- 55
- 497 228
ከሣቴ ብርሃን ተሐድሶ KESSATE BIRHAN TEHADESO
United States
Registrace 26. 09. 2018
ለእግዚአብሔር ክብር ፣ ለህዝባችን መዳንና ለቤተክርስቲያናችን ተሐድሶ አናገለግላለን!
አዲስ ምዕራፍ | ሣምንታዊ ተሐድሷዊ ጉባዔ | ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
zhlédnutí: 405
Video
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ስለ ታቦት ክፍል 3 - "ታቦተ ጽዮን በኢትዮጵያ" - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 10KPřed 12 hodinami
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ቀጸላ መንግሥት ጋር - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 16KPřed 14 dny
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ቀጸላ መንግሥት ጋር - ጽድቅ ምንድን ነው? ጻድቅስ ማን?-ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 22KPřed 14 dny
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "አንድ አምላክ ፤ አንድ ታቦት" - ስለ ታቦት ክፍል 2 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 9KPřed 21 dnem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "አንድ ታቦት ፤ ሁለት ጽላት" ስለ ታቦት ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 14KPřed 21 dnem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመጋቢ መርዓዊ ንጉሴ ጋር - “መቀራረብ እንችል ነበር!” ክፍል 2 (የመጨረሻ ክፍል) - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 5KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመጋቢ መርዓዊ ንጉሴ ጋር - "በእምነት መኖር!" ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 9KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ቀጸላ መንግሥት ጋር - "ክህነት ከእምነትና በእምነት ነው!" ክፍል 2 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 32KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
ከመሪጌታ ቀጸላ መንግሥት - "እውነተኛ ክህነት" -
zhlédnutí 1,7KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ቀጸላ መንግሥት ጋር - "እውነተኛ ክህነት" - ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 48KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
"ጌታችን ለምን ሞተ?" የመጨረሻ ክፍል - ከመምህር ጌታቸው ምትኩ እና ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 8KPřed měsícem
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - "ጌታችን ለምን ሞተ?" - ከመምህር ጌታቸው ምትኩ እና ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 11KPřed 2 měsíci
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ምሴተ ሐሙስ - ክፍል 12 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 7KPřed 2 měsíci
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ሆሣዕና እና ሕማማት" - ክፍል 11 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 8KPřed 2 měsíci
አድራሻ ፤ አዲስ አበባ ከመገናኛ አደባባይ ወደ ጉርድ ሾላ በሚወስደው መንገድ ላይ ግሬት ኮሚሽን ኢትዮጵያ ያለበት ህንጻ 3ኛ ወለል ቢሮ ቁጥር 310 እና 309 - ስልክ ቁጥር 0911639664
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ኒቆዲሞስ" - የዓቢይ ጾም ሰባተኛ ሣምንት - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 9KPřed 2 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ኒቆዲሞስ" - የዓቢይ ጾም ሰባተኛ ሣምንት - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ገብር ኄር" - የዓቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 6KPřed 2 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ገብር ኄር" - የዓቢይ ጾም ስድስተኛ ሳምንት - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ብዙዎች በስሜ ይመጣሉ!" - የዓቢይ ፆም አምስተኛ ሳምንት - ደብረዘይት - ክፍል 8
zhlédnutí 8KPřed 2 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ብዙዎች በስሜ ይመጣሉ!" - የዓቢይ ፆም አምስተኛ ሳምንት - ደብረዘይት - ክፍል 8
