27:26 Think not that I am come to destroy the law, or the prophets: I am not come to destroy, but to fulfil. Matthew 5:17. Talk about the law or anything pertaining to the prophets is abolished! Yet here it is, from the Christ himself, is there any greater than him? If so why do you say the law of the OT is abolished? If the master did it then its obvious it goes the same for the servants for in John 13:16 He himself had said, Verily, verily, I say unto you, The servant is not greater than his lord; neither he that is sent greater than he that sent him.
@@Faith-KA Ooh, this is where you error my friend, "ክርስቶስ ለመሻር ባይመጣም ግን ለኦሪት ስርዓት ፍፃሜ ሰጥቶታል፤ ስለዚህ ኦሪት ተፈፅሟል!". You know there is a difference between "ትንቢት" (Prophecy) and "ህግ" (the law). Right off Matthew 5, Christ was clearly making the distinction between the two! You see, the "law" can't be completed, it is to be kept ("ይጠበቃል እንጂ"); to say the law is complete is nonsense, this is pure linguistics, i.e. "ቋንቋ"! Instead the law is a way of life, i.e. something you do everyday till death do you part. But a Prophecy or "ትንቢት" is to be fulfilled. That's just what it means. 1 + 1 = 2!!! So thus, from language and purpose alone you can tell that Christ wasn't talking about the completion of the law, but of the prophecies that were told of Him from the prophets of the Old Testament. Leading us to the error you just described! Instead understand this, the law is the word of God, which is eternal, thus cannot change, just as well as the Sun rising from the east and setting on the west and all its courses cannot change! For Christ Himself had said this in Luke 16:17; "ነገር ግን ከሕግ አንዲት ነጥብ ከምትወድቅ ሰማይና ምድር ሊያልፍ ይቀላል። " Proving that the Law is eternal! Again the Lord Himself asserted it in Matthew 5:17. The other point you have raised, "ሲቀጥል ተሽሯል ለማለት በሚያስደፍር መልኩ የኦሪት ህጎች በሀዲስ ኪዳን ህጎች ተተክተዋል፤" is a bit naïve. It's for the reasons stated above that this cannot happen in the way you thought it would! In fact to say, "ተሽሯል" is to blaspheme against God, for you have stated his word, the law, which is Christ has come to pass! And to state that, "ተሽሯል ለማለት በሚያስደፍር" is to rebel against God and His eternal word. Moreover, the laws of the OT were NOT abolished instead they were SUMMARIZED into the new and made as one. Here is a sample, "መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም እንዲህ አለው። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።" Matthew 22:37 "እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤ አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።" Deuteronomy 6:4-5. Didn't Christ state the same law as the law of Moses? Again to state, "ሌላው ሃዋርያው ጳውሎስ ቃል በቃል ተሽሯል ብሎታል።" is wrong. I can almost swear, this sounds like your calming that St. Paul is greater than He who sent him. Haven't you read John 13:16 in the above comment? That suffices to answer all. But perhaps here you error again, because you forget the simple fact that St. Paul was sent to teach the Gentiles, whom never had a Law to begin with! For them, they are to be grafted onto the tree through Christ, whom is the law. Thus its not a requirement for them to follow Israelite culture and customs, but through Christ and by following Him, they are to live by the law which is now called the new testament or better "covenant" as the Amharic puts it! Last but not least, "በመሰረቱ ኦሬት በዋነኝነት የሚመለከተው እስራኤላውያንን ነው።" is in part funny because you know not! I won't say much here but Isaiah 43:3 writes, "እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር መድኃኒትህ ነኝ፤ ግብጽን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ኢትዮጵያንና ሳባንም ለአንተ ፋንታ ሰጥቻለሁ።" Now here God is speaking to Yaacob whom is እስራኤል; here clearly He gave Ethiopia to him, all I say to you is this; find me a verse that states Ethiopians are Gentiles as some would foolishly claim? Anyhow if you read this far, thanks for your patience and time and also I apologize if I had offended anyone.
