Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ሙስሊም ነኝ ለመምህር ተስፋየ መኪና እንግዛላቸው እንተጋገዝ እረጅም እድሜ በትምርተወ በጣም ተጠቅሜያለሁ።
እግዚኣብሄር ሞልቶ ይርዳሽ እህቴ ቅን ነሽ፡ ሓሳብሽም ጥሩ ነው።
ጥሩ ሀሳብ ነው
@@tsegazeab8868 ይህን ሰው ማገዝ እና ድካሙን መቀነስ የመልካም ሰወች ውዴታ ብቻ ሳይሆን ግዴታችን እናድርገው
እግዚአብሔር ይመስገን ውድ እህታችን በጣም ይገርማል ውዴ አሳብሽ እሽ እነገዛለት😢😢😢😢😢
ቅን ሠው ነሽ
መምህር ሚዲያ መክፈት አለብን ማንም እየተነሳ ከሚዘጋው ዮቲዮብ ከፉ ማለት አለብን ለትወልድ መቆየት አለበት ሀሳቤን የምትደግፍ የመምህር ተማሪዎች ሀሳብ ስጡ
Tikikili
Ewntshn new 👍👍👍👌👌👌
ሰናይ ሃሳብ ነው እኔም እደግፈዋለዎ ለመጭው ትወልድ ሰንል ግዜው ክፉ ነው
በትክክል።
እውነት ነው
እኔ አዋቂ ነኝ ባይ በዛትንሹ ትልቁን እየነቀፈና እየተቸ ተለያይተን መቅረታችን ነው እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን ብቻ😢
ልክ ብለሻል እህቴ😢
don't follow human follow Almighty GOD
ያላዋቂ በግምት ከሚያስተምረኝ በእውቀት የበለፀገ ያስተምረኝ 😅
እግዚአብሔር ይማርህ አንተ ሰው
@@entrtianewnt nwe
ክቡር ኣባታችን ኣባ ገብረኪዳን እግዚአብሔር ኣምላክ ከርሳቸው ጋር ይሁን የኛ ውድ ኣባታችን ንሩልኝ🙏💚
ይሄ ድጋይ ራስ እንኳን አባ ገብረ ኪዳን መንቀፍ ማንም ተራ ምእመን መንቀፍ አትችልም አፍህን አትክፈት አንተ ስለ ሰይጣን መንፈስ ስታወራ የምትዉል ሌላ ምን ታቃለህ አንተ ከተማ ስለሆን አዋቂ እሳቸዉ ገጠር ስለሆኑ አላዋቄ አይገርምህም የእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ ከሳቸዉጋ አለ ወሬ አታብዛ አንተ ብቻ አዋቂ
መምህራችን በእውነት በሁሉ ቦታ ሆነህ ትክክለኛ መልስና ትምህር የምታስተምረን እንቁ መምህራችን ፀጋውን ያብዛልህ
√√√√√√√√√√√√
መምህርን አድማጭ ነኝ ደስ ይለኛል ፕሮግራማቸው።ፀጋውን ያብዛላቸው ። ግን ትልቅ ሰውን ከመተቸት እንደ መምህር እስቲ ውይይት እናርግ ማለቱ ያባት መሰለኝ ።የሆነ ሆኖ ግን ሰው የማያቀው ነገር 666 እኛውም ነን በስባሽ የሰው ልጆች ማለት ነው 👉 በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, ። ስጋችን በcarbon ነው የተበጀው ። carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ደማችን ውሀ ነው ።ቀዝቅዞ በበማይክሮስኮፕ ሲታይ ። 👉hexagonal ነው። 6 sided በድጋሚ ።የምንበላው 666 ነው ።ማር ሰም hexagonal 666 ነው በቀላሉ ከምናየው ።ችግሩ ምንድነው የስጋው አይናችን ልባችን በአውሬው ለዘመናት ስለታወረ። አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ።የሱ ቁሳቁስ አለም መጫወቻው አረገን መንፈሱም ሲገባብን መቀመጫው 666 /እዛ ውስጥ አረገው ።በድጋሚ የኔ ነው ብሎ ስላሳመነን ማለት ነው ።ያ ዘመን ግን አበቃ ።አሁን ስለነቃን ። መደቡ ያንተ አይደለም ማለት አለብን ። በክርስቶስ ሀይለ ቃል ።እንጀራ ስንቆርስ በአብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ስንል በዚም በዛም ብሎ የገባው አውሬው ወቶ ይባረክልናል። ። ችግሩ በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ ። ነው ብለን ካመንን እንደሚያልቅልን ስለሚያቅም። መስመሩን ዘረጋ ። እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ፡የአውሬው ያስባለው። psychology /hypnotisim .እና በድጋሚ እኛ የክርስቶስ ልጆች አይደለም ማለት አለብን ። ደጋግመን ።አውሬው ስልጣን የለህም ማለት አለብን።ቃላችን የነፍሳችን ውል ነውና። የምናየውን የምንበላውን የምንጠጣውን የምንለብሰውን ልብስ ፀንተን ሁሌ መባረክ አለብን ።ለመዳን መገሰፅ አለብንና ሁሉንም ።ምድቡ የክሮስቶስ ነውና ። የቅዱስ ሶስቱ ስላሴ ነውና ።የኛው የልጆቹ ነውና ማለት ነው።እስካሁን የአለማዊው መደብ ሆኖም በአውሬው ቁሳቁስ ፡የአይን ብልጭልጭ ፡መጠጥ፡ ሱስ ፡የማይጠረቃ ዝሙት ሀጢያጥ መጫወቻም ቢሆንም ። ምድባችንን ወደፈጣሪ መመለስ አለብን ። እኛም ልጆቻችንም ይድኑ ዘንድ ፡በፆም፡ ፀሎት ፡ሱባኤ ።በ ቅዱስ ቅርስቶስ ስም፡ በስግደት እንጥመቀው ።እንጠበው። በደመራው መለኮት እሳት ወደነበረበት የፍቅር ምድብ ስጋችንና ደማችንን እንመልሰው። ።ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ነው እንበለው ።በወላዲት አምላክ ስም መዳንም አለብንና ።በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ምስጋና ።አሜን 🙏
አባት አልተተቹም በእውቀት ነው በክብር የነገራቸው እንደውም በደብረ አላስረዳቸውም ገና ምን እይታችሁ የሚገርም ኮመንት ነው የጻፋችሁት ከየትኛው ምድብ ነሽ /ህ በመጀመርይም በመጨረሻም የስላሴ ነን እትደበላልቁታ በአንዱ ማመን ነው ሲጀመር ሲመደብ ብሎ ነገር የለም
አሜን አሜን አሜን
Ameen behedeme yakoyelen
ዳቢሎስ ይዘጋ አይዙህ መምህራችን ላተ የሚቋምልህ የድንግል ማርያም ልጅ አለህ🙏🙏🙏🤲🏻🤲🏻🤲🏻😍😍😍🌹🌹🌹🌺🌺🌺❤️❤️❤️💒💒💒
መምህር እኮ እነዚህ ሰዎች እንዲመለሱ ይፈልጋላ ላ
እርርር ብዬ ነበር ይህን ሲናገሩ መምህር ተብዬዎቹ አሁን መጣ ሊነግርልኝ የኔ እቁ መምህር ተስፋዬ❤
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን እሳቸውን አግኝተህ የማዋራት እድል ካገኘህ ለመወያየት ብትሞክር አለመግባባት አንዳንዶቻችንን እንዳያስተን መጥራት ያለባቸው ነገሮች አሉ ግርግር ለሌባ (ለተኩላ) ይመቻል እግዚአብሔር ያፅናን ይጠብቀን አሜን 🙏🙏🙏
ቡዙ ጊዜ እሰማቸው ነበር እነመምህርን ሲነቅፉ በጣም እወዳቸው ነበር ግን በነ መምህር ተቃውሞ የለኝም ምክኒያቱም ቡዙ ሰወችን ከችግራቸው እያወጡ ሰለሆነ መምህርየ ፈጣሪ ይጠብቅህ🙏🙏🙏
ውይ መምህርዬ እግዚአብሔር ይማርህ❤❤❤ እኔ በጣም አሣስበኸኝ ነበር ማርያምን በጣም ነው እኛ ስደተኞች የምትናፍቀን ስልኬን ስይዝ አንተን ነው youtub ውስጥ የምፈልገው ዛሬ እንደውም ሰው ጠይቄ ነበር መምህርዬ እንኳን በሠላም መጣህ
😂😅
የእኔ እንቁ መምህር ተባረክልኝ ህይወቴ ተለውጧል በአንተ እግዚአብሔር ይመስገን።
በጣም ይገርማን ሆሉም ስው የራሱጣዕት አዘጋጂቶ ጣኦት ነው የማመልከው ጣኦት ማለት እግዚአብሔር ን ሳይሆን ስውን መከተል በመጀመርያ አባታችን ገብረ ኪዳን ምን ለማለት እንደፈለጎ የእውነት ሳትረዳ ቀርተህ ነው የእውነት አባታችን ለምሳሊ እኛ ሰወች ከሙዚቃ እና ከእግዚአብሔር ቃል አብዝሐኞቻችን ከእግዚአብሔር ይልቅ ወደ አለማዊ ነገር ነው የምንሰበሰበው እና በዛ መልኩ ለማስረዳት ነው አባታችን የተናገሩት እና እግዚአብሔር ን የእውነት እምንወደው ከሆነ ሸ ግዜ ንስሐ እንገባ አልነበር በየቀኑ ንስሐ ግቡ እየተባልን ተረዱት ወይም ደሞ እስከመጨረሻው ትምርቱን አዳምጡ ትንሽ ነገር ቆርጣችሁ አትናገሩ
ማነዉ እንደኔ መ/ር የምናፍቀዉ ? ኑ መእመናን😊
❤❤❤
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣህ መምህራችን በጉጉት ስጠብቅህ ነበር ገባ ገባ በሉ ምእመናን🕊እውነት ነው አባታችንም እባኮት ዘመኑን ብዋጁት ጥሩ ነው የቅድም ትምህታቸው ጥሩ ነበር
ክቡር አባታችን አባ ገብረ ኪዳን በረከቶ ይደርብን መምህር ተግሳፅ ውደድ መናፍስት የለም አላሉም እንደው ተማርዎችህን ብጠየቅ አንዷ ሰለኋንኩ ስለእግዚአብሔር ቸርነት ስለእግዚአብሔር ን መፍራት ነው ስታስቡ የምትውሉት ወየስ ሰለመናፍስት ብትል መንፈሱ መንኀሱ እያልን ነው የምንዎለው ክርስትያን ሰው አይተችም አባቶችን አይዘልፍ ገጠር ከተማ የዛሬአምስታመት አይልም እግዚአብሔር የት ነበርክ ሳይሆን የታለህ ነው የሚልህ አሁን ያለህበት ነቅድስና ሂወትህ ነው የሚስደስተው እና ብዙ አለኝ መረጃ እያልክ የኣባቶችን ክብር ለማሳነስ አትሞክርአንተም መምህር እሳቸው ደግሞ በምኣረግ የሚበልጡህ አባት አስተምር ያስተምሩ አለቀ ተግሳፅን የሚወድ ክርስትያን ያድጋል እግዚአብሔርን ያስደስታል ማህበር እገሊ ምናም አትበል የቅድስት ቤክርስትያን የእመየ ተዋህዶ ልጆች ነን ሁላችን በፍቅር በትህትና አሸንፈው ዳቢሎስን
እንኳን በደህና መጣህ ረቡኒ በእውነት ጥሩ መልሰ ነው የሰጠሀው ጸጋውን ያብዛልህ❤
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራችን እንኳን ደህና መጣህ ለሁላችንም ልቦና ማስተዋልን ይስጠን ❤❤
የመምህር አድማጭህ ነኝ ደስ ይለኛል ። ግን እኛ የማናቀው 666 እኛው በስባሽ የሰው ልጆች ነን።በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ችግሩ ምንድነው አይናችን ለዘመናት ስለታወረ አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ።ያ ዘመን ግን አበቃ ። ስለነቃን አሁን። በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ።እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ብሎ መስመር የዘረጋው ።666 እኛው ነንና። ያንተ አይደለም የክርስቶስ ነው ማለት አለብን። የአለማዊው መደብ ሆኖም ስጋችን የሀጢያጥ ሱስ መጫወቻም ሆንዋልና በቅርስቶስ ስም በስግደት እንጥመቀው።እንጠበው። ።መዳንም አለብንና በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ።🙏
መምህራችን እኳን በሰላም መጣህ አቤል አርፈህ ብትቀመጥ ይሻልህ ነበር ገንዘብ አያዋጣም እሚያዋጣው የመምህራችን ምክር የመምህራችን ትምርት ነው ዮቲዮብ ቢዘጋ ዮቲብ ይከፈታል የሰው ሂወት ከተዘጋ ግንመመለሻ የለው 😢
ተቀጥሎ ነው በውስጡ ያለው መፈስ እግዚአብሔር ማስተዋልን ይድለው መምህርችን እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን
መምህር ተስፋዬ :: ያቀረብከዉ ሁሉ ትክክል ነዉ::እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ::ዘመኑን ዋጁት ነዉ ዋናዉ ትምህርት::
ዘመኑን ዋጁ ማለት ሰልጥኑ ማለት ነው እንዴ?? አባታችንን እንዲህ አሳንሶ መዝለፍ የለበትም ደፋር።
ኦርቶዶክሦች በሙሉ ለወዪኗ ልጅ መከታተል ማቆም ሠብስክራዪብም አታርጉለት ያለበለዚያ እኛም ተባባሪ እንደሖን ነው የሚቆጠረውወዪ ጥጋብ ችግር እንጂ ጥጋብ አዪቻልም አዪ መንቀዥቀዥ
መምህራችን የኛ እንቁ አባት እናንተን ባይሰጠን ምን እንሆን ነበር አቤል ብርሃኑ ግን ምን ነካው በፈጣሪ ልቦና ይስጠው ፈጣሪ🙏
በእውነት መምህር ዘመኑን መዋጀት ገብቶኛል መንግስት ንያውርስልን እድሜይስጥልን
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።"(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3) ይህንን ከታች ያለዉን ምልከታ በቅንነት ለማየት ሞክሩ !ክርስቲያን ሁን ! ማለት ችግሩ እምኑ ላይ ነዉ ? እዉን እዉነተኛ ክርስቲያኖች ነን ? ሰለንፁህ ህሊናችሁ እራሳችሁን መርምሩ ! እዉነተኛ ክርስቲያን ከሆንን ስንቶቻችን ንስሀ አባት አለን ? ንስሀ ገብተናል፣ ስጋ ወደሙ ተቀብለናል፣ አስራታችንን በትክክል እናወጣለን ወዘተ... አባ ገብረ ኪዳን እያሉ ያሉት ሁሉን በሚችል በልኡል እግዚአብሔር ረዳትነት ሀይማኖትን ከበጎ ምግባር አጣምረህ የስም ሳይሆን ከልብ እዉነተኛ ክርስቲያን ሁን ! ነዉ እያሉ ያሉት። ያኔ ምንም አትሆንም ነዉ መልእክታቸዉ። ብዙዎቻችን የስም እና የአስመሳይነት ክርስቲያን ሆነን ዝም ብለን አንዴ 666 ወይም ኢሉሚናቲ እያልን ብንደሰኩር በምን አቅማችን ነዉ ክፉዉን የምትዋጋዉ ? በመፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ብዙ ቦታ ላይ " ...ሁን ፣ ...ሁን " የሚል ቃል አለ። ለምሳሌ በመጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ቅዱስ ዳዊት ልጁ ሶሎሞንን መጀመሪያ ሰዉ ሁን እንዳለዉ ማለቴ ነዉ " በርታ ሰውም ሁን"(መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 2:3) ። ቅዱስ ዳዊት ልጅ ሶሎሞንን " ሰዉ ሁን" ሲለዉ የገዛ ልጁን ሰዉ እንጂ ሌላ ፍጡር እንዳልሆነ ያዉቃል። ግን " ሰዉ ሁን " ሲለዉ አረማመድህን ከእግዚአብሔር ጋር አድርግ ማለቱ ነዉ። ልክ እንደዚህ ምሳሌ እሳቸዉም እኛን እያሉን ያሉት ከሁሉ በፊት የስም ሳይሆን በመጀመሪያ እዉነተኛ "ክርስቲያን ሁን !" ነዉ ያሉት። ምናልባት ከተናገሩበት አዉድ ዉጪ ማለትም ከኮንቴክስቱ ዉጪ ( out of contextual meaning ) አንድ ሀረግ መዞ መናገር ምናልባት ነገሮችን የመረዳት አቅማችንን ድክመት ከማሳየት የዘለለ ትርጉም የለዉም። እኚህ ታላቅ የቅዱስ ወንጌል መምህር በርከት ባሉት ትምህቶቻቸዉ እጅግ ለነፍስ ጠቃሚ ከመሆናቸዉ አኳያ ለብዙ ምእመናን ከፈዉሰ ስጋ ይልቅ ፈዉሰ ነፍስ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ በሚያስተምሩት ትምህርቶች በርከት ያሉ ምእመናን ምግበ ነፍስ ስለማግኘታቸዉ አንዱ ምስክር እኔዉ እራሴ ነኝ። በሚያስተምሩት ትምህርት ባልሳሳት 100 % በሚያሰኝ ሁናቴ ከሞት በሗላ ስላለዉ ዘላለማዊ ህይወት ትኩረት እናደርግ ዘንድ ይገስፃሉ፣ ይወቅሳሉ፣ ይከራከራሉ፣ ያስተምራሉ። ጌታችን አምላካችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 33 አመት ከ 3 ወር በዚህች አለም በነበረበት ጊዜ በተለይም 3 አመት ከ 3 ወር ከምድራዊዉ ነገሮች ይልቅ ስለ ነፍስ እናስብ ዘንድ በብዙ አስተምሮናል። አባ ገብረ ኪዳንም እያሉት ያሉት መጀመሪያ በቅድሚያ ክርስቲያን ሁን፣ ስለነፍስህ ተጨነቅ ፣ ሰለ 666 እና መሰል ነገሮች እንደሚባለዉ፣ እንደሚደሰኮረዉ፣ እንደሚተነተነዉ ያክል ለነፍስህ ጉዳይ ከዛ በላይ ተጨነቅ ነዉ እያሉ ያሉት።" ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?"(የማርቆስ ወንጌል 8:36)ይህ ሲባል ግን አንተን ጨምሮ ሌሎችም በበጎነት እና በቅንነት እንደ አቅማቸዉና እና ስጦታዉ ሰዎችን ወደበጎ እና እዉነተኛይቱ መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉትን ሂደት እንደ ቤተክርስቲያን ተጠያቂ እና ታላቅ መምህርነታቸዉ የተጣመመዉን ለማቃናት ካልሆነ በቀር በክፋት እና አንተ እንደምትለዉ " የወረደ እና የዘቀጠ " ነገር አልተናገሩም። አንተ እራስህን ትልቅ ተጠያቂ መምህር አድርገህ " እንደ አንድ መምህር መልሻለሁ" እያልክ ስትል በቤተ ክርስቲያን ትምህርት የመጨረሻዉ የትምህርት ደረጃ በሚያሰኝ ደረጃ ያሉ አባትን በድፍረት መናገር እንደምን ያሳዝናል ? ከተናገርካቸዉ ጥሩ ያልሆኑ ቃላቶች መካከል በጥቂቱ " የወረደና የዘቀጠ፣ አላዋቂ ንግግር፣ ከተማን ምን እንደሆን የማያዉቁ ፣ ያነበቧት ነገር አለች ፣ ኬምስትሪ አያዉቁም፣ ካባቸዉ ችግር አለበትር ግርማ ሞገስ እንዳይሆን፣ ሁሉን አቃለሁ ይላሉ፣ አሳልፈዉ እየሰጡን ነዉ" የመሳሰሉት ይገኙበታል ። በእዉነቱ በእንዲህ ያለ አደፋፈር መናገሩ ትልቅ ስህተት ነዉ። ለብዙዎች ምናልባት ከድቁና ማእረግ ጀምሮ ያሉ ሊረዱት ይችላሉ እንደ አባ ገብረ ኪዳን አይነት አራት አይና የምስክር መምህር ማለትም የብሉይ ኪዳን፣ የሐዲስ ኪዳን ፣ የመፅሐፈ መነኮሳት እና የመፅሐፈ ሊቃዉንት የምስክር መምህር ማለት ነዉ። ምናልባት በድፍን ኢትዮጵያ ከ 8 የማይበልጡ ብቻ ነዉ ያሉት። እንዲህ ያለዉን እዉቀት በዚህ እድሜ እንፁህ ምንኩስና ጋር የያዘን ሰዉ መዝለፍ ከባድ የድፍረት ሀጢያት ነዉ። ሌላዉ ከመዝሙረ ዳዊት የጠቀስከዉ በፍፁም አንተ ለፈለከዉ ጉዳይ እንዲመችህ አድርገህ እንደተረጎምከዉ አይደለም። የጠቀስከዉ ጥቅስ " ጠላቶችህ በበዓል መካከል ተመኩ፤ የማያውቁትንም ምልክት ምልክታቸው አደረጉ።"(መዝሙረ ዳዊት 74:4) እንደምረዳዉ የፈለከዉ ሀይለ ቃል " ምልክት" የምትለዉን ቃል በቀጥታ አንተ እንዳሰብከዉ አይነት ከዘመኑ ጋር ስላለዉ ቁሳቁስ ምልክት አይደለም የሚናገረዉ ። የመዝሙረ ዳዊት ያዉም አንድምታ ትርጓሜዉ ይህንን ምዕራፍ ቅዱስ ዳዊት ስለ መቃብያን ተናግሮታል ይላል። የቁጥር 4 አንድምታ ትርጓሜ እንዲህ ይላል።" ለድህነተ ነፍስ ምልክት የሚሆን ድህነተ ስጋ ማሰጠቷን ሰማያዊት ህግ እንደመሆኗ ነዉ።አንድም ምንም አግኝተዉባት የማያዉቁት ጣኦትን ትእምርተ በላኦር እንዲል። በደብረ ሲና ህግ እንደተሰራዉ አደረጉ እያለ ይቀጥላል..... አዚህ ላይ ስለ ሀሳዊዉ መሲህ ( 666 ) በቀጥታም በተዘዋዋሪም አይናገርም። ይሄኛዉ ትርጓሜዉ የሚናገረዉ ስለ "ትእምርተ በላኦር " ነዉ ። በሌላም በኩል ምናልባት " ምልክትን " የሚል ሀይለ ቃል ብቻ ባየህ ቁጥር ይህንን ምልክት የሚል ቃል ሁሌም ከክፉዉ ምልክት ጋር ብቻ ማያያዝ ያልተገባ ነዉ። ለምሳሌ ፦ ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ ማለትም " ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥ ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው።"(መዝሙረ ዳዊት 60:4) ይህ ምልክት የተባለዉ ቅዱስ ዳዊት ስለ ቅዱስ መስቀል ሲናገር ነዉ። በጥቅሉ ምልክት ብሎ ያለዉን ከ 666 ጋር ብቻ ማገናኘትህ ከወዴት አገኘህዉ ? እንግዲህ ከየቅዱስ ወንጌል አንድምታ ትርጓሜ በላይ ሌላ ምን መረጃ እንደምናይ አይገባኝም ። ሁሉም መፃህፍት ከወንጌል በታች ናቸዉ ወይም የወንጌል ልጆች ናቸዉ። ወደተነሳሁበት ነጥብ ስመለስ በዚህ ጉዳይ እሳቸዉ ለማስተላለፍ የፈለጉት መልእክት የቁጥሩ ሀይል አንድ ክርስቲያን የስም ሳይሆን እዉነተኛ ክርስቲያን፣በአምልኮተ እግዚአብሔር የተጠመደ፣ዘወትር በንስሀ እና በቅዱስ ቁርባን የሚኖር፣ እምነቱን ከበጎ ምግባር ጋራ ያስተባበረ ከሆን ይህ ቁጥር ምንም ዋጋ የለዉም ነዉ እያሉ ያሉት። ምክንያቱም በልኡል እግዚአብሔር ጥላ ስር ያለ ምንም ቢመጣ የእግዚአብሔር ጥባቆት ስለሚረዳዉ ምንም አይሆንም ። ቅዱስ ዳዊት እንዲህ እንዳለ:(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 91)----------1፤ በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።2፤ እግዚአብሔርን። አንተ መታመኛዬ ነህ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ።3፤ እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና።4፤ በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል። 5፤ ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥
አመሰግናለሁ❤❤❤❤❤
መምህርዬ እንኳን ደህና መጣህ የኛ እንቁ መምህር ተናፋቀሀል ❤❤❤❤
እንድ አንተ መምህር ሚልዖን ቢኖር ተዋህዶ እንድህ አትስድብ ነበር. ቆሻሽዎች በትክርስቲያን ውስጥ ሞልቶ ዛሬ የዝህ ደርጃ ደርሰች ሃይማኖታችንም ሀገራችንም, መከራ በዛ 😢. እግዚአብሔር ይማረን 😢መምህራችን የቅዱሳን አማላክ ካንተ ጋር ይሁን, ቅዱስ ሚካኤል ይጥብቅህ ❤❤ እዉነተኛ አባቶች, መምህራን የኛ እኗቅሃለን ❤
Talking about Satan is not a knowledge ok
@@yemaryam-lz5tzእውነት ብለሀል አተ እራስህ ሰይጣን ስለሆንክ ደፍተራና የጠቆይ ልጆች አትረብሹን እውነቱ ስታወቅ ባችሁ መሳደብ ስድቡ ለጸጋ ይሁን ለት መምህር
@@user-cb2tr4cd9m አሁን እናንተ ናችሁ የጸሎት ቤት አዘጋጅታችሁ የምትሰግዱት🤔 አንደበታችሁን እንኳን መግራት የማትችሉ ተሳዳቢ ባለጌዎች፡፤ ለገዛ አባቶቻችሁ እንኳን መራራት የማትችሉ ስዶች፡፡ ደብተራ ማለት ምን እንደሆነ እንኳን አታውቁም፡፡ደግሞም ከናንተ መንፈሳዊ ነኝ አያለ ከሚመጻደቀው ይልቅ ሃጥያቱን የሚያምን ሰው በጌታ ዘንድ የተወደደ ነው፡፡
@@alemdemie4219 ክክክክክክ እሽ ንገሪኝ ስኪ ደፍተራ ወዶ አይስቅ አለ አገሬ ሰው ክብር ለሚሰጠው ክብር እሰጣለን እና ታዲያ ቀን ሌት እኔን ሊጠፍ ከማይራራልኝ አስማተኛና ጠልሰም ጻፊና መጫኛ የሚቆም ልደግጽለት ዛሬደግሞ የደፍተራአ ደጋፊወች ተጫጩ
@@alemdemie4219ወይኔ አድ ቤተክርስቲያን ደጋፊና ነቃፊ ሁነን መቅረታችን ያሳዝናል ግን ነገ በእግዚቢሔር ዘንድ እውነት ባንናገር ይፈረድብናል
ከ ሁለት ሺ በላይ ኮሜንት አለ ግን ሁሉም ከመመሳሰሉ የተነሳ አንድ ሰው የፃፈው ነው የሚመስለው.....የአባታችን የአባ ገብረኪዳን ሙሉ ትምህርት CZcams ላይ አለላቹ ተመልከቱት በቀና ልቦናም አድምጡት ብዙ ታተርፉበታላቹ ...እግዚሀቤር አምላክ ከሁላችንም ጋር ይሁን መምህር ተስፈዬ አምላክ እድሜና ጤና ይስጥህ ...አምላክ ከፈቀደ አግኝተሀቸው ብታወሩ ጥሩ ይመስለኛል ብዙ ነገር ትማማራላቹ።
አባ ገብረ ኪዳን የቤተ ክርስቲያናችን ምሰሶ ናቸው፡፡ እሳቸውን የመሰለ መምህር እንዲህ መናገር መቅሰፍት ያመጣብሃል ፡፡
መምህራችን እንካን ደህና መጣህልን ተናፍቀሃል እማ ፍቅር ትጠብቅህ ❤️🙏🙏🙏
ልቦና ይስጠው የእውነት በስም ብቻ አይደለም ክርስትና ህይወትን በተግባር ካልኖርነው መቸም አንመለስም እግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠን ለሁላችንም ❤❤❤🙏🙏🙏
እሳቸውን የመተቸት ምንም አቅም የለህም ሲጀመር አስተውል ስለስድስት ስልሳስድስት ተንትነው ገልፀውታል አተምንም ያክል እውቀቱ ሳይኖርህ እናተ እናዉቃቹዋለን የገባቹውት ለቢዝነስ ነው ሲጀመር በክርስቶስ አይን አድምኳን ሰው የለውም ከብር ጋር ትሮጣላቹ በራቹ ትቀራላቹ እባካቹ ሰባኪነን የምትሉ ሰውች ጥልቁን ሳታውቁ አባቶችን አትቀፍ
የሰው ልጅ ስህተት አለበት ፍፁም አይደለም አባታችንም ንግግራቸው ልክ አይደለም በደንብ አዳምጥ 666 እንደግፍ ታዲያ መዝ 74 አንብብ
ቃል ህወተይሰመዐለን መምህራን እግዚአብሔር መሰተወዕል ልበና ያዓዳለን አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመስገን በመጨረሻዉ ዘመን መምህር አተን ስላገኝን ክብር ለድግል ማርያም ልጅ እንወድሀለን መምህር ክፉ አይካብን
መምህርዬ እንኳን ደህና መጣህልን ትምህርትህ እንዴት እንደናፈቀኝ ምን ሆንክ ብዬ በጣም ተጨንቄ ነበር ያንተ ትምህርት ለኔ የሕይወት ምግብ ነው ኡፍፍፍፍ እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን በሰላም መጣህ ተመስገን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እውነት ነው መምህር እኔ ከአመታት በፊት ለጌጥ በሚል ሳላቅ ተነቅሸ የተነቀስኩት ጀርባዬ ላ አንገት የሌለው እርግብ ነው እና አገር ሰላም ብዬ ጸበል ስሄድ አጋንት የኛን ምልክ ተነቅሰሻል የኛነሽ አሉኝ ገና ልብሴን ሳላወልቅ እንዴት እደደነገጥኩ ክርስቶስ ከሂወት መጳሀፍ የሰረዘኝ ያክል ነው የተሰማኝ ለማስጠፊት አቅጃለሁ አይደለም የቤት አምልኮ ሊወግዙ ቤቱ የለመደውን አድርጉ ነው ሚሉት የከጠር ካህናት
እውነሽን ነው ገጠር በጣም ችግር አለ 😢
መምኸር ጥያቄ አለኝ ለእርሶ ወንቅሸትን አዳመዮርዳኖስ ቅዱስ ገብርኤል ሄደው ማየት መጠየቅ ይችላሉ አባዮሀንስ ከተማ ልጣ ቢሉ አይችሉም ስላልክ ጸጋ ተሰቷቸው የለ እደ ለገጠሩ ብቻ አደለም እግዜር ለከተማው ከተመኛ ለገጠሩ ገጠረኛ አላ ዋናው ጸጋነው በደቅ የሚችሉ ጸበሉን ሄው ይዮት ለማወቅ አላቅም ስላሉ ሳያቁ አባዮለንስ ስላሉ አውቀው እዳወሩ ብየነው የገጠሩ ካኸን ከተማ የሰሰራል ዋናው ጸጋ ነው እምነት ኘው አድ ኻኸን መምኸር ሲሣት በውስጥ እገሌ ምን ማለትነው ስተቱን በፊቱ መናገር እራሡ ኸዝቡን ይቅርታ ይጠይቁ ስለወንቅ እሸት መሰክራለሁ በስልክ ስለዳኩ ከኸመሜ የአለም መፈወሻነው ለማለትነው
@@user-kv8fw6kp3u በስልክ መዳን... የአለሙ ፈጣሪ ቅርብህ እያለ... ፀበሉ እምነቱ አዳነኝ ብትል አምንህ ነበር
አስተውላቹህ አድምጡ ደግሞ አላውቅም የሁሉንም የማወቅ ጸጋ ተሰጥቶቸው. ይሆናል ብሎን እንደው አስተውሉ ደግሞ አንዳድንድ ከተማ እስካልነሩ ድረስ የማያውቁት ነገር ይኖራል በማለት ነው
ተስፍሽ በጣም ልክ ነው የተናገርከው ነገር አንድ ሰው ፀጋውን አይቶና አውቆ ቢጓዝ ይሻላል ሁሉንም አውቃለው ማለት ጥፋት ስለሆነ እኔም ትንሽ ወደ መንፈሳዊ ሂወት ልምምድ በመጣሁባቸው ግዜያት ውስጥ የገባኛና የተረዳሁት ነገር ቢኖር ይህንኑ ነው ለምሳሌ 1) አባ ገብረኪዳን ጎበዝ የውንጌል አርበኛ ናቸው ወንጌል ሲጠማኝና ተግሳፅ ስፈልግ የሳቸውን ትምህርት እሰማለሁኝ2) እድሚያቸው ያርዝምልን እና መልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ አጋንንት በሂወታችን በእድላችን በኑራችን እንዴት እንደሚጫወትብን ለማውቅ እና መፈትሄው ሲያስፈልገኝ ወደሳቸው ትምህርቶችና የጥምቀት አገልግለቶችን እያየሁኝ ብዙ ነገር ነፍሴና ስጋየን አስተምራታለሁኝ3) ተስፍሽ አንተ ጋ ደሞ ከመምህር ግርማ ወንድሙ አንድ ደረጃ ከፍ ብለህ የጠላታችን ሴራዎችን ብትንትን አድርገህ በማሳየት በደምብ እንድናወቀው እና እንድንቃወመው አርገህ በተጨማሪ ጠላት ባዘጋጀልን ወጥምድ ሳንወድቅ ግን እንዴት ወድ ጥሩ ነገር ቀይረን የቅዱሳን ሂወት መሆን እንኳን ባንችልም ግን እንድንለማመድ እድል ና መንገድ አሳይተህናል እግዚአብሔር ረጅም እድሜና ይስጥህ፡ እናም ያንተን ትምህርቶች ገና ከመጀመሪያ ወደ 80 or 90% ሰምቻለሁኝ በየቀኑም ስትለቅ ሁሌም እንደአዲስ ሳይሰለቸኝ ነው ምሰማው ነፍሴና ስጋዬን ምመግባት እግዚአብሄር ረጅም እድሜና ጤና ይስጥህ4) ንግስተ ነገሰት እህተማሪያምም በቦኩላቸውም ስለጠላት አካሄድ በደምብ የገባቸው በጣም የሚገራርሙ እውነታዎች የያዙ በጣም የሚገርም የ እምነት ሃይል ያላቸው (እኔ ከማቃቸው ሰዎች እንደሳቸው በ እግዚአብሔር በጣም ሙሉ አላየሁኝም ከኔም ጭምር) እና ተስፋ ያላቸው ትልቅ እህት ወይም እናት ናቸው (ምንም እንኳን ሰለሳቸው እግዚአብሔር የሆነ ነገር እንዲለኝ በሱባኤም ሆነ በፀሎቴን ሁሌም ብጠይቅም ማለት ነው) ነፍሴና ስጋየም ግን የሳቸውም ምክር አቅጣጫም በሚያስፈልጋት ሰዓት search አርጌ የሳቸውን ቪድዮዎችን ሳይቆራጡ ሰማለሁኝ NB: ብቻ ባጠቃላይ እንደኔ እይታ 4ቱም ከላይ የዘረዘኩዋቸውም የየራሳቸው ፀጋ እግዚአብሔር ያላቸው ሆነው እግዚአብሔር ለዚህ ትውልድ የሰጠን ውድ ስጦታዎች ናቸው እንጠቀምባቸው እላለሁኝ ይሄን ማለት ግን እያንዳዳቸው ብፁእ ወይም ቅዱሳን ናቸው እና ከነሱ የሚወጣ ሁሉም ትክክል እንሱ የ እውነት መመዘኛ ናችው ማለት ግን አይደሉም ሰው ናቸውና ብዙ ጥፋቶች ሊኖርባቸው ይችላልበመጨረሻ እግዚአብሔር ፈቅዶ አጋጣሚ ይህንን ካነበብከ ተስፍሽየ ብዙ ግዜ ወደ ሱቅህ መጥቼ ላገኝህ ብየ አጥቸሃለሁኝና እና በ 0914184321 ብትደውልልኝ እና በሰፊው ብናወራ ደስ ይለኛል አመሰግናለው
