Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
በመኖር ብዛት ታናሼ በእግዛቤሔር እውቀት የተገለጠልክ ውድ የእውቀት ፈርጥ ዘመንህ ይባረክ🌹
Amen
አሜን ፫ 🤲🌹
❤❤❤🎉🎉🎉🎉
@@abuwondimagegn36363ooookkkokommkokkmmkmokkmomkkkkomkkmklmmkokkkkmkkkkk3 AAA+
አሜን
እሽ የኛ ባለጥቅሶች አታማልድም የሚል ደግሞ አንድ ጥቅስ አሣዩኝና እናንተጋ ልምጣ አታማልድም የሚል ቢኖር እንኳ ሰማይና ምድር የማይችሉትን በማህፀንዋ የተሸከመች እና ለመዳናችን ምክንያት የሆነች ጌታን በመዉለድዋ ብቻ ከማማለድ በላይ ነዉ የተረጨብህን አዚም እዛዉ ወዳጄ
ተባረኪ
መፅሃፍ ቅዱስ ሲናገር እምነት ከመስማት ነው መስማት ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ስለዚህ እኛ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ነገር አናምንም
@@MesayEyasu-tz4nwተይ ሉተር የጀመረዉን ሀይማኖት ይዘሽ ተይ ሸም ነዉ😮😅
ወንድማችን፣ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።☦️❤️🥰ክርስቲያኖች በሙሉ በጸሎታችሁ አስቡኝ።
እግዚአብሔር ያስብሽ
@@user-no9zc3zt1z አሜን። ለማንኛውም እኔ ወንድ ነኝ "ታድሎ" እባላለሁ።
እመብርሃን ታስብህ
@@user-zw9mm2kb1iአሜን፣ ሁላችንንም ታስበን።
እግዚአብሄር ያስብህ ወድማችን❤❤❤
ወንድሜ ጌታ አብዝቶ ዘመንህን ይባርከው እመብረሐን ጥላ ትሁንህ አሜን 🙏
🎚ቃለ ህይወትን ያሰማልን በነፍስም በሥጋም ይጠብቅልን🤲አሜን🤲
ወንድማችን አቡ ለኛም ብዙ ትምህርት ሰጠኸን ፈጣሪ በቤቱ ያጽናህ🙏🙏🙏
""እኛ ክርስቲያኖች ማርያም አታማልድም የሚል ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ስሌለ አይደለም ማርያም ታማልዳለች የምንለው።"" 10:15 🙏🙏🙏🙏
ከሁሉ የሚበልጠው ቃል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነው እና ምን ልታምን ነው ቆይ እስቲ
አው ግን መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ አይደለም
እና ምንድነው መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ሮሜ 10÷17 ላይ እና ከየት ልሰማ ነው ባክህ እስቲ ንገረኝ
እና ከየት አምጥታችሁ ነው?
@@Sa-251 yeegziabher kal yehunutn ena yalhonutn bemn awek? sijemer bible erasu yeegziabher kal mehonun bemn awkeh new lelaw enante slaltekebelachut yeegziabher aydelem yemibalew. lemayamnutma biblem fiction nw.😁
በርታ ወንድሜ በጣም ጎበዝነህ ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ቃለህይወት ያሠማልን
ሰላምካ በክርስቶስ ይብዛሕ ኣቡሻ ቃለ ሕይወት የስምዓልና ብሩከይ😇🙏
የተዋህዶ እንቁ እግዚአብሔር እድሜና ጤናን አብዝቶ ይስጥልን!!!