ውይይይይይይ ናፍቀውኝ ነበር መሪጌታ ፅጌ እንኳን ደህና መጡልኝ ። በእርሶ ትምህርት እጅግ ጠቃሚ ነገር እያገኘን ነው ከነ ቤተሰቦቼ፣ ሁሌም ቅረቡልን ተባረኩልኝ።
እኔም
ዋው ጠያቂው ዛሬ ተመቸኸኝ እባክህ ሰኔ 16 ሚሊኒየም አዳራሽ ጋበዝኩህ ወንጌል በምልዐት ይሰበካል እንዳትቀር ድነህ ቅር ወንድሜ🎉
አሜን!!! በናፍቆት እና በጉጉት ከእህት ወንድሞቻችን ጋር ጌታን ብቻ የምናወድስበት የምናመልክበት ቀን ሰኔ 16
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
@@Binyamshitaye1Binyመፅሀፍ ቅዱስ አንብብ ወንድሜ
በጌታ በኢየሱስ ሰም እውነትንና ወንጌልን ኢየሱስን የማቃወም መንፈሰ የተወጋ ይሁን 🙏@@Binyamshitaye1Biny
መሪጌታ ጌታ ዘመናቸው ይባረክ ኦርቶዶክስ ኮተቶቿን ትታ እንደዚህ አስተምራ ብትይዘን አንወጣም ነብር ።
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ልክ ነሽ ተረቶችዎን ትታ መፅሐፍ ቅዱስ ሚለውን ብታስተምር ኖሮ መልካም ነበር
ይህ ሰው
ሊያመልጥ ነው
ጌታ ኢየሱስ ያግዝህ
ወንይሜ
ጥሩ ብለሀል/ብለሻል
እስካሁንም አለማምለጡም ገርሞንኝአል ። spirit of religion is hard to quit
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
@@thinkitsnotillegalyetየናተን ውሼት ለመገንባት ሲባል እንግዲህ እውነትን አንክድ እናተ አንድ ሰው ኡየሱስ ሲለ ከሰማችሁ ጄርባ ትሰጣላችሁ ባለመታደላችሁ ነው ይሄ ሰም ከሰም ሁሉ በላይ ገናና እግዚአብሄር በምድር በሰማይ ያከበረው ሰም ነው ክብር ለኢየሱስ ክርሰቶሰ ለነገሩ እናተ አይደላችሁም ኢየሱስን የሚጠላው በናተ የሚሰራው እርኩሱ ሠፈመንፈሰ ነው እህቴ ኢየሱስ ለፍርድ ሲመጣ በቀኝ መቆም ትፈልጊያለሽ ወይሰ በግራ ? በቀኝ መቆም ከፈለግሸ ከፍዬሎች ተለይተሸ ጣኦትሺን ወርውረሸ ነይ ወደ ህይወት ዘላለምሸ እንዲያምር
@@thinkitsnotillegalyet ሰራ እያላችሁ እንደ ዝንጄሮ ተራራ ሰትቧጥጡ ኑሮ እምነት ብቻውን ያድናል ከዛ ቡሀላ መልካም ሰራ ይቀጥላል መልካም አልንሰራም ያለሸ ማነው መጄመሪያ በእግዚአብሄር ልጅ በኢየሱስ ክርሰቶሰ እመኚ አለቀ መንፈሰ ቅዱሰን ሰትቀበይ የአለምን ሳይሆን የእግዚአብሄርን ሰራ ነው የምትሰሪው ልዩነታችን እዚህ ላይ ነው
@@thinkitsnotillegalyet ከዝንጄሮ በምን ትሻላላችሁ ፈጣሪንና ፍጡርን ካለያችሁ😙
ዛሬ ጠያቂው ከሃይማኖት ስርአትና ወግ ወቶ ለእግዚአብሔር ቃል መወገን ጀምሯል።ለተሃድሶ እሩብ ጉዳይ ላይ ነህ።ጸጋው ይብዛልህ
እኔም ገርሞኛል 😂
አባታችን መርጌታ እውቀት ሊያካፍሉን በዚህ እርስ ስለመጡ ደስ ብሎኛል እረጅም እድሜ ፈጣሪ ይስጦት።
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
እውነቱ ቅዱሱ መፅሀፍ የሚለው ነው
ወንድም ቢኒያም እስቲ ስማቸው ማንበብና ማወቅንም አትፍራ እውነት ወንጌል ነው ወንጌልን ተቀበል
እኔ የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ተከታይ ነኝ ለምን ይሆን ሱስ የሆነብኝ ይሄ ፕሮግራም ጌታ ሆይ እውነተኛ መንገድህን አሳየኝ!
