@@mulunehtadiyos2267 ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@@addisnet21 mekakelegna malet eko amalaj malet nw.. esti be orginal yetetsafewn greek eyut. Be english intercede yemil kal nw yetetekemew ya malet demo mekakelegna weys astaraki malet nw . Read with an open mind
@@itsraeyy ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን... 👉It is proven contextually based on Bible 👉it is proven grammatically based on Bible 👉it is proven historically based on history Detail as follow…. ************Point one******************* ✅It is proven contextually, based on Bible If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself. ✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ? you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ. ✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁♂️He is not talking about አማላጅ then… ************Point two********************** ✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible ✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession} 👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው 💁♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person. 🤦♂️2- A prayer to God on behalf of another. 💁♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅ So based ✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም 💁♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና 💁♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር 💁♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም:
@@addisnet21 i have seen.this exact thing over and over . Here is the answer The newtastament isnt written in Romans so using Romans culuture and definition to the scripture is a fallacy it doesn't apply. Paul used Greek and the exact word he used is ἐντυγχάνει meaning To chance upon, i.e., (by implication) confer with; by extension to entreat (in favor or against) Thats the exact definition of mamaled. If you deny this then you are denying the whole bible. Read it again with an open mind and i suggest you read or watch videos on how christ intercedes on our behalf. I'll pray for you to.find the truth
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
“Since the day that your fathers came out of the land of Egypt to this day, I have sent to you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them.” - Jeremiah 7:25 (WEB) "አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየቀኑ በማለዳ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬላችኋለሁ። - ኤርምያስ 7:25
yes mele;broye,as it is the orthodox religious teachers had changed the holly bible in the year2000, and the aim of the changing was to deny the intercession of christ. so they changed this verse because they understood as if it was talking about intercession, EVEN THOSE SELECTED LITRATES NEVER READ THE ENGLISH BIBLE OR THE GREEK AND HEBREW.
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።” - ኤርምያስ 7፥25 “Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:” - Jeremiah 7:25 (KJV) "Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal. “ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።” - ማቴዎስ 9፥36 Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"? Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
Jesus said to him, “I am the way, and the truth, and the life. No one comes to the Father except through me. 1 Peter 3:18 For Christ also suffered once for sins, the righteous for the unrighteous, to bring you to God. He was put to death in the body but made alive in the Spirit.
@@ahadutech1519 1 Corinthians 15:28 When he has done this, then the Son himself will be made subject to him who put everything under him, so that God may be all in all.
ለማምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
“ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”
- ዕብራውያን 7፥25
ይሃውልህ ወገኔ ምን ብለዋል ይሄ ሰው በለኝ ይህን ሮሜ 8:34ን ጠቅሰህ የኢየሱስ አማላጅነት ታስተምራለህ ጌታ አይንህን ስገልጥ፡ እስክገልጥልህ ድረስ ግን ብዙ ትስታለህ ታስታለህም። ይሁን እንጅ ጌታ አይንህን ባበራ ቀን ለኢየሱስ አማላጅነት አንገትህን ትሰጣለህ፣ ጳውሎስ ስሙን ስደቡ እያለ አልነበር ክርስቲያኖቹን ስያሳድድ የነበረው?? ደሞ ለስሙ ስል አይደል አንገቱንም የሰጠው? ስለዚህ ጌታ ያበራልሀል እኔም ጸልያለው ለአማላጅነቱም እውነት ስትል አንገትህን ትሰጣለህ ልያውም ያሳደጉክ፣ያገለገልካቸው፣ያስተማርካቸው ያንቴው ሰወች ይገሉሃል፣ግን ለገባህ አላማህ ስለምትሞት ደስ እያለክ.... ሙሌ ምን ብለዋል በለይኝ።
አሜንአሜንአሜን
@@mulunehtadiyos2267 አሁን አንተ አማላጅ ነው እያልክ ነው?ካልክ እንዴት? ማማለድ በመጀመሪያ ምን ማለት ነው? ከማንስ ነው የሚያማልደን?
መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27 ላይ እንደዚ ይላል
እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡
አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጓልና የማማለድን ስራ
@@mulunehtadiyos2267 ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን...
👉It is proven contextually based on Bible
👉it is proven grammatically based on Bible
👉it is proven historically based on history
Detail as follow….
************Point one*******************
✅It is proven contextually, based on Bible
If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself.
✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ?
you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ.
✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁♂️He is not talking about አማላጅ then…
************Point two**********************
✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible
✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession}
👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው
💁♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person.
🤦♂️2- A prayer to God on behalf of another.
💁♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅
So based
✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም
💁♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና
💁♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር
💁♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም
(የዮሐንስ ወንጌል 14 )
------------
13፤ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና፤ አብም ስለ ወልድ እንዲከበር በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ አደርገዋለሁ።
14፤ ማናቸውንም ነገር በስሜ ብትለምኑ እኔ አደርገዋለሁ።
የኛ የቤተክርስቲያን አርበኛ መምህሬ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርክልን +++ ኑርልን +++
“እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥23
ዮሐንስ 16:26
የኔ ውድ እርሳቸውም ኢየሱስን ነው የሚሰብኩት የአይሁድ መሰናከያ የሆነበት እኮ ስላላመኑት ነው ከማመንም አልፈን እናመልከዋለን ባይሆን እኔ ልፃፈው ደግሜ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን ብል ይሻላል Dere ይህንን ጥቅስ መስሰናከያ የተባለውን ለሙስሊምና ለፕሮቴስታንቶች አካተህ ፃፍ እሺ ወንድሜ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ከስሟ ትርጉም ጀምሮ ኢየሱስን ትሰብኮለች ማን እንደሆነ ለምን እንደመጣ ታውቃለች ትሰብካለች
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው ከዚ በውላ በሥጋ እንደምናውቀው አይደለም
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 ማቴ ም24 ቁ 23-24 ማቴ 7;22
@@yonibe5605 እና ይሄ ኦርቶዶክስን ነው ወይስ እናንተን? እኛ እኮ ከጥንት ክርስቶስን እናውቀዋለን ክርስቶስ በዚ ነው ምናምን የሚል ማደናገሪያ ያመጣችሁ እኮ እናንተ ናችሁ
ክርስቶስ ተንስአ እሙታን
በአቢይ ኃይል ወስልጣን
አሠሮ ለሰይጣን
አጋዐዞ ለአዳም
ሰላም
አምይእዜሰ
ኮነ ፍስሐ ወሰላም፡፡
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን፡፡
በሰማነው ቃል ተጠቅመን በንስሐ ታጥበን ህይወት የሆነውን ቅዱስ ስጋውንና ክቡር ደሙን ተቀብለን ጌታችንና አምላካችን ኢየሱስ ክርሰቶስን እንድንቀበለው ቅዱስ ፈቃዱ ይሁንልን፡፡
ወለተ አብ ነኝ፡፡ በፀሎት አስቡኝ፡፡
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
Eyesus Yadinal
1ኛ ጢሞቴዎስ 2
5፤ አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
Amen
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
ስሚዉ ወይም ስማዉ በደንብ ምስጢር ነዉ መርምሪ ቃል እየመዘዝሽ አትሰናከይ ወይም አትሰናከል ...መጨረሻዉ ላይ መልሱ በደንብ ተመልሶልሻል
yhe tikis yemiyaweraw sle eyesus fitsum amlakna fitsum sew slemehonu nw mekakelegna nw sewm amlakm nw lemalet nw
Ere bakeh beka yenante mermer yaltsafe eyawrachu
ቃል ህይወት ያስማልን
@@yamrotyemer5037 mistir yemitaregiw anchi nesh alem beyifa yemiyakewun neger, mistir atibey enat mistir yelem
“ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
- ዮሐንስ 14፥6
መምህራችን ዕድሜና ጤና ይስጥልን የክፋት ልቦና ይስጣቸው።
@@silviawoldemariam6538 መምህር እንድ ነው እሱም ጌታ እየሱስ ነው
ይህ ማለት በእኔ የሚያምን ሁሉ በአብም ያምናል ከሚለው ቃል ጋር የሚሄድ ነው። ወልድ ግን አያማልድም
የሄ የሰው ሀሳብ ነው።ከእግዚአብሔር ሀሳብ ውጭ የሆነ
መምህር ያስተማሩን የሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ሲሆን ሐዋርያው ያስተማራቸውን የእግዚአብሔርን ቃል ነው። እንጂ የእራሳቸውን አይደለም
ለውድ መምህር ፕ/ሮ ዘበነ፣ ከሁሉ አስቀድሜ በዚህ አጭር ነገር ግን በጣም ቁልፍ መንፈሳዊ አስተምህሮ ላይ የሰጡትን መልዕክት በጥሞና ከተከታተልሁ በኋላ ያለኝን አስተያየት በታላቅ ትህትና ላቀርብልዎ የግድ አስፈላጊ ሆኖ ተሰማኝ። በስነመለኮት ትምህርትዎ፣በልምድዎና በማናቸውም የእውቀት ሚዛን እኔ ከእርስዎ በእጅጉ የማንስ ነኝ። ሆኖም የእግዘብሔርን ቃል በቅን ልቦና እየተቀበልሁና እያመንሁ በአምላካችንና በመድኀኒታችን ጌታ ኢየሱስ የቤዛነት ስራ በማመን የዘላለም ህይወትን መቀበሌን የማምን፣ ዕለት ዕለትም መዳኔን ለመፈፀም በጌታ ምህረት የምተጋ በዕድሜዬ ምናልባት ከዕርስዎ ጋር የምቀራረብ አማኝ ክርስቲያን በመሆኔ በመልዕክትዎ ላይ መጠነኛ አስተያየት ለመስጠት የሚያስችል መረዳት አለኝ ብዬ በማሰቤ እነሆ ከዚህ በታች ልኬልዎታለሁ።
በዕምነት የደከሙትንና የሳቱትን ለማቅናት ያለዎትን ቀናዒነት ከመልዕክትዎ ብቻ ሳይሆን ከፊትዎ ገፅና ከንግግርዎ ተገንዝቤያለሁ፣ ለዚህም አክብሮት አለኝ!
ነገር ግን በሰጡት ትምህርት ላይ የመነቅፍብዎ ነገር አለኝ፣ በትዕግስት ይመለከቱልኛል ብዬ ከዚህ እንደሚከተለው ባጫጭሩ ለማስቀመጥ ሞክሬያለሁ።
1. ይህ ርዕስ ሠፊና በፅሞና መታየት ያለበት ነው። መላውን የመፅሐፍ ቅዱስ አውደ ተርጉም ባገናዘበ መንገድ መታየትም ይጠይቃል። ከዚህ አንፃር 'ኢየሱስ ያማልዳል' የሚለውን ቃል ከሮሜ 8:34 ብቻ ጋር አዛምዶ ለማቅረብ መሞከር ትክክል አይሆንም። ይልቁንም ከብሉይም ሆነ ከሐዲስ ሊጠቀሱ የሚችሉ አያሌ ክፍሎች አሉ። ለአብነት ገና እግዚአብሔር ወልድ(ክርስቶስ) የኃጢአተኛ ሥጋ ምሳሌ ለብሶ ወደምድር ከመምጣቱ 700 አመታት በፊት በተነገረው የነብዩ ኢሳያስ ትንቢት በምዕራፍ 53 ቁጥር 12 ላይ በግልፅ እናየዋለን። በሐዲስም ላይ በርካታ ክፍሎች አሉ። ለምሳሌ የዕብራውያን መላው መፅሐፍ ስለክርስቶስ ዘላለማዊ ክህነት የሚገልፅ ሆኖ እናየዋለን። በምዕራፍ 7:25 ላይም በግልፅ እንደሚያስረዳው "ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።" ይላል። እዚህ ላይ 'እርሱ እግዚአብሔር ሆኖ እንዴት አማላጅ ይሆናል?' የሚል ጥያቄ በሰው አእምሮ ውስጥ ሊነሳ ይችላል። ሆኖም እንዲህ ያለው ጥያቄ መልስ ሊሰጠው የሚገባው በክርስቶስ ተሥግዎ ላይ በተመሳሳይ የሰው አእምሮ 'እግዚአብሔር አምላክ ሆኖ እዴት ሰው ይሆናል?' በሚል ለሚያነሳው ጥያቄ መልስ በሚሰጥበት የቅዱስ ሥላሴ የመገለጥ አስተምህሮ ላይ መሰረት ተደርጎ መሆን አለበት እንጂ የእግዚአብሔር ቃልን እኛ እንዲልልን ወደምንፈልገው ሃሳብ ለጥጠን ለመውሰድ በመታገል መሆን አይገባውም ብዬ አምናለሁ።
2. ሌላው በእውነት ያዘንኩትና በእርሶ ደረጃ ሳይመለከቱት እንዴት ቀረ ብዬ ጥያቄ የፈጠረብኝ ጉዳይ የ ኤርምያስ 7:25 እይታዎ ነው። (ይህ ምናልባት በስህተት ገብቶ ይሆን?)። በዚህ ክፍል 'አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።' የሚል ሲሆን እዚህ ላይ የተገለፀው 'እየማለድሁ' የሚለው ሃሳብ በመልዕክቶ ትኩረት ከሰጡበት ምልጃ( Intercession) ጋር ፈፅሞ የማይገናኝ ነው። ይልቁንም በማለዳ ስለመነሳት(rising up early) የሚል ትርጓሜ ያለው ሆኖ እናገኘዋለን።
3. በመጨረሻ ሮሜ 8:34 ላይ ያለውን እና ሮሜ 8:26 ላይ ያሉትን ሃሳቦች የገለፁበትም መንገድ በሚገባ ቢያዩት መልካም ይሆናል። ይኸውም በሁለቱ ክፍሎች ላይ ሁለት የተለያዩ አማላጆች( ጌታ ኢየሱስና መንፈስ ቅድስ) እንደሆኑ አይነት አድርጎ መወሰድ አይኖርበትም። 2ቆሮ 3:18 ላይ በግልፅ እንደሚታየው ክርስቶስ(ወልድ) ራሱ 'ጌታ መንፈስ' ተብሎ መገለፁን እናያለን። ከዚህም በተጨማሪ ጌታ(ወልድ) መንፈስ ተብሎ የተገለፀባቸው ሌሎች ክፍሎች ያሉ መሆኑን እርስዎም እንደሚያውቁት አልጠራጠርም። ስለሆነም በኔ እምነት ጌታ ኢየሱስን በዘላለም መንፈስ ባለው ዘላለማዊ ክህነት በመንፈሳችን ለዘላለም እንደሚያማልድ ማመን ከእግዚአብሔር ያንሳል ማለት አይደለም። አንዳንዶች ወልድ ስጋ በመልበሱ ብቻ ጌትነቱን(አምላክነቱን) ክደው 'ፍጡር ብቻ ነው፣ አምላክ እንዴት ሰው ሊሆን ይችላል' ብለው እንደተሰናከሉበት አይነት ስህተት መሆኑ አይቀርም። ታውቆ የማያልቀውን ሚስጥራዊ የመለኮት አሠራር ከሰው ሃሳብ ጋር እንዲስማማ ለማድረግ በሚደረግ ጥረት እውነትን እንዳንጥል ልንጠነቀቅ ያስፈልገናል ብዬ በፅኑ አምናለሁ። እርሱ ፍፁም ሰው ምሉዕ አምላክ ነው። እርሱ የሰው ልጅ ነው፣ ደግሞም የእግዚአብሔር ልጅ ነው!
"ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?
ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው።" (ዕብራውያን 9:14-15)
በመጨረሻ የተወደዱና የተከበሩ መምህር በዚህ ግልፅነትና ድፍረት የተሰማኝን ላቀረብ ያበረታታኝ ምሁር መሆንዎንና ለመማማር እንጂ ተራ ክርክር ወይም መልዕክቱን ለማጣጣል በማሰብ እንደማላደርገው ይረዱኛል ብዬ ስለማምን ነው።
አክባሪዎ
ሰለሞን
ተባረክ! የጨዋ ሰው ንግግር
አቤት እንዴት ያለ ትህትና ነው በጣም ነው ደስ ያለኝ እግዚአብሔር ይባርክህ
“ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”
- ዕብራውያን 7፥25 (አዲሱ መ.ት)
ትንቢተ ኤርሚያስ 7:25 = እግዚአብሔር ይማልዳል
ወደ ሮሜ ሰዋች 8:27 = መንፈስቅዱስ ይማልዳል
ወደ ሮሜ ሰዋች 8:34= እየሱስ ይማልዳል
መልሱን እኮ ዝቅ ብለህ አንብብ ትገኛለህ
ምንም እንኳ በሀጢያትና በበደል የወደኩ እና የአፈርኩ ብሆንም የተዋህዶ ልጅ እንድሆን የአደረከኝ አምላክ ሆይ ተመስገን።እኛ ስንደክምና ስንዝል ቅዱስ ቃልህን እየመገቡ እንድንጠነክር እንድንጸና እንደነዚህ የአለ አባት የሰጠኸን አምላክ ሆይ ተመስገን።ውድ መምህራችን እኛ የተዋህዶ ልጆች እንወድሀለን ።እግዘብሔርን በሰላምና በፍቅር ይጠብቅልን ።እኛም ቃሉን ሰምተን ህይወትን እናገኝ ዘንድ እግዘብሔርን ይርዳን አሜን።
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
በእርግጠኝነት እየቀለድክ መሆን አለበት
smesegnalhu
Eweketo bayenoregeme yetewahido lege bemehona ekoralehe memeher egezebehar yetebekeh
"፤ ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው። "
(ትንቢተ ኢሳይያስ 59: 16)
"፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። "
(ወደ ሮሜ ሰዎች 8: 34)
ፕሮቴስቲንት ወንድሟቻችን እህቶቻን ዶክተር መምሀር ዘበነን ለማን ካላመናቹ ይሀው ነጮች ፖሰተሮቻቹውን ስሙ ሮሜ 8:34 በትክክል (interceding for us ) ምን 💁♂️ማለት እንድሆነ:: ሮሜ 8:34 👇ስለምልጃ አያወራም ::
czcams.com/video/TzxVvtvSAyY/video.html
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
እየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው።ይማለዳል እንጂ አይማልድም እራሱ እኮ አምላክ ነው።
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@@awebesmile316 rome 8:26 lay yalews menfes kidus yimaldal milew kalu eco tsefoal
@@yeabsiragirma7245 sile menfes kidus yetetekesu kifilochin bemastewal eniy Wendime:-
ዮሐንስ 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁷ እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ።
⁸ እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤
…
¹³ ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።
¹⁴ እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና።
¹⁵ ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ፦ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ።
ዮሐንስ 14
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁵-¹⁶ ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤
¹⁷ እርሱም ዓለም የማያየውና የማያውቀው ስለ ሆነ ሊቀበለው የማይቻለው የእውነት መንፈስ ነው፤ ነገር ግን ከእናንተ ዘንድ ስለሚኖር በውሥጣችሁም ስለሚሆን እናንተ ታውቃላችሁ።
@@awebesmile316 ena mn eyalk new? ene menfes kidus yimaldal alalkum gn yimaldal teblo tsifual mn litl new?
በእውነት መምህራችን "ነውራቸውን ጌጣቸው ላደረገት "በእውቀት በፍፁም ጨዋነት" ነውራቸውን ስለሚገልጡባቸው እየተግለበለቡ በአጋንንት አሰራር እየተንዘፈዘፉ ህዝቡን ወጨለማው የሚያግዙ ለምን እንደሚጠሉዎ ያሳየ የህይወት ትምህርት ነው ሰይጣን ባይጠላዎ ነው የሚገርመኝ ሲያጋልጡት እየጮኸ ይወጣል ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ለአጋንንት አሰራር አትመችም ተቃጠልኩ ነው የምታስብለው ያው እየጮኸ እየለፈለፈ ይወጣል በርቱልን መመምህራችን በነውራቸው የሚያጌጡትን እንዲህ በአደባባይ ነውራቸውን ይግለጡልን
ስለዚህ ስለ እነርሱ እየማለደ ሁል ጊዜ በሕይወት ስለሚኖር፣ በእርሱ በኩል ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
- ዕብራውያን 7፥25
ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቋችኋል። 2ኛ ቆሮንቶስ 9:14
“እናንተ ሕግ አዋቂዎች፥ የእውቀትን መክፈቻ ስለ ወሰዳችሁ፥ ወዮላችሁ ራሳችሁ አልገባችሁም የሚገቡትንም ከለከላችሁ።”
- ሉቃስ 11፥52
ህግ አዋቂዎችና ሰሪዎች ይለያያሉ ኢየሱስ ያላቸው በዘመኑ ለነበሩ ልክ እንዳንተና እንደመሰሎችህ ላሉ ሰዎች ናቸው ህግንስ የሰጠን እርሱ እግዚአብሔር ነው
ወይ ጉድ ግልጽና ግልጽ አድርጎ እያስተማረ ምንድ ነው ግራ መመለስ??እውነትን ከመቃወም ይሰውረን!!!!!