ጌታ ዘመንህን ሁሉ ይባርክ ወንድሜ። ይህ ትምህርት ከቤቱ ውጭ ላሉት ብቻ ሳይሆን ቤቱ ውስጥም እያለን የጠፋን ነጠላ ለብሰን ስንታይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የምንመስል የእምነታችንን መሰረትና ትርጉም ለማናውቅ ለብዙ ኦርቶዶክስያኖች መልስ የሚሆን ነው ። በተለይ "ለእኔ " .... የምታስተምርበትን መንገድ በጣም ወድጄዋለሁ ትህትና እና እርጋታ የተላበሰ ስለሆነ። እንደውም ያንተ ታላላቅ የሆኑ መንፈሳዊ አባቶቻችን ካንተ ካንተ ብዙ መማር አለባቸው "ትህትናን" ብዬ እላለሁ አለበለዚያ እንኳን የወጡትን ሊመልሱ በቤቱ ያለነውም ያለነው በጌታ ቸርነት ነው።ተባረክ❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋዉን ያብዛልህ አሜን❤❤❤
እምዬ ማርያም የጌታዬ እናት❤❤❤❤❤❤❤
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ትለምኝልን ዘንድ ላንቺ ይገባል አንቺ ከሊቃነ ጳጳሳት ትበልጫለሽ ከነቢያትም ከመምህራንም ትበልጫለሽ። ከሱራፌልና ከኪሩቤል ግርማ የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ። በእውነቱ የባሕርያችን መመኪያ አንቺ ነሽ! ለሰውነታችንም ሕይወትን የምትለምኝልን ነሽ፤ ወደ ጌታችንና ወደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምኝልን እርሱን በማመን በቀናች ሃይማኖት ያጸናን ዘንድ ይቅርታውንና ምሕረቱን ይሰጠን ዘንድ በቸርነቱ ብዛት ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ቅድስት ሆይ ለምኝልን🙏
እንዳው ምን እላለሁ የናቴ ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ እንጅ
🔵እኛም ጠየቅን🔵✅ሥላሴ የሚል ጥቅስ ስጡን?…✅መፀሐፍ 66 ነው የሚል ጥቅስ ስጡን✅የግል አዳኝ የሚል ጥቅሰ ስጡን…✅የሰርግ ቀለበት ሰነስርዐት በቤተክርሰትያን ውሰጥ ካለ ጥቅስ ስጡን?✅መንፈስ ቅዱሰ የተሟላ ሰው ይወደቃል የሚል ጥቅስ ስጡን✅በአዲስ ኪዳን በ7ቱ ቤተክረስትያነ መዝሙር በሙዚቃ በመሳርያ አቀናቡረው ታጀቦ የተዘመረው የቱ ጋር ነው.
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልክ በቤቱ ያፅናክ ወድማችን አቡዬ በርታ ለመናፍቃን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ለኦርቶዶክስ ልጆች ብዙ ትምህርት እያስተማርክን ነዉ እኔ በበኩሌ ቡዙ የማላቃቸዉን ነገር እያሳወክኝ ነዉ እናመሰግናለን🙏🙏🙏🙏🙏
2ኛጴም1:15 ከዚህ ማደሪያዬ መለየቴ ፈጥኖ እንዲሆን አውቃለሁ ከመውጣቴ በኋላ እነዚህን ነገሮች እንድታስቡ በየጊዜው ትችሉ ዘንድ እተጋለሁ ይላል አንዳንዶች ምልጃ በምድር አለ በሰማይ ግን ቅዱሳን ምንም አያውቁም ይላሉ ቀዱስ ጴጥሮስ ግን በሂወት እያለሁ ብቻ ሳይሆን ከሞትኩኝ በኋላ እንኳን አልተዋችሁም ሲል እንሰማዋለን
ልቦናክ ይመለስ እንጂ ጥቅስ አይደለም የሚመልስክ ውብ ወደ ሆነ መአዛው ወደአማረው ክርስቶስ በአካል የሚገኝበት ቤተ መቅደሰ አባቴ 😍
እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን ወንድማችን በርታ
ተመሰገን እግዛብሔር ጨምሮ እእውቀቱን ይሰጥህ ተባረክ በጨለማ ውሰጥም ያሉትን ወደበረቱ ይጨምራቸው። ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይወት ያሰማልን።
የኔ ዕንቁ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤❤❤❤
ኦርቶዶክስ ስህተት አለባትና አስተካክላለሁ ብሎ መሞከር ማለት የውቅያኖስ ውሃ ያንሳልና ከኩባያው ቀንሸ ልጨምርለት እንደ ማለት ነው። ኦርቶዶክስነት ምን አይነት መታደል ነው? እድሜ ጠገብ ግን ሁሌ አዲስ እውቀቷ ተዝቆ የማያልቅ ባህር ነች። በተለይ በእንደነዚህ አይነት ከተወረወረ ድንጋይ መልስን ጠርበው በሚያወጡ ወጣቶች ስትተነተን የበለጠ ተዋባለች። ዘመንህ ይባረክ ወንድሜ። ትዝታውን፣ ዘርፌንና በጋሻውን ያየውን ሰይጣን አፉን ያጥፋልህ። በጣም ጠንክር ራስህንና መክሊትህን ጠብቀህ ራስህን እግዚያብሄርንና ህዝብን ጥቀምበት። ኦርቶዶክስ ቤት አንድ የተለመደች ነገር አለች። ቄስና አገልጋይ የነበሩ ሰዎች የሀይማኖቷን ዶግማና ቀኖና ይጥሱና ሲጠየቁ አንድ ጥቅስ ይመዙና አሳስተው በመተርጎም ኦርቶዶክስ ስህተት ነች ይሉና እንደፈለጉ ወደሚሆኑበት ይሄዳሉ። ብዙዎች ላይ የሆነው ይሄ ነው።
