mitbalewn jorohn zegteh new ende mitsemaw egnas kekrstos wchi yemnsemaw geta ale ende ? demos krstos yefekedewn mlja eyetekawemk endet new esun yemtsemaw?
Kidusu be eyesus kirstos amno tetemko menfesawi fren afrto ke egziabher ga bedenb tetabko yenore sew nw erkusu demo be kirstos amno lihon yichlal tmketm linorew yichlal gn ke egziabher fikr yerake sew nw mnm ayinet menfesawi fre yelelew
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ሄኖክ ይሄ ትምህርት ለመናፍቃን ብቻ ሳይሆን ለእኛ ለኦርቶዶክሶችም አስፈላጊ ትምህርት ነው እናመሰግናለን
እውነት ነው የቅዱሣን ምልጃ ያሥፈልገናል መምህር ዘመንክን ይባርክልህ እንቁ መምህር በጣም ነው የምወድህ
ቃለ ህይወት ያሰማለን።
እኛ ኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች በነገራችን ሁሉ ጌታችንን መስበክ, ማስኮራት አለብን። ህብረታችንን አጠንክረን ከክፋ ፈጽሞ እንራቅ አባካችሁ። ለዚህም እግዚአብሔር ይርዳን። አሜን።
awo yemr chigrachinn new yagegnehew egziabher yrdan bzuwoch eyesatu new
ወተት የሆነ ትምህርት መምህራችን በብዙ የተሳሳተ መንገድ የያዙ ያልገባቸው ሠዎች በጣም እንደሚገባቸው ነው። ሥላሴ ይጠበቁህ ፀጋ ይብዛልህ 🙏 እኛንም ያስተማረን እግዚአብሔር ይክበር የመስገን።አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
መምህራችን የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ ፀጋውን ይጨምርልህ እግዛብሄር ❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህራችን በእውነት ፀጋውን ክብሩን ያድልልን👏🌹🌹🌺🌺
የአገልግሎት ዘመንህን ስላሴ ይባርኩልህ ❤
ፀጋውን ያብዛልህ ማር የሆነ ትምህርት በቅዱሳን ምልጃ ይማረን🙏
ትሁት
ቃለ ህይወት ያሠማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርክ እረጅም እድሜ ከሙሉ ጤንነት ጋር ይስጥልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን። በፀጋ ይጠብቅልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ ውድ መምህራችን የሰማነው በልቦናችን ያኑርልን አሜን እውነት ነው የቅዱሳን የፃድቃን የሰማእታት ምልጃቸው አይለየን መምህሮቻችን ከክፉ ሁሉ ይጠብቅልን
መምህራችን ቃለሂወት ያሰማልን የሰማነውን የቅዱሳን ምልጃና በረከታቸውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን!!
ምርጡ መመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🤲🤲🤲🤲🤲
ስለማይነገር ሶጦታው እግዚአብሀር ይመስገን( 2ቆሮንቶስ 9፡15)
በዉነት ድንቅ ትምሕርት ነዉ የአገልግሎት ዘመንሕን ይባርክልኸ ጸጋዉን ያብዛልክ ብዙ መናፍቃን የሚጠይቁኝን ጥያቄ ነዉ በደንብ ያብራራሐዉ
የህይወት ቃል ያሰማልን መምህራችን
በጣም ደስ ይላል ወንድማችን ሄኖክ ማር የሆነ ትምህርት ነው ነገር ግን የቅዱሳንን ምልጃ በሀዲስኪዳን በደንብ ሰፋ ያለ ትምህርት ያስፈልገናል በብሉይ ቅዱሳን ምልጃ እንዳቀረቡ ማንም እሚክድ አይመሥለኝም ወንድሜ ከዚህም በተጨመሪም ስለእየሱስ ክርስቶስ ፈራጅነት እና አማላጅነት ትምህርት ትርጓሜ ብሰራልን ደስ ይለናል አመሠግናለው ዘመንህ ይባረክ🥰🥰
እግዚአብሔር ይመስገን የእግዚአብሔርን እውነት የመሰከርክልን ወንድማችን ዲ/ን ሄኖክ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በፀጋ ይጠብቅልን አሜን።
ቃል ሂወት ያስማልን መንግስት ሰማያትን ያውርስልን አባታችን የተዋህዶ ልጆች ይቅርታ አርጉልኝ እኔ 6 ከውዲት ከናቴ እመብርሀን እርቃለው 😭😭😭እስቲ ወደ ሀገሬ በሰላም ገብቼ እመብርሃን ይቅርታ ሊጠይቅ ወደ ተዋህዶ ም ልመለስ 😭😭😭😭እባክችሁ ጸልዩልኝ ልጅ ነበርኩ ከዛ ተሳሳትኩኝ ምን ላርግ 😭😭😭😭
አሜን ወሳኝ ትምህርት ነው፤ ቃለ ህይወት ያሰማልን
ጌታ እየሱስ ክርስቶስ ጸጋውን ያብዛልሄ
በእውነት ቃል ህይወት ያስማልን
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህራችን በዕድሜ በጤና ይጠበቅልን ... 💚💛❤🙏
ቃለሂወት ያሰማል በጠልት ወት ይሰቡኝ ወላድተ አምላክ ድንግል ማርያም ትጠብቅልን
ቃል ሂወት የሰማልን ፀጋው ይብዛልህ
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ያኑርልን
✔️💒💒መምሕራችን 🥰🤲ቃልለ ሕይወት ያሰማልን 🤲
“በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።”
- ዮሐንስ 3፥36
ተባረክልኝ🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር 💞 💞 💞 🙏 🙏 🙏
ቃል ህይውት ያስማልን መምህራችን ረጅም እድሜ ከጠይና ጋር ያድልንን
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህሬ፡፡ፀጋውን ያብዛልክ😘😘
የኔ ቆንጆ ውዱ ወንድሜ ሄኖክ ስወድህ ቃለህይወት ያሰማልን
ቃለ ሂወት ያሰማልን ምርጥ መምህራችን
ቃለይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን በእውነት
ቃል ህይወት ያስማልን መምህር
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
amen Amen Amen Kal Hywoten Yasmalen
መምህር ቃሎት ያሰማልን።ማስተማር ማስተማር እኛም ሙልት ሙልት።
ቃለ ህይወት ያሰማልን።ፀጋህን ያብዛልን።
ክበር ይስጥልን። መምህራችን♥♥♥
Amen Amen Amen kale hiwet yasmalen memhrachin ye kidusan amilak egzabher bedeme betena yakoyilen
ድንቅ ትምህርት አመሰግናለሁ
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያስማልን መምህሬ
ቃለ ህዎት ያሰማልን
Amen amen amen ✝️✝️✝️🙏🙏🙏
ቃለ ሔወትያሠማልን
ቃለ ህይወት ያሰመልን
እግዛብሔር ይመሥገን
በእውነትቃለህይወትያሠማልንመምህራችን
Amen amen amen🙏🙏🙏🙏
Amen 🙏❤️
እግዚአብሔር ክብር ወንድማችን
Kalehiwot yasemalin 🙏
እግዚአብሔር ይመስገን🤲 ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲
መምህራችን ቃለህይወትን ያሰማልን
ድንቅ
Amennnnn. Amennnnnn. Amennnnn
Kale Hiwotn Yasemaln!
kale hiwot yasemalen memeher
Kale hiyiwet yasemalin memhir mengisite semayatn yawersilin edime Tena yistlin
Kalehiwot yasemalgn rebuni
kale hiwoten yasemalen.
1ኛ የዮሐንስን መልእክት 1:8 አንብበሀል ቀጥሎ ያሉትን ቃላት ብታነብ በሀጢያታችን ብንናዘዝ ......
Kiale hiewote yasemalne ❤❤❤❤
“ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም።” 1ኛ ዮሐንስ 1፥8 ያለው ቅዱስ ዮሐንስ ነው። ለርሱም አማላጅ ያስፈገዋል።
እኔ ግን “...ወንድሞች ብሎ ሊጠራቸው አያፍርም።” ዕብራውያን 2፥13 እንደሚል ወንድሜ ብሎ ሲጠራኝ በማያፍርብኝ ጌታየ ጋር ለመቅረብ አማላጅ መፈለግ ፍቅሩን ማሳነስ ነው።
Ameeen (4) 📖🙏❤😍👌
Wyy egziaber yibarkh yene geta
❖⛪✟አሜን ✞አሜን✞ አሜን⛪❖
❖🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳❖
❖⛪✟አሜን✞ አሜን✞ አሜን⛪❖
❖🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳❖
❖⛪✟አሜን✞ አሜን ✞አሜን⛪❖
❖🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳⛪🇬🇳❖
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
👏💐👏💐👏💐👏💐💐👏💐💐👏💐👏💐👏💐👏💐👏💐👏💐👏💐💐👏💐👏💐👏💐👏💐
💒 አሜን 💒አሜን💒 አሜን 💒አሜን 💒አሜን💒 አሜ🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏💟💟ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህራችን ተስፋ የምናደርጋትን መንግስተ ሰማያት ያዋርስልን በቤቱ ያፅናህ ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን 💒💒💒💒💒👏👏👏
🙏🙏🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን የቅዱሳን ምልጃ ኣይለየን!
የመድሐኔዓለም ጥበቃ አይለይህ
መዳን በሌላ በማንም የለም" ማለት፣ ከኢየሱስ መስቀል ሥራ በቀር፣ ሌላ መዳኛ የለም ማለት ነው። በዚህ ጉዳይ፣ "ቅዱሳን ኹሉ ሌላ ናቸው ወይ?" የሚል ቢኖር፣ ቅንጣት ሳልጠራጠር "አዎን ናቸው!" እለዋለሁ።
kale hiwot yasmalen memhere yene 1ኛ
DsALLH ❤❤❤❤❤❤❤783
❤
mmmaaa❤❤
ተለማኝ ለማኝ አሥለማኝ
አማላጅነት ማስታረቅም መፀለይ አይደለም እንደ መፅሃፍ ቅዱስ ትረካ ዋጋ ከፍሎ ማስታረቅ ነው ከዚህ ውጪ ኢየሱስን በግልፅ መቃወም ነው፤፤
አንተን የመሠለ ሠው ቃሉ ተከደነብህ ጌታ ግን ያብራልህ
ቅዱሳን አያማልዱም፤ ምክንያቱም ስለ እኛ የሞተው ኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው!!!
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Fetari lehulachinim libona yimelisilin
ማንም ሰው ስለሌላው የምልጃ ጸሎት ማድረግ ይችላል ነገር ግን ማናቸውንም ነገር በስሜ ቢትለምኑ ይደረግላችኋል ። ዮሐ 14÷13-14 ባለው በኢየሱስ በኩል ካልሆነ ምልጃው ተሰምነት አይኖርም ። መምህሩ ተሳስተህ አታሳስታቸው ።
ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥
²³ የማይጠፋውንም የእግዚአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት እግር ባላቸውም በሚንቀሳቀሱትም መልክ መስለው ለወጡ።
²⁴ ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤
²⁵ ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ነው፤ አሜን።
²⁶ ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤
²⁷ እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ።
²⁸ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
²⁹ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥
³⁰ ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
³¹ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤
³² እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።
ድንግል አማልጅኝ እደማለት ነው አይደል
ኢየሱስን ብቻ!
ብቻ! የማያሳይ ከወዳጅ አግዝፎ
ብቻ! ማያጎላ ከአዝማድ አልቆ
ከቅዱሳን ኹሉ ፍጹም አተልቆ
ኢየሱስን ብቻ! ከኹሉ አድምቆ...
ጮኾ ካልሰበከ የሰባኪ ቃሉ
የሰው ንግርት ደምቆ ደብዝዟል መስቀሉ።
ከኢየሱስ በፊትም ከኢየሱስ በኋላም የማስቀድመውና የማስከትለው የለኝም፤ የብቻ ሕይወቴና ኑሮዬ እርሱ ነው!
mitbalewn jorohn zegteh new ende mitsemaw egnas kekrstos wchi yemnsemaw geta ale ende ? demos krstos yefekedewn mlja eyetekawemk endet new esun yemtsemaw?
ትምህርቱ እኮ ጥሩ ሃሳብ አለው። ዋናው ጥያቄ ማነው ቅዱስ ማነው እርኩስ ነው?
Kidusu be eyesus kirstos amno tetemko menfesawi fren afrto ke egziabher ga bedenb tetabko yenore sew nw erkusu demo be kirstos amno lihon yichlal tmketm linorew yichlal gn ke egziabher fikr yerake sew nw mnm ayinet menfesawi fre yelelew
2qor 9:15
N aka Zhabena leul egzi abhier ztemesgene Ykun
Antenn yeseten dieta yetemesegene yhun
የሚያማልዱ የሞቱት ናቸው በህይወት ያሉት?
ከቅዱሳን አማላጆች መካከል እነመን ናቸው?
እኛ ሃጢአተኞች ስለሆንን እግዚአብሔር ፀሎታችንን አይሰማም: አማላጆች የምንላቸው ፃድቃን ሲፀልዩልን ግን ይሰማቸዋል፣ ነው ነገሩ? እነዚያ ጻድቃን የምትሏቸው፣ ማን ነው ያጸደቃቸው? በምንድነው የጸደቁት?
Be kirstos sim amnew ke geta ga tetabkew nurew menfesawi fren afrtew korstos erasu meskrolachew
የሞቱ ቅዱሳንና ሰማዕታት አያማልዱም ማሪያምን ጨምሮ ሞት ከልክለዋቸዋልና ነገር ሁሉ በእርሱ በኩል የሆነ አማልጃችን ክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ነው ። ሮሜ 8÷34 ፣ ዕብ 7÷22-25
Kalezich tksh atawkuma beka eshi ሮሜ 8 26 menfes kidus yimaldal yilal endet tabrarawaleh
ኤር 7 25 lay demo ab erasu simald enayalen
gg
FDSALLHAluTELo❤❤
ለምኑ ይስጣችሁዋል : ማንን ? ሰጭውን ::
በምድር ላይ በህይወት የሌሉ ቅዱሳን በህይወት በምድር ላይ ላሉ ይማልዳሉ የሚሉ መፅሀፍ ቅዱስ ላይ የለም :: ቅዱሳን መልአክትም በአዲስ ኪዳን ላይ የለም :: አለ የምትሉ ጥቅስን ብታቀርቡልን ::
ሰጭው አምላካችን እየሱስ ክርስቶስ ነው።
ራእይ የሐንስ 6አንብብ
የፃድቃን ፀሎት ይሰማል ስለዝ
1ፔጥሮስ 3 , 21
ያዕቆብ5, 16
FDSALLH 🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