መምህር አንተም እኔ ብቻ የተናገርኩት ትክክል ነው እያልክ ነው ገራሚ ነው አባቶችን በዚህ ደረጃ ዘቀጡ እያልክ ማቃለል ትክክል አይደለም
አቤል ይሄን ያክል ሰው ነው ማለትነው 😡😡😡😡😡 እጅግ ያማል ከአቤል ላይ ሰብርክራይባችሁን አሱ ካአቤል ላይ ‼️‼️‼️‼️‼️ የመምህራችንን ዩቱብ ለማውረድ ማሰቡእራሱ ያበሽቃል 🤨🤨🤨🤨🤨
Ok
እረ አይደረግም የበለጠ ልብናው እንዲመለስ መፀለይ ነው እንጂ ሰብስክራይብ ማንሳቱ ምንም አይጠቅምም ከስህተትም አይመልስም።
Sew yerasune sera sayake besew lay tatune yekeserale lebona yeseten lehulachen
የድንግል ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ሆይ ተስፈ ስላሳን ልጅህን አባክህ ስለናትህ ስለቅድስት ድግል እናትህ ብለህ ከክፉ ሁሉ ጠብቅልን አደራ😓
ተስፋ ስላሴ ሁላችሁም አስቡት የተዋህዶ ልጆች
አባታቸን በጣም ብዙ እንደተማሮ እርግጠኛ ነኝ መምህር ተስፋዬ በርታ ትምህርቶን ለ አባ ላኩላቸው ።
ደንቆሮ አባ እኮ ሊቅ ናቸው የሊቃውት መምህር እረ እፈሩ የምታወዳድሩትን እወቁ
መምህርየ በትክክለኛ መንገድ ህዝብ እያዳንክ ስላለህ ሰይጣን ደሞ በእንደዚ ያሉ ሰዎች ይፈታተናል ብቻ እግዛብሔር ኣይነ ልቦናችንን ያብራልን ኣሜንንን በውነት መምህርየ እንደእናተ ያሉትን ኣባቶች ልኡል እግዛብሔር ያብዛልን እድሜ ከጤና ያድልልን ኣሜን ኣሜን ኣሜን የኔ ኣባት በዚ ዮቱብ ስንት ሰው እንደዳነ ኣያውቁም ማወቅም ኣይፈልጉም እንጂ እንደዚ ኣይሉም ነበር 😥ስንት ወጣት በራሱ ኣለም እዮኖርን ባንተ ምክንያት ወደ ቀጥተኛው መንገድ እየመራሀን ያለህ መምህራችን ነህ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰
እንኳን ደና መጣህ እንቁ መምህራችን 🙏🙏በእውነት ስትጠፋ ተጨነቄ ነበር ዩቲዩብ የአንተ ትምህርት ካላገኘሁ ይጨንቀኛል 😥እመ ብርሃን ትጠብቅህ እንቁ መምህራችን 🙏
አቤል የወይኗ ልጂ ልቦና ይስጥሕ 😢እኔ ሰብስክራይቤን አንስቻለሑ እናተስ ከመምሕር ጎን ነኝ ❤❤❤
Me too
እኔ፣ሲጀመረ፣አይቼው ፣አላዉቅም አቤል ፣የሚባለው ፣እኔ፣በብዛት ፣የማይ፣የመምራችንን፣ትምህርት ነው ፣በጉጉት ፣የምሰማ ፣መምህራችን ፣እድሜ እና ፣ጤና ፣ይስጥልን ፣አሜን 🤲🤲🤲🙏🙏🙏
እኔም አንስቻለሁ
ዮቱብ የምገባ የመምህርን ትምርት እና መዝሙር ለመስማት ነው መምህር አይዞህ
መምህር ቃለሂወት ያሰማል መድሀኒአለም ቤቱን ያፅዳ አተብቻ በርታልን መምህራችን አተነህ ለነፍሳችን የደረስክልን ለኛ ለታመምነው እመብርሀን ትጠብቅ
ሰላም እግዚአብሔር ይብዛላችሁ ወድ የተዋሕዶ ልጆች ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በሙሉ ሰላም ናችሁ ክቡር መምህራችን ተስፋዬ ወንድማችን እድሜ ና ጤናህን አብዝቶ ይስጥልን ያቆይልን ።ልቤ እረሰረሰ የሚገርም ቃል ሕይወት ያሰማልን ነው የምለው እኔ እመቤቴ ማርያም ትጠብቅህ ተስፋ ስላሴ ኑርልን። እንዳተ ያሉትን ያብዛልን ። እባካችሁ አባቶቻችን አስተውሉ ብትችሉ እርዱት ባትችሉ ግን በማታቁት አትግቡ አትበጥብጡ ያለዚያ እባካችሁ ሕዝቡን ያድንበት ያንቃበት አትንኩት ተው ግን ያሳዝናል አፈርንባችሁ ከትልቅ ዶባ ውስጥ የጤፍ እብቅ የሚታክል ፍሬ ብቻ ተገኘ ትልኩ ዶባ ያለ ፍሬ መገኘቱ ያሳፍራል ያሳዝናል ። ተው ግን ብዙ ጉድ አለ አይይይ በከፍታ ውስጥ እንዴት ሸለቆ ይገኛል ተስፋ ስላሴ አባቴ ፃዲቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ይጠብቁልን ። የራማው ልዑል ቅዱስ ገብርኤል ክንፎቹን እንደድባብ ይዘርጋልህ ከለላ ይሁንህ ።በርታልን የኛ በርቱ ጀግና እመቤቴ ማርያም ታበርታልን ትጠብቅህ ።
እናመሰግናለን መምህር ልብ ያለው ልብ ይበል አቤል የወይኑዋ ልጅ ግን አወዳደቅህ ይታየኛል በ እግዚአብሔር ፊት ለሁሉም ልቦና ይስጥህ
እንኳን ሰላም መጣህ መምህራችን❤❤እኝኽ አባት ስለአጥማቂና ስለመቁጠሪያ ሲተቹ ሰምቼ አቁሚያለሁ ይቅር ይበላቸው
ኸረ ጉድ ነው ሁሉን አውቃለሁ ይላሉ
Aweqachihu motachiwal. Asafariwoch
ለራስሽ እግዚአብሔር እንዲምርሽ ፀልይ አትፍረዱ ይፈረድባችሁሗን ተብለናል
መምህር ትክክል ቃለህይወትን ያሰማልን 👍👍👍👍
መምህር በጣም የማከብርህ መምህር ነህ ግን ስለ አባ ገብረኪዳን አዋቂ አይደሉም ብሎ ማሰብ ይከብዳል እሳቸ ሠይጣንን ፈርተን ንሠሀ ከምንገባ ይልቅ ክርስቶስ ወደን ይሁን ነው ሙሉ ስብከቱን ስለሠማሁት ነው እውነቱ ይህ ነው
መምህር በመጥፋቱ ቀኑን ሙሉ ሳስብነበር እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ሰላም መጣህልን
ተናግርዋል እንደማይኖር ትንሽ ግዜ ታገሱት
ማርያምን እኔም
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን💒🙏🙏🙏🌿🌿🌿🌾🌾🌾
ላንተ ሁሉም መምህር ስለ ሳይጣን ካልሰበከልህ አላዋቂ ትላለህ አንተ ሁሉን አዋቂ!! መድሃኒያለም ይቅር ይበልህ
ሳይገባሽ አትናገሪ ስለሰይጣን ማን ይናገሩ አለሽ ስለማያውቁት ነገር እየተናገሩ በምዕመናን እይታ እንኳ ትዝብት ውስጥ እዬገቡ ነው ፡ በተሰጣቸው ፀጋ ብቻ ለምን አያገለግሉም እር ሳቸው ጋ የሌለን ፀጋ የሚሳደቡ ከሆነ ቅናት ያስመስልባቸዋል፡፡
ተጠንቀቁ በመጨረሻው ዘመን የተመረጡትን እንኳን እስከ ማሳት ይደርሳሉ የተባለው የእግዚአብሔር ቃል እየተፈጸመ ነው ቸሩ መድሀኒአለም በቸርነቱ ያስበን ስነ ልቦናችንን ያብራልን 🤲🤲🤲
እውነት ነው በጣም ከባድ ነው ደግጫለሁ በቃ እኔ የሚረዳው በአባቶች ላይ ሆኖ አውሬው ፊለፊት መጥቶን እንቃ መምህር እሱ ቅድሱ ሚካኤል ያጠብቅክ
እኔ ትምህርታቸውን በጣም ይመስጠኛል ነበር በፊት ግን አንድ ቀን መቁጠርያ እንደ ማያስፈልግ ሲያስተምሩ ሠምቼ ኦኦ ብዬ ገርሞኝ አለፍኳቸወው ስለ መቁጠሪያ ጠቃሚነት እኔው እራሴ ምስክር ነኝ ብቻ ከባድ ነው እግዚአብሔር ስነ ልቦናችንን ያብራልን
መቁጠርያ የመኖክስዬ ነው። የመኖክሴ መለያ ነው ሲሉ እኔም ዝም ብዬ ኣልፍያቸዋለሁ።
Lek eko nachew bemekuteriya business eyserubet adel ye aba girma eytbale lek nachew mekurerya kebr yalew ngr nw awhon ewnet yehe ye youtube kelebtega ke aba germa yebelte ewket alw belacwho nw metashergdut ayi medhanyalem beka mecaweca hone hezbu
አሁን አንችም ክርስቲያን ነሽ እሳቸዉ እሚያስተምሩት የክርስቶስን ትምህርት ነዉ እንዴት ትምህርታቸዉ ያስጠላኛል ትያለሽ ማፈሪያ አጥማቂን ስትከተሉ ኑሩ ዝም ብላችሁ
@@bethelephrata7487እና ያንች መጫወቻ ነዉ መቁጠሪያ አይ😂
@@user-zc7ge7hy4e የእግዚአብሔር ኃይል መገለጫ አደረኩት እንጂ መቼ መጫወቻ ሲሆን ኣየሽ ? ለመሆኑ ቅዱስ ጳውሎስ እናንተን ከሰበኩ ቡኋላ እኔም የተጣልኩ እንዳልሆን ሥጋዮን እጎስማለሁ አለ ። ለምን ስጋውን መጎሰም ኣስፈለገው ? ሥጋን መጎሰምስ ለነፍስ ጥቅሙ ምንድር ነው ? ሥጋን መጎሰምስ ኣስፈላጊ ነው ብለሽ ታስብያለሽ? ኣንቺስ ስጋሽን በምንድር ነው የምትጎስሚው ? የእግዚአብሔር የመንፈስ ቅዱስ ኃይልስ በግዑዝ ነገር ማለትም በmaterial ያርፋል? ወይስ ኣያርፍም ?
በእዉነት መምህራችን ቃል ህይወት ይሰማልን የኛ ንቁ ፀጋዉ ይብዛልህ ይኣጎልጎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይብርክልህ🎉❤
ውድ መምህራችን ተስፋዬ አበራ እግዚአብሔር ፀጋውን ያልብስህ ሚዲያ ብታቋቅም ግን መልካም ነው አሁን የዲያብሎስ ውጊያ የበረታበት ግዜ ነው የአጋንንት ፈረሶች ተባብረው CZcams channel ህን ሊያዘጉት ይችላሉ እና የአንተ ተማሪዎች አቅማችን በፈቀደ እናግዝሀለን በርታ
መምህር ተስፋየ አንተን ለመግለፅ ቃላት የለኝም የ ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ እድሜህን ያርዝመዉ የኦርቶዶክስ የ ቁርጥ ቀን
_እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን በሰላም መጣህልን ውድ መምህራችን ደሞ እግዚአብሔር ፈፅሞ ይማርህ በእውነት ቃል ህይወት ያሠማልን መምህርዬ ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን ❤❤❤ እግዚአብሔር ኣምላካችን ለኛም ማስተዋል ልቦናችን ይክፈትልን 😢😢😢_
እኛ እራሱ በአንድ ቀን ተሰባስበን እናዘጋበታለን በተገኘበት ቦታ ነው ምዘጋው ያሄ ሴጣን
😂😂😂who is ega endwem yezin wegat youtube enazgawalen belo belo ye orthodox lekawenten yemisadeb sew ende sew yemitay yemslkal gel
ውጭ አገር በወለድኳቸው ልጆች በጣም እጨነቃለሁ : ወስደን እሳት መካከል እንዳስቀመጥናቸው ግልፅ ነው : : ልጆቼን ተቆጣጥሬ ጨዋ አደርጋቸዋለሁ የሚሉ : እንደሞኝነው የምቆጥራቸው ::ነገርግን : እኔ የተጠቀምኩበትን ዘዴ ልንገራችሁ :: በየቀኑ ውዳሴ ማርያምን እንዲፀልዩ ከልጅነታቸው ጀምሮ እስለመድኳቸው :: ጭንቅላታቸው እንዴት እንደተከፈተ ልነግራችሁ አልችልም :: እኔ ስራ ስለምውል : ለነሱ ብዙ ጊዜ የለኝም :: ነገር ግን : እመቤቴ ጭንቅላታቸውን ከፈተችላቸው :: እስካሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው :: ብዙ ጏደኞቻቸው : ጌይ የሆኑ አሉ : ፓርቲ የሚሄዱአሉ : የሚያጨሱ. የሚደንሱ .... አሉ :: እስካሁን ልጆቼ ከዚህ ነፃ ናቸው ::ልጆቻችሁ ወደ መጥፎ ነገር እንዳይገቡ ከፈለጋችሁ : የኔን ዘዴ ተጠቀሙበት :: 100 % እርግጠኛ ነኝ : ልጆቻችሁ እንደምትፈልጉት አይነት ይሆናሉ :: ውዳሴ ማርያም በእንግሊዘኛ የተተረጎመ አለ :: እሱን download አድርጉናንስልካቸው ላይ ወይም አይፓዳቸውላይ ጫኑላቸው :: በእንግሊዘኛ የተረጎሙልንን ሰዎችምከልቤ በማርያም ስምአመሰግናቸዋለሁ
Ewnetish new ehtie enamesegnalen egziabher yistlign. Ene etekembet alew wudasie mariam be Germenegna yeteregome sayi betam new yetedestku. Mkniyatu ljochie tgrigna menager bedenb yichlalu manbeb gin aychilum. Playstore alachu bietesebochie. egziabhier yirdan.
ትክክል መምህሮች ቃል ህይወት ይስማልን ❤❤❤
መምህር እንዃን ደህና መጣህልን በጣም ነው የናፈቅከን መድሃኒ ኣለም ኣንተና ቤተሰብህን ይጠብቅልን ክፉ ኣይንካህ ❤❤❤
እኝህን አባት በጣም እወዳቸዋለሁ በእግዚአብሔር በማዳኑ በቸርነቱ የሚስተምሩትን ❤ ግን ለሴጣን ጥብቅና የሚቆም እስከሚስመስልባቸዉ የተሳሳተ ቀለል አድርገዉ የሚስተምሩት ትጋት ያስፈልጋል ገነት ለመግባት ፆም ፀሎት ስግደት ቅዱስ ቁርባን ግን እሳቸዉ መምህር እዳልከዉ አዋቂ ነኝ ተደማጭ ነኝ ብለዉ ስለሚስቡ በድፍረት ያላወቁትንም የሚናገሩት
ምናቸው ይወደዳል ፀጋ እግዚአብሔር የራቃቸው።የእድሜ ብቻ ትልቅ።
@@birhanemulugeta587አይባልም በስመአብ ተዉ እንጂ እነደተማረ ፃፉ
መምህርየ አይዞህ የጠላት ዲያብሎስ እቅድ ይዘጋ።ላንተ የሚቆምርክ የእማ ፍቅር ልጅ ልኡል እግዚአብሔር ፣መድሀኒአለም፣አማኑኤል ይጠብቅሀል።እመቤቴ በሠርፍፍ ቀሚሷ እስከ ቤተሠቦችህ ትሽፍንህ።ትጠብቅህ መምህርየ❤❤❤
መምህር ንግግርህ ትህትና የሌለው እና የንቀት ንግግር ነው:: ምንምቢሆን ትልቅ አባት እንደሆኑ አስበህ በዘዴ ብታስተምር መልክም ነው:: ሁሉም መምህር ባንተ አስተሳሰብ እና አገላለጽ ሊያስተምር አይችልም: ያንንም መጠበቅህ ልክ አይደለም:: እያንድንዳችሁ መምህራን እግዚአብሔር በሰጣችሁ ጸጋ እኛን ምእመናንን እንድታስተምሩ እና እንድትመሩ እንጂ እርስ በራስ እየተተቻቻችሁ እየተሰዳደባችሁ እኛን እንድታደናግሩን አይደለምብትችል በአካል ወይም በስልክ አግኝተህ ማናገር እና ማንነታቸውን ወይም ሃሳባቸውን ማወቅ እንጂ ዝምብለህ በግምት እንዲህ ናቸው እንዲያ ናቸው እያልክ ሰውን አታስነሳ:: እባክህ አስተውል!ደግሞ ትምህርታቸውን ቆርጦ መተቸት ሳይሆን ሙሉውን ሰምቶ ዋና ሃሳቡን መረዳት ነው የሚሻለው:: ሃሳባቸውን አልተረዳህም: ሰው ሃይማኖቱን ትቶ በሌላ ነገር እንዳይረባበሽ ነው እንጂ እሳቸው የዮሐንስ ራዕይ ጠፍቷቸው አይደለምየሸመደዱትን ይናገራሉ ያልከውም አያስኬድም:: አስተውለህ እንደሆነ ትምህርታቸውን ሲያስተምሩ በእጃቸው ማስታወሻ እንኳን ሳይዙ እያንዳንዷን ጥቅስ በቃላቸው ነው የሚያውቁት:: ብሉይ እና አዲስ ኪዳንን በቃሉ የሚያውቅ መምህር ሸምዳጅ ነው እንጂ እውቀት የለውም ካልክ አንተ ራስህ ቤተክርስቲያንን እና የአብነት ትምህርትን ወይም ሊቃውንትን አቃለልከው ማለት ነውእና ወንድማችን: ብዙ ሰው እንደሚከተልህ: ያንተን ሃሳብ እንደሚሰማ አውቀህ ስሜታዊ አነጋገሩን ብትተወው እና በእርጋታ እና ብትህትና ብትናገር እላለሁ:: እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን!