ወንድማችን በእውነት ቃለሂወት ያሠማልንእግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛልክ የተዋህዶ ልጆች አይዞን በእምነታችን እንፅና እግዚአብሄር አምላክ በቤቱ ያፅናን 🙏🙏🙏🙏
አሁን ለድንግል ማርያም ማመልድ ስራ ሁኖ ቢገባህ ድንግል ማርያም አፍርሳ ትሰራሀለች ድንግል ማርያም አማላጄ ዋስ ጠበቃየ❤ ቃለ ህይዎት ያሰማልን አቡየ
እሷ ልታማልድ የሚያበቃት ፍጹምነት ይጎላታል
እግዚአብሔር በምድር እንደሷ ያለ ስላላገኝ ነው በሷ ያደረው
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝመው ውድ ወንድማችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን አሜን❤
ፀጋዉን ያብዛልህ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ በቤቱ ያፅናህ የልጅ አዋቂ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን ቃለ ህወት ያሰማልን አሜን እኛ ክርስትያኖች እመቤታችን ድንግል ማርያም ታማልደናለች እናታችን ናት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ናት እስት አታማልድም የምል ጥቅስ ስጡን እናንተ እሳ በጣም ይገርማሉ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን።
ወንድማችን በርታልን ጎበዝ👍👍👍👍👍
ቃለ ሕይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅህ ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፈሰ ይጠብቅህ
ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ለእኔሱም ልባና ይስጥልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሜ
አቡየይ በእውነት ቃለ ሂወት ቃለ በረከት ያስመዐልና ክፈትወካ ማዓት ፀግኡ የብዘሐልካ እህትህ ነኝ ከትግራይ በርታልን🙏
ሲያሳዝኑ አለማወቃቸው ምልጃው ቀርቶባቹ እናት አባትክን አክብር ሚለው ቃል እንኳን በቂ ነበር ለናንተ ስለተደፈናቹና ከፆምና ገስግደት ከቅዳሴ መሸሻ ሰበብ ስለምትፈልጉ እንጂ የጌታ እናት እንዴት አታማልድ ከንቱዎች ናቹ ያንተም እናት እንኳን ጎረቤት ልታማልድ ትሄዳለች ማለትም ልታስታርቅ ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጣቹ
ታማልዳለች አልፎ ታዝሀዋለች የሚል አለ። " ይታዘዝላታል" ሉቃስ ወንጌል 2:51
ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏
2ኛቆም5:19እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላቸውም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ እንግዲህ እግዚአብሄር በእኛ እንደሚማለድ ስለ ክርስቶስ መልእክተኞች ነን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ አቡ ወንድሜ
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋው ይብዛልህ ❤❤
አቡዬ እናመሰግናለን❤ ወደ ቲክቶክ የመጣኸው በምክንያት ነው ፀጋውን ያብዛልህ❤
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ የተዋህዶ እንቁ በቤቱ ያቆይክ
Yegn belaten abuye egazehaber zamenaken yebarek tsagawun yabezalek 🙏
አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
እ/ር በቤቱ ያፅናክ ወንድሜ
ሁለተኛቱ የሐዋርያው የዮሐንስ ከማማለድም አልፎ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ እመቤቴ ሆይ እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ እለምንሻለሁ ተብሎ ተፅፎ ይገኛል የቅድስት ቤተ ክርስቲያን የብብት እሳቶች ።
ዮሀንስ ምን ላይ ነው ?