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"?
Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
@@lulsegedlemalulsegedlema9114 🛑ጥቅስ ነፃ ነው ብለህ ዝም ብለህ እየመዘዝክ ስው ላይ አትለጥፍ ሚስኪን ጼንጤ: መፅሐፍን ቁጭ ብለህ አንብብ መጀመርያ::
Yes they are leading the people to hell.
ሰሞኑን ይሄን ትምህርት ጨምሮ በጣም በጣም ደስ በሚሉ ርዕሶች ላይ ትምህርት እየሰጡ ስለሆነ መምህር ዘበነ ሳላመሰግኖት አላልፍም!!! ምክንያቱም በአሁን ሰዓት ምንፍቅና እጅጉን እየተንሰራፋ ነውና እነዚህ ትምህርቶች ያሉትን ያጸናሉ፤ ባለማወቅ የሔዱትን ደሞ ይመልሳል ብዬ አምናለሁ!! እና እንደዚህ ጊዜውን የዋጁ ትምህርቶች ይሰጡ በደንብ እላለሁ!! እግዚአብሔር ረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥልን እወድዎታለሁ!! አከብርዎታለሁ!! አሁንም ጸጋውን ያብዛልዎት!!😍😍
አባቴ የእርሰዎት ቅዱስ ት/ት እያለ በእውቀት እንጥለቀለቃለን ረጅም እድሜ የስጥዎት ፡፡
ውድ የተዋእዶ እንቁ መምህራችን አባታችን እንኳን ደናመጡ በዚህች ውድ በሆነች በተዋእዶ እምነት ያፅናን አሜን ስለማይነገር ስጦታውና ቃሉ እግዚአብሔር ይመስገን አሜን
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@@awebesmile316 ች
አሜን አሜን 🤲🤲🤲🙏🙏🙏🙏
@@awebesmile316 ይህን ቁልጭ ብሎ ተቀምጦ መለየት ያቃተን እኛ ነን፣መኮነን የሚለውን ፍቹን የማያቅ ሰው ነው የሚስትበት፣
ለምን ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ : ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ መሆኑን መካድ ለምን አስፈለገ ?
ለኣማላጅነቱ የበዛ ማስረጃዎች አሉ ፥ ከብዞዎች በጥቂቱ
ወደ ዕብራውያን 07
24 እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
1ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ 2
ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5
5 አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች, ምዕራፍ 15 : 21
ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና።
እንደው ጌታዬ የኔ እድሜ ረዥም ከሆነ ለመምህራኖቼ ከፋፍለህ ስጥልኝ 🤲🏿😢እግዚአብሔር ይመስገን እናንተን ስለሰጠን 🤲🏿
😂😂😂😂😂😂😂😂😂😂
ጅሎ ጅላጅሎ ጅላንፎ
"እንዲሁ #ኢየሱስ ለሚሻል ኪዳን ዋስ ሆኖአል።እነርሱም እንዳይኖሩ ሞት ስለ ከለከላቸው ካህናት የሆኑት ብዙ ናቸው፤ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤ ስለ እነርሱም #ሊያማልድ #ዘወትር #በሕይወት #ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር
Jesus is the only one
እኔኮ ስወድዎት መምህር የህይወት ቅመም ነዎት ማርያምን 👏በእግዚአብሄር ደስ ይበለን 🙏🙏🙏🙏
ምን አይነት አስተማሪ ነህ የእውነት ይሄንን ቃል ለመረዳት እንደአንተ ብዙ ዲግሪና ዶክተር መሆን አይጠበቅብኝም የመጽሀፍ ቅዱስም አዋቂ አይደለሁም የአግዚያብሄር ቃልን አጣሞ ማስተማር ከባድ ነው በአለማዊውም በመፈሳዊውም እየገደለን ያለው የተማረ ነው እግዚያብሄር ልቦናህን ያብራልህ ለሆድህ አትስበክ አውነትን ተናገር
Atachebirbir beka manim ye anten wushet sew aysemam gizew ye wongel new sima ishi wongel yashenifal Amen !!!!!!!!!!
አሜን መምህር ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን 👏👏👏
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@@awebesmile316 ነገረህ እኮ የሦስቱን የአብ የወልድ ና የመንፈስ ቅዱስን ጥቅሶች
@@hanabogale286 yene ehit yetsafkutin mejemeriya anbibi
@@hanabogale286 memaled yetebalew Zebene endemilew "milja" sayhon betewat "early morning" malet new; yene ehit biblishin awtitesh anbibi Egzr yiredashal
@@awebesmile316ግዕዝ ብታውቅ እንዲህ አትመልስም ነበር
አባታችን መጋቢያችን ቃለ-ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ጊዜዎን ይባርክ
አሜን ፫ የነገ ሰው ይበለን 🙏🙏🙏
ጌታም ስምኦን ሆይ አነሆ ሰይጣን አንደ ስንዴ ሊያበጥራችሁ ለመነ አኔ ግን አምነትህ አንዴይጠፍ ስለ አንተ አማለድሁ አንተም በተመለስህ ጌዜ ወንድሞችህን አፅና አለ።ሉቃስ 22:31-32
ፍቅር አባት ነወት ቃለሂወት ያሰማልን
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2፥1
ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ #ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
Eyesus tebeka new ewnet new! Gin ye ewnet teneka new! Sirahn astezazno ayakerbim. Endesirah yikeflhal!!
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
- ኢሳይያስ 53፥12
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”
- ዕብራውያን 7፥25
መምህር ቃለህይወት ያሰማልን
ፀጋውን ያብዛሎት።የልባቸውን
ብረሀንይክፈትላቸው ልብካላየ አይን አያይም።እኛንም በተዋህዶ ያፅናን
አሜን
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
ስለትምህርቱ ያምላካችን የመድሃኒታችን ስሙ የተመሰገነ ይሁን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንኦን የሚወዳት ድንግል ማርያም ትባርክልኦት የማርያምን ስም ሲጠሩ ልቤ በአሴት ትሞላለች በእምነት የምንነቃ ያድርገን!