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "እግዚአብሔር የታመሙትን ይፈውሳል" - መጻጕዕ - ክፍል 7 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 7KPřed 2 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "እግዚአብሔር የታመሙትን ይፈውሳል" - መጻጕዕ - ክፍል 7 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "መጻጕዕ" የዐቢይ ጾም ዐራተኛ ሣምንት - ክፍል 6 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 7KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "መጻጕዕ" የዐቢይ ጾም ዐራተኛ ሣምንት - ክፍል 6 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ለዛሬ ሁለት ጥያቄ ብቻ" - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 6KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - "ለዛሬ ሁለት ጥያቄ ብቻ" - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - የዓቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት - "ምኩራብ" - ከፍል 4 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 8KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - የዓቢይ ጾም ሦስተኛ ሳምንት - "ምኩራብ" - ከፍል 4 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመምህር ጌታቸው ምትኩ ጋር - "መዳን በእምነት ወይስ በሥራም ጭምር?" - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 20KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመምህር ጌታቸው ምትኩ ጋር - "መዳን በእምነት ወይስ በሥራም ጭምር?" - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ሁለተኛ ሳምንት "ቅድስት ሰንበት" - የዓቢይ ፆም ሳምንታት - ክፍል 3
zhlédnutí 9KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ሁለተኛ ሳምንት "ቅድስት ሰንበት" - የዓቢይ ፆም ሳምንታት - ክፍል 3
በላ ልበልሃ - "ሐዋርያት የማያውቁት የሕርቃል ጾም" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 9KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - "ሐዋርያት የማያውቁት የሕርቃል ጾም" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ "ሕርቃል ማን ነው?" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 10KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ "ሕርቃል ማን ነው?" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - "በክርስቶስ ኢየሱስ ያመነ ሰው ፤ ሕይወትን ነው የሚካፈለው!" - ከዮናስ በድሉ ጋር - ክፍል 2
zhlédnutí 4,3KPřed 3 měsíci
በላ ልበልሃ - "በክርስቶስ ኢየሱስ ያመነ ሰው ፤ ሕይወትን ነው የሚካፈለው!" - ከዮናስ በድሉ ጋር - ክፍል 2
በላ ልበልሃ - "በእምነት ብቻ ወይስ በሥራም ጭምር?" - ከዮናስ በድሉ ጋር - ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 8KPřed 4 měsíci
በላ ልበልሃ - "በእምነት ብቻ ወይስ በሥራም ጭምር?" - ከዮናስ በድሉ ጋር - ክፍል 1 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - "የጌታችን ሞት አሳዛኝ አይደለም!" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ስለ ጾም ክፍል 3 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 9KPřed 4 měsíci
በላ ልበልሃ - "የጌታችን ሞት አሳዛኝ አይደለም!" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ስለ ጾም ክፍል 3 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
በላ ልበልሃ - "ጌታ በመጋቢት ወር ይመጣል!" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ስለ ጾም ክፍል 2 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
zhlédnutí 10KPřed 4 měsíci
በላ ልበልሃ - "ጌታ በመጋቢት ወር ይመጣል!" - ከመሪጌታ ጽጌ ሥጦታው ጋር - ስለ ጾም ክፍል 2 - ከሣቴ ብርሃን ሐዋርያዊት ተሐድሶ ቤተ ክርስቲያን
መርጌታ በጣም እወድዎታለሁ ጠያቅውም be blessed ግን መርጌታ የምለው ስም አዕምሮዬ ላይ የሆኔ የተቀረጸ ትርጉም ስላለው አልወደድኩትም
ከ እግዚአብሔር ይልቅ ከገባህ እዉነት ይልቅ ሰዉ ትፈራለህ ሃዋሪያት እንዳንተ ቢያመቻምቹ እኮባልተሰዉም ባልተበተኑም እዚህ ጋዜጠኛ ስታስመስል ኣያምርብህም እዉነት ኣርነት ታወጣሃለች በቃ እራስህን ግለጥ ኣይዞ እግዚአብሔር እኮ ኣለህ ኣታምጥ በዉ ስጥህ ያለችዉ እዉነት ሳይመሽብህ ትወለድ
እንዴት ደስይላል‼️ እግዚያብሔር ከፊታችሁ ይቅደም በአገልግሎታቹ ሁሉ አቅምና ብርታት ጋሻ ይሁናቹው ።
አዳማ የት ሰፈር ነው አድራሻቹ?
+251912217968 ላይ ይደውሉ!
I want to bring you to my city Mekelle in the near future ❤
Stay Connected! That is our wish too!
Wawooooo May God bless you ❤❤❤
የሰማይን ብርሃን እየነደዳቹ አብሩ
❤❤❤❤ god bless you
እልልል
ሌሎች የጀመርናቸውን ትምህርቶች በዚህ ይተላለፋሉ አይደል? እንጠብቅ????
አዎን! እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይረዳናል!
እግዘብሔር ይመስገን!!!!