እመቤቴ ያለው ድንግል ማርያምን አይደለም ግን ለንጽጽር ጥሩ ክፍል ነው
††† ቅዱሱ በኤፌሶን †††=>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ::+ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች::+ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ::+እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ::+አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ::1ኛ የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው::2ኛ አብዛኞቹ የቤተ መንግስት ውላጆች ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች::+ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ::+ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ::+ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ::+ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ::+ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን: ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው::+በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::
ቃለህይዎትን ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ👏
ተባረክ ልጄ 🙏🏼 እነሱንም ልቦና ይስጣቸው
እድሜና ጤና ይስጥልን ጸጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
ተዉ ማርያም አዎ ለኛ ታማልዳለች እስኪ አንተ ጌታ እየሱስን እንደ ግል አዳኝተቀበል የሚል አምጣልኝና 😅😅😅😅የሀዲዱዱ የሚል የመላዕክት ዜማ አምጣልኝና 🤣🤣🤣ጡጡጡ ዠዠዠዠ ዸዸዸዸ ፓፓፓ የሚል ልሳን የተናገረ ሀዋርያ አምጣልኝና ድፍረትህ ለዘላለም አትጠመቅ ብትፈልግ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በርታ እንዲው እነዚህ ምን ይላሉ ሕፃን
አቡዬ በእድሜ ትንሹ በኃይማኖትህ የበሰልከው በስነ-ምግባር ማደግህን በደምብ አይቻለሁ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ ከነጣቂ ተኩላዎች ጌታ በደሙ ይሸፍንህ በዕድሜ በጤና ያኑርህ እመቤቴ እቅፍ ድግፍ አድርጋ ታሳድግህ
ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
ቃለ ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን በርታልን ቅድስት ሥላሴ የበለጠ መንፈሳቸውን ያሳዱሩብህ እና ነጠላ ብትለብስ እላለሁ ❤❤❤❤❤❤❤
እንደገባህ ተመላለስ ግን መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለህ በጣም ደስ ይላል እኔ በዚህ አልጣላም በርታ እነ መምህር ዘበነ ካወቁህ እረግጠኛ ነኝ ትባረራለህ እግዚአብሔር ካንተጋር ይሁን
የእግዚአብሔር ቃል ስለዚህ ጉዲይ ምን ይላል እንጂ ፤ የኔ ሃሳብ በዚህ መፅሐፍ አለ የለም አትበሉ።🥰
ተባረክ ወንድማችን ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Amen, wendmachin egziabher amlak yibarkh🙏🙏🙏
This guy is a blessing to our Orthodoxy!!!
God bless you
አሜን! ቃለ ህይወት ያሰማልን የኔ ልጅ። በርታ ድንግልማርያም አትለይህ።
Berta abu. Egziabher ye agelglot zemenhn ybarkew🙏🙏🙏
እግዚአብሔር በቤቱ ይጠብቅህ ቅመም ነህ ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
Kale hiwet yasemaln. Selam krstos ybzalh, tebarekm
ቃለ ሕይወት ይስጥልን!!።ጤናና እድሜ ይስጥህ!!! ከዚ የበለጠ እንድበረታ፣እመብርሃን ትርዳህ!!!
Abuye you nailed it.God bless you❤❤❤
❤❤❤❤ egziabher mastewalihn yitebikilih.