የተናገርከው ሁሉ እውነት ነው መምህር በጣም ያሳፍራል ፡እግዚኣብሄር ይገስጻቸው እነዚ ከእግዛብሄር የሚቃወሙ ሰዎች፡
አብዛኛው ህዝብ ስግደት ፀሎት ሽሽት ላይ ነው
❤😂ኀ
እኔን ጨምሮ
በጣም ፣እግዚአብሔር ፣ልቦና ፣ይስጠን 😢😢😢
በርታ መምህር እነዚህ አባቶች ከጀርባቸው ብዙ ጣጣ አለ።
ከሴትና ከካህን ቅናት አይጠፋም የተባለውን በተግባር......መ/ር እወድሀለው፣ አከብርሀልው፣ እሰማሀለሁ። ዛሬ ግን ራስህን ራስህ ለምን ዝቅ አደረግህ? ምን ሆነህ ነው? ገብቶሀል እኮ ምን ለማለት እንደፈለጉ። ካልገባህ ግን ጠይቃቸው ያስረዱሀል። ትህትናን፣ ቁጥብነትን፣ ትዕግስትን......። እይ የኛ አባቶች ትቀልዱብናላችሁ። የኛ ፈተናወች!!! ፈታኞች!!! አዎ ሊቅ ናቸው!!! አንተም ጐበዝ ነህ። (በእኔ እይታ),,,,,,አሁን እኔ ይህን ማለት ይገባኛል? እድሜ ለናንተ😢😢😢
የድእንግል ማርያም ልጅ ቅድስ እግዚአብሔር ይመስገን መምህር በእውነት ደስ ብሎኛል ስላየሁ በተረፈ ለሁሉም ጊዜ አለው ጭምበላቸው እየተገለጠ ነው እሁን በቅርብ እንካን ጋዜጠኛ ግዛቸው የሚባሉ ጉዳቸው ወታል ስለዚህ የቅዱስ እግዚአብሔር ፅዋ ምልቶ እየፈስስ ነው የአባቶቻችን አምላክ የነ ቅድስ ተክለህይማኖት አምላክ ይፈርዳል በእውነት አሳልፎ አይስጠንም በእውነት ተቀልዳል አቤል ተወው እሱ ለዳቢሎስ ተስጣል ልቦና ይስጠው በርገር በቀደደው እፉን ይከፍታል መምህራችን ቅድስ እግዚአብሔር በደሙ ይሸፍንህ🙏🙏❤️
በርታ መምህሬ " እግዚአብሔር" ካንተ ጋር ነው💕💕
ውድ መምህር ምን አይነት ጉድ ነው የመጣብን እግዚአብሔር እውነቱን ይግለጥ አንተንም እግዚለብሄር ይርዳህ አቤል የሚባለው ድሮንም አይመቸኝም አሁንማ ማንነቱ ታወቀ
አው አጥማቂ ዘይት ሻጮች ነው ሰው የሚወደው እደ አባ ገብረ ኪዳን መለቆሴ እናት መቃዎም ስራ አደረጋቹት አግዛቤሬ ልቦና ይስጣቹ የገርማ ፍሬዎች ናቹይቅር ይበላቹ ጌታ
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርልን መምህራችን እድሜና ጤና ይስጥልን
ወይ አጋንንት አይኑን አፍጥጦ በግልጽ መጣብን እኮ ክርስቲያኖች እባካችሁ በጸሎት እንበርታ ሳንሰላች ስላሴዎች ሊፈጠፍጡት ቀኑ ተቃርቦ ነው በግልጽ የመጣው መድሀኒአለም ክርስቶስ ይገስጽልን አጋንንት የማያገኘውን ይፈልጋል አይዞክ መምህር እመ ብርሀን ከጎንህ ናት ❤❤❤
አሜን እንኳን በደና መጣህ መምህር እግዚአብሔር አምላክ ጨርሶ ይማርህ እነሱም ልቦና ይስጣቸው ወላዲተ አምላክ ካተጋ ትሁን መምህር መንፈስ ብዙ ጊዜ እየተገለ ይኖር ነበረ አሁን በእናት ትምህርት ሰው ሲነቃበት መንፈሱ መስፈርቱን ቀይኖ በእኑ መጣ እሱ ወደ ቤቱ ያመጣቸው
መምህርን አድማጭ ነኝ ደስ ይለኛል ፕሮግራማቸው ። ግን ሰው የማያቀው ነገር 666 እኛው በስባሽ የሰው ልጆች ነን።በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, ። ስጋችን በcarbon 1ነው የተበጀው ። carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ደማችን ውሀ ነው ።ቀዝቅዞ በበማይክሮስኮፕ ሲታይ ። 👉hexagonal ነው። 6 sided በድጋሚ ።ችግሩ ምንድነው አይናችን ለዘመናት ስለታወረ አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ። መንፈሱም ሲገባብን መቀመጫው እዛ ውስጥ አረገው ።በድጋሚ የኔ ነው ብሎ ስላሳመነን ማለት ነው ።ያ ዘመን ግን አበቃ ።አሁን ስለነቃን ። መደቡ ያንተ አይደለም ማለት አለብን ። በክርስቶስ ሀይለ ቃል። ችግሩ በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ ። ነው ብለን ካመንን እንደሚያልቅልን ስለሚያቅም። መስመሩን ዘረጋ ። እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ፡የአውሬው ያስባለው። psychology /hypnotisim .እና በድጋሚ እኛ የክርስቶስ ልጆች አይደለም ማለት አለብን ። ደጋግመን ።አውሬው ስልጣን የለህም ማለት አለብን።ቃላችን የነፍሳችን ውል ነውና። 666 እኛው ነን ለየዳን መገሰፅ አለብንና።ምድቡ የክሮስቶስ ነው። ቅዱስ ሶስቱ ስላሴ ነው ።የኛው የልጆቹ ነው ማለት አብን።እስካሁን የአለማዊው መደብ ሆኖም በአውሬው ቁሳቁስ ፡የአይን ብልጭልጭ ፡መጠጥ፡ ሱስ ፡ ሀጢያጥ መጫወቻም ቢሆንም ። ምድባችንን ወደፈጣሪ መመለስ አለብን ። እኛም ልጆቻችንም ይድኑ ዘንድ ፡በፆም፡ ፀሎት ፡ሱባኤ ።በ ቅዱስ ቅርስቶስ ስም፡ በስግደት እንጥመቀው ።እንጠበው። በደመራው መለኮት እሳት ወደነበረበት የፍቅር ምድብ ስጋችንና ደማችንን እንመልሰው። ።ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ነው እንበለው ።በወላዲት አምላ ስም መዳንም አለብንና ።በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ምስጋና ።አሜን 🙏
የዘንዶውን ማጥፊያ ጊዜ ለማራዘም ነው ግን አይሳካላቸውም የኢትዮጵያ አምላክ ይፈርዳል አይዞህ የኔ እንቁ መምህር እንጸልያለን እናለቅሳለን ለፈጣሪ እሪ ስለሕፃናቱ ስለ ታዳጊዎቹ ስለአዛውንቱ ብሎ እንዲያስበን እንዳይረሳን እሺ መ ም ህ ር ዬ
እርስ በእር እየተቻቸን ግን እግዛብሔር ይወደዋል አባን ይተዋቸው በማርይም ።
መምህር ፀጋዉን ያብዛልህ 🙏🙏🙏
መምህር እድሜ እና ጤና ይስጥህ በረከትህ ይደርብን ። በርታ ሁሌም ከጎንህ ነን።❤❤❤
እንተን ሊያዘጋ እሚሞክር እግዚኣብሄር ይገስፀው
አቤልግን በጣም ትገርማለህ እንደዚህ አይነት ልጅ አትመስለኝም ነበር እግዚአብሔር ልቦና ያድልህ
Amen amen amen kalat hiwet yasemal memhrachin
ይሄንልጅ በሉ ተባብራችሁ ሰብስክራይቡን አንሱ እንደዚህ ትውልድን ሊያጠፍ ከተዘጋጀ ሰው ጋር አንተባበርም ሰው ውንደሰቀለህ ሰው ያወርድሀል መምህር አንተን በክፉ የሚያይህን ቅዱስ ሚካኤል ይያዝልህ
Aybalem tslot aderglte enatfawe kemalte tesebseben tslot endareg beye
ጠላት መጣና በስንዴ መከከል እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ ማቴ 13÷25 መምህራችን የብዙ ሺህ ነብሰ መዳን ምክንያት የሆነው መምህራችን ጠላት ምንም ያወራ እኛ እንወድሃለን እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅልን 🙏
እንቁ መምህር እግዝአብሄር ይጠብቅህ እግዝአብሄር ካአተላይ አድሮ እያስተማረን ነዉ እግዝአብሄር ልቦና ይስጠን በእምነታችን ያፅናን ቅድስ ሚካኤል አባቴ ይጠብቅህ
መምህር እናመሰግናለን እድሜና ጤና ይስጥህ እስከመጨረሻው ያፅናህ። ማንም ይሁን ማ አባ ስለተባሉ ብቻ መከተል የለብንም መንፈስን ሁሉ አትመኑ መርምሩ ተብለናል
መምህር ተስፋየ በእውነት ያንተ ጸጋ ከእግዚኣብሔር ባይሆን ኑሮ ያ ሁሉ ዊጊያዎች ኣትቺለውም ነበር እድሜና ጤና ይስጥልኝ ትህትናህ ኣነጋገርህ ቃላትህ ሁሉ የተስተካከለ ነው በእውነት ፍቅር ነህ እግዚኣብሔር ይስጥልን ኑሩልን 🙏😍❤
እወነት ነበር እኮኮ ያሰተማረከው መምህርዬ እንኳን በሰላም መጣክልን መምህራችን❤❤ የተዋህዶ ልጆች የአቤል የወይና ልንጅን ፎላቹው አንሱ እሱ የሴጣን ተከታይ ነው
እንደው መምህርዬ ይቅርታ እንጅ በእድም ቢበልጡኝም ሁሉ ሲሞግሳቸው አን ግን ብዙም ሳያቸው ውሰጤ ብዙም አይደለም እና ብዙ በቤተክርስቲያን ተግበሰብሶ የነበረው አሁን እየጠራ ይመሰለኛል አና እግዚያብሔር ለሁላችንም ልቦናችንን ይመልስምእመናን በአሁኑ ሰአት በግልፅ አውሬው መጥቷል አና በፀሎት አንበርታ ሄሮድስን ይሰለኛል የመየው ሁሉ እውነት ፀልዩ ፀልዩ መምህሬ አመቤቴ ትጠብቅልኝ አባታችንን መምህር ግርማንም አድሜ ይስጥልን አሜን፫
መምህር ልክ ናቸዉ የሚነቀፉት ልክ ልካችንን ስለሚነግሩን ነዉ ቀንጭባችሁ እያወጣችሁ ከምትቸቱ ሙሉዉን አዳምጡት
ሰላም መምህር ተስፋዬ በጣም እጅግ መልካም አድርገሃል በርታ በርታ ወርቅ በእሳት ስለሚፈተን ልቦና ይስጣቸው። አባ ገብረ ኪዳን ወጣት መምህር ቢሆኑም የዘመኑን የመናፍስቱን አሰራር መረዳት አለባቸው።ህዝቡ በስውር እየጠፋ ስለሆነ የዘመኑን መናፍስትን እያጋለጥክ ብዙዎችን ከእስር እዲፈቱ ደክመሃል እናም የብሪሃን መላክ ቅዱስ ዑራኤ ይቅደምልህ ለ እነሱም የማስተዋል ልቦና ይስጣቸው።
በነገራችን ላይ እነዝህን አባት ሲናገሩ ሰምቼው በጣም ነው ያፈርኩት ማርያምን❤ ብቻ ማስተዋልን ይስጠን
ወሬኛ ከ እግራቸው እጣቢ አትደርስም
ለምን አፈርክ
@@haymanot7554 የደብተራ ልጂ ዝበይ ገብረ ኪዳን ማለት ሌባና ቅናተኛ ናቸው😅😅😅😅
@@haymanot7554 ከውቀት ነፃ እኔ ያልኩት ሌላ አንቺ እምዘላብጂ ሌላ
@@haymanot7554ኧረ ስነ ስርአት ይኑረን እንዴ
እንኳን ደና መጣህ መምህር፣ አረ ይሔ ቀላል ነው፣ ከዚ የከፋ ብዙ አሳች ነገሮችን ብለዋል አባ ገ/ኪዳን። ፻ኛ ፀሎት አታብዙ መዝገበ ፀሎት ሚባል "ጥርቅም" ይዛቹ አትዙሩ ውዳሴ ማርያምና ዳዊት ይበቃል በማለት ቅዱስ ፀሎታት የያዘውን መዝገበ ፀሎትን "ጥርቅም" በማለት አጥላልተውታል። ፪ኛ ቤት አትፀልዩ ቤ/ክርስትያን ብቻ ፀልዩ ብለዋል፣ ቤት መባረክ የለበትም እንዴ፫ኛ ፀበል ለስጋ ብቻ ነው ለነብስ አይጠቅምም ብለዋል፣ የነብስ ጠላት የሆነው አጋንንት በፀበል ሲወገድ ልቦና ሲበራ ነብሳችን ተጠቀመች ማለት አደል እንዴ፣ ፬ኛ ዝምብሎ ፈውስ የለም፣ ፈውስ በብቃትና በክህነት ብቻ ነው ብለዋል ታዲያ ምንኩስናን የሚያክል ክህነት ይዘው ለምን አይፈውሱም፣ ባጠቃላይ አካሄዳቸው የዲያቢሎስ ውጊያ ትምህርቶኝን የሚቃወም ነው። ፭ኛ ቡና ጠጡ ችግር የለውም ብለዋል፣ ይህ አከራካሪ ርእስ ስለሆነ ወይ ዝም ማለት ወይ ደሞ አትጠጡ ቢቀር አትጎዱም ሱስ አይጠቅማቹም የጥንቆላ መሳሪያ ነው ብሎ አስተያየት ቢሰጡበት ይሻል ነበር ይህ ነበር ሚያምርባቸው ለዚቼ አለም የሞቱ መነኩሴ እንደመሆናቸው፣ ከብሉ ጠጡ አትብሉ አትጠጡ ይሻላል፣ ቡና አትጠጡ ተባለ ብሎ መበሳጨት ለምን አስፈለገ፣ ቡና ለነብስ ጠቅሞ ነው እንዴ ጠጡ ሚባለው። መዝገበ ፀሎት፣ ፀበልና፣ የፈውስ-የውጊያ ጉባኤውን ዝቅ ዝቅ ተደርጎ ቡናን ዝቅ ዝቅ ማድረግ ለምን ከበደ?