ጠያቂው ግን ወዴት ነህ እውነት አይኑን አፍጦ መቶልሃል ብዙ ነገር እያወክ እንዳላወቀ ሆነህ መጠየቅህ ተመችቶኛል
በጣም በጣም በጣም ደስ ይላል ለክርስትያን ምእመናን እና ሐዋርያዊ ትምህርት ለናፈቀን ትልቅ ብስራት ነዉና በጣም ደስ ብሎኛል እግዚአብሔር ይመስገን። ትንሽ ቅር ያሰኘኝ በመቐለ ባለመኖሩ ነዉ ሆኖም ፤ እግዚአብሔር በፈቀደ ጊዜ ይኾናል።
እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይረዳናል! አብረን እግዚአብሔርን እናገለግላለን!
በውነት ጀግና ነዎት ያንሁሉ ዘባተሎ ፈለፈሉት ኮርቼቦታለሁ
የሚገርም ጋዜጠኛ ጠያቂ እውነተኛ ጠያቂ አደንቅሃለሁ
ጠንቁዋይ እና መተተኛን አደራችሑን እንድትቃወሙ በታማኝነት በግልፅ
በጣም በጣም ደሥ ይላል
Nice move
Thank you !
እባካቹ ወደ ሰሜን ኢትዮጽያም ወንጌልን አዳርሱ ❤
We need to support all of our brothers they need our prayers and our right hand 🫱
እንኳን ጌታ ረዳቹህ ❤
በጣም ደስ ይላል አግዚአብሔር ይመስገን!!
ተባረኩ መሪጌታ ፅጌ።
esey elililili egzihabher ymesgen esu besraw tsadik new haleluya enkan getayesus eredachu bizuwoch wede wenigel ewinet endemimetu aminalew benanite sirawin yejemere geta saychers ayarfimna bertu tsega ychemerlachu wenigel yketilal❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
በጣም ደስ የሚል ዜና ነው። በጉጉት ስንጠብቀው የነበረው ትልቅ ዜና ነው። ከእናንተ የእግዚአብሔርን ቃል የምንሰማበት ዕድል በማግኘታችን እግዘብሔርን እናመሰግናለን።
የአይኔ አባት እንኳን ደና መጡ
እውነት ነው የነብስ ጉዳይ ነው ። ጠያቂው ከተናገረው
ተኩላዎቹ አራሳችሁ እንደፈለጋችሁ እየፃፍችሁ እናት ቅድስት ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የፃፈችው እያላችሁ ተጃጅላችሁ ልታጃጅሉ ትሞክራላችሁ ደፍር ስለ ሚናገሩት ስለ ድፍረቶት የቃሉ ባለቤት እግዚአብሔር ፍርዱን አይንሳዎት ☝🏼☝🏼☝🏼
ተሃድሶና መናፍቅ ምንድነው ልዩነታችሁ??
እግዚኦ እግዚኦ እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እርሶ መስቀሉን ይዘው ልብሰ ተክህኖትን ለብሰው እንዲህ የሚቀባጥሩት የሚያስለፈልፎት የጤንነት አይደለም ከዚህ በፊት እንደዛ ሲቀባጥሩ እግዚአብሔርም ጅራፉን አንስቶ ስገርፋቶ ባለቤቴ ታማለች በነፍስ ድረሱልኝ ብዙ ስህተት ተሳስቻለሁ ይቅር በሉኝ እዬዬዬዬዬ ሲሉ ነበር እግዚአብሔር ይቅር ባይ ነውና ነገሮች እንዴት እንደሆነ ባላውቅም መለስ ብለው ነበር አሁን ደግሞ ያስቀባጥሮታል እንግዲህ "ያደቆነ ሰይጣን ሳያቀስስ እይተውም እንደሚባለው " እግዚአብሔር አምላክ የእርሶንም መጨረሻ ያሳየን የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት አባት ፍርዱን አይንሳዎት ይቺን የለፈለፈች ምላስ ምነው ምነው ይቅር በለኝ የሚሉትን ቀን በጉጉት እጠብቃለሁ ☝🏼☝🏼☝🏼