ፀጋ እግዚአብሔር ያብዛልህ አቡ❤❤❤
በእውነት ቃል ህይወት የስምዐልና ፀጉኡ የብዘሐልካ ክብር ሓውና አብ ቤቱ የንብርካ አቡ❤
Wendme EGZIABHER zemenh ybarek bebetu yastnak
እውነትም ህፃን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን አቡ
Tebarek wandimachin qalehiyot yasemalin
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛህ ወንድማችን በቤቱ ያጽናህን አሜን 🤲
Enamesegnalen Abuye 🙏🙏🙏
እግዚአብሄር ይባርክህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርልህ
Kale hiwot yasemaln
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋውን ይብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏
አቡ ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሌላ ደግሞ ሰዎች ለምንድነው ክርስቲያኖች የምትጠጡት ክርስቶስ እኮ ጠጡ አላለም ጠጡ በፍጹም ያለበት ቦታ የለም ይላሉ እና አትስከሩ ነው እንጂ አትጠጡ የሚል ቦታ የለምና ይሄንን እስኪ በሰፊው ብታብራራው በእውነት በጣም በአክብሮት እጠይቃለሁ
ቃለህይወትንያሰማልን ወንድማቾን እውነት ነው መሄድ ለፈለገና መመለስ ላልፈለገ ሠው ምክንያቱ ብዙ ነው እግዚአብሔር በጊዜውና በሰአቱ ይመልሳቸዋል
የመጀመሪያ ጥያቄዬ ልክ እንደአማርኛው ፍቺ ነው ወይ የግሪኩ ቃል አዋዋል የሚል ሲሆን በመቀጠል መማለድና ማማለድ የሚለው ሀሳብ ለቤተክርስቲያን ሆነ ለቅዱሳን ወንድሞች እህቶቼ ጸልዩልኝ ብዬ እንደምጠይቀው ከሆነ ችግር ያለው አልመሰለኝም። በሰው ያለውን የሚያውቅ ከሆነ ኢየሱስ (እዛው ምዕራፍ የመጨረሻዎቹ ቁጥሮች ላይ አለ) ከማርያም ሊነገረው ያስፈልግ ነበር ወይ ስለወይን አጥማጆች ጭንቀት ከሆነ ዋናው ጉዳይ? የኢየሱስ ምላሽስ ጊዜዬ ገና አልደረሰም ያለበት ምክንያት እናቱ ማርያም በሉቃስ 2:19 እንደምናየው ቀድሞ በመላዕኩ ገብርኤል ስለእርሱ የተነገረውን ነገር በልቧ እንደመጠበቋ እና እንዲገለጥ ከመፈለጓ አንጻር ሊሆን አይችልም? ምክንያቱም ጉዳዩ ስለወይን ጠጁ አይደለም የሚለውን አንተም ስለምትቀበል። ሌላው መሰረታዊ ጥያቄዬ የመጽሐፍ ቅዱስ(ለምሳሌ የዮሐንስ) ዋና ትኩረት ኢየሱስ ወይስ እናቱ ማርያም? ሌላኛው ጥያቄዬ ሰው የሚድነው፣ ክርስቲያን የሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንደሆነ ገልጸሀል፣ የሚጸናውስ ዕለት ዐለት የሚቀደሰውስ በኢየሱስ አይደል?! ስለ እኛ የሚማልዱ ቅዱሳን ወደ አምላክ እንድንመለስ እንድንፈወስ ነው የሚጸልዩት ይሄ በወንጌል አማኞች የቤተክርስቲያን ህይወት ውስጥ ያለ ልምምድ ነው ግና የሀጢአት ስርየቱ፣ ንስሐውም አማኝ ቀጥታ ከአምላኩ በክርስቶስ ስምና ደም የሚቀበለው እንደሆነ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስተምር አምናለሁ። እንደክርስቶስ ያለ የስጋ ትንሣኤ ያልተቀበሉ ሞተው ያሉቱ ስለ እኛ እንደሚማልዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ሀሳብ ብታሳየን መልካም ነው ምክንያቱም ሌሎች የእምነት ሙግቶችህን በቃሉ እያስደገፍክ እያስተማርክ ስለሆነ ደግምሞ የጸና የትንቢት ቃል በመሆኑ እርሱ ላይ መመስረቱ አስፈላጊ እንደሆነ ግልጽ ነው። በመጨረሻ የክርስቶስ ሊቀካህንነት እና በአምላክ እና ሰው ያለ መካከለኝነቱ በእናቱ በማርያምና በቅዱሳን ከሚደረግ ምልጃ ጋር እንዴት እንረዳው? ብዙ ጥያቄዎች ቢኖሩኝም ለዚህ ርዕስ ግን እነዚህን ላነሳ አሰብኩ። "በጥቅስ ላይ የሚመሰረት እምነት የለም" እጅግ በጣም የምስማማበት ሀሳብ ነው! ያመንከውን በጥንቃቄ በድፍረት ለማስተማር ስለምትተጋ እግዚአብሔር ይባርክህ🙏