Like 👍እያደረግንለት ወገን አይተን አንለፈ መምህራችን ኑርልን
እውነት ነው እግዚአብሔር ሁላችንንም ያውቀናል እንፅና ማንም ምንም ቢል በሃይማኖታችን እንፅና መልካምነታችን ይጠቅመናልና
አሁኑኑ ነው ብሎክ የማረገው ይህ ባለጌ ሁሉም የተዋህዶ ልጆች ብሎክ አርጉት
ብሎክ ቆይ አታድርጊ እሱ ማዘጋት እንደፈለገው ካላረፈ እኛም ብድር መመለስ ነው ሪፖርት በማድረግ ብሎክ ካልሽው እሱን መቅጣት አንችልም
@@Sintayehu_21 እሺ ምኑ ከንቱ ነው እግዚአብሔር ልብ ይስጠው
@@Sintayehu_21እንዴት ነው ማዘጋት የሚቻለው
የእኛ እንቁ መምህር እኛ አይናችን የገለጥነው በአባታችን በመምህር ግርማ ትምህርት ባንተ ትምህርት ነው መምህራችን ቅዱስ ሚካኤልከፊት ከሆላህ ይቅደምልህ ይጠብቅህ
😂😂😂😂enku smun keyere ende ganelam 🤮🤮🤮
❤❤❤❤❤የኔ መልካም መምህር እመቤቴ ትጠብቅህ እኔም የአባ ገብረ ኪዳን ትምህት ሰምቸዋለሁ ግራ ገብቶኛል ደንግጨም ነበር
ለእውነት እንዳንታዘዝ በህይወታችን ሁሉ ብዙ ነገሮች ወደ ህያው አምላክ እግዚአብሔር ለመድረስ የሚያበቃ የጽድቅ ስራ እንዳንሰራ እያወቅንም ሳናውቅም ተብትቦ የያዘን የክፉ መናፍስት ሴራ ስንቱ ቤት ስንቱ ህይወት ውስጥ ተደላድሎ ተቀምጧል. እኛ ዝም ብለን ሰይጣን በእኛላይ ስልጣን የለውም እያልን በከንቱ ዘመናችን አለቀ ወዮ ለእኔ የአባቴ የእናቴ የአያቴ ከራማ የጨሌ የዛር የቁራኛ የቡዳ የቃልቻ የመተት የአይነ ጥላ የደብተራ ወዘነ ማለት ይቻላል በፊት የበግና የዶሮ ደም ሲጠጣ የለመደ መንፈስ አሁን ዘምኖ ከሰይጣን መሃበርተኞች ጋራ እየተመሳጠረ ህዝበ ክርስቲያኑን እየጠፋ ነው ያለው ቆይ ታዲያ ማን ይረዳን ያልነቁት እንዴት ይንቁ ኧረ ወገኖቼ እስኪ ትልልቆቹ አባቶቻችን የህዝቡን ህመም ችግር በምን መንገድ ወይም በምን አምልኮት ላይ እንዳለ ቀርባችሁ እዩን❓ ምን ልበል እውነት በሽታን የሚያውቀው ነው የደረሰበት ነው
መ/ር ተስፋዬ እና መ/ር ዘበነ ጥሩ ይዛችሁናል እንደ መክሊታችሁ ቀጥሉበት ክፉ መንፈስማ ኧረ ስንቱ አንዱ ዳልቻ አንዱቀይ አንዱገብስማ ሌላኛው ጃኖ ልብስ ካለማወቅም እግዚአብሔርን ከማተለልም እስከሚመስል ድረሰ አድገንበታል ኑረንበታል ሁላችንንም በቃ ይበለን
Memhr Aba Gebrekidan ❤❤❤🙏🙏🙏❤❤❤
መናገር የምፈልገው ህይወታችንን ያወቀልን የተረዳል ወደ እግዚአብሔር እያቀረበን ያለው ትምህርት የመምህር ግርማ የመምህር ተስፋዬ ትምህርት ነው
አቤል ብርሀኑ ልቦናህን ይክፈትልህ
ሙስሊም ነኝ ለመምህር ተስፋየ መኪና እንግዛላቸው እንተጋገዝ እረጅም እድሜ በትምርተወ በጣም ተጠቅሜያለሁ።
እግዚኣብሄር ሞልቶ ይርዳሽ እህቴ ቅን ነሽ፡ ሓሳብሽም ጥሩ ነው።
ጥሩ ሀሳብ ነው
@@tsegazeab8868 ይህን ሰው ማገዝ እና ድካሙን መቀነስ የመልካም ሰወች ውዴታ ብቻ ሳይሆን ግዴታችን እናድርገው
እግዚአብሔር ይመስገን ውድ እህታችን በጣም ይገርማል ውዴ አሳብሽ እሽ እነገዛለት😢😢😢😢😢
ቅን ሠው ነሽ
መምህር ሚዲያ መክፈት አለብን ማንም እየተነሳ ከሚዘጋው ዮቲዮብ ከፉ ማለት አለብን ለትወልድ መቆየት አለበት ሀሳቤን የምትደግፍ የመምህር ተማሪዎች ሀሳብ ስጡ
Tikikili
Ewntshn new 👍👍👍👌👌👌
ሰናይ ሃሳብ ነው እኔም እደግፈዋለዎ ለመጭው ትወልድ ሰንል ግዜው ክፉ ነው
በትክክል።
እውነት ነው
እኔ አዋቂ ነኝ ባይ በዛ
ትንሹ ትልቁን እየነቀፈና እየተቸ ተለያይተን መቅረታችን ነው እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን ብቻ😢
ልክ ብለሻል እህቴ😢
don't follow human follow Almighty GOD
ያላዋቂ በግምት ከሚያስተምረኝ በእውቀት የበለፀገ ያስተምረኝ 😅
እግዚአብሔር ይማርህ አንተ ሰው
@@entrtianewnt nwe
ክቡር ኣባታችን ኣባ ገብረኪዳን እግዚአብሔር ኣምላክ ከርሳቸው ጋር ይሁን የኛ ውድ ኣባታችን ንሩልኝ🙏💚
ይሄ ድጋይ ራስ እንኳን አባ ገብረ ኪዳን መንቀፍ ማንም ተራ ምእመን መንቀፍ አትችልም አፍህን አትክፈት አንተ ስለ ሰይጣን መንፈስ ስታወራ የምትዉል ሌላ ምን ታቃለህ አንተ ከተማ ስለሆን አዋቂ እሳቸዉ ገጠር ስለሆኑ አላዋቄ አይገርምህም የእግዚአብሔር ቅዱስ መንፈስ ከሳቸዉጋ አለ ወሬ አታብዛ አንተ ብቻ አዋቂ
መምህራችን በእውነት በሁሉ ቦታ ሆነህ ትክክለኛ
መልስና ትምህር የምታስተምረን እንቁ መምህራችን
ፀጋውን ያብዛልህ
√√√√√√√√√√√√
መምህርን አድማጭ ነኝ ደስ ይለኛል ፕሮግራማቸው።ፀጋውን ያብዛላቸው ። ግን ትልቅ ሰውን ከመተቸት እንደ መምህር እስቲ ውይይት እናርግ ማለቱ ያባት መሰለኝ ።የሆነ ሆኖ ግን ሰው የማያቀው ነገር 666 እኛውም ነን በስባሽ የሰው ልጆች ማለት ነው 👉 በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, ። ስጋችን በcarbon ነው የተበጀው ። carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ደማችን ውሀ ነው ።ቀዝቅዞ በበማይክሮስኮፕ ሲታይ ። 👉hexagonal ነው። 6 sided በድጋሚ ።የምንበላው 666 ነው ።ማር ሰም hexagonal 666 ነው በቀላሉ ከምናየው ።ችግሩ ምንድነው የስጋው አይናችን ልባችን በአውሬው ለዘመናት ስለታወረ። አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ።የሱ ቁሳቁስ አለም መጫወቻው አረገን መንፈሱም ሲገባብን መቀመጫው 666 /እዛ ውስጥ አረገው ።በድጋሚ የኔ ነው ብሎ ስላሳመነን ማለት ነው ።ያ ዘመን ግን አበቃ ።አሁን ስለነቃን ። መደቡ ያንተ አይደለም ማለት አለብን ። በክርስቶስ ሀይለ ቃል ።እንጀራ ስንቆርስ በአብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ስንል በዚም በዛም ብሎ የገባው አውሬው ወቶ ይባረክልናል። ። ችግሩ በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ ። ነው ብለን ካመንን እንደሚያልቅልን ስለሚያቅም። መስመሩን ዘረጋ ። እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ፡የአውሬው ያስባለው። psychology /hypnotisim .እና በድጋሚ እኛ የክርስቶስ ልጆች አይደለም ማለት አለብን ። ደጋግመን ።አውሬው ስልጣን የለህም ማለት አለብን።ቃላችን የነፍሳችን ውል ነውና። የምናየውን የምንበላውን የምንጠጣውን የምንለብሰውን ልብስ ፀንተን ሁሌ መባረክ አለብን ።ለመዳን መገሰፅ አለብንና ሁሉንም ።ምድቡ የክሮስቶስ ነውና ። የቅዱስ ሶስቱ ስላሴ ነውና ።የኛው የልጆቹ ነውና ማለት ነው።እስካሁን የአለማዊው መደብ ሆኖም በአውሬው ቁሳቁስ ፡የአይን ብልጭልጭ ፡መጠጥ፡ ሱስ ፡የማይጠረቃ ዝሙት ሀጢያጥ መጫወቻም ቢሆንም ። ምድባችንን ወደፈጣሪ መመለስ አለብን ። እኛም ልጆቻችንም ይድኑ ዘንድ ፡በፆም፡ ፀሎት ፡ሱባኤ ።በ ቅዱስ ቅርስቶስ ስም፡ በስግደት እንጥመቀው ።እንጠበው። በደመራው መለኮት እሳት ወደነበረበት የፍቅር ምድብ ስጋችንና ደማችንን እንመልሰው። ።ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ነው እንበለው ።በወላዲት አምላክ ስም መዳንም አለብንና ።በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ምስጋና ።አሜን 🙏
አባት አልተተቹም በእውቀት ነው በክብር የነገራቸው እንደውም በደብረ አላስረዳቸውም ገና ምን እይታችሁ የሚገርም ኮመንት ነው የጻፋችሁት ከየትኛው ምድብ ነሽ /ህ በመጀመርይም በመጨረሻም የስላሴ ነን እትደበላልቁታ በአንዱ ማመን ነው ሲጀመር ሲመደብ ብሎ ነገር የለም
አሜን አሜን አሜን
Ameen behedeme yakoyelen
ዳቢሎስ ይዘጋ አይዙህ መምህራችን ላተ የሚቋምልህ የድንግል ማርያም ልጅ አለህ🙏🙏🙏🤲🏻🤲🏻🤲🏻😍😍😍🌹🌹🌹🌺🌺🌺❤️❤️❤️💒💒💒
መምህር እኮ እነዚህ ሰዎች እንዲመለሱ ይፈልጋላ ላ
እርርር ብዬ ነበር ይህን ሲናገሩ መምህር ተብዬዎቹ አሁን መጣ ሊነግርልኝ የኔ እቁ መምህር ተስፋዬ❤
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን እሳቸውን አግኝተህ የማዋራት እድል ካገኘህ ለመወያየት ብትሞክር አለመግባባት አንዳንዶቻችንን እንዳያስተን መጥራት ያለባቸው ነገሮች አሉ ግርግር ለሌባ (ለተኩላ) ይመቻል እግዚአብሔር ያፅናን ይጠብቀን አሜን 🙏🙏🙏
ቡዙ ጊዜ እሰማቸው ነበር እነመምህርን ሲነቅፉ በጣም እወዳቸው ነበር ግን በነ መምህር ተቃውሞ የለኝም ምክኒያቱም ቡዙ ሰወችን ከችግራቸው እያወጡ ሰለሆነ መምህርየ ፈጣሪ ይጠብቅህ🙏🙏🙏
ውይ መምህርዬ እግዚአብሔር ይማርህ❤❤❤ እኔ በጣም አሣስበኸኝ ነበር ማርያምን በጣም ነው እኛ ስደተኞች የምትናፍቀን ስልኬን ስይዝ አንተን ነው youtub ውስጥ የምፈልገው ዛሬ እንደውም ሰው ጠይቄ ነበር መምህርዬ እንኳን በሠላም መጣህ
😂😅
የእኔ እንቁ መምህር ተባረክልኝ ህይወቴ ተለውጧል በአንተ እግዚአብሔር ይመስገን።
በጣም ይገርማን ሆሉም ስው የራሱጣዕት አዘጋጂቶ ጣኦት ነው የማመልከው ጣኦት ማለት እግዚአብሔር ን ሳይሆን ስውን መከተል በመጀመርያ አባታችን ገብረ ኪዳን ምን ለማለት እንደፈለጎ የእውነት ሳትረዳ ቀርተህ ነው የእውነት አባታችን ለምሳሊ እኛ ሰወች ከሙዚቃ እና ከእግዚአብሔር ቃል አብዝሐኞቻችን ከእግዚአብሔር ይልቅ ወደ አለማዊ ነገር ነው የምንሰበሰበው እና በዛ መልኩ ለማስረዳት ነው አባታችን የተናገሩት እና እግዚአብሔር ን የእውነት እምንወደው ከሆነ ሸ ግዜ ንስሐ እንገባ አልነበር በየቀኑ ንስሐ ግቡ እየተባልን ተረዱት ወይም ደሞ እስከመጨረሻው ትምርቱን አዳምጡ ትንሽ ነገር ቆርጣችሁ አትናገሩ
ማነዉ እንደኔ መ/ር የምናፍቀዉ ?
ኑ መእመናን😊
❤❤❤
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣህ መምህራችን በጉጉት ስጠብቅህ ነበር ገባ ገባ በሉ ምእመናን🕊
እውነት ነው አባታችንም እባኮት ዘመኑን ብዋጁት ጥሩ ነው የቅድም ትምህታቸው ጥሩ ነበር
ክቡር አባታችን አባ ገብረ ኪዳን በረከቶ ይደርብን መምህር ተግሳፅ ውደድ መናፍስት የለም አላሉም እንደው ተማርዎችህን ብጠየቅ አንዷ ሰለኋንኩ ስለእግዚአብሔር ቸርነት ስለእግዚአብሔር ን መፍራት ነው ስታስቡ የምትውሉት ወየስ ሰለመናፍስት ብትል መንፈሱ መንኀሱ እያልን ነው የምንዎለው ክርስትያን ሰው አይተችም አባቶችን አይዘልፍ ገጠር ከተማ የዛሬአምስታመት አይልም እግዚአብሔር የት ነበርክ ሳይሆን የታለህ ነው የሚልህ አሁን ያለህበት ነቅድስና ሂወትህ ነው የሚስደስተው እና ብዙ አለኝ መረጃ እያልክ የኣባቶችን ክብር ለማሳነስ አትሞክርአንተም መምህር እሳቸው ደግሞ በምኣረግ የሚበልጡህ አባት አስተምር ያስተምሩ አለቀ ተግሳፅን የሚወድ ክርስትያን ያድጋል እግዚአብሔርን ያስደስታል ማህበር እገሊ ምናም አትበል የቅድስት ቤክርስትያን የእመየ ተዋህዶ ልጆች ነን ሁላችን በፍቅር በትህትና አሸንፈው ዳቢሎስን
እንኳን በደህና መጣህ ረቡኒ በእውነት ጥሩ መልሰ ነው የሰጠሀው ጸጋውን ያብዛልህ❤
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራችን እንኳን ደህና መጣህ ለሁላችንም ልቦና ማስተዋልን ይስጠን ❤❤
የመምህር አድማጭህ ነኝ ደስ ይለኛል ። ግን እኛ የማናቀው 666 እኛው በስባሽ የሰው ልጆች ነን።በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ችግሩ ምንድነው አይናችን ለዘመናት ስለታወረ አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ።ያ ዘመን ግን አበቃ ። ስለነቃን አሁን። በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ።እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ብሎ መስመር የዘረጋው ።666 እኛው ነንና። ያንተ አይደለም የክርስቶስ ነው ማለት አለብን። የአለማዊው መደብ ሆኖም ስጋችን የሀጢያጥ ሱስ መጫወቻም ሆንዋልና በቅርስቶስ ስም በስግደት እንጥመቀው።እንጠበው። ።መዳንም አለብንና በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ።🙏
መምህራችን እኳን በሰላም መጣህ
አቤል አርፈህ ብትቀመጥ ይሻልህ ነበር ገንዘብ አያዋጣም እሚያዋጣው የመምህራችን ምክር የመምህራችን ትምርት ነው ዮቲዮብ ቢዘጋ ዮቲብ ይከፈታል የሰው ሂወት ከተዘጋ ግን
መመለሻ የለው 😢
ተቀጥሎ ነው በውስጡ ያለው መፈስ እግዚአብሔር ማስተዋልን ይድለው መምህርችን እግዚአብሔር በድሜ በጤና ይጠብቅልን
መምህር ተስፋዬ :: ያቀረብከዉ ሁሉ ትክክል ነዉ::እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ::ዘመኑን ዋጁት ነዉ ዋናዉ ትምህርት::
ዘመኑን ዋጁ ማለት ሰልጥኑ ማለት ነው እንዴ?? አባታችንን እንዲህ አሳንሶ መዝለፍ የለበትም ደፋር።
ኦርቶዶክሦች በሙሉ ለወዪኗ ልጅ መከታተል ማቆም ሠብስክራዪብም አታርጉለት ያለበለዚያ እኛም ተባባሪ እንደሖን ነው የሚቆጠረውወዪ ጥጋብ ችግር እንጂ ጥጋብ አዪቻልም አዪ መንቀዥቀዥ
መምህራችን የኛ እንቁ አባት እናንተን ባይሰጠን ምን እንሆን ነበር አቤል ብርሃኑ ግን ምን ነካው በፈጣሪ ልቦና ይስጠው ፈጣሪ🙏
በእውነት መምህር ዘመኑን መዋጀት ገብቶኛል መንግስት ንያውርስልን እድሜይስጥልን
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።"
(1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3) ይህንን ከታች ያለዉን ምልከታ በቅንነት ለማየት ሞክሩ !
ክርስቲያን ሁን ! ማለት ችግሩ እምኑ ላይ ነዉ ? እዉን እዉነተኛ ክርስቲያኖች ነን ? ሰለንፁህ ህሊናችሁ እራሳችሁን መርምሩ ! እዉነተኛ ክርስቲያን ከሆንን ስንቶቻችን ንስሀ አባት አለን ? ንስሀ ገብተናል፣ ስጋ ወደሙ ተቀብለናል፣ አስራታችንን በትክክል እናወጣለን ወዘተ... አባ ገብረ ኪዳን እያሉ ያሉት ሁሉን በሚችል በልኡል እግዚአብሔር ረዳትነት ሀይማኖትን ከበጎ ምግባር አጣምረህ የስም ሳይሆን ከልብ እዉነተኛ ክርስቲያን ሁን ! ነዉ እያሉ ያሉት። ያኔ ምንም አትሆንም ነዉ መልእክታቸዉ። ብዙዎቻችን የስም እና የአስመሳይነት ክርስቲያን ሆነን ዝም ብለን አንዴ 666 ወይም ኢሉሚናቲ እያልን ብንደሰኩር በምን አቅማችን ነዉ ክፉዉን የምትዋጋዉ ? በመፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ብዙ ቦታ ላይ " ...ሁን ፣ ...ሁን " የሚል ቃል አለ። ለምሳሌ በመጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ቅዱስ ዳዊት ልጁ ሶሎሞንን መጀመሪያ ሰዉ ሁን እንዳለዉ ማለቴ ነዉ " በርታ ሰውም ሁን"(መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ 2:3) ። ቅዱስ ዳዊት ልጅ ሶሎሞንን " ሰዉ ሁን" ሲለዉ የገዛ ልጁን ሰዉ እንጂ ሌላ ፍጡር እንዳልሆነ ያዉቃል። ግን " ሰዉ ሁን " ሲለዉ አረማመድህን ከእግዚአብሔር ጋር አድርግ ማለቱ ነዉ። ልክ እንደዚህ ምሳሌ እሳቸዉም እኛን እያሉን ያሉት ከሁሉ በፊት የስም ሳይሆን በመጀመሪያ እዉነተኛ "ክርስቲያን ሁን !" ነዉ ያሉት። ምናልባት ከተናገሩበት አዉድ ዉጪ ማለትም ከኮንቴክስቱ ዉጪ ( out of contextual meaning ) አንድ ሀረግ መዞ መናገር ምናልባት ነገሮችን የመረዳት አቅማችንን ድክመት ከማሳየት የዘለለ ትርጉም የለዉም። እኚህ ታላቅ የቅዱስ ወንጌል መምህር በርከት ባሉት ትምህቶቻቸዉ እጅግ ለነፍስ ጠቃሚ ከመሆናቸዉ አኳያ ለብዙ ምእመናን ከፈዉሰ ስጋ ይልቅ ፈዉሰ ነፍስ ላይ ትኩረት እንዲያደርጉ በሚያስተምሩት ትምህርቶች በርከት ያሉ ምእመናን ምግበ ነፍስ ስለማግኘታቸዉ አንዱ ምስክር እኔዉ እራሴ ነኝ። በሚያስተምሩት ትምህርት ባልሳሳት 100 % በሚያሰኝ ሁናቴ ከሞት በሗላ ስላለዉ ዘላለማዊ ህይወት ትኩረት እናደርግ ዘንድ ይገስፃሉ፣ ይወቅሳሉ፣ ይከራከራሉ፣ ያስተምራሉ። ጌታችን አምላካችን መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ 33 አመት ከ 3 ወር በዚህች አለም በነበረበት ጊዜ በተለይም 3 አመት ከ 3 ወር ከምድራዊዉ ነገሮች ይልቅ ስለ ነፍስ እናስብ ዘንድ በብዙ አስተምሮናል። አባ ገብረ ኪዳንም እያሉት ያሉት መጀመሪያ በቅድሚያ ክርስቲያን ሁን፣ ስለነፍስህ ተጨነቅ ፣ ሰለ 666 እና መሰል ነገሮች እንደሚባለዉ፣ እንደሚደሰኮረዉ፣ እንደሚተነተነዉ ያክል ለነፍስህ ጉዳይ ከዛ በላይ ተጨነቅ ነዉ እያሉ ያሉት።" ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?"