Yesun timhrt tayiwuna kidmeya kalun anbibi ye hiwot guday eko nw kalu min yilali?
@@makiyebabi9573 ሎቱ ስብአት ቃሉ ምን እንደሚል አውቃለው አንተ የማይሆን መንገድ እየኤድ ስለሆነ እመብርሃን መንገድህን ታሳይክ ልብ ካለክ ልብ በል ኦርቶዶክ ትክክል ካልሆነች አንተ ነብይ ብለክ የምትከተለው ሰው ትክክል ነው ምትለው የሃሰት መንገድ እየኤድክ ያለከው አንተ ነክ ወንድሜ ስለኔ አትጨነቅ እምነቴን ጠንቅቄ አውቃለው
በመንፈሴ እንጅ በሀልና በብርታት አይደለም
ይላል ቃሉ አንተ እንደ ፈርሳዊና ጻፍት
የክርስቶስ ቃሉን በመንፈስ አለመረዳት ነዉ
የኦርቶዶክስ እንቁ የልባችን ሞተር ነዎት ረጅም ዕድሜ ይስጥልን የእኔ ውድ መምህር
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤”
- ዮሐንስ 16፥26 መምህር ፀጋ ይብዛብህና ይህ ቃል የኢየሱስ አማላጅነት የማይሆን ምንፍቅና እንደሆነ ያረጋግጣል።
Ewunet new
ዮሐንስ 16 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ለምኑ ትቀበላላችሁ፤ ደስታችሁም ሙሉ ይሆናል።
²⁵ “እስከ አሁን የነገርኋችሁ በምሳሌ ቢሆንም እንኳ፣ ከእንግዲህ ግን ስለ አብ በምሳሌ ሳይሆን በግልጽ የምናገርበት ጊዜ ይመጣል።
²⁶ በዚያ ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ ይህም በእናንተ ፈንታ አብን እለምናለሁ ማለቴ አይደለም፤
²⁷ ስለ ወደዳችሁኝና ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ ራሱ ይወዳችኋል።
²⁸ ከአብ ወጥቼ ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ አሁን ግን ዓለምን ትቼ ወደ አብ እሄዳለሁ።”
Amen 🙏🙏🙏 amen 🙏🙌🙏 amen 🙏🙌 amen 🙏 amen 🙏 amen 🙏 amen 🙏 amen 🙏 amen 🙏 amen 🙏 amen
መምህር ቃለ ህይወት ያሠማን
ቃለ ህይወት ያሠማልን መምህራችን ረጅም እድሜ
ከጤና ጋር ይስጥልን ።
የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
ይህን ትምህርት ደግመህ ስማ
አይ ዶክቶር ጌታ ኢየሱስ እንድህ ኣለ እሄን ከትልልቆች ሰውሬ ለእነዚ ለትንንሾች ስለገለጥክ ኣመሰግናለው ኣለ መጽሓፍን ኣለማያትህን ልንገርህ ኢየሱስ ልኮንነን እና ልፈርድብን ኣልመጣም እራስህ ዮሓ.3:16,ኢሳ.53:1ጀምሬ ኣንብብ የእኛን ኩነኔ ተሸከማነውኮ የምለው ልቦና ይስጥህ ሮሜ 8:34 አይንህ ስበራ ቦኃላ ስለምትፀፅትበት እባክህ ከቃሉ ውጪ ኣተስተምር
በደንብ ስማ
እግዚአብሔር ይመስገን መምሕራችን ቃለሕይወትን ያሰማልን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር 💒👏❤
አሜን መምህር ቃለህወት ያሰማልን❤❤❤❤
“አሁን ግን በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ መካከለኛ እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።”
- ዕብራውያን 8፥6
ዕብራውያን 8:6 መካከለኛ እንጂ አማላጅ አይልም:: መካከለኛ የሚለውን ቃል አማላጅ ብለሽ ወይንም ብለህ አታንቢ:: ጼንጤዎች መፅሐፉ ውስጥ የራሳቸውን አስተሳስብ እየጨመራቹ አታንብ:
@@addisnet21 mekakelegna malet eko amalaj malet nw.. esti be orginal yetetsafewn greek eyut. Be english intercede yemil kal nw yetetekemew ya malet demo mekakelegna weys astaraki malet nw . Read with an open mind
@@itsraeyy ✅Rome 8:34- it is not taking about እየሱስ is አማላጅ - Rome 8:34 - is taking all about እየሱስ is ፈራጅ/VITO በራሱ ስልጣን የሚወስን...
👉It is proven contextually based on Bible
👉it is proven grammatically based on Bible
👉it is proven historically based on history
Detail as follow….
************Point one*******************
✅It is proven contextually, based on Bible
If you start reading from Rome 8:33 you will understand what Paul is talking about. Paul making his point by question and answer - he ask and he answered it himself.
✅👉He start from Rome 3-33 እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው ?
you see he is asking now let’s go the read the next one ኳናኝ.
✅👉 የሚኰንንስ ማን ነው ? ብሏ ነው የጠየቀው እንጂ 👉የሚማልድ ማነው? ብሏ አልጠየቅም:: 💁♂️He is not talking about አማላጅ then…
************Point two**********************
✅ሮሜ 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉[የሚፈርደው] ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
You see [የሚፈርደው ] እንጂ "የሚማልደው" የሚለው ቃል ከPaul ሀሳብ ወይም ጥያቄ ጋር አይሔድም :: አማላጅ የሚለውን ቃል ስዎች ናቸው የጨመሩት:: let’s look king James verse of the Bible
✅👉Rome 8:34 Who is he that condemneth? It is Christ that died, yea rather, that is risen again, who is even at the right hand of God, who also maketh [intercession] for us. So let’s look at the meaning of 👉{intercession}
👉 The meaning of intercession as follow dictionaryዶትcom ግብእና እየው
💁♂️1- An interposing or pleading on behalf of another person.
🤦♂️2- A prayer to God on behalf of another.
💁♂️3- Roman History. the interposing of a veto, as by a tribune.✅
So based
✅አየህ ቃሉ በሮም ዘመን በራሱ ስልጥን የሚፈርድ ፈራጅ (VITO) ማለት ነው: ሌላው ቃል አሁን አሁን እየተገልበጠ እና እየተጭመረ ነው የመጣው ስለዚ ትክክለኛው ትርጉም
💁♂️ ከመፅሐፍ contextual ጋር እና
💁♂️ከፁሁፉ Grammar/ግራመር ጋር
💁♂️ከመፅሐፍ ታሪካዊ ግዜ ጋር የሚሔደው የRoman history ትርጉም ነው VITO የሚወስን የሚፈርድ እንጂ ሊላ አካልን የሚለምን አይደለም:
@@addisnet21 i have seen.this exact thing over and over .