እግዚኦ እግዚኦ እግዚኦ መሃረነ ክርስቶስ እርሶ መስቀሉን ይዘው ልብሰ ተክህኖትን ለብሰው እንዲህ የሚቀባጥሩት የሚያስለፈልፎት የጤንነት አይደለም ከዚህ በፊት እንደዛ ሲቀባጥሩ እግዚአብሔርም ጅራፉን አንስቶ ስገርፋቶ ባለቤቴ ታማለች በነፍስ ድረሱልኝ ብዙ ስህተት ተሳስቻለሁ ይቅር በሉኝ እዬዬዬዬዬ ሲሉ ነበር እግዚአብሔር ይቅር ባይ ነውና ነገሮች እንዴት እንደሆነ ባላውቅም መለስ ብለው ነበር አሁን ደግሞ ያስቀባጥሮታል እንግዲህ "ያደቆነ ሰይጣን ሳያቀስስ እይተውም እንደሚባለው " እግዚአብሔር አምላክ የእርሶንም መጨረሻ ያሳየን የአባታችን የአቡነ ተክለሃይማኖት አባት ፍርዱን አይንሳዎት ይቺን የለፈለፈች ምላስ ምነው ምነው ይቅር በለኝ የሚሉትን ቀን በጉጉት እጠብቃለሁ ☝🏼☝🏼☝🏼
መሪ ጌታ፡ በሚሰጡት ቃለምልልስ በጣም ትልቅ ትምህርት ነው ያገኘሁበት፥ ሁሌም የእርሶን ብሮግራም በናፍቆት ነው የምጠባበቀው፥ ጌታ አብዝቶ ይባርኮት
ወይኔ እንደርሶ ባዉቅ ምናለበት
ምን አይነት እወቀት ነዉ ያሎት
እግዚአብሔር ይባሪክህ
ተባረኩ
Like, Share,Subscribe እናድርግ እባካችሁ ፣የጉልቻ ለውጥ ወጥ አያጣፍጥ ነውና።ሀይማኖት መቀየር ሳይሆን ጉዳዩ እውነትን ማወቅ እንዲመጣ የግድ ነው ።ህዝቡ ከተረት ተረት መላቀቅ እና ቆም ብሎ ማሰብ እንዲጀምር እናግዝ።
ጠያቂው ደሞዝተኛ አትሁን!
ዮናስ እግዚአብሔር ይባርክህ !
እስቲ እምነትን defined አድርጉት!!
ህጉን ሁሉ እንኳን በሙሉ ብትጠብቅም እግዚአብሔር አይቀበልህም!! ልጁን ከተቀበልክለት ብቻ ይበቃኛል እያለ ነው!
እስቲ ስልክ ቁጥርህን ላክልኝ
የማንን ስልክ ቁጥር ነው የፈለጉት?
የእምነት ስራ አለ! ስራው እምነቱ ከወጣበት ቃል ጋር የተያያዘ ነው!
ደደብ ሴታ ሴት ጠያቂ ነህ ። ቆሻሻ ቤተክርስቲያናችን አትበል ድልብ መናፍቅ ነህ አዳራሽ ሄደህ ተቡካካ ። የመጀመሪያዋን ቤተክርስቲያን ለአማኞቿ ተዋት
አቤት ስድብ...አስተማሪህ ማን ይሆን?
ሰው ምንም ጥሩ ነገር ብትሰሩ ከመናገር ከመሳደብ ወደ ኋላ አይሉም፡፡ እናንተ ግን እውነትን እያወጣችሁ እየተናገራችሁ ነው፡፡ የዮሐንስ ወንጌል8:32 እውነትንም ታውቃላችሁ እውነትም አርነት ያወጣችኋል አላቸው
ዋው ጌታ ሆይ ስምህ ይክበር ስለእኚህ ወንድም ከዚህም በላይ ፀጋው ይብዛሎት።
ጎበዝ መናፍቅ ጠያቂ ነህ ታሳፍራለህ ተጠያቂው ደግሞ ቤተክርስቲያንን ለመተንተን ብቁ ያልሆነ ሌላ fresh መናፍቅ ነው ። ሁለታችሁም አልመጠናችሁም ። ሀሜት ብቻ ። የተጣመመ ጥምረት ነው ። ዲያቢሎስ ቀስቱን ወረወረ ዝናሩን ሁሉ አራገፈ ቤተክርስቲያንን ግን አልቻላትም )) ቅዱስ ዮሀንስ አፈወርቅ
FM binorachu betaam tru nbr
እግዚአብሔር ይረዳናል!
ዶክተር ወዳጄነህ ስማ ይሄን
Pleace ስለ አንድምታ🙏❓❓❓