(የማርቆስ ወንጌል 8:36)
ይህ ሲባል ግን አንተን ጨምሮ ሌሎችም በበጎነት እና በቅንነት እንደ አቅማቸዉና እና ስጦታዉ ሰዎችን ወደበጎ እና እዉነተኛይቱ መንገድ ለመመለስ የሚያደርጉትን ሂደት እንደ ቤተክርስቲያን ተጠያቂ እና ታላቅ መምህርነታቸዉ የተጣመመዉን ለማቃናት ካልሆነ በቀር በክፋት እና አንተ እንደምትለዉ " የወረደ እና የዘቀጠ " ነገር አልተናገሩም። አንተ እራስህን ትልቅ ተጠያቂ መምህር አድርገህ " እንደ አንድ መምህር መልሻለሁ" እያልክ ስትል በቤተ ክርስቲያን ትምህርት የመጨረሻዉ የትምህርት ደረጃ በሚያሰኝ ደረጃ ያሉ አባትን በድፍረት መናገር እንደምን ያሳዝናል ? ከተናገርካቸዉ ጥሩ ያልሆኑ ቃላቶች መካከል በጥቂቱ " የወረደና የዘቀጠ፣ አላዋቂ ንግግር፣ ከተማን ምን እንደሆን የማያዉቁ ፣ ያነበቧት ነገር አለች ፣ ኬምስትሪ አያዉቁም፣ ካባቸዉ ችግር አለበትር ግርማ ሞገስ እንዳይሆን፣ ሁሉን አቃለሁ ይላሉ፣ አሳልፈዉ እየሰጡን ነዉ" የመሳሰሉት ይገኙበታል ። በእዉነቱ በእንዲህ ያለ አደፋፈር መናገሩ ትልቅ ስህተት ነዉ። ለብዙዎች ምናልባት ከድቁና ማእረግ ጀምሮ ያሉ ሊረዱት ይችላሉ እንደ አባ ገብረ ኪዳን አይነት አራት አይና የምስክር መምህር ማለትም የብሉይ ኪዳን፣ የሐዲስ ኪዳን ፣ የመፅሐፈ መነኮሳት እና የመፅሐፈ ሊቃዉንት የምስክር መምህር ማለት ነዉ። ምናልባት በድፍን ኢትዮጵያ ከ 8 የማይበልጡ ብቻ ነዉ ያሉት። እንዲህ ያለዉን እዉቀት በዚህ እድሜ እንፁህ ምንኩስና ጋር የያዘን ሰዉ መዝለፍ ከባድ የድፍረት ሀጢያት ነዉ። ሌላዉ ከመዝሙረ ዳዊት የጠቀስከዉ በፍፁም አንተ ለፈለከዉ ጉዳይ እንዲመችህ አድርገህ እንደተረጎምከዉ አይደለም። የጠቀስከዉ ጥቅስ " ጠላቶችህ በበዓል መካከል ተመኩ፤ የማያውቁትንም ምልክት ምልክታቸው አደረጉ።"
(መዝሙረ ዳዊት 74:4) እንደምረዳዉ የፈለከዉ ሀይለ ቃል " ምልክት" የምትለዉን ቃል በቀጥታ አንተ እንዳሰብከዉ አይነት ከዘመኑ ጋር ስላለዉ ቁሳቁስ ምልክት አይደለም የሚናገረዉ ። የመዝሙረ ዳዊት ያዉም አንድምታ ትርጓሜዉ ይህንን ምዕራፍ ቅዱስ ዳዊት ስለ መቃብያን ተናግሮታል ይላል። የቁጥር 4 አንድምታ ትርጓሜ እንዲህ ይላል።" ለድህነተ ነፍስ ምልክት የሚሆን ድህነተ ስጋ ማሰጠቷን ሰማያዊት ህግ እንደመሆኗ ነዉ።አንድም ምንም አግኝተዉባት የማያዉቁት ጣኦትን ትእምርተ በላኦር እንዲል። በደብረ ሲና ህግ እንደተሰራዉ አደረጉ እያለ ይቀጥላል..... አዚህ ላይ ስለ ሀሳዊዉ መሲህ ( 666 ) በቀጥታም በተዘዋዋሪም አይናገርም። ይሄኛዉ ትርጓሜዉ የሚናገረዉ ስለ "ትእምርተ በላኦር " ነዉ ። በሌላም በኩል ምናልባት " ምልክትን " የሚል ሀይለ ቃል ብቻ ባየህ ቁጥር ይህንን ምልክት የሚል ቃል ሁሌም ከክፉዉ ምልክት ጋር ብቻ ማያያዝ ያልተገባ ነዉ። ለምሳሌ ፦ ወወሀብኮሙ ትእምርተ ለእለ ይፈርሁከ ማለትም " ከቀስት ፊት ያመልጡ ዘንድ፥ ለሚፈሩህ ምልክትን ሰጠሃቸው።"
(መዝሙረ ዳዊት 60:4) ይህ ምልክት የተባለዉ ቅዱስ ዳዊት ስለ ቅዱስ መስቀል ሲናገር ነዉ። በጥቅሉ ምልክት ብሎ ያለዉን ከ 666 ጋር ብቻ ማገናኘትህ ከወዴት አገኘህዉ ? እንግዲህ ከየቅዱስ ወንጌል አንድምታ ትርጓሜ በላይ ሌላ ምን መረጃ እንደምናይ አይገባኝም ። ሁሉም መፃህፍት ከወንጌል በታች ናቸዉ ወይም የወንጌል ልጆች ናቸዉ። ወደተነሳሁበት ነጥብ ስመለስ በዚህ ጉዳይ እሳቸዉ ለማስተላለፍ የፈለጉት መልእክት የቁጥሩ ሀይል አንድ ክርስቲያን የስም ሳይሆን እዉነተኛ ክርስቲያን፣በአምልኮተ እግዚአብሔር የተጠመደ፣ዘወትር በንስሀ እና በቅዱስ ቁርባን የሚኖር፣ እምነቱን ከበጎ ምግባር ጋራ ያስተባበረ ከሆን ይህ ቁጥር ምንም ዋጋ የለዉም ነዉ እያሉ ያሉት። ምክንያቱም በልኡል እግዚአብሔር ጥላ ስር ያለ ምንም ቢመጣ የእግዚአብሔር ጥባቆት ስለሚረዳዉ ምንም አይሆንም ። ቅዱስ ዳዊት እንዲህ እንዳለ:
(መዝሙረ ዳዊት ምዕ. 91)
----------
1፤ በልዑል መጠጊያ የሚኖር ሁሉን በሚችል አምላክ ጥላ ውስጥ ያድራል።
2፤ እግዚአብሔርን። አንተ መታመኛዬ ነህ እለዋለሁ፤ አምላኬና መሸሸጊያዬ ነው፥ በእርሱም እታመናለሁ።
3፤ እርሱ ከአዳኝ ወጥመድ ከሚያስደነግጥም ነገር ያድንሃልና።
4፤ በላባዎቹ ይጋርድሃል፥ በክንፎቹም በታች ትተማመናለህ፤ እውነት እንደ ጋሻ ይከብብሃል።
5፤ ከሌሊት ግርማ፥ በቀን ከሚበርር ፍላጻ፥
አመሰግናለሁ❤❤❤❤❤
መምህርዬ እንኳን ደህና መጣህ የኛ እንቁ መምህር ተናፋቀሀል ❤❤❤❤
እንድ አንተ መምህር ሚልዖን ቢኖር ተዋህዶ እንድህ አትስድብ ነበር. ቆሻሽዎች በትክርስቲያን ውስጥ ሞልቶ ዛሬ የዝህ ደርጃ ደርሰች ሃይማኖታችንም ሀገራችንም, መከራ በዛ 😢. እግዚአብሔር ይማረን 😢መምህራችን የቅዱሳን አማላክ ካንተ ጋር ይሁን, ቅዱስ ሚካኤል ይጥብቅህ ❤❤ እዉነተኛ አባቶች, መምህራን የኛ እኗቅሃለን ❤
Talking about Satan is not a knowledge ok
@@yemaryam-lz5tz
እውነት ብለሀል አተ እራስህ ሰይጣን ስለሆንክ ደፍተራና የጠቆይ ልጆች አትረብሹን እውነቱ ስታወቅ ባችሁ መሳደብ ስድቡ ለጸጋ ይሁን ለት መምህር
@@user-cb2tr4cd9m አሁን እናንተ ናችሁ የጸሎት ቤት አዘጋጅታችሁ የምትሰግዱት🤔 አንደበታችሁን እንኳን መግራት የማትችሉ ተሳዳቢ ባለጌዎች፡፤ ለገዛ አባቶቻችሁ እንኳን መራራት የማትችሉ ስዶች፡፡ ደብተራ ማለት ምን እንደሆነ እንኳን አታውቁም፡፡ደግሞም ከናንተ መንፈሳዊ ነኝ አያለ ከሚመጻደቀው ይልቅ ሃጥያቱን የሚያምን ሰው በጌታ ዘንድ የተወደደ ነው፡፡
@@alemdemie4219
ክክክክክክ እሽ ንገሪኝ ስኪ ደፍተራ ወዶ አይስቅ አለ አገሬ ሰው ክብር ለሚሰጠው ክብር እሰጣለን እና ታዲያ ቀን ሌት እኔን ሊጠፍ ከማይራራልኝ አስማተኛና ጠልሰም ጻፊና መጫኛ የሚቆም ልደግጽለት ዛሬደግሞ የደፍተራአ ደጋፊወች ተጫጩ
@@alemdemie4219
ወይኔ አድ ቤተክርስቲያን ደጋፊና ነቃፊ ሁነን መቅረታችን ያሳዝናል ግን ነገ በእግዚቢሔር ዘንድ እውነት ባንናገር ይፈረድብናል
ከ ሁለት ሺ በላይ ኮሜንት አለ ግን ሁሉም ከመመሳሰሉ የተነሳ አንድ ሰው የፃፈው ነው የሚመስለው.....የአባታችን የአባ ገብረኪዳን ሙሉ ትምህርት CZcams ላይ አለላቹ ተመልከቱት በቀና ልቦናም አድምጡት ብዙ ታተርፉበታላቹ ...እግዚሀቤር አምላክ ከሁላችንም ጋር ይሁን መምህር ተስፈዬ አምላክ እድሜና ጤና ይስጥህ ...አምላክ ከፈቀደ አግኝተሀቸው ብታወሩ ጥሩ ይመስለኛል ብዙ ነገር ትማማራላቹ።
አባ ገብረ ኪዳን የቤተ ክርስቲያናችን ምሰሶ ናቸው፡፡ እሳቸውን የመሰለ መምህር እንዲህ መናገር መቅሰፍት ያመጣብሃል ፡፡
መምህራችን እንካን ደህና መጣህልን ተናፍቀሃል እማ ፍቅር ትጠብቅህ ❤️🙏🙏🙏
ልቦና ይስጠው የእውነት በስም ብቻ አይደለም ክርስትና ህይወትን በተግባር ካልኖርነው መቸም አንመለስም እግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠን ለሁላችንም ❤❤❤🙏🙏🙏
እሳቸውን የመተቸት ምንም አቅም የለህም ሲጀመር አስተውል ስለስድስት ስልሳስድስት ተንትነው ገልፀውታል አተምንም ያክል እውቀቱ ሳይኖርህ እናተ እናዉቃቹዋለን የገባቹውት ለቢዝነስ ነው ሲጀመር በክርስቶስ አይን አድምኳን ሰው የለውም ከብር ጋር ትሮጣላቹ በራቹ ትቀራላቹ እባካቹ ሰባኪነን የምትሉ ሰውች ጥልቁን ሳታውቁ አባቶችን አትቀፍ
የሰው ልጅ ስህተት አለበት ፍፁም አይደለም አባታችንም ንግግራቸው ልክ አይደለም በደንብ አዳምጥ 666 እንደግፍ ታዲያ መዝ 74 አንብብ
ቃል ህወተይሰመዐለን መምህራን እግዚአብሔር መሰተወዕል ልበና ያዓዳለን አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ይመስገን በመጨረሻዉ ዘመን መምህር አተን ስላገኝን ክብር ለድግል ማርያም ልጅ እንወድሀለን መምህር ክፉ አይካብን
መምህርዬ እንኳን ደህና መጣህልን ትምህርትህ እንዴት እንደናፈቀኝ ምን ሆንክ ብዬ በጣም ተጨንቄ ነበር ያንተ ትምህርት ለኔ የሕይወት ምግብ ነው ኡፍፍፍፍ እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን በሰላም መጣህ ተመስገን 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏
እውነት ነው መምህር እኔ ከአመታት በፊት ለጌጥ በሚል ሳላቅ ተነቅሸ የተነቀስኩት ጀርባዬ ላ አንገት የሌለው እርግብ ነው እና አገር ሰላም ብዬ ጸበል ስሄድ አጋንት የኛን ምልክ ተነቅሰሻል የኛነሽ አሉኝ ገና ልብሴን ሳላወልቅ እንዴት እደደነገጥኩ ክርስቶስ ከሂወት መጳሀፍ የሰረዘኝ ያክል ነው የተሰማኝ ለማስጠፊት አቅጃለሁ አይደለም የቤት አምልኮ ሊወግዙ ቤቱ የለመደውን አድርጉ ነው ሚሉት የከጠር ካህናት
እውነሽን ነው ገጠር በጣም ችግር አለ 😢
መምኸር ጥያቄ አለኝ ለእርሶ ወንቅሸትን አዳመዮርዳኖስ ቅዱስ ገብርኤል ሄደው ማየት መጠየቅ ይችላሉ አባዮሀንስ ከተማ ልጣ ቢሉ አይችሉም ስላልክ ጸጋ ተሰቷቸው የለ እደ ለገጠሩ ብቻ አደለም እግዜር ለከተማው ከተመኛ ለገጠሩ ገጠረኛ አላ ዋናው ጸጋነው በደቅ የሚችሉ ጸበሉን ሄው ይዮት ለማወቅ አላቅም ስላሉ ሳያቁ አባዮለንስ ስላሉ አውቀው እዳወሩ ብየነው የገጠሩ ካኸን ከተማ የሰሰራል ዋናው ጸጋ ነው እምነት ኘው አድ ኻኸን መምኸር ሲሣት በውስጥ እገሌ ምን ማለትነው ስተቱን በፊቱ መናገር እራሡ ኸዝቡን ይቅርታ ይጠይቁ ስለወንቅ እሸት መሰክራለሁ በስልክ ስለዳኩ ከኸመሜ የአለም መፈወሻነው ለማለትነው
@@user-kv8fw6kp3u በስልክ መዳን... የአለሙ ፈጣሪ ቅርብህ እያለ... ፀበሉ እምነቱ አዳነኝ ብትል አምንህ ነበር
አስተውላቹህ አድምጡ ደግሞ አላውቅም የሁሉንም የማወቅ ጸጋ ተሰጥቶቸው. ይሆናል ብሎን እንደው አስተውሉ ደግሞ አንዳድንድ ከተማ እስካልነሩ ድረስ የማያውቁት ነገር ይኖራል በማለት ነው
ተስፍሽ በጣም ልክ ነው የተናገርከው ነገር አንድ ሰው ፀጋውን አይቶና አውቆ ቢጓዝ ይሻላል ሁሉንም አውቃለው ማለት ጥፋት ስለሆነ
እኔም ትንሽ ወደ መንፈሳዊ ሂወት ልምምድ በመጣሁባቸው ግዜያት ውስጥ የገባኛና የተረዳሁት ነገር ቢኖር ይህንኑ ነው
ለምሳሌ
1) አባ ገብረኪዳን ጎበዝ የውንጌል አርበኛ ናቸው ወንጌል ሲጠማኝና ተግሳፅ ስፈልግ የሳቸውን ትምህርት እሰማለሁኝ
2) እድሚያቸው ያርዝምልን እና መልአከ መንክራት መምህር ግርማ ወንድሙ አጋንንት በሂወታችን በእድላችን በኑራችን እንዴት እንደሚጫወትብን ለማውቅ እና መፈትሄው ሲያስፈልገኝ ወደሳቸው ትምህርቶችና የጥምቀት አገልግለቶችን እያየሁኝ ብዙ ነገር ነፍሴና ስጋየን አስተምራታለሁኝ
3) ተስፍሽ አንተ ጋ ደሞ ከመምህር ግርማ ወንድሙ አንድ ደረጃ ከፍ ብለህ የጠላታችን ሴራዎችን ብትንትን አድርገህ በማሳየት በደምብ እንድናወቀው እና እንድንቃወመው አርገህ በተጨማሪ ጠላት ባዘጋጀልን ወጥምድ ሳንወድቅ ግን እንዴት ወድ ጥሩ ነገር ቀይረን የቅዱሳን ሂወት መሆን እንኳን ባንችልም ግን እንድንለማመድ እድል ና መንገድ አሳይተህናል እግዚአብሔር ረጅም እድሜና ይስጥህ፡ እናም ያንተን ትምህርቶች ገና ከመጀመሪያ ወደ 80 or 90% ሰምቻለሁኝ በየቀኑም ስትለቅ ሁሌም እንደአዲስ ሳይሰለቸኝ ነው ምሰማው ነፍሴና ስጋዬን ምመግባት እግዚአብሄር ረጅም እድሜና ጤና ይስጥህ
4) ንግስተ ነገሰት እህተማሪያምም በቦኩላቸውም ስለጠላት አካሄድ በደምብ የገባቸው በጣም የሚገራርሙ እውነታዎች የያዙ በጣም የሚገርም የ እምነት ሃይል ያላቸው (እኔ ከማቃቸው ሰዎች እንደሳቸው በ እግዚአብሔር በጣም ሙሉ አላየሁኝም ከኔም ጭምር) እና ተስፋ ያላቸው ትልቅ እህት ወይም እናት ናቸው (ምንም እንኳን ሰለሳቸው እግዚአብሔር የሆነ ነገር እንዲለኝ በሱባኤም ሆነ በፀሎቴን ሁሌም ብጠይቅም ማለት ነው) ነፍሴና ስጋየም ግን የሳቸውም ምክር አቅጣጫም በሚያስፈልጋት ሰዓት search አርጌ የሳቸውን ቪድዮዎችን ሳይቆራጡ ሰማለሁኝ
NB: ብቻ ባጠቃላይ እንደኔ እይታ 4ቱም ከላይ የዘረዘኩዋቸውም የየራሳቸው ፀጋ እግዚአብሔር ያላቸው ሆነው እግዚአብሔር ለዚህ ትውልድ የሰጠን ውድ ስጦታዎች ናቸው እንጠቀምባቸው እላለሁኝ ይሄን ማለት ግን እያንዳዳቸው ብፁእ ወይም ቅዱሳን ናቸው እና ከነሱ የሚወጣ ሁሉም ትክክል እንሱ የ እውነት መመዘኛ ናችው ማለት ግን አይደሉም ሰው ናቸውና ብዙ ጥፋቶች ሊኖርባቸው ይችላል
በመጨረሻ እግዚአብሔር ፈቅዶ አጋጣሚ ይህንን ካነበብከ ተስፍሽየ ብዙ ግዜ ወደ ሱቅህ መጥቼ ላገኝህ ብየ አጥቸሃለሁኝና እና በ 0914184321 ብትደውልልኝ እና በሰፊው ብናወራ ደስ ይለኛል አመሰግናለው
መምህር አንተም እኔ ብቻ የተናገርኩት ትክክል ነው እያልክ ነው ገራሚ ነው አባቶችን በዚህ ደረጃ ዘቀጡ እያልክ ማቃለል ትክክል አይደለም