Here is the answer
The newtastament isnt written in Romans so using Romans culuture and definition to the scripture is a fallacy it doesn't apply.
Paul used Greek and the exact word he used is ἐντυγχάνει meaning To chance upon, i.e., (by implication) confer with; by extension to entreat (in favor or against)
Thats the exact definition of mamaled. If you deny this then you are denying the whole bible. Read it again with an open mind and i suggest you read or watch videos on how christ intercedes on our behalf. I'll pray for you to.find the truth
በደንብ እንብብ እሱኪ አሁን ከጠቀስከው ጥቅስ ዝቅ ብለህ አንብብ? መልሱ እዛው አለልህ እየዘለላቹ ስለምታነቡ ነው እውነተኛ እየሱስን ያላወቃችውት- ✅👉ማሰረጃ - እየሱስ ክርስቶስ ካህን ነው ግን የክህነቱን ስራ ለአንዴ እና ለመጨረሻ ግዜ ፈፅሟል አይደጋግምም
✅ህብራውያን-9:12 የዘላለም ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም::
💁♂️✅ህብራውያን 9-25 ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም::
✅ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም✅
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን አሜን እንኳን ደህና መጡ መምህር ብዙ ትምህርት እያገኘንበት ነው ስለ ሁሉም ነገር እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን መምህር አብርሃን አትለየዎት አሜን አሜን አሜን
ለኛም የምንሰማውን በልባችን ይፃፍልን አሜን አሜን አሜን
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
ቃለ ሂወት ያሰማልን🙏🙏
ወዶና ፈቅዶ ለዝህ ሰአት ያደረሰን የድንግል ማርያም ልጂ ልኡል እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይግባው እንደተለመደው ተመን የልለውን የህይወታችንን ምግብ ይዘው እንኳንም በሰላም መጡልን እርሷን የሰጠን በርሷላ አድሮ ቀጥተኛውን መንገድ እንድንጏዝ የረዳን አምላክ ስሙ ይክበር ይመስገን አሜን
Amen 🙏
አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን
አሜን
አሜን አሜን አሜን
ቃለ-ህይወት ያሰማልን አባታችን አመሰግናለሁ!
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"?
Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
“Since the day that your fathers came out of the land of Egypt to this day, I have sent to you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them.” - Jeremiah 7:25 (WEB)
"አባቶቻችሁ ከግብፅ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየቀኑ በማለዳ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬላችኋለሁ። - ኤርምያስ 7:25
yes mele;broye,as it is the orthodox religious teachers had changed the holly bible in the year2000, and the aim of the changing was to deny the intercession of christ. so they changed this verse because they understood as if it was talking about intercession, EVEN THOSE SELECTED LITRATES NEVER READ THE ENGLISH BIBLE OR THE GREEK AND HEBREW.
ይህንስ በደንብ ደጋግመን መስማት አለብን መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ጅሎ ጅላጅሎ ጅልናፎ
የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይድረሰዉ መምህር እርሶንም ቃለህይወት ያሰማልን
መምህር በዕውነት እሎታለሁ ብዙ የማላውቃቸውን ነገሮች እንዳውቅ አድርገውኛል። የባለፉትን በአራትክፍል የቀረቡትን ጨምሮ ለጠያቂዎች የሰጡዋቸውን መልሶች ካዳመጥኩ በኋላ ልክ ሱስ እንደያዘው ሰው ቀጣዮቹን ትምህርቶች ለመስማት እናፍቃለሁ። እግዚአብሔር እድሜ ከጤና ጋር አብዝቶ ይስጥልን።ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው ።የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
ዉድ መምህራችን በእድሜ በጤና ይጠብቆት ቃለህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲🤲
አባታችን መምህራችን እግዚአብሔር በእድሜና በጸጋ ያኑርልን ለኔምለበቤተሰቦች ልጆቼ በጸሎትዎ አስቡኝን አሜን 🙏🙏🙏
አባታችን እንኮን በስላም መጡልን እመቤቴ ሁሌም ትቅደምሎት አሜን አሜን አባታችን👏🏽
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"?
Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
በጣም ጥኦም ትምህርት አባቴ እደሜ ጤና ይስጥልኝ እግዚአብሔር አምላክ በእውንት ትምረታችው በጣም ነው ይሚገባኝ 🥰🥰🥰🥰
የውዷ የተዋህዶ እንቁው መምህራችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን ፣ እውቀቱን እግዚአብሔር አብዝቶ ይገለጥለዎ ። እጅግ አንገብጋቢ እና ብዙዎች የሳቱበት ጥቅስ ነውና ስለ አስተምህሮ በድንግል ስም እናመሰግናለን 🙏❤🙏❤🙏❤🙏(🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤🙏❤❤🙏
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
ጅሎ ጅላጅሎ ጅላንፎ
“ሰውም እንደሌለ አየ፥ ወደ እርሱ የሚማልድ እንደሌለ ተረዳ ተደነቀም፤ ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድኃኒት አመጣለት፥ ጽድቁም አገዘው።”
- ኢሳይያስ 59፥16
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሀጢአት በደል ወደ ምድር መጣ ሰዉ ሆነ ስጋን ለበሰ የእኛን ሀጢአት ይዞ በመስቀል ሞተ ደሙን አፈሰሰ
“በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።”
- ዮሐንስ 3፥36
“ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
- 1ኛ ዮሐንስ 2፥1
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አባታችን🙏
ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
- ዕብራውያን 7፥25
ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና፡፡ መሉ ምእራፉን ብትጨርሰው ቁጥር 27
💁♂️ስለ እነማ? ስለ እነሱ
✅የመንፈስ ቅዱስ ቃል የሚጋጭ አይደለምና ፡ እንግዲህ አንድ ጊዜ ብቻ መስዋእት የሚያቀርብ ከሆነ የዘወትር ማማለድ ከወዴት ነው? በአንድ ጊዜ ራሱን የመሰዋት አገልግሎት ስለኅዝቡ ሁሉ ሃጢያት መቆሙ ከበቃ ለዘወትር መቆሙ እንዴት ይስማማል? እንግዲህስ እንደቀደሙት ካህናት ለዘወትር ሊያማልድ ከቆመስ ከአይሁድ ካህናት ምን ብልጫ ሊኖረው ይቻላል?
✅አንድ ጊዜ የሰዋው መስዋእትስ ሃያል ሆኖ ለሁሉ ለዘላለም ካልበቃ የመስዋእቱ ፍፁምነት እንደምን ሊታወጅ ይገባል?