ስለቅዱሳን ምልጃ ማስረጃ፦በአፀደ ነፍስ፡የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያ እና መልክ እንደተፈጠረ በዘፍ 1:26፦እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።”እንደመልካችን እንደምሳሌያችን ሲል እግዚአብሔር የሚዳሰስ የሚታይ ግዙፍ ስጋ ኑሮት አይደለም ይልቁንስ ከ4ቱ ባህሪያተ ስጋ ለባዊት፣ነባቢት፣ህያዊት የሆነችውን ነፍስ አዋህደን ሰውን እንፍጠር ሲል ነው እግዚአብሔር በኩነት ሦስት ነውና አብ ልብ ወልድ ቃል መንፈስ ቅዱስ ህይወት ነውና የሰው ነፍስንም በዚህ አምላኳን ትመስል ዘንድ በአርአያው ፈጠረው።ከነፍስ ባህሪያት አኔዱ ህያዊነት ነው አንድ ሰው አምኖ ተጠምቆ ወደህብረቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን አካልነት ከተጨመረ በኋላ አንዱ የሚያቀርበው መስዋዕት ምልጃ ነው ቅዱስ ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ጢሞቲዎስ 2 ላይ ምልጃን ለሰው ሁሉ እንዲደረግ አስቀድሞ ከሁሉ በላይ እመክራለሁ ይህም በእግዚአብሔር ዘንድ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን ይነግረናል በ1ኛ ቆሮ 12 ላይም አንዱ ብልት ሌላኛውን ብልት አታስፈልገኝም ይለዋልን ዓይን ቢታመም እጅን አታስፈልገኝም ይለዋልን? ሁሉም በአንዱ ራስ በክርስቶስ ተጋጥመዋልና አንዱ ስለሌላው ያስባል በዘመናችን የተነሱ መናፍቃን ክርስቲያኖች በምድር ሳሉ ምልጃን ስለሌላው ያቀርባሉ ከሞቱ በኋላ ግን አይችሉም ሲሉ ይሰማል።ይህ ደሞ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ስራ የሰውን ክቡርነት የረሱ መሆናቸውን እናያለን። አንድ ሰው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንድ ብልት ሆኖ ሳለ ከሞተ በኋላ ከቤተ ክርስቲያን አካልነት ይለያልን? ወይስ በምድር ሳለ ከአምልኮ ጋ ምልጃ እያቀረበ ኖሮ ከሞተ በኋላ አምልኮ ስለሌለ ምልጃም ይተዋልን? ወይስ ከሞት በኋላ ህያዊነት ይቀራል? ወይስ በምድር ሳለ እያማለደ ከሞተ በኋላ ምልጃ ሳይሆን ምስጋና ሆኗ ይተካልን? እኛ ግን እንላለን ክርስቲያኖች ከሞት በኋላ ወደተሻለው ህይወት ሄደው በምድር ሳሉ በጥቂቱ የሚያውቁት የሚያዩት የሚሰሙትን ወደምልዓተ ክሂል በእግዚአብሔር ፀጋ ተሞልተው ከሀጢአት ርቀው ንፁሕ ፀሎትን ወደ እግዚአብሔር ለሁሉም እንደነሱ ላልሆኑ ሩጫ ላይ ለሆኑ መልካሙን ገድል ለሚጋደሉ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በፀጋው እያሳደገ ፍፃሚያቸውን እንዲያሳምርላቸው ምልጃን ያቀርባሉ፤ ም/ቱም ከሞት በኋላ ነፍስ እንደህያዊነቷ ከክርስቶስ ዘንድ ትቀርባለች እንደለባዊነቷ ለክርስቲያኖች የሚያስፈልጉትን ነገር ታውቃለች እንደነባቢነቷ እግዚአብሔርን ትጠይቃለች።ጌታም በወኔጌሉ፡ማቴ 22:31-32፥ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም፤ብሎናል። 1ኛ ጢሞ 2:1-4፥እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው። ትንቢተ ዘካርያስ1:12፥አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤13እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው። 14፤ ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ። ስበክ እንዲህም በል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ። ት.ኤር 15:1፥እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ። ዘፀአት 32:9-12(መዝ 106:23)፥እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ ይህን ሕዝብ አየሁት፥ እነሆም አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው።10፤ አሁንም ቍጣዬ እንዲቃጠልባቸው እንዳጠፋቸውም ተወኝ፤ አንተንም ለታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው። 11፤ ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ? 12፤ ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ። ኢዮብ 1:6፦ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የአምላክ ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣንም ደግሞ በመካከላቸው መጣ።(መላአክትስ ዓለምን መዞር🤔)ት.ኢሳ 51:2፦ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም። 1ኛ ሳሙ 28:15-19፦ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው።16፤ ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ? 17፤ እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 18.የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህምና፥ በአማሌቅም ላይ ታላቅ የሆነ ቍጣውን አላደረግህምና ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ነገር አድርጎብሃል። 19፤እግዚአብሔርም እስራኤልን ከአንተ ጋር በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል፤ ነገም አንተና ልጆችህ ከእኔ ጋር ትሆናላችሁ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ጭፍራ ደግሞ በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል። መዝ 106:23፥እንዳያጠፋቸው ቍጣውን ይመልስ ዘንድ የተመረጠው ሙሴ በመቅሠፍት ጊዜ በፊቱ ባይቆም ኖሮ፥ ያጠፋቸው ዘንድ ተናገረ። 2ኛ ነገስት 13:20መዝ 34:7፦“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።”መዝ 34:15-17፦ ናቸውና። 16 መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው። 17 ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው። መዝ 44/45:9፦“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች(የማማርያም አማላጅነት)ትንቢተ ዳንኤል12:1ትንቢተ ዳንኤል 7:9-11 በሐዲስ ኪዳን፥ማቴ 18:10፦“ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና። ሉቃስ 1:19፥መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ።ሉቃስ 16:20-31ሉቃስ 13:6-9 ዮሐ 8:56የሐዋ.ስራ 10:4፦2ኛ ቆሮ5:19-20 1ኛ ቆሮ 5:31ኛ ቆሮንቶስ 13:122ኛ ቆሮ 9:14ወደ ፊልጵስዩስ 4:6ዕብ 1:12-14ያዕቆብ 5:15-162ኛ ጴጥ 1:15ራዕይ 5:8፥ይ 6:7-9ራዕይ 8:1-4፥። ራእይ 22:3
Abuye tebarek
እውቀትን ብቻ መሰረት ያደረገ ትምህርት ፍሬው ውድቀት ነው ለግኖስቲኮችም አልሆነም
ወንድማችን አቡናዬ በእዉነት ቃል ሒወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ ና በጤና ይጠብቅልን እግዚአብሔር ፀጋዉን ያብዛልህ ጥፍጥ ያለ አሰተምሕሮ ነው የሰማነዉን እግዚአብሔር አምላክ በልቦናችን ያሳድርብን ሰላሳ ሰልሳ መቶ ፍሬ እድናፍራ እግዚአብሔር ይፍቀድልን ሁላችንንም የእናታችን አምላጅነት ይጠብቀን ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ፀንታ ትኑር እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን በምሕረቱ ይጠብቅልን ❤❤🙏🙏😍😍
ፀጋውን ያብዛልህ በቤቱ ያፅናህ ወንድማችን
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ህይወት ያሠማልን ወድማችን❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሠማልን
ቃለ ህይውት ያስማልን ፀጋውን ያብዛልህ አቡዬ
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወድሜ እውነት ፈጣሪ ይባርክ ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Tebarek
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን አሜን አሜንእግዚአብሔር ልቦና ይስጠን 👐👐⛪
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤
Kale hiwet yasemalen bewnet dink.ena besal timehert ❤❤❤
ቃለህይወትን ያሰማልን አቡ 🙏🥰
Kalehiwo yasemalen ❤❤❤
ወንድማችን ፀጋው ያብዛልህ
አቡዬ❤❤❤ ቃል ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ💕🙏💕
በመኖር ብዛት ታናሼ በእግዛቤሔር እውቀት የተገለጠልክ ውድ የእውቀት ፈርጥ ዘመንህ ይባረክ🌹
Amen
አሜን ፫ 🤲🌹
❤❤❤🎉🎉🎉🎉
@@abuwondimagegn36363ooookkkokommkokkmmkmokkmomkkkkomkkmklmmkokkkkmkkkkk3 AAA+
አሜን
እሽ የኛ ባለጥቅሶች አታማልድም የሚል ደግሞ አንድ ጥቅስ አሣዩኝና እናንተጋ ልምጣ አታማልድም የሚል ቢኖር እንኳ ሰማይና ምድር የማይችሉትን በማህፀንዋ የተሸከመች እና ለመዳናችን ምክንያት የሆነች ጌታን በመዉለድዋ ብቻ ከማማለድ በላይ ነዉ የተረጨብህን