አቤል ይሄን ያክል ሰው ነው ማለትነው 😡😡😡😡😡 እጅግ ያማል ከአቤል ላይ ሰብርክራይባችሁን አሱ ካአቤል ላይ ‼️‼️‼️‼️‼️ የመምህራችንን ዩቱብ ለማውረድ ማሰቡእራሱ ያበሽቃል 🤨🤨🤨🤨🤨
Ok
እረ አይደረግም የበለጠ ልብናው እንዲመለስ መፀለይ ነው እንጂ ሰብስክራይብ ማንሳቱ ምንም አይጠቅምም ከስህተትም አይመልስም።
Sew yerasune sera sayake besew lay tatune yekeserale lebona yeseten lehulachen
የድንግል ልጅ እየሱስ ክርስቶስ ሆይ ተስፈ ስላሳን ልጅህን አባክህ ስለናትህ ስለቅድስት ድግል እናትህ ብለህ ከክፉ ሁሉ ጠብቅልን አደራ😓
ተስፋ ስላሴ ሁላችሁም አስቡት የተዋህዶ ልጆች
አባታቸን በጣም ብዙ እንደተማሮ እርግጠኛ ነኝ መምህር ተስፋዬ በርታ ትምህርቶን ለ አባ ላኩላቸው ።
ደንቆሮ አባ እኮ ሊቅ ናቸው የሊቃውት መምህር እረ እፈሩ የምታወዳድሩትን እወቁ
መምህርየ በትክክለኛ መንገድ ህዝብ እያዳንክ ስላለህ ሰይጣን ደሞ በእንደዚ ያሉ ሰዎች ይፈታተናል ብቻ እግዛብሔር ኣይነ ልቦናችንን ያብራልን ኣሜንንን በውነት መምህርየ እንደእናተ ያሉትን ኣባቶች ልኡል እግዛብሔር ያብዛልን እድሜ ከጤና ያድልልን ኣሜን ኣሜን ኣሜን
የኔ ኣባት በዚ ዮቱብ ስንት ሰው እንደዳነ ኣያውቁም ማወቅም ኣይፈልጉም እንጂ እንደዚ ኣይሉም ነበር 😥ስንት ወጣት በራሱ ኣለም እዮኖርን ባንተ ምክንያት ወደ ቀጥተኛው መንገድ እየመራሀን ያለህ መምህራችን ነህ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰
እንኳን ደና መጣህ እንቁ መምህራችን 🙏🙏በእውነት ስትጠፋ ተጨነቄ ነበር ዩቲዩብ የአንተ ትምህርት ካላገኘሁ ይጨንቀኛል 😥እመ ብርሃን ትጠብቅህ እንቁ መምህራችን 🙏
አቤል የወይኗ ልጂ ልቦና ይስጥሕ 😢እኔ ሰብስክራይቤን አንስቻለሑ እናተስ ከመምሕር ጎን ነኝ ❤❤❤
Me too
እኔ፣ሲጀመረ፣አይቼው ፣አላዉቅም አቤል ፣የሚባለው ፣እኔ፣በብዛት ፣የማይ፣የመምራችንን፣ትምህርት ነው ፣በጉጉት ፣የምሰማ ፣መምህራችን ፣እድሜ እና ፣ጤና ፣ይስጥልን ፣አሜን 🤲🤲🤲🙏🙏🙏
እኔም አንስቻለሁ
ዮቱብ የምገባ የመምህርን ትምርት እና መዝሙር ለመስማት ነው መምህር አይዞህ
መምህር ቃለሂወት ያሰማል መድሀኒአለም ቤቱን ያፅዳ አተብቻ በርታልን መምህራችን አተነህ ለነፍሳችን የደረስክልን ለኛ ለታመምነው እመብርሀን ትጠብቅ
ሰላም እግዚአብሔር ይብዛላችሁ ወድ የተዋሕዶ ልጆች ኢትዮጵያዊ ወገኖቻችን በሙሉ ሰላም ናችሁ
ክቡር መምህራችን ተስፋዬ ወንድማችን እድሜ ና ጤናህን አብዝቶ ይስጥልን ያቆይልን ።
ልቤ እረሰረሰ የሚገርም ቃል ሕይወት ያሰማልን ነው የምለው እኔ እመቤቴ ማርያም ትጠብቅህ ተስፋ ስላሴ ኑርልን። እንዳተ ያሉትን ያብዛልን ።
እባካችሁ አባቶቻችን አስተውሉ ብትችሉ እርዱት ባትችሉ ግን በማታቁት አትግቡ አትበጥብጡ ያለዚያ እባካችሁ ሕዝቡን ያድንበት ያንቃበት አትንኩት ተው ግን ያሳዝናል አፈርንባችሁ ከትልቅ ዶባ ውስጥ የጤፍ እብቅ የሚታክል ፍሬ ብቻ ተገኘ ትልኩ ዶባ ያለ ፍሬ መገኘቱ ያሳፍራል ያሳዝናል ። ተው ግን ብዙ ጉድ አለ አይይይ በከፍታ ውስጥ እንዴት ሸለቆ ይገኛል
ተስፋ ስላሴ አባቴ ፃዲቁ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ይጠብቁልን ። የራማው ልዑል ቅዱስ ገብርኤል ክንፎቹን እንደድባብ ይዘርጋልህ ከለላ ይሁንህ ።በርታልን የኛ በርቱ ጀግና እመቤቴ ማርያም ታበርታልን ትጠብቅህ ።
እናመሰግናለን መምህር ልብ ያለው ልብ ይበል አቤል የወይኑዋ ልጅ ግን አወዳደቅህ ይታየኛል በ እግዚአብሔር ፊት ለሁሉም ልቦና ይስጥህ
እንኳን ሰላም መጣህ መምህራችን❤❤እኝኽ አባት ስለአጥማቂና ስለመቁጠሪያ ሲተቹ ሰምቼ አቁሚያለሁ ይቅር ይበላቸው
ኸረ ጉድ ነው ሁሉን አውቃለሁ ይላሉ
Aweqachihu motachiwal. Asafariwoch
ለራስሽ እግዚአብሔር እንዲምርሽ ፀልይ አትፍረዱ ይፈረድባችሁሗን ተብለናል
መምህር ትክክል ቃለህይወትን ያሰማልን 👍👍👍👍
መምህር በጣም የማከብርህ መምህር ነህ ግን ስለ አባ ገብረኪዳን አዋቂ አይደሉም ብሎ ማሰብ ይከብዳል እሳቸ ሠይጣንን ፈርተን ንሠሀ ከምንገባ ይልቅ ክርስቶስ ወደን ይሁን ነው ሙሉ ስብከቱን ስለሠማሁት ነው እውነቱ ይህ ነው
መምህር በመጥፋቱ ቀኑን ሙሉ ሳስብነበር እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ሰላም መጣህልን
ተናግርዋል እንደማይኖር ትንሽ ግዜ ታገሱት
ማርያምን እኔም
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን አሜን አሜን💒🙏🙏🙏🌿🌿🌿🌾🌾🌾
ላንተ ሁሉም መምህር ስለ ሳይጣን ካልሰበከልህ አላዋቂ ትላለህ አንተ ሁሉን አዋቂ!! መድሃኒያለም ይቅር ይበልህ
ሳይገባሽ አትናገሪ ስለሰይጣን ማን ይናገሩ አለሽ ስለማያውቁት ነገር እየተናገሩ በምዕመናን እይታ እንኳ ትዝብት ውስጥ እዬገቡ ነው ፡ በተሰጣቸው ፀጋ ብቻ ለምን አያገለግሉም እር ሳቸው ጋ የሌለን ፀጋ የሚሳደቡ ከሆነ ቅናት ያስመስልባቸዋል፡፡
ተጠንቀቁ በመጨረሻው ዘመን የተመረጡትን እንኳን እስከ ማሳት ይደርሳሉ
የተባለው የእግዚአብሔር ቃል እየተፈጸመ ነው ቸሩ መድሀኒአለም በቸርነቱ ያስበን ስነ ልቦናችንን ያብራልን 🤲🤲🤲
እውነት ነው በጣም ከባድ ነው ደግጫለሁ በቃ እኔ የሚረዳው በአባቶች ላይ ሆኖ አውሬው ፊለፊት መጥቶን እንቃ መምህር እሱ ቅድሱ ሚካኤል ያጠብቅክ
እኔ ትምህርታቸውን በጣም ይመስጠኛል ነበር በፊት ግን አንድ ቀን መቁጠርያ እንደ ማያስፈልግ ሲያስተምሩ ሠምቼ ኦኦ ብዬ ገርሞኝ አለፍኳቸወው ስለ መቁጠሪያ ጠቃሚነት እኔው እራሴ ምስክር ነኝ ብቻ ከባድ ነው እግዚአብሔር ስነ ልቦናችንን ያብራልን
መቁጠርያ የመኖክስዬ ነው። የመኖክሴ መለያ ነው ሲሉ እኔም ዝም ብዬ ኣልፍያቸዋለሁ።
Lek eko nachew bemekuteriya business eyserubet adel ye aba girma eytbale lek nachew mekurerya kebr yalew ngr nw awhon ewnet yehe ye youtube kelebtega ke aba germa yebelte ewket alw belacwho nw metashergdut ayi medhanyalem beka mecaweca hone hezbu
አሁን አንችም ክርስቲያን ነሽ እሳቸዉ እሚያስተምሩት የክርስቶስን ትምህርት ነዉ እንዴት ትምህርታቸዉ ያስጠላኛል ትያለሽ ማፈሪያ አጥማቂን ስትከተሉ ኑሩ ዝም ብላችሁ
@@bethelephrata7487እና ያንች መጫወቻ ነዉ መቁጠሪያ አይ😂
@@user-zc7ge7hy4e
የእግዚአብሔር ኃይል መገለጫ አደረኩት እንጂ መቼ መጫወቻ ሲሆን ኣየሽ ? ለመሆኑ ቅዱስ ጳውሎስ እናንተን ከሰበኩ ቡኋላ እኔም የተጣልኩ እንዳልሆን ሥጋዮን እጎስማለሁ አለ ። ለምን ስጋውን መጎሰም ኣስፈለገው ? ሥጋን መጎሰምስ ለነፍስ ጥቅሙ ምንድር ነው ? ሥጋን መጎሰምስ ኣስፈላጊ ነው ብለሽ ታስብያለሽ? ኣንቺስ ስጋሽን በምንድር ነው የምትጎስሚው ? የእግዚአብሔር የመንፈስ ቅዱስ ኃይልስ በግዑዝ ነገር ማለትም በmaterial ያርፋል? ወይስ ኣያርፍም ?
በእዉነት መምህራችን ቃል ህይወት ይሰማልን የኛ ንቁ ፀጋዉ ይብዛልህ ይኣጎልጎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይብርክልህ🎉❤
ውድ መምህራችን ተስፋዬ አበራ እግዚአብሔር ፀጋውን ያልብስህ ሚዲያ ብታቋቅም ግን መልካም ነው አሁን የዲያብሎስ ውጊያ የበረታበት ግዜ ነው የአጋንንት ፈረሶች ተባብረው CZcams channel ህን ሊያዘጉት ይችላሉ እና የአንተ ተማሪዎች አቅማችን በፈቀደ እናግዝሀለን በርታ
መምህር ተስፋየ አንተን ለመግለፅ ቃላት የለኝም የ ቅድስት ድንግል ማርያም ልጅ እየሱስ ክርስቶስ እድሜህን ያርዝመዉ የኦርቶዶክስ የ ቁርጥ ቀን
_እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን በሰላም መጣህልን ውድ መምህራችን ደሞ እግዚአብሔር ፈፅሞ ይማርህ በእውነት ቃል ህይወት ያሠማልን መምህርዬ ረጅም እድሜና ጤና ይስጥልን ❤❤❤ እግዚአብሔር ኣምላካችን ለኛም ማስተዋል ልቦናችን ይክፈትልን 😢😢😢_
እኛ እራሱ በአንድ ቀን ተሰባስበን እናዘጋበታለን በተገኘበት ቦታ ነው ምዘጋው ያሄ ሴጣን
😂😂😂who is ega endwem yezin wegat youtube enazgawalen belo belo ye orthodox lekawenten yemisadeb sew ende sew yemitay yemslkal gel
ውጭ አገር በወለድኳቸው ልጆች በጣም እጨነቃለሁ : ወስደን እሳት መካከል እንዳስቀመጥናቸው ግልፅ ነው : :
ልጆቼን ተቆጣጥሬ ጨዋ አደርጋቸዋለሁ የሚሉ : እንደሞኝነው የምቆጥራቸው ::
ነገርግን : እኔ የተጠቀምኩበትን ዘዴ ልንገራችሁ ::
በየቀኑ ውዳሴ ማርያምን እንዲፀልዩ ከልጅነታቸው ጀምሮ እስለመድኳቸው :: ጭንቅላታቸው እንዴት እንደተከፈተ ልነግራችሁ አልችልም :: እኔ ስራ ስለምውል : ለነሱ ብዙ ጊዜ የለኝም :: ነገር ግን : እመቤቴ ጭንቅላታቸውን ከፈተችላቸው ::
እስካሁን በጥሩ ሁኔታ ላይ ናቸው :: ብዙ ጏደኞቻቸው : ጌይ የሆኑ አሉ : ፓርቲ የሚሄዱአሉ : የሚያጨሱ. የሚደንሱ .... አሉ :: እስካሁን ልጆቼ ከዚህ ነፃ ናቸው ::
ልጆቻችሁ ወደ መጥፎ ነገር እንዳይገቡ ከፈለጋችሁ : የኔን ዘዴ ተጠቀሙበት :: 100 % እርግጠኛ ነኝ : ልጆቻችሁ እንደምትፈልጉት አይነት ይሆናሉ ::
ውዳሴ ማርያም በእንግሊዘኛ የተተረጎመ አለ :: እሱን download አድርጉናንስልካቸው ላይ ወይም አይፓዳቸውላይ ጫኑላቸው ::
በእንግሊዘኛ የተረጎሙልንን ሰዎችምከልቤ በማርያም ስምአመሰግናቸዋለሁ
Ewnetish new ehtie enamesegnalen egziabher yistlign. Ene etekembet alew wudasie mariam be Germenegna yeteregome sayi betam new yetedestku. Mkniyatu ljochie tgrigna menager bedenb yichlalu manbeb gin aychilum. Playstore alachu bietesebochie. egziabhier yirdan.
ትክክል መምህሮች ቃል ህይወት ይስማልን ❤❤❤
መምህር እንዃን ደህና መጣህልን በጣም ነው የናፈቅከን መድሃኒ ኣለም ኣንተና ቤተሰብህን ይጠብቅልን ክፉ ኣይንካህ ❤❤❤
እኝህን አባት በጣም እወዳቸዋለሁ በእግዚአብሔር በማዳኑ በቸርነቱ የሚስተምሩትን ❤ ግን ለሴጣን ጥብቅና የሚቆም እስከሚስመስልባቸዉ የተሳሳተ ቀለል አድርገዉ የሚስተምሩት ትጋት ያስፈልጋል ገነት ለመግባት ፆም ፀሎት ስግደት ቅዱስ ቁርባን ግን እሳቸዉ መምህር እዳልከዉ አዋቂ ነኝ ተደማጭ ነኝ ብለዉ ስለሚስቡ በድፍረት ያላወቁትንም የሚናገሩት
ምናቸው ይወደዳል ፀጋ እግዚአብሔር የራቃቸው።የእድሜ ብቻ ትልቅ።
@@birhanemulugeta587አይባልም በስመአብ ተዉ እንጂ እነደተማረ ፃፉ
መምህርየ አይዞህ የጠላት ዲያብሎስ እቅድ ይዘጋ።ላንተ የሚቆምርክ የእማ ፍቅር ልጅ ልኡል እግዚአብሔር ፣መድሀኒአለም፣አማኑኤል ይጠብቅሀል።እመቤቴ በሠርፍፍ ቀሚሷ እስከ ቤተሠቦችህ ትሽፍንህ።ትጠብቅህ መምህርየ❤❤❤
መምህር ንግግርህ ትህትና የሌለው እና የንቀት ንግግር ነው:: ምንምቢሆን ትልቅ አባት እንደሆኑ አስበህ በዘዴ ብታስተምር መልክም ነው:: ሁሉም መምህር ባንተ አስተሳሰብ እና አገላለጽ ሊያስተምር አይችልም: ያንንም መጠበቅህ ልክ አይደለም:: እያንድንዳችሁ መምህራን እግዚአብሔር በሰጣችሁ ጸጋ እኛን ምእመናንን እንድታስተምሩ እና እንድትመሩ እንጂ እርስ በራስ እየተተቻቻችሁ እየተሰዳደባችሁ እኛን እንድታደናግሩን አይደለም
ብትችል በአካል ወይም በስልክ አግኝተህ ማናገር እና ማንነታቸውን ወይም ሃሳባቸውን ማወቅ እንጂ ዝምብለህ በግምት እንዲህ ናቸው እንዲያ ናቸው እያልክ ሰውን አታስነሳ:: እባክህ አስተውል!
ደግሞ ትምህርታቸውን ቆርጦ መተቸት ሳይሆን ሙሉውን ሰምቶ ዋና ሃሳቡን መረዳት ነው የሚሻለው:: ሃሳባቸውን አልተረዳህም: ሰው ሃይማኖቱን ትቶ በሌላ ነገር እንዳይረባበሽ ነው እንጂ እሳቸው የዮሐንስ ራዕይ ጠፍቷቸው አይደለም
የሸመደዱትን ይናገራሉ ያልከውም አያስኬድም:: አስተውለህ እንደሆነ ትምህርታቸውን ሲያስተምሩ በእጃቸው ማስታወሻ እንኳን ሳይዙ እያንዳንዷን ጥቅስ በቃላቸው ነው የሚያውቁት:: ብሉይ እና አዲስ ኪዳንን በቃሉ የሚያውቅ መምህር ሸምዳጅ ነው እንጂ እውቀት የለውም ካልክ አንተ ራስህ ቤተክርስቲያንን እና የአብነት ትምህርትን ወይም ሊቃውንትን አቃለልከው ማለት ነው
እና ወንድማችን: ብዙ ሰው እንደሚከተልህ: ያንተን ሃሳብ እንደሚሰማ አውቀህ ስሜታዊ አነጋገሩን ብትተወው እና በእርጋታ እና ብትህትና ብትናገር እላለሁ:: እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን!