✅ነገር ግን ተወዳጅ ጳውሎስ "ስለእነሱም ሊያማልድ ዘወትር" ማለቱ ክርስቶስን እንደአይሁድ ካህናት የአንድ ጊዜ አገልግሎቱ ፍፁም አለመሆኑን ሊመሰክር አይደለም ፡ የክርስቶስ አገልግሎት ፍፁም ነውና ፡ ይልቅስ ቀጠል አድርጎ "ፈፅሞ ሊያድናቸው ይችላል" በማለቱ “አዳኝ” ሲያደርገው እናያለን እንጂ ፤ ወደእግዚአብሄር የሚመጡትን በእግዚአብሄር ፊት ይጮህላቸዋል ሳይል ያድናቸዋል ብሏልና ከሌዋውያን ክህነት እጅግ ሻል ያለ ካህን እንደሆነ ያሳየናል ፡ እነርሱ ስለምህረት ይጮሃሉና ክርስቶስ ግን ፈፅሞ ያድናቸዋል
Yemaledal Ena yamaledal "opposit "qale nachew
@@addisnet21ቃለ ህይወት ያሰማልን
ወዶና ፈቅዶ ለዚህ ሰዓት ያደረሰን ቸሩ መድሃኒአለም ስም ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ የተመሰገነ ይሁን ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህራችን የሰማነው በልቦናችን ያሳድርብን ለሁላችንም እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
“አባቶቻችሁ ከግብጽ ምድር ከወጡበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ፥ በየዕለቱ እየማለድሁ ባሪያዎቼን ነቢያትን ሁሉ ልኬባችሁ ነበር።”
- ኤርምያስ 7፥25
“Since the day that your fathers came forth out of the land of Egypt unto this day I have even sent unto you all my servants the prophets, daily rising up early and sending them:”
- Jeremiah 7:25 (KJV)
"Eyemaledihu " yemilew Kal silememaled sayhon "early morning" yiwikilal.
“ብዙ ሕዝብም ባየ ጊዜ፥ እረኛ እንደ ሌላቸው በጎች ተጨንቀው ተጥለውም ነበርና አዘነላቸው።”
- ማቴዎስ 9፥36
Yihe bizu hizb yasazinegnal; Geta hoy memihir sitachew???????
@@awebesmile316 nte tefteshal be adarashik chiferan mertenal yegna geta Medhanialem Eyesus kiristos ye meskelun sira serto wede kedmow kibru temelisual dirom ahunim wedefitim Nigusachin new.enante egnan tewun Orthodoxin yante ayinetu wetete ayisebikatim sile kesis Dr. Zebene kifu neger sitawera anisima demom ezih min tadergalek hid hidhid kezih
@@awebesmile316 ፈፈጸዠጰ ጰ ጨ ጨጨጨጨጨሸኸሸኸኸዠጨወጸዘፈጠወጨወወወወወወወወወቑቨቨቨቨአጸኘሰበነከ ወኘወጠወጰአዘከጰበኸጸወወወሸኘበአበአሸሰቀበቀረሠሸከከከነሸረረሸቨሠጀጨኸ፣ሸኘሸሠሸሸሸበኘጸኸበኘነከረረሰሸከሰሰሰሰሰቨ
መምህር ፕሮፌሰር ዘበነ ለማ ስለ ሮሜ 8፡34 ሌሎች ሲጠይቁን መልስ እንድንሰጥ ሳይሆን እነርሱ ስለጠየቁን ሳይሆን ስለ ቃሉ ምንነት ስለ ሮሜ 8፡34 እብ 7፡25 በደንብ ግልፅ የሆነ የቤተ ክርስቲያን አስተምሮ ትምህርት በቀጣይ ብትሰጠን ደስ ይለናል ለብዙዎች እንድናደርስ ብዙዎችን እንድንታደግ ያግዘናል ። እናመሰግናለን
ውይ ለማናስተዋል ሰዎች እግዚአብሔር ልብ ይሰጠን እኔስ ከሳት ውስጥ ወጥቻለሁ እውነቱ ሲገባኝ አሁንም በስህተት መንገድ የምትሄዱ ተመለሱ መናፍቆች
እግዚአብሔር ድንጋውን ልብ አውጥቶ የስጋ ልብ ይስጠን አሜን አሜን አሜን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የማቱሳላ እድሜ ይስጥልን መምህራችን ልዩ የሆነ ትመህርት ድንቅ
ቃለ ህይወት ያሠማልን
1ኛ ዮሐንስ 2
1፤ ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️✍️
✅📖መፅሐፍ ቅድሱ መካከለኛ የሚለውን ቃል ለዳኛም ለፈራጅም ይጠቀምበታል::
✅📖እዬብ( 9:33) አንብብ-32፤ እንድመልስለት አብረን ወደ ፍርድ እንገባ ዘንድ፥እርሱ እንደ እኔ ሰው አይደለምእጁን በሁለታችን ላይ የሚያኖር (ዳኛበመካከላችን) ምነው በተገኘ!
✅🟦አንብ ወንድሜ
✅ሌላው ሮሜ 8:34 የራሳቹ ፓስተር ስለምልጃ እንደማያወራ አስተምሮል ለ2ደቂቃ ብቻ ስሙት
czcams.com/video/TzxVvtvSAyY/video.html
አሜን አሜን አሜን መምህሬ የኔ ጥበብ የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ 💞🙏💞
“የጠቢብ ዓይኖች በራሱ ላይ ናቸው፥ ሰነፍ ግን በጨለማ ይሄዳል...።”
- መክብብ 2፥14
ዓይንህን ወደ ሌላ ከማየት አንተ ራስህን ተመልከት ፈትሽ።"በክርስቶስ ኢየሱስ ብቻ ሰው ይድናል"ሰው አያድንም።ኦሮቶዶክስነት ፕሮቶስታትነት ካቶሊክነት አያድንም።" ኢየሱስክርስቶስ አምላክ ነው ጌታ ነው አዳኝ ነው።
ኢየሱስን እንድታውቅ ያደረገህ ማነው አለማዊነት አይደለም የመዳን መንገዱን ማን አሳየህ የጠቀስካቸው ስሞች ናቸው መዳን በማንም የለም በኢየሱስ ነው ግን ወንድሜ በመድሀኒትም ማለቴ በፓርስታሞንም ይዳናል እኮ ወንድሜ አዳኜ ነው ብለህ አታመልከውም ስላዳነህ እሱ ነው ያዳነኝ ብለህ ትመሰክራለህ ሰው ያድናል የቅዱሳን ሀዋርያት ያድኑ ነበር ግን የኢየሱስ ማዳን ይለያል በስጋም በነብስም ያድነናል የሲኦልም የገነትም መክፈቻ በእጁ ነው
orthodox protestat catholic tekawmachihu behala ketefu behala endet new eyesusn mamlek michalew
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"?
Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
አሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን አባታችን ፀጋው ያብዛሎት እግዚአብሔር በእድሜ በጤና ይጠብቅልን🙏💚💛❤️
Amen Amen Amen memirachin Kalihiwoti yasemalen
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን አባታችን ጸጋውን ሞገሱን ያብዛሎት ልዑል እግዚአብሔር የኛንም አይነ ልቦናችንን ያብራልን የጠፉትን የድንግል ማርያም ልጅ ወደቤቱ ይመልሳቸው የተማርነውን በልቦናችን ያሳድርብን አሜን ።
አየስስ አብ መሆን ታምናለሕወይ
መምህሬ እንኳን ደህና መጡ🍃👏እውነት አይናቸውም ልባቸውም ታውሯል እግዚአብሔር ይርዳቸው እኛን በቤቱ ያፅናን🤲🤲🤲🤲🤲
Amen amen amen amen amen
አየሱስ ጌታ ነው 🙏
እውነት ነው
መህምሬ በእውነት ቃለወት ያሳማልን
አሜን! ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን!
እግዚአብሔር ደስስስስስ ይበለው🙏🙏🙏🙏
ዲያብሎስ/ሴይጣን ይፈር መድረሻ ይጣ!!!
In Romans 8:34, what does it mean that Jesus "intercedes"?
Rom 8:34 Who is the one to condemn? It is the Messiah Jesus who is interceding on our behalf. He died, and more importantly, has been raised and is seated at the right hand of God.
ቃለሕይወት ያሰማልን
እድሜዎን ያርዝምልን
እግዚአብሔር ደስ ይበለው እግዚአብሔር የበለው ዳብሎስ ይቀጥል
ቃለ ህይወት ያሰማልን አሜን 🙏
Ameen ameen ameen 🙏 kale hiwot yasmalen tegawun yabzalot egzaber yestelegn edmena tena yestelegn
አሜን ለሁላችን ይሲጠን
Jesus said to him, “I am the way, and the truth, and the life. No one comes to the Father except through me.
1 Peter 3:18 For Christ also suffered once for sins, the righteous for the unrighteous, to bring you to God. He was put to death in the body but made alive in the Spirit.
May God bless you
እኔ እውነትም መንገድም ነኝ ሲል እኮ እኔ እራሱን እውነትን ነኝ መንገድ ነኝ እኔ እራሴ እግዚአብሔር ነኝ እያለ እንጂ እንዳንተ አተረጓጎም ወደ አብ የማደርሳቹ እሙነተኛው መንገድ እኔ ነእ እያለ አይደለም ።
@@ahadutech1519 1 Corinthians 15:28 When he has done this, then the Son himself will be made subject to him who put everything under him, so that God may be all in all.
@@bhailuyemene6068 bro bro you made another mistake here። አንተ የጠቀስከው ክፍል ላይ ይገዛለታል ተብሎ የተፃፈው ሞት ነው ገዢው ክርስቶስ ነው።1ኛ ቆሮንቶስ 15
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ አሁን ግን ክርስቶስ ላንቀላፉት በኩራት ሆኖ ከሙታን ተነሥቶአል።
²¹ ሞት በሰው በኩል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆኖአልና። ይሄን ክፍል ሲያብራራው ደግሞ = ሞት አለምን እንዲገዛ በ ክርስቶስ እንደተሾመ ክርስቶስንም ሞት ለ3 ቀን እንደሚገዛው ከዛ ግን ሞት በክርስቶስ ድል እንደሚነሳ እና ዘላለም እንደሚገዛ ሚያሳይ ክፍል ነው።
@@ahadutech1519 give me more insight
አሜን አሜን አሜን እግዚአብሔር ይመስገን መምህር ።
ቃለ ህይወትን ያሰማልን🙏💒🇲🇱
እረጂም እድሜ ዉድ መምህራቺን
የምታስተምርበት መንገድ ይደሰታል ይላል
ቃለ ህይወት ያሰማልን ለመናፍቃንም ልቦና ይስጥልን
መምህሪ የኛ እንቁ ጸጋውን ያብዛለውት🤲✝️💜 እግዚአብሄር. ተዋህዶ ትክክለኛዋ ሀይማኖት ነች
እግዚአብሄር ይመስገን በጣም ደስተኛ ነኝ ተዋህዶ በመሆኔ🤲✝️
We Orthodox proud of you. God gives you a healthy life and you pray for us.
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዶክተር ቀሲስ ዘበነ ለማ❤❤❤❤❤❤
1 ጢሞቴዎስ 2፥5: አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
እናም ሰዋች ክርስቶስን እንዳይረዱ አድርገህ ባታምታታባቸው። እስቂ እግዚአብሔር አንተ አስተምረኝ ብለው እንዲፀልዩና መፀሀፍ ቅዱስ እንዲያጠኑ ነገራቸው።
ለምን እንደሆነ አላውቅም ብቻ በጣም እጅግ ይገርመኛል የመምህሬን የማስተማር ጥበብ እውነት መንፈስ ቅዱስ የሚሰራባቹህ ድንቅ መምህር ሊቅ ኖት እረረረረረረረረረረረረረረረረጅም የአገልግሎት እድሜን ይስጥልን !!! በጣም ግልፅ ነው 🙏
የዘመናት ጥያቄዬን ስለመለሱልኝ ከልብ አመሰግናለሁ በተለይ ሮሜ 8: 26 ጀምሮ አለማስተዋል ለክህደት ይዳርጋል ድጋሚ መንፈስ ቅዱስ ይማልዳል በሚለውም ተረድቻለሁ እግዚአብሔር ሚስጥሩን ይግለጥልዎት ቃለ ህይወት ያሰማልን ቀሲስ ወመምህር ዘበነ ለማ።
ስለ ፀሎት ነው።
Kale hiwet yasmalna egzabiher segu yebzahalkum
ጥሩ እረዕስ ነው ነው የአንድ እህቴ ባል በጣም በሀይማኖቱ ጠንካራ የነበረ ሰው ወደምንፈቅና ተቀየረ እና ማሪያም ታማልዳለች የሚል ካሳያችሁኝ ይላል እባክዎን አግዙን
Matthew 10 (አማ) - ማቴዎስ
41: ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ይወስዳል፥ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ይወስዳል።
ጳውሎስ ሐዋርያ አይደለም ብለህ ንገራቸው
ስው አማላጂ መሆን ከተቻለ ክርስቶስ ክብሩን ጥሎ ያንን ሁሉ መከራን መቀበልና የመስቀል ሞት መሞት ለምን አስፍለገ? በአጭሩ አትችልም አልተፃፍም ስው ከሞተ ቦሃለ አዳች አይችልም
አሜን አሜን አሜን!!!
እግዚአብሔር ብእቤቱ ሁሌ ሰው አያጣም መእምሕራችን እርሶን የሠጠን እግዚአብሔር ይመስገን!!!
እናመሰግናለን።መምህራችን
መምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ይሄን ጥቅስ ሳነብ ተጠራጥሬ ነበር እና ስለ ትምህርቶ እግዚአብሔር ይስጦት በመጠራጠሬ ተጸጽቺያለው ጌታ ሆይ ይቅር በለኝ 🙏🙏🙏🙏