖሮን አምላክ የሚችለው ሆኖ እሱን እንጠይቅና ከእሱ ለጥያቄያችን መልስን እንጠብቃለን ጌታ ግን ሲማልድ ራሱ አምላክ ስለሆነ ዕብ 1:3 በስልጣኑ ቃል ሁሉን እየደገፈ እየከወነ በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ እንዲል ራሱ የማለደውን ምልጅ በአምላካዊ ስልጣኑ ለዘላለም ለምንማልድ ለኛ ጸሎታችንን ተሰሚ አለረገልን እንጂ እሱ የማይችለው ነገር ኖሮ አይለም መልስም ከማንም አይጠብቅም አምላክ ነውና ይህሞ በምሳሌ በከተማችን በሸክም ስራ የተሰማሩ ህይወታቸውን በዚህ ስራ የሚገፉ የሚመሩ ሰዎች አሉ አንድ ቀን አንዲት እናት ከባድ ዕቃን ተሸክማ ስትሄድ ያየ አንድ normal ሰው በአካባቢው የሚሸከሙላት ተሸካሚዎች እንደሌሉ አይቶ አዝኖላት ለሷ ተሸክሞላት ቢሄድ ይህን ሰው ተሸካሚ ትለዋለህን? ጌታም እንዲህ ነው ጸሎቱ አልሰማ ያለውን የሰው ልጆችን ምልጃ እሱ በነሱ ምትክ ተገብቶ ምልጃን አቅርቦ ተሰሚ አደረጋት ያ ሰውዬም ተሸካሚ እንዳይባል ጌታ ስለማለደ አማላጅ አንለውም።👉የጌታ ምልጃ የተገብቶ ምልጃ ይባላል ለፍጥረት ሁሉ ያቀረበው ሊቀ ካህናት እንደመሆኑ ማለደ ጸለየ👉ሁለተኛ ጌታ ያዳነን በምልጃ ወይስ በቤዛነቱ የሚለው___ አንድ አበዳሪ ለአንድ ሰው 10,000 ብር ቢያበድረውና ተበዳሪው መመለስ ቢከብደው አስቸጋሪ ነገር ቢያጋጥመው አበዳሪው ደሞ መልስልኝ እያለ ቢያስጨንቀው ሦስተኛ ወገን የሆነ ሰው መጦ ከአበዳሪው ባለው ቅርበትና ዝምድና ተበዳሪው እንዲህ እንዲህ ነው በቃ ብድሩን ለእኔ ስትል ተውለት ቢለውና ቢተውለት ይህ ምን ይባላል? ምልጃ። ተበዳሪ አበዳሪና ሁለቱን ያስታረቃቸው ያስማማቸው አማላጅ አለ አማላጁ ስለተበዳሪው አበዳሪውን ስለሚያውቀው ለምኖት ከተባዳሪው ጋ አስማምቶ ብድሩን አስተወለት ቅዱሳንም ለእግዚአብሔር ካላቸው ቅርበት የተነሳ ለኛ በሩጫ ላለን ለክርስቲያኖች ሃጢአታችንን እንዲተውልን እንዲምረን አቤቱ ስለእኔ ማረው ተለመነው ይላሉ ነው ያልነው👉ሌላ ደሞ ሦስተኛው ወገን መጦ አበዳሪውን ለተበዳሪው የሰጠውን 10,000 ሙሉውን ከፍሎ ተበዳሪውን ካለበት እዳ ነፃ ቢያወጣው ይህ ምን ይባላል? ቤዛነት ጌታም በእያንዳንዳችን ላይ የነበረውን በደል እርግማን ከፍሎ ከዲያብሎስ ባርነት ከሞት ሠንሰለት ነጻ አውጦናል።
ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ሊመለከተው የሚገባ ትምህርት ነው 💚
ቃል ህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን መምህር🙏
መምህራችን አባታችን ቃል ህይውት ያሰማልን ግሩም ትምህርት ነው አባቶቻችን እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጥልን ስለቃሉ የቃሉ ባለቤት ቅዱስ እግዚአብሔር ይመሰገን ሮሜ. 34 ተክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየናል መከራ እራብ ችግር ጭንቀት ስደት ሞት ቸናፍር ማንም አይለየንም እግዚአብሔር ሆይ በእምነታችን አጽናን እግዚአብሔር ይመሰገን የድንግል ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋና ለአብ ምስጋና ለወለድ ምስጋና ለመንፈስ ቅዱስ ምስጋና ለጌታችን እናት ለቅድስት ድንግል ማርያም ክብር ለጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መስቀል✝️⛪️ ሃሌ ሉያ::!!!✝️⛪️❤️💐
ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏
የሚገርም ትምህርት ነው። ቃለ ህይወት ያሰማልን
Memherye sewedot fetati rejime edeme ena tena yisetote🙏🙏❤️❤️❤️
ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
የተዋሕዶ ልጅ መሖን መታደል ብዙ ሊቅ አባቶች አሉን 💒💒🤲💒
ይሔ የተዋህዶ ትምህርት ነው
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን የአገልግሎት ዘመነዎን ይባርክልን!🙏🙏🙏
ቃለህይወት ያሰማልን ❤❤❤
ለመምሕራችን ቃለሕይወትን ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ያቆይልን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ለመምሕር እድሜ ጤና ይስጥልን
ወንድሞች ፦ ማኅበረ ጽዮን እግዚአብሔር ይስጣችሁ ። መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ቃለ በርከት ያሰማልን መምህር ዲያቆን ያርጋል አበጋዝ በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
የአገልግሎት ዘመንህ የተባረከ ይሁን ።
💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ውድ መምህራችን!!!
💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚
ለእኛ ሲል በጤና እና ብዕድሜ ይጠብቅልን!
💚💜💙💛💗❤💚💜💙💛💗❤💚
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራችን
የህይወትን ቃል ያሰማልን ጸጋዉን ያስዛልዎት አሜን።
አሜን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን
Kalyewet yasemalen memeri ❤❤❤❤❤❤❤ 🙏 🙏 🙏 🙏 🙏 🙏
kale hiwot yasemaln
ቃለ ህይወት ያሰማልን🙏🙏🙏🙏❤
እግዚአብሔር ይስጥልን ቃለ ህይወትን ተስፋ መንግስተ ሰማያትን ያዋርስልን ዕረጅም ያገልግሎት ዕድሜና ጤና ይስጥልን
ይኸንን ትምህርት ለምናውቀው መናፍቅ ሁሉ ማጋራት አለብን ::
እግዚአብሔር ለመምህራችን አብዝቶ ይግለጽልን!!
(2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕ. 5)
----------
18፤ ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
19፤ እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
20፤ እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።
በፀጋ ላይ ፀጋ
በክብር ላይ ክብር ያድልህ ።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ።
እግዚአብሔር ይመስገን ሰላምዎ ይብዛልን አሜን አባታችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህራችን በውነቱ እግዚአብሔር ትክክለኛ መምህራንን ያብዛልን
“እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።”
- ቆላስይስ 2፥8
እግዚአብሔር ይባርካት
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህራችን የቤዙ ሰው ጥያቄ ነው መስማት ከቻሉ ይማሩበት እናመሠግናለን
ቃለህይወት ያሠማልን መምህር!!! ድንቅ ትምህርት!!!
Egziyabehr yagelwgelot zemenehen yebarekew Amen Amen Amen lemederachen 🙏🙏🙏🙏
መምህር መጨረሻህን ያሳምርልን
ቃል ህይወት ያሰማልን።🌿
ኦርቶዶክሳዊያን ይህን ትምህርት ቢያንስ ለ2 ሰው share ማድረግ አለብን!!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን። ፀጋ ይስጥልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር እግዚአብሔር በድሜ በጤና ያቆይልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን በረከትዏ ይደርብን❤ ❤❤
ድንቅ መልእክት ድንቅ ብቃት ድንቅ ወንጌል ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
አሚን ቃለህይ ዎተ ያሠማልን
በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ያድናቸዋል። ሌላ ወደ እግዚአብሔር የሚያመጣ በር ከክርስቶስ ውጭ ሌላ የለም።
ወንጌልን በደንብ ተማር እየሱስን ለማውረድ ለማሳነስ እንደ ማስተሮችህ አትሯሯጥ 😜🤔
ቃለ ህይወት ያሰማልን
በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን !!!
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመን ያርዝምልን በእድሜ ጸጋ ይጠብቅልን እጅግ ግልጽ ድንቅ አስተምህሮ ነው
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን 🌿🌿🌿💒🌿🌿🌿🇪🇹❤🇪🇹❤🇦🇪🇦🇪
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ለመምህራችን
አሜን አሜን አሜን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
መናፋ ማለት የእግዚአብሔር ቃል በራስ ፈልስፊና መተርጎም ነው ወድሜ የእግዚአብሔር ቃል አጣመህ አትተርጉመው ቃሉ ግልፅ ነው ለሆድህ አትሰራ አሉን አትሸቅጠው ጌታ ይቅር ይበልህ።
Amen kalehiwot yasemalin be edme be tsega yitebkln
ቃልሂወት ያሰማል
ቃለ ሕወትህ ያሰማልን መምር
ረቡኒ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን !!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር። ይሄ ነው ኦርቶዶክሳዊ ትምህርት 👏👏👏
እግዚአብሔር ይመስገን ቃልህይወት ያሰማልን
መምህር ቃለሕይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏🙏
በዕውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህር
ቃለህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን አሜን አሜን አሜን።
ድንቅ ነው ቃለሒወትን ያሰማልን
መምህር ቃለ ሕይወት ያሰማልኝ!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ቃ ለ ሕ ይ ወ ት ያ ሰ ማ ል ን መ ም ሕ ር!
በእውነት በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መንግስት ሰማያትን ያዋርስልን።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልን!
ቃለ ህይወት ያሠማልን
እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛሎት 🙏🙏🙏
መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን የብዙዎችን ጥያቄ ግሩም አድርገህ አብራርተህ መልሰህልናልና እግዚአብሔር ያክብርልን
ኤፌሶን ምዕራፍ 2÷ ከቁጥር 1-----ጀምሮ ሙሉውን ብናነብብ የትላንቱን ማንነታችንን ይነገረንና ዛሬ በእየሱስ ክርስቶስ በተከፈልልን ዋጋ የት ላይ እንደምንገኝ ያስገነዝበናል የዳነ ሰው ከአባቱ ከእግዚያብሔር ጋር የታረቀ ለምንድን ነው እማይሆን ኮተት ውስጥ እራሱን የሚዘፍቀው? መዳኑን ተጠራጥሮ ወይስ የእየሱስ ማዳን አንሶበት ሌሎች አዳኝ አስታራቂ ያስሳል ኧረ እንንቃ ከእየሱስ ደም ውጪ የሐጢያታችን ማስተረያ ኣይገኝም የለም የእየሱስ ደም ዛሬም ትኩስ ነው ያድናል ያስተሰርያል የአብን ቁጣ ያበረደው የልጁ ደም ነው ልጁ ያለው ህይወት አለው !
@@Josefe4950 ወንድም እኛ ከክርስቶስ ደም ውጪ የሚያድን አለ ወይም አያድንም አልን ? ልቦናህን ይክፈተው
አሜን🙏
@@Josefe4950 አንተ አብ ተቆጣ ነው ያልከው አንድያ ልጁን እስኪሰጥ አለምን እንዲሁ ወደልና ነው የሚለው ታሳዝናለህ
አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን መምህራችን👏🌻🌺
ለዘላለም የሚለው ዛሬም ለእኛ የሚማልድ የሚያስታርቅ ኢየሱስ ብቻ ነው። መሰዋዕት የሆነልን እርሱ ብቻ ነው ።
ለዘላለም የሚል የቱ ጋ ነው የሚያስታርቀው ኢየሱስ ብቻ ነው ላልሽው አብና መንፈስ ቅዱስ አላስታረቁሽምን? ወይ በቤዛነቱ ያስታረቀኝ በይ የሚማልደው የሚለው ትርጉሙ የሚለምነው ማለት ነው አለቀ የላ ትርጉም የለውም ግን ጌታ ይለምናል ልትይ ነውን? የሚያስታርቀው ማለት ነው ካልሽ ሮሜ 8:34 ስለኛ የሚማልደው የሚለውን ስለኛ የሚያስታርቀው ብለሽ ልትፈችው ነውን? የማስታረቅን ቃል በእኛ አኖረ ሲል ምን ማለት ነው ታረቁ ብለን ስለክርስቶስ እንለምናለን ሲል ይሄ ራሱ ምልጃ ነው ምልጃ አንዱ ስለሌላው የሚያቀርበው ልመና ጸሎት ነውና የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማህበር ገጽ 50 & 56
ቃለህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን
🙏🙏🙏
እናመሰግናለን መምህር ቃለህይወት ያሰማልን ተስፍመንግስተሰማያትን ያዋርስልን
ቃል ህይወት ያስማልን
Kale Hiwetin yasemalin memir 🙏🙏🙏❤️
ቃለህይወት ያሰማልን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ድንቅ ት/ት❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልን አባታችን ፀጋውን ያብዛልን።
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን
አሜን
Qale hiwot yasemaln
Idmena tena yistilgn kale hywet yasemaln
Amen Amen Amen kale hiwot yasemalin memhir
መምህር ቃለ ህይወትን ያሰማልን
Besme btlemnu adergewalehu ale lemin bemaryam sim tilemnalachihu bemaryam sim leminu alalem
Kalehiwot yasemalen ❤
ቃለህይወት ያሰማን
ቃለኽይወት ያሰማልን መምኽር
53:54
kale hiwot yasemalin
Share this Please!🙏🙏🙏 ለሁሉም ሰው አጋሩት እባካችሁ!🙏😍
🙏🙏🙏❤
ድንቅ መምህር ከግሬስ ጋር
የሚገርም ትምህርት ነው እናመሰግናለን እኔ የፕሮቴስታንት ነኝ ነገር ግን ተገርሜያለሁ መልካም ነው
እግዚአብሔር ወደ ቀድሞው እምነት ይመልስልን❤❤❤
እመኒ ህይወተ ወሞተ ሥጋ ተውህቦ
እምርእስየ ለርእስየ እስመ አንተ ትቀርቦ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ...መምህራችን እርጅሙን እድሜ ይስጥዎት
ዘመናይ
እመኒ ህይወተ ወሞተ ሥጋ ተውህቦ
እምርእስየ ለርእስየ እስመ አንተ ትቀርቦ
ዕብራውያን 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤
ሮሜ 8፡34
በዚህ ስፍራ እኮ በግልጥ የሚናገረው ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው የሚለው" ከትንሳኤ በፊት ነው የሚማልደው የሚል ትምህርት ከየት አምጥታቸወሁት ነው? በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው ኢሱስ እኮ ከሙታን የተነሳው ኢየሱስ ነው እርሱ ነው የሚማልደው።
ሮሜ ምዕራፍ ስምንት በሙሉ የሚናገረው በክርሰቶስ ኢየሱስ በማማን ስለሚገኝ ጽድቅ ነው ምዕራፉ ሲጀምር ቁጥር አንድ ላይ "እንግዲህ በክርስቶስ ኢየሱስ ላሉት አሁን ኵነኔ የለባቸውም።" በማለት ነው። በመቀለም ምዕራፉ በሙሉ ይህን ሃሳብ በዝርዝር ያብራራል። በክርስቶስ ኢየሱስ ያለሉት ወይም የሚያምኑት ከኩኔኔ የሌለባቸው በምን ምክንያት እንደሆነ ምዕፋ በሁለት ምክንያቶች ያስቀምጣል። 1ኛ ሮሜ 8፡10-11 ላይ "ክርስቶስ በእናንተ ውስጥ ቢሆን ሰውነታችሁ በኃጢአት ምክንያት የሞተ ነው፥ መንፈሳችሁ ግን በጽድቅ ምክንያት ሕያው ነው።ነገር ግን ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው የእርሱ መንፈስ በእናንተ ዘንድ ቢኖር፥ ክርስቶስ ኢየሱስን ከሙታን ያስነሣው እርሱ በእናንተ በሚኖረው በመንፈሱ፥ ለሚሞተው ሰውነታችሁ ደግሞ ሕይወትን ይሰጠዋል።" ይላል ደግሞም ወረድ ብሎ በቁጥር 26 ላይ "
እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት ይማልድልናል፤" ሰለዚህ ክርስቶስን በመቀበላችን በእኛ ያደረው ቅዱስ ምነፈሱ ስለ እኛ የማልዳል ይረዳናል በኃጢያት ቢንፈተን እና ቢንደክም ራሱ ስለ እና ይማልደልናል። ሁለተኛ ደግሞ ሲየሱስ ክርሰቶስ ይማልድልናል። የኢየሱስ ምልጃ መስቀል ላይ ሞት በፊት ሳይሆን ከሙታን ከተነሳ በኃላም ጭምር ነው። ለዚህ ማስረጃ የሚሆኑ ተጨማሪ ጥቅሶች፤
ዕብራውያን 7:24-25
እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
1 ዮሐንስ መልዕክት ምዕራፍ 2፡1
"ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።"
@@ephremgabresilassie3084 man plz listen for not asking a queastion listen it for to exit from illumnatiy religion
@@whoami23891ኛ ዮሐንስ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
² እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ።
እየሳክ ሰዉን ወደ ጥፋት አትንዳ ቃሉን አስተምር
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምሕር
ነገር ግን መምሕሮቻችን ስጦታቸው ልዩ ልዩ ስለሆነ ነው ወይንስ በልሎች መምሕሮች አማለደ ማለት ፈረደ እንጅ አማለዶ እኛ ኦርቶዶሳዊይ አንልም ይላሉ
ሌላው ደግሞ ለአርአያነት እና የማስታረቅ ስራ ሰራጅ አማለደ አንልም የሚል ትምሕርት ተምቻለሁ
እግዚአብሔር አምላክ አስታዋይ ልቦና ይስጠን🤲🤲-🤲
ግራ ተጋብተው ነው መጽሃፍ ቅዱስ ምለውን ለማጥምዘዝ ሥሞከሩ ነው።ሚመርምር ሰው ጠፋ
ልክ ነህ እኔም እንደዛ ነው የተማርኩት።
@@user-pq7si2gw7cሁሉንም ቀንጭባችሁ ስለምትሰሙ እኮ ነው የተለያየ የመሰላችሁ