የተናገርከው ሁሉ እውነት ነው መምህር በጣም ያሳፍራል ፡እግዚኣብሄር ይገስጻቸው እነዚ ከእግዛብሄር የሚቃወሙ ሰዎች፡
አብዛኛው ህዝብ ስግደት ፀሎት ሽሽት ላይ ነው
❤😂ኀ
እኔን ጨምሮ
በጣም ፣እግዚአብሔር ፣ልቦና ፣ይስጠን 😢😢😢
በርታ መምህር እነዚህ አባቶች ከጀርባቸው ብዙ ጣጣ አለ።
ከሴትና ከካህን ቅናት አይጠፋም የተባለውን በተግባር......መ/ር እወድሀለው፣ አከብርሀልው፣ እሰማሀለሁ። ዛሬ ግን ራስህን ራስህ ለምን ዝቅ አደረግህ? ምን ሆነህ ነው? ገብቶሀል እኮ ምን ለማለት እንደፈለጉ። ካልገባህ ግን ጠይቃቸው ያስረዱሀል። ትህትናን፣ ቁጥብነትን፣ ትዕግስትን......። እይ የኛ አባቶች ትቀልዱብናላችሁ። የኛ ፈተናወች!!! ፈታኞች!!! አዎ ሊቅ ናቸው!!! አንተም ጐበዝ ነህ። (በእኔ እይታ),,,,,,አሁን እኔ ይህን ማለት ይገባኛል? እድሜ ለናንተ😢😢😢
የድእንግል ማርያም ልጅ ቅድስ እግዚአብሔር ይመስገን መምህር በእውነት ደስ ብሎኛል ስላየሁ በተረፈ ለሁሉም ጊዜ አለው ጭምበላቸው እየተገለጠ ነው እሁን በቅርብ እንካን ጋዜጠኛ ግዛቸው የሚባሉ ጉዳቸው ወታል ስለዚህ የቅዱስ እግዚአብሔር ፅዋ ምልቶ እየፈስስ ነው የአባቶቻችን አምላክ የነ ቅድስ ተክለህይማኖት አምላክ ይፈርዳል በእውነት አሳልፎ አይስጠንም በእውነት ተቀልዳል አቤል ተወው እሱ ለዳቢሎስ ተስጣል ልቦና ይስጠው በርገር በቀደደው እፉን ይከፍታል መምህራችን ቅድስ እግዚአብሔር በደሙ ይሸፍንህ🙏🙏❤️
በርታ መምህሬ " እግዚአብሔር" ካንተ ጋር ነው💕💕
ውድ መምህር ምን አይነት ጉድ ነው የመጣብን እግዚአብሔር እውነቱን ይግለጥ አንተንም እግዚለብሄር ይርዳህ አቤል የሚባለው ድሮንም አይመቸኝም አሁንማ ማንነቱ ታወቀ
አው አጥማቂ ዘይት ሻጮች ነው ሰው የሚወደው እደ አባ ገብረ ኪዳን መለቆሴ እናት መቃዎም ስራ አደረጋቹት
አግዛቤሬ ልቦና ይስጣቹ
የገርማ ፍሬዎች ናቹ
ይቅር ይበላቹ ጌታ
እግዚአብሔር ጨርሶ ይማርልን መምህራችን እድሜና ጤና ይስጥልን
ወይ አጋንንት አይኑን አፍጥጦ በግልጽ መጣብን እኮ ክርስቲያኖች እባካችሁ በጸሎት እንበርታ ሳንሰላች ስላሴዎች ሊፈጠፍጡት ቀኑ ተቃርቦ ነው በግልጽ የመጣው መድሀኒአለም ክርስቶስ ይገስጽልን
አጋንንት የማያገኘውን ይፈልጋል አይዞክ መምህር እመ ብርሀን ከጎንህ ናት ❤❤❤
አሜን እንኳን በደና መጣህ መምህር እግዚአብሔር አምላክ ጨርሶ ይማርህ እነሱም ልቦና ይስጣቸው ወላዲተ አምላክ ካተጋ ትሁን መምህር መንፈስ ብዙ ጊዜ እየተገለ ይኖር ነበረ አሁን በእናት ትምህርት ሰው ሲነቃበት መንፈሱ መስፈርቱን ቀይኖ በእኑ መጣ እሱ ወደ ቤቱ ያመጣቸው
መምህርን አድማጭ ነኝ ደስ ይለኛል ፕሮግራማቸው ። ግን ሰው የማያቀው ነገር 666 እኛው በስባሽ የሰው ልጆች ነን።በአይን የሚታይ ፍጥረት ሁሉ በ 666 መደብ ነው የተበጀው ። ያ ምን ማለት ነው የእግዚያብሄር ፍጥረት ሁሉ "carbon " በሚባለው ኢለመንት ነው የተሰራው, ። ስጋችን በcarbon 1ነው የተበጀው ። carbon atom 666 ነው ። ማለት 👉 ከ 6 electrons,6 neutrons ,እና 6 protons ነው የተሰራው .ደማችን ውሀ ነው ።ቀዝቅዞ በበማይክሮስኮፕ ሲታይ ። 👉hexagonal ነው። 6 sided በድጋሚ ።ችግሩ ምንድነው አይናችን ለዘመናት ስለታወረ አውሬው ዋቴ ሰራን ። የተበጀህበት ምድብ የኔ ነው አለ ። ብሎም ስላሳመነን የሱ አረገን ። ስውር ባሪያው አረገን ። መንፈሱም ሲገባብን መቀመጫው እዛ ውስጥ አረገው ።በድጋሚ የኔ ነው ብሎ ስላሳመነን ማለት ነው ።ያ ዘመን ግን አበቃ ።አሁን ስለነቃን ። መደቡ ያንተ አይደለም ማለት አለብን ። በክርስቶስ ሀይለ ቃል። ችግሩ በመፅሀፍ ቅዱስም እየተገለበጠ ሲመጣ ከነጮቹ ቁጥሩ የሱ ነው አሉን👉 ሳይሆን ማለት ነው ። አውሬው ቢወድቅም ብልጣ ብልጥ ስለሆነ ። ነው ብለን ካመንን እንደሚያልቅልን ስለሚያቅም። መስመሩን ዘረጋ ። እምነት በጣም ከባድ ነው ።እምነት ባርያም ያረጋል ነፃም ያወጣል ። ለዛ ነው።ቁጥሩ የኔ ነው ፡የአውሬው ያስባለው። psychology /hypnotisim .እና በድጋሚ እኛ የክርስቶስ ልጆች አይደለም ማለት አለብን ። ደጋግመን ።አውሬው ስልጣን የለህም ማለት አለብን።ቃላችን የነፍሳችን ውል ነውና። 666 እኛው ነን ለየዳን መገሰፅ አለብንና።ምድቡ የክሮስቶስ ነው። ቅዱስ ሶስቱ ስላሴ ነው ።የኛው የልጆቹ ነው ማለት አብን።እስካሁን የአለማዊው መደብ ሆኖም በአውሬው ቁሳቁስ ፡የአይን ብልጭልጭ ፡መጠጥ፡ ሱስ ፡ ሀጢያጥ መጫወቻም ቢሆንም ። ምድባችንን ወደፈጣሪ መመለስ አለብን ። እኛም ልጆቻችንም ይድኑ ዘንድ ፡በፆም፡ ፀሎት ፡ሱባኤ ።በ ቅዱስ ቅርስቶስ ስም፡ በስግደት እንጥመቀው ።እንጠበው። በደመራው መለኮት እሳት ወደነበረበት የፍቅር ምድብ ስጋችንና ደማችንን እንመልሰው። ።ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ነው እንበለው ።በወላዲት አምላ ስም መዳንም አለብንና ።በቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ስም ምስጋና ።አሜን 🙏
የዘንዶውን ማጥፊያ ጊዜ ለማራዘም ነው ግን አይሳካላቸውም የኢትዮጵያ አምላክ ይፈርዳል አይዞህ የኔ እንቁ መምህር እንጸልያለን እናለቅሳለን ለፈጣሪ እሪ ስለሕፃናቱ ስለ ታዳጊዎቹ ስለአዛውንቱ ብሎ እንዲያስበን እንዳይረሳን እሺ መ ም ህ ር ዬ
እርስ በእር እየተቻቸን ግን እግዛብሔር ይወደዋል አባን ይተዋቸው በማርይም ።
መምህር ፀጋዉን ያብዛልህ 🙏🙏🙏
መምህር እድሜ እና ጤና ይስጥህ በረከትህ ይደርብን ። በርታ ሁሌም ከጎንህ ነን።❤❤❤
እንተን ሊያዘጋ እሚሞክር እግዚኣብሄር ይገስፀው
አቤልግን በጣም ትገርማለህ እንደዚህ አይነት ልጅ አትመስለኝም ነበር እግዚአብሔር ልቦና ያድልህ
Amen amen amen kalat hiwet yasemal memhrachin
ይሄንልጅ በሉ ተባብራችሁ ሰብስክራይቡን አንሱ እንደዚህ ትውልድን ሊያጠፍ ከተዘጋጀ ሰው ጋር አንተባበርም ሰው ውንደሰቀለህ ሰው ያወርድሀል መምህር አንተን በክፉ የሚያይህን ቅዱስ ሚካኤል ይያዝልህ
Aybalem tslot aderglte enatfawe kemalte tesebseben tslot endareg beye
ጠላት መጣና በስንዴ መከከል እንክርዳድ ዘርቶ ሄደ ማቴ 13÷25
መምህራችን የብዙ ሺህ ነብሰ መዳን ምክንያት የሆነው መምህራችን ጠላት ምንም ያወራ እኛ እንወድሃለን እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቅልን 🙏
እንቁ መምህር እግዝአብሄር ይጠብቅህ እግዝአብሄር ካአተላይ አድሮ እያስተማረን ነዉ እግዝአብሄር ልቦና ይስጠን በእምነታችን ያፅናን ቅድስ ሚካኤል አባቴ ይጠብቅህ
መምህር እናመሰግናለን እድሜና ጤና ይስጥህ እስከመጨረሻው ያፅናህ። ማንም ይሁን ማ አባ ስለተባሉ ብቻ መከተል የለብንም መንፈስን ሁሉ አትመኑ መርምሩ ተብለናል
መምህር ተስፋየ በእውነት ያንተ ጸጋ ከእግዚኣብሔር ባይሆን ኑሮ ያ ሁሉ ዊጊያዎች ኣትቺለውም ነበር እድሜና ጤና ይስጥልኝ ትህትናህ ኣነጋገርህ ቃላትህ ሁሉ የተስተካከለ ነው በእውነት ፍቅር ነህ እግዚኣብሔር ይስጥልን ኑሩልን 🙏😍❤
እወነት ነበር እኮኮ ያሰተማረከው መምህርዬ እንኳን በሰላም መጣክልን መምህራችን❤❤ የተዋህዶ ልጆች የአቤል የወይና ልንጅን ፎላቹው አንሱ እሱ የሴጣን ተከታይ ነው
እንደው መምህርዬ ይቅርታ እንጅ በእድም ቢበልጡኝም ሁሉ ሲሞግሳቸው አን ግን ብዙም ሳያቸው ውሰጤ ብዙም አይደለም እና ብዙ በቤተክርስቲያን ተግበሰብሶ የነበረው አሁን እየጠራ ይመሰለኛል አና እግዚያብሔር ለሁላችንም ልቦናችንን ይመልስ
ምእመናን በአሁኑ ሰአት በግልፅ አውሬው መጥቷል አና በፀሎት አንበርታ ሄሮድስን ይሰለኛል የመየው ሁሉ እውነት ፀልዩ ፀልዩ መምህሬ አመቤቴ ትጠብቅልኝ አባታችንን መምህር ግርማንም አድሜ ይስጥልን አሜን፫
መምህር ልክ ናቸዉ የሚነቀፉት ልክ ልካችንን ስለሚነግሩን ነዉ ቀንጭባችሁ እያወጣችሁ ከምትቸቱ ሙሉዉን አዳምጡት
ሰላም መምህር ተስፋዬ በጣም እጅግ መልካም አድርገሃል በርታ በርታ ወርቅ በእሳት ስለሚፈተን ልቦና ይስጣቸው።
አባ ገብረ ኪዳን ወጣት መምህር ቢሆኑም የዘመኑን የመናፍስቱን አሰራር መረዳት አለባቸው።
ህዝቡ በስውር እየጠፋ ስለሆነ የዘመኑን መናፍስትን እያጋለጥክ ብዙዎችን ከእስር እዲፈቱ ደክመሃል እናም የብሪሃን መላክ ቅዱስ ዑራኤ ይቅደምልህ ለ እነሱም የማስተዋል ልቦና ይስጣቸው።
በነገራችን ላይ እነዝህን አባት ሲናገሩ ሰምቼው በጣም ነው ያፈርኩት ማርያምን❤ ብቻ ማስተዋልን ይስጠን
ወሬኛ ከ እግራቸው እጣቢ አትደርስም
ለምን አፈርክ
@@haymanot7554 የደብተራ ልጂ ዝበይ ገብረ ኪዳን ማለት ሌባና ቅናተኛ ናቸው😅😅😅😅
@@haymanot7554 ከውቀት ነፃ እኔ ያልኩት ሌላ አንቺ እምዘላብጂ ሌላ
@@haymanot7554ኧረ ስነ ስርአት ይኑረን እንዴ
እንኳን ደና መጣህ መምህር፣ አረ ይሔ ቀላል ነው፣ ከዚ የከፋ ብዙ አሳች ነገሮችን ብለዋል አባ ገ/ኪዳን።
፻ኛ ፀሎት አታብዙ መዝገበ ፀሎት ሚባል "ጥርቅም" ይዛቹ አትዙሩ ውዳሴ ማርያምና ዳዊት ይበቃል በማለት ቅዱስ ፀሎታት የያዘውን መዝገበ ፀሎትን "ጥርቅም" በማለት አጥላልተውታል።
፪ኛ ቤት አትፀልዩ ቤ/ክርስትያን ብቻ ፀልዩ ብለዋል፣ ቤት መባረክ የለበትም እንዴ
፫ኛ ፀበል ለስጋ ብቻ ነው ለነብስ አይጠቅምም ብለዋል፣ የነብስ ጠላት የሆነው አጋንንት በፀበል ሲወገድ ልቦና ሲበራ ነብሳችን ተጠቀመች ማለት አደል እንዴ፣
፬ኛ ዝምብሎ ፈውስ የለም፣ ፈውስ በብቃትና በክህነት ብቻ ነው ብለዋል ታዲያ ምንኩስናን የሚያክል ክህነት ይዘው ለምን አይፈውሱም፣ ባጠቃላይ አካሄዳቸው የዲያቢሎስ ውጊያ ትምህርቶኝን የሚቃወም ነው።
፭ኛ ቡና ጠጡ ችግር የለውም ብለዋል፣ ይህ አከራካሪ ርእስ ስለሆነ ወይ ዝም ማለት ወይ ደሞ አትጠጡ ቢቀር አትጎዱም ሱስ አይጠቅማቹም የጥንቆላ መሳሪያ ነው ብሎ አስተያየት ቢሰጡበት ይሻል ነበር ይህ ነበር ሚያምርባቸው ለዚቼ አለም የሞቱ መነኩሴ እንደመሆናቸው፣ ከብሉ ጠጡ አትብሉ አትጠጡ ይሻላል፣ ቡና አትጠጡ ተባለ ብሎ መበሳጨት ለምን አስፈለገ፣ ቡና ለነብስ ጠቅሞ ነው እንዴ ጠጡ ሚባለው። መዝገበ ፀሎት፣ ፀበልና፣ የፈውስ-የውጊያ ጉባኤውን ዝቅ ዝቅ ተደርጎ ቡናን ዝቅ ዝቅ ማድረግ ለምን ከበደ?
Like 👍እያደረግንለት ወገን አይተን አንለፈ መምህራችን ኑርልን
እውነት ነው እግዚአብሔር ሁላችንንም ያውቀናል እንፅና ማንም ምንም ቢል በሃይማኖታችን እንፅና መልካምነታችን ይጠቅመናልና
አሁኑኑ ነው ብሎክ የማረገው ይህ ባለጌ ሁሉም የተዋህዶ ልጆች ብሎክ አርጉት
ብሎክ ቆይ አታድርጊ እሱ ማዘጋት እንደፈለገው ካላረፈ እኛም ብድር መመለስ ነው ሪፖርት በማድረግ ብሎክ ካልሽው እሱን መቅጣት አንችልም
@@Sintayehu_21 እሺ ምኑ ከንቱ ነው እግዚአብሔር ልብ ይስጠው
@@Sintayehu_21እንዴት ነው ማዘጋት የሚቻለው
የእኛ እንቁ መምህር እኛ አይናችን የገለጥነው በአባታችን በመምህር ግርማ ትምህርት ባንተ ትምህርት ነው መምህራችን ቅዱስ ሚካኤልከፊት ከሆላህ ይቅደምልህ ይጠብቅህ
😂😂😂😂enku smun keyere ende ganelam 🤮🤮🤮
❤❤❤❤❤የኔ መልካም መምህር እመቤቴ ትጠብቅህ እኔም የአባ ገብረ ኪዳን ትምህት ሰምቸዋለሁ ግራ ገብቶኛል ደንግጨም ነበር
ለእውነት እንዳንታዘዝ በህይወታችን ሁሉ ብዙ ነገሮች ወደ ህያው አምላክ እግዚአብሔር ለመድረስ የሚያበቃ የጽድቅ ስራ እንዳንሰራ እያወቅንም ሳናውቅም ተብትቦ የያዘን የክፉ መናፍስት ሴራ ስንቱ ቤት ስንቱ ህይወት ውስጥ ተደላድሎ ተቀምጧል. እኛ ዝም ብለን ሰይጣን በእኛላይ ስልጣን የለውም እያልን በከንቱ ዘመናችን አለቀ ወዮ ለእኔ የአባቴ የእናቴ የአያቴ ከራማ የጨሌ የዛር የቁራኛ የቡዳ የቃልቻ የመተት የአይነ ጥላ የደብተራ ወዘነ ማለት ይቻላል በፊት የበግና የዶሮ ደም ሲጠጣ የለመደ መንፈስ አሁን ዘምኖ ከሰይጣን መሃበርተኞች ጋራ እየተመሳጠረ ህዝበ ክርስቲያኑን እየጠፋ ነው ያለው ቆይ ታዲያ ማን ይረዳን ያልነቁት እንዴት ይንቁ ኧረ ወገኖቼ እስኪ ትልልቆቹ አባቶቻችን የህዝቡን ህመም ችግር በምን መንገድ ወይም በምን አምልኮት ላይ እንዳለ ቀርባችሁ እዩን❓ ምን ልበል እውነት በሽታን የሚያውቀው ነው የደረሰበት ነው
መ/ር ተስፋዬ እና መ/ር ዘበነ ጥሩ ይዛችሁናል እንደ መክሊታችሁ ቀጥሉበት ክፉ መንፈስማ ኧረ ስንቱ አንዱ ዳልቻ አንዱቀይ አንዱገብስማ ሌላኛው ጃኖ ልብስ ካለማወቅም እግዚአብሔርን ከማተለልም እስከሚመስል ድረሰ አድገንበታል ኑረንበታል ሁላችንንም በቃ ይበለን
Memhr Aba Gebrekidan ❤❤❤🙏🙏🙏❤❤❤
መናገር የምፈልገው ህይወታችንን ያወቀልን የተረዳል ወደ እግዚአብሔር እያቀረበን ያለው ትምህርት የመምህር ግርማ የመምህር ተስፋዬ ትምህርት ነው
አቤል ብርሀኑ ልቦናህን ይክፈትልህ