ወንድሜ እኔም ኦርቶዶክስ ነኝ ግን ይህ ፕሮግራም በጣም ሱስ ሆነብኝ ብዙ ነገሩ በጣም አሳማኝ ነዎ
@@thinkitsnotillegalyet አንተ ገና የሀይማኖት ክርክር ላይ ነክ እውነት ፈልግ መጀመሪያ ግትር አትሁን ሀይማኖት አያድንክም አለቀ
@@thinkitsnotillegalyet አለማወቅ እዳተ የሚያኩራ ሲሆን ደስ ይላል አይምሮክን እንድታስብበት ነው የተሰራልክ ዝምብለክይዘከው አትዙር
ወንድሜ ከድርጅት አስተሳሰብ ውጣ መፅሐፍ ቅዱስን አንብብ እውነቱን ይገልጥልሃል
@@thinkitsnotillegalyet አንተ ብዙ ይቀርካል እውነት ፈልግ ዝብለ እደ በግ አትመራ
መሪ ጌታ እባክዎ ቶሎ ቶሎ ይምጡልን
መሪጌታ እንደ እርስዎ ያለ የእምነት መሪ ያብዛልን ደግሞ ምትክ ጥለው እንዲያልፉ እንፈልጋለን ረጅም እድሜ።
መሪ ጌታ ፅጌ በጣም ነው የምወዶት እይታዬን የቀየሩ አባት ኖት ፈጣሪ እድሜና ጤና አብዝቶ ይስጦት
እሰይ ከማር የሚጣፍጠውን ያምላኬን ቃል ከእርሶ ሰማረው ደስታዬ ወደር የለውም ተባረኩልኝ ሁለታችሁም
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
መርጌታ ፅጌን እና ሌሎቹንም ትዝታውንም ጨምሮ ቤተክርስቲያኗ በይቅርታ መልሳ ወንጌልን ብቻ በማስተማር ምእመኑ የዘላለም ህይወት ቢወረስ
መሪ ጌታ ጽጌ እንደገና በዚህ ርእስ ላይ ለመማርና ማውቅ ያለብንን እደንረዳ በድጋሚ ስለ መጡ በጣም ደስ ብሎኛል እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርኮት። ሁሉ ነገረ ለትምህርታችን ተጽፏል። መልካምና ትምህርት ስጪ ውይይት ጌታ ይባርክህ ወድማችን በአከራካሪና ግራ በሚያጋቡ ነጥቦች ላይ ተገቢውን ስው እየጋበዝክ ወደ እውነት ስለምታመጣን በርታ ጌታንም ወደ መረዳት ጸጋ ለሁላችን ያብዛልን አሜን!!
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ጠያቂ መጽሀፍን ታነባለህ ትጠይቃለህ ትመረምራል የሰጡህንም አሜን ብቻ ብለህ አትቀበልም በደንብ ትመረምራለህ ቤተክርስትያንህን ታከብራለህ ትወዳለህ ይህ ያንተ quality ነው ብዙ ምክንያቱም እግዛብሄር ሊያቁት የወደዱትን ይወዳልና ብዙ ባንተ የእምነት ቦታ ያሉ ሰዎ ይህ መሻት የላቸውምና ይህ ነገር ጥሩ ጎንህ ነው የሌላውንም ግን አታናንቅ አታቅልል ለምትጠይቃቸውም ሰዎች ተገቢውን አክብሮት ስጥ አንዳንዴ ያመልጥካል በተረፈ ጠያቂነትህ ተመችቶኛል ያብዛልህ ተባረክ
መሪ ጌታ ተናፍቀዋል❤ ጠያቂው ወንድማችን አስፈላጊ የሆነ ርዕስ ይዘህ በመቅረብህ ሳላመሰግን አላልፍም ❤ ግሩም ውይይት ነበር !! ሁለተኛውን ክፍል ቶሎ እንደሚለቀቅ አስባለሁ ❤❤❤
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
አንተንም መሪ ጌታ ፅጌንም በጣም ነዉ ምወዳችሁ።በዚህ ፕሮግራም ብዙ ት/ት አግኘበታለሁ።ጌታ ይባርካችሁ!!!
በእውነቱ ተባረኩልኝ በተለይ ቀተሀድሶ ያላቹ ወንድሞች ኦርቶዶክሳዊ ስርአታቹ ይዛቹ ብታገለግሉ መልካም ነው ዘመናቹ ይባረክ
እውነት ከመናገር ዝም አንልም!!!! እውነት መንገድ ሕይወት ደግሞ ኢየሱስ ነው!!!! ተባረኩ!!!!!
ጠያቂው እየሄድክበት ያለው መንገድ በጣም ጥሩ ነው። አትፍራ እና ይበልጥ ከዚህም ሲበራልህ ለውሳኔ አትቸኩል። ባለህበት ሆነህ በብልሀት ለሌሎች ብርሀን ሁን።
እንዃን ደና መጡ አዘጋጁን አከብርሃለሁ ፀጋ ይብዛልክ ❤❤❤❤
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
"ይህንን መርሀ ግብር ከመጀመሪያው ተከትዬ እስከ አሁኗ ጊዜ ድረስ በጣም በመጓጓት የምከታተለው መርሀ ግብር ነው። ስጀምር አካባቢ ጠያቂው በጣም ያናድደኝ ነበር ላለመረዳትና በአንድ ፅንፍ በመቆም ከእውነት ይልቅ ለራስ እውነት በማድላት ጉንጭ አልፋ ሙግት የያዘ ይመስል ነበር እየቆየ ሲሄድ ግን ለትውልድ የሚጠቅም እውነትን የመፈለግ እውነተኛ ስሜት እንደሆነ ተረድቻለው። በርቱ ቀጥሉ ከናንተ ፕሮግራም ትውልድ ይጠቀማል እግዚአብሔርም ለመልካም ያደርገዋል።
መሪጌታ በጣም እወዶታለሁ ❤በትምርቶ በጣም ተማርካለሁ❤አንደበቶ ለዛዎ አባትነቶ በቃ ልዩ ነት ከርሶትምህርት የብዙ ጥያቄዎቼን መልስ አግኝቻለሁ እባኮ የኔ አበት አይጥፉ ❤እድሜ ጥና ይስጥልኝ❤
መሪ ጌታ እግዚያብሄር ይባርኮ ያመኑትን ከመግልጥ አይከልከሉ ጸጋ ይብዛልዎት
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
አይኔን ያበሩልኝ አባት
ሁሉም ስው ሊስማ የሚገባ ትምህርት
wow wow wow ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን በብዙ ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ 🙏❤❤❤❤❤❤❤
ቃሉን መሠረት ያደረገ ከቡድንተኝነት የፀዳ በጣም ጥሩ ውይይት ነው፣ ቀጥሉበት፣ ስለቁርባን፣ ስለሥጋ ወደሙ ስለጌታ እራት አንድነትና ልዩነት ብትወያዩ ጥሩ
❤❤❤❤❤❤❤አቤት!!!! እውቀት ሰማያዊ እውቀት!!!!!
መ/ጌታ ፅጌ በፃፏቸው መፃህፍትና በሚሰጡት ቃለ መጠይቅ ስለምከተለው ኃይመኖት ቆም ብየ እንደስብ ስላደረጉኝ ጌታ ይባርክዎ። ይሁን እንጅ ውይይት ሲያደርጉ ብዙ ጊዜ ስሜታዊ ይሆናሉ። ከእርስዎ የሚጠበቀው መፃህ ቅዱስን ማስተማር እንጅ ከ 50 ሚ በላይ ተከታይ ያላትን ኦርቶዶክስን ሁሌ መተቸት ተገቢ አይመስለኝም። ጋዜጠኛው በጣም አስተዋይና ገለልተኛ ስለሆንክ በጣም ደስ ብሎኛል። ወደፊት ከመ/ጌታ ፅጌ ጋር የኦርቶዶክስ መምህር አቅርበህ ብታወያይ ግራ ለተጋባነው ምዕመን ትክክለኛውን መንገድ ለመከተል ይጠቅመናል። በርቱ!
Well come back mergeta
Miss you my beloved brother in Christ ❤
አባታችን እንኳን ደህና መጡልን እድሜና ጤና ከአክብሮት ጋር ይስጥልኝ
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
በጣም ነው የቀየሩኝ አመሰግናለሁ❤❤❤❤
ወንሜ ጠያቂው ገና 8 ደቂቃ ሳላይ አጎጎከኝ ተባረክ
እረጅም እድሜና ጤና ይስጥልኝ
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ስድብ ምን ይጠቅማል መፀሀፎን ማንበብ ይሻላል ከመሳደብ
እንክዋን ደህና መጣችሁ በጣም ናፍቀናችሁ ነበር ተባረኩ🙏 እውነቱን ፍለጋ ስለሆነ ደስ ብሎን ነው የምንከታተለው ጠያቂው በጣም የእግዚአብሔር መንገድ እየፈለክ ስለሆነ ጥማትህን ያርካልህ በአንተም የተነሳ ለእኛም ተርፏል አንዳንድ አስተያየት ሳይ ይገርመኛል እውነቱን ስናውቅ ለእምነታችን ጥንካሬ ይሆነናል እንጂ ሀይማኖት ለመቀየር አይደለም አሁን እንዲህ ልትሆን ነው መንገድህ ወደዚህ ወደዚያ ልትሄድ ይመስላል ስትሉ በጣም ያሳዝናል እስቲ እንማርና ኦርቶዶክሳችንን እናለምልማት እመቤቴን ጥሎ ማንም የትም አንሄድም ፈልጉኝ ታገኙኛላችሁ ያለ አምላክ ይምራን ፍለጋውንም ያስተምረን ተባረኩ🙏❤️
መሪ ጌታ ፀጌ በድጋሚ ስለተገናኘን በጣም ደስ ብሎኛል
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
የትም ምጣት አይጠበቅበትም የሚያምነውን ወንጌል ባለበት መኖር ነው ። መምህር ጌታ ዘመኖትን ይባርክ ።ወንድሜ በነጋገር ያልጠሩ መረዳቶች እንደሚጠሩ በመረዳት በእውቀት እየጠየክ ስላለህ አከብርሃለው ።ይህን ፕሮግራም ስትጀምር የነበረህ አንዳንድ ጥሩ ያልሆኑ ቋንቋዎች ና ሰሜቶች በሚገርም ሁኔታ ተሻሻሏል ለማወቅና ለመማር ያለህን መነሳሳት እንዲሁም ሌሎችም እንዲማሩበት መንገድ በመሆንህ ጌታ ይቢርክ። ቀጥልበት
@@thinkitsnotillegalyetእባክህ ይልቅ አንተ ማሰብ ጀምር??
@@thinkitsnotillegalyetኦርቶዶክስነት ተሀድሶነት አያድንም የሚያድነው እውነት ነው ከድርጅት አስተሳሰብ ውጣ
እንኳን ደህና መጡ መሪጌታ
መረጌታ እንኳን ደና መጡ ጤና እና እድሜ ይስጥልን
ተባረኩ ብዙዎቻችን ወደእውነት እያመጡ ነው ድንቅ እውቀት ነው ጌታ በየዘመኑ አገልጋዮቹን ያስነሣል
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
@@Binyamshitaye1Binyyematafera derek weyra, min ayinet sew nek gin?, fere emayigegnebeh, tenama meker ke andebeteh yeleleh kentu sew
መሪ ጌታ ፅጌ እንደመሩ ኑሩ አክባሪዎት ነኝ❤ ጠያቂው ደሞ ድነህ ቅር🎉
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ጠያቂው እንኳን ደህና መጣህ።።ጌታ ይባርክህ ደግመህ መሪጌታን ስለጋበዝክልን።።
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርካችሁ ። በእውነት ጥሩ ትምህርት እየሰጣችሁን ነው።
ጠያቂው ወንድሜ አሁን አሁን እየተገራህ እንደመጣህ አያለሁ፣ ለነገሩ ቀላል ሰው አይደለም የተገናኘኸው። ለማንኛውም ለእውነት መቆም ያዋጣል።
መሪ ጌታ ተባረክ።
እንዴት ደስ የሚልና እስተማሪ ፕሮግራም ንው!!!❤️❤️❤️
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ጠያቂው ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ስለ ጥያቄዎችህ ።መሪጌታ ጸጋ ይብዛልዎት በክርስቶስ ኢየሱስ የሚያስፈልግዎ በሙሉ ይሙላብዎ❤❤❤❤❤❤❤
Mergieta Xgie I’m proud of you God bless you
የእውቀት ማህደር ብያቸዋለሁ!
መጣችው ሁለታችውንም ስወዳችው
እየገለጣችሁት ያለው እውነትን እንጂ ሰው እየዘለለ ሀይማኖት እንዲቀያይር አለመሆኑ ሳስብ በጣም ደስ ይለኛል በርቱ ።አስታውሳለሁ ታቦቱን አትዩ ልክ ሲያልፍ ጎንበስ ይባላል እንጂ አይታይም እንባል ነበር
ከሣቴ ጌታ ወዶህ መቅረቢያ መንገዱን ሲያመቻችልህ መሪጌታን አገጣጠመህ።አንተ ወደእምነታቸው ካልተጠቃለልክ እጅግ አዝናለሁ።ይገርመኛልም!!!!!
መሪ ጌታ እንክዋን ደና መጡ
ደስየሚል ትምህርትነዉ ግልፅያለ
መርጌታ በጣም እወድዎታለሁ ጠያቅውም be blessed
ግን መርጌታ የምለው ስም አዕምሮዬ ላይ የሆኔ የተቀረጸ ትርጉም ስላለው አልወደድኩትም
Ere yenafekune sew . Blessed person
GOD bless you and your family ❤❤❤
ብሩክ አባታችን መሪጌታ ጽጌ በጣም ነው የምያደንቕህ በጣም ደስብሎናል እንደ ዚህ ህዝቡን ከአምልኮ ባዕድ ነጻ ለማውጣት ቆርጠህ መነሳትህ ደስ ብልኛል ከዚህ ቀጥየ አንዲት ጥቅስ እንዲያግዞት እጽፋለሁኝ አስቀድሜ ግን ይቅርታ እጠይቃለሁኝ ። ታቦት ብአዲስ ኪዳን እንደ ማይፈለግ በኤርሜይስ 3,16=ጠቅሶታል
እንኳን ደህና መጣችሁ ❤ሁለታችንም እንወዳችኃለን።ናፍቃችሁኝ ነበር ተባረኩ 🙏
መሪ ጌታ ጽጌ ጌታ ይባርኮት፡ እኔ ጴንጤ ብሆንም፡ ከሌላ የማላገኘውን ብዙ እውቀት ከእርሶ አግኝችቻለሁ።
እንዲህ ነው ይብዛሎት🎉🎉🎉🎉
ስለወደዳችሁን ስለምትከታተሉን ሞራል ስለሆናችሁን እንድንቀጥልበት ብርታት ስለሆናችሁን ከልብ እወዳችኋለሁ ተባረኩልኝ ።
ጌታ ይባርኮት መርጌታ ጽጌ ... እዉነቱን በመግለጥና በማስተማር ይበርቱልን እግዚአብሔር ይረዳዎታል !!
Tedebekewu yeneber ewunet eyefeneda eyewuta nw❤❤ tebareku❤
አይ ከሳቴ ብርሀን ተሀድሶ ትለያላችሁ❤❤❤
መሪጌታ ጠፍተው ነበር ከፆም ፍቺ በኃላ እንካን በሠላም መጡ ስጠብቆቶ ነበር
czcams.com/video/8_Rif7PVdik/video.htmlsi=J5_VhgPCEaKYzjAw ይኸው እውነቱ ውሸታሙ ማን ነው አትጃጃሉ በሀሰተኞኝ ፅጌ ውሸታም ነው
ere huuuu endet endemiwedachihu wiyiytachu endet endemiyarekagn bicha getayesus abizto zemenachun ybarik teyakiwim melashum ketayun kifil ebakih yften❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ልኡል እግዚአብሔር ረጂም እድሜ ሰላም ጤና እየሰጠ ይጠብቆት ስለ እውነት የ ቃሉ እዉቀት ታበራለች ታንጸባርቃለች ብርሀን ናት God bless you Make you for blessing, make you for blessing ❤❤❤❤❤❤❤
ወይኔ ..አለቀ ክፍል ሁለት ለመስማት ቸኩያለሁ እባክህ አታዘግየው
እኒህ ትሁት ሰው ደግመህ ስለጋበዝክ አመሰግንሃለሁ። ድንቅ ነው ቀጣይ ክፍሉን እጠብቃለሁ
ግሩም ናችሁ በርቱ የእውነት ምስክሮች
❤❤❤ እየተባረክን ነው።
አቤት ሁለታችሁ እንደምትመቹኝ በሙግታችሁ ሁለታችሁንም እደግፍና (impossible)…ግን ድንቆቼ ናችሁ
መረጌታ ፅጌ እናመሰግናለን
ለሚያስቸግሩን መልስ ለእኔ ደግሞ ትልቅ ትምህርት አገኘሁ እግዚአብሔር ይባርካችሁ ።
ተባረኩ ወንድሞቸ
❤❤❤
Ere wendime adamtachew betam dehna menfese tenama honew new iyemelesulh yalut❤
❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🎉🎉🎉🎉
BETAM YEMINESH TIMHRET NEW❤❤❤
ዘመንዎት ይባረክ መሪጌታ ፅጌ 🙏❤ለኦርቶዎች ጥያቄ አለኝ መንበር በሚሉት ላይ ልጅ ያቀፈች ሰእል ናት ያለችበት የሚገርም ነው እግዚአብሄር ሙሴን ታቦት እንዲያሰራ ባዘዘው ጊዜ ማሪያም ነበረች ? ኦኦኦኦ ለካ አለም ሳይፈጠር ነበረች እረሰቼው🤔🤔🤔 ከእግዚአብሄር ጋ ሰትጣላ የፈጠረውን ትተህ የተፈጠረውን ሰታመልክ እንደዚህ ለማይረባ አእምሮ ተላልፈህ ትሰጣለህ
ታቦት (Tablet)፡ የምስክር ታቦት (ዘጸ 25፡22)፣ የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት (ዘዳ 31: 26)፣ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት (2 ዜና 6: 11)፣ የእግዚአብሔር ታቦት (ኢያ 4: 11)፣ የእስራኤል አምላክ ታቦት (1 ሳሙ 5: 7)፣ የአምላክ ታቦት እና የመቅደስህ ታቦት (መዝ 132: 8) በሚሉ መጠሪያዎች በመጽሐፍ ቅዱስ ተመዝግቦ ይገኛል ... በአገራችን በኢትዮጵያም ታቦተ ሕግ፣ ታቦተ ጽዮን፣ የሙሴ ጽላት፣ ... እየተባለ ይጠራል።
ጠያቂሆነህ ለማወቅፋልገህ አጭር እዲሆን ፋልገህ ለመፋሳዊይ ዉይይት የሚመጥን ጊዜይኑርህ እኛ በደብ መረዳት እፋልጋለን በተረፈ ጥያቄወችህ ተመችተዉኛል እናመሠግናለን
Please,margeta tsige Ina dn henok hailen andi ly gabzilin
If God will, we will try our best to do so!
ክፍል ሁለት ግን የት ተብሎ ነው ሚፈለገው እዚህ page ላይ
ሰሞኑን ይወጣል! ስለአብሮነታችን ግን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን!
መሪ ጌታ ይነጋል መፀሀፎትን የት መሸጫ መደብር አገኛለው ይጠቁሙኝ????
እዳስተያየት ለጠያቂዉ ሳት ይኑርህ ምክንያቱም መልሡን በሚተነትኑበት ሣት እያቋረጥካቸዉና ጥያቄ እየደራረብክባቸዉነዉ
ተባረኩ ልቤውስጥ ያለው የዘመን ጥያቄ ነበር ሁሌ ስለፅላቱ አንድ ነው ለሙሴ የተሰጠው ከየት ነው የበዛው እል ነበር
መምህሩ የተረጋጋ መንፈሰ አይታይባቸዉም ችግሩ ምንድነዉ
Is there any church in toronto canada
ጠያቂው የሚያሽማቅቅ ፣የሚያስለቅስ ፣እና እጅን በአፍ ይሚያሲዝ ስረአት አምልኮ ይዞ ሲስቅ ስሰማው ዱዳ ይመስለኛል።
ይህ ፕሮግራም ትምህርታዊ ነው።
ere mn ale egnih sewuye esrael hager gobgnitew bimetu manm yhed yele ere 1 bale raiy yansalot mulu wechiwon ishefinl
If you have church in toronto canada
We are very sorry, for the time being we don't have locality in Canada.
Antee sjemar orthodox aydelmaa lemen be orthodox Simi tiwashale
የሚያድነው የተቋም ስም ሳይሆን ክብሩን ትቶ በጊዜ በቦታ ተወስኖ ለመኖር ፍፁም ሰው ሆኖ በድንግል ማርያም ማህፀን ዘጠኝ ወር ቆይቶ በከብቶች በረት ተወልዶ አድጎ የእግዚአብሔርን ቃል እያስተማረ ድንቅና ተዓምር እያደረገ በነበረበት ያልተደሰቱ ሰዱቃውያንና ፈሪሳውያን በሀሰት ከሰው ሀሰተኛ ምስክር አስመስክረው በዘመኑ የተረጎሙ ሰዎች በሚሰቀሉበት መስቀል ተሰቅሎ ሞቶ ተቀብሮ በሶስተኛው ቀን ተነስቶ ወደአባቱ ያረገውን ኢየሱስን ከማመን ውጪ ሌላ መዳኛ ስለሌለ ፈጥነህ ለህይወትህ መፍትሄ ፈልግላት።ስድብ ከዳቢሎስ ነውና።
2. የቃል ኪዳኑ ታቦቱ የት ነው?
ዛሬ በዓለማችን ካሉ አገራት፥ በይፋ፣ ግልጽ እና ባልተድበሰበሰ መልኩ፥ ‘የቃል ኪዳኑ ታቦት የሚገኘው እዚህ ነው።’ የሚል፥ ከኢትዮጵያ በስተቀር፥ አንድም አገር የለም።
ለአራት መቶ ዓመት ያህል፤ ለእስራኤል ህዝብ ብርታት፤ ለመንግሥቱም ጽናት ሁኖ የኖረው የቃል ኪዳን ታቦት፤ ድንገት፥ ከእስራኤላውያን እይታም፥ ከመጽሐፍ ቅዱስ ትረካም በቅጽበት ተሰወረ።
ከብዙ መቶ ዓመታት ዝምታ በኋላ፥ ነብዩ ኤርሚያስ እንዲህ በማለት አወሳው፥ “በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን፦ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም።” (ኤር 3፡16)፤ ለመሆኑ፥ እስራኤላውያን፤ ከአምላካቸው ከእግዚአብሔር ጋር የፈጸሙበትን የውል ሰነድ የያዘ ታቦት ሲጠፋ፥ ለምን አልፈለጉትም? ‘በእንደዚህ ዓይነት ቦታ አስቀምጠነዋ!’ የሚል አገርና ህዝብ ሲገኝ፥ ለምንስ መልሱልን አላሉም? ለእነዚህና ለመሳሰሉት ጥያቄዎች መልስ ይሆናሉ ያልናቸውን፥ በዚሁ ምዕራፍ ሥር ለመቃኘት እንሞክራለን።
ሐዋርያው ዮሐንስ አዲሱ ቃል ኪዳን ከተቋቋመ በኋላ ባየው አንድ ራእይ ላይ የቃል ኪዳኑ ታቦት በሰማይ ታይቶ ነበር። (ራእይ 11:15, 19) ሰለዚህ የቃልኪዳኑ ታቦት ኢትዮጲያ ውስጥ የለሞ እስራኤሎችም ቢኖር ኖሮ ዝም አይሉም ነበር
አራ አባ የዘንጡ በሱፍ የምን መግበስበስስ ቅዳሴ አየገቡ ባዶ አዳርሽ እንጅ ነዉ
መሪጌታ ቀፀላ በድጋሚ ይቅረቡ
በሕግ ይጠየቁ
ምን ስለሆነ ነውበህግ የሚጠየቁት።ጭፍን ጥላቻ። በህግ የሚያስጠይቃቸው የቱ ነው? ተማር። እንደ ቤርያ ሰዎች ይሆንን እያልክ ከመፅሐፍ ቅዱስ ጋር አገናዝበው። እግዚአብሔር ይርዳህ።
እስካሁን የት ነበሩ ህይወት በማይሆን እና በማይለውጥ ተረት ጊዜችን ሲባክን በሚል ይሆናላ በህግ ይጠየቅ የሚሉት
@@zintalemasmare4304😅
ታቦት ማለት መሰዊያ ነው
የምን መሰዊያ? ታቦት ላይ ማን ምንድን ነው የሚሰዋው? እስኪ ከመጽሐፍ ቅዱስ እያጣቀሱ በስፋት ያስረዱልን!
ስለአስተያየቱና አብሮነታችን እግዚአብሔርን እናመሰግናለን!
27:26 Think not that I am come to destroy the law, or the prophets: I am not come to destroy, but to fulfil. Matthew 5:17.
Talk about the law or anything pertaining to the prophets is abolished! Yet here it is, from the Christ himself, is there any greater than him? If so why do you say the law of the OT is abolished? If the master did it then its obvious it goes the same for the servants for in John 13:16 He himself had said,
Verily, verily, I say unto you, The servant is not greater than his lord; neither he that is sent greater than he that sent him.
በመሰረቱ ኦሬት በዋነኝነት የሚመለከተው እስራኤላውያንን ነው። ክርስቶስ ለመሻር ባይመጣም ግን ለኦሪት ስርዓት ፍፃሜ ሰጥቶታል፤ ስለዚህ ኦሪት ተፈፅሟል!
ሲቀጥል ተሽሯል ለማለት በሚያስደፍር መልኩ የኦሪት ህጎች በሀዲስ ኪዳን ህጎች ተተክተዋል፤
ሌላው ሃዋርያው ጳውሎስ ቃል በቃል ተሽሯል ብሎታል።
@@Faith-KA Ooh, this is where you error my friend, "ክርስቶስ ለመሻር ባይመጣም ግን ለኦሪት ስርዓት ፍፃሜ ሰጥቶታል፤ ስለዚህ ኦሪት ተፈፅሟል!". You know there is a difference between "ትንቢት" (Prophecy) and "ህግ" (the law). Right off Matthew 5, Christ was clearly making the distinction between the two! You see, the "law" can't be completed, it is to be kept ("ይጠበቃል እንጂ"); to say the law is complete is nonsense, this is pure linguistics, i.e. "ቋንቋ"! Instead the law is a way of life, i.e. something you do everyday till death do you part.
But a Prophecy or "ትንቢት" is to be fulfilled. That's just what it means. 1 + 1 = 2!!! So thus, from language and purpose alone you can tell that Christ wasn't talking about the completion of the law, but of the prophecies that were told of Him from the prophets of the Old Testament. Leading us to the error you just described!
Instead understand this, the law is the word of God, which is eternal, thus cannot change, just as well as the Sun rising from the east and setting on the west and all its courses cannot change! For Christ Himself had said this in Luke 16:17;
"ነገር ግን ከሕግ አንዲት ነጥብ ከምትወድቅ ሰማይና ምድር ሊያልፍ ይቀላል። "
Proving that the Law is eternal! Again the Lord Himself asserted it in Matthew 5:17.
The other point you have raised, "ሲቀጥል ተሽሯል ለማለት በሚያስደፍር መልኩ የኦሪት ህጎች በሀዲስ ኪዳን ህጎች ተተክተዋል፤" is a bit naïve. It's for the reasons stated above that this cannot happen in the way you thought it would! In fact to say, "ተሽሯል" is to blaspheme against God, for you have stated his word, the law, which is Christ has come to pass! And to state that, "ተሽሯል ለማለት በሚያስደፍር" is to rebel against God and His eternal word. Moreover, the laws of the OT were NOT abolished instead they were SUMMARIZED into the new and made as one. Here is a sample,
"መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው። ኢየሱስም እንዲህ አለው። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።" Matthew 22:37
"እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር አንድ እግዚአብሔር ነው፤ አንተም አምላክህን እግዚአብሔርን በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም ኃይልህ ውደድ።" Deuteronomy 6:4-5.
Didn't Christ state the same law as the law of Moses? Again to state, "ሌላው ሃዋርያው ጳውሎስ ቃል በቃል ተሽሯል ብሎታል።" is wrong. I can almost swear, this sounds like your calming that St. Paul is greater than He who sent him. Haven't you read John 13:16 in the above comment? That suffices to answer all. But perhaps here you error again, because you forget the simple fact that St. Paul was sent to teach the Gentiles, whom never had a Law to begin with! For them, they are to be grafted onto the tree through Christ, whom is the law. Thus its not a requirement for them to follow Israelite culture and customs, but through Christ and by following Him, they are to live by the law which is now called the new testament or better "covenant" as the Amharic puts it!
Last but not least, "በመሰረቱ ኦሬት በዋነኝነት የሚመለከተው እስራኤላውያንን ነው።" is in part funny because you know not! I won't say much here but Isaiah 43:3 writes, "እኔ የእስራኤል ቅዱስ አምላክህ እግዚአብሔር መድኃኒትህ ነኝ፤ ግብጽን ለአንተ ቤዛ አድርጌ፥ ኢትዮጵያንና ሳባንም ለአንተ ፋንታ ሰጥቻለሁ።" Now here God is speaking to Yaacob whom is እስራኤል; here clearly He gave Ethiopia to him, all I say to you is this; find me a verse that states Ethiopians are Gentiles as some would foolishly claim?
Anyhow if you read this far, thanks for your patience and time and also I apologize if I had offended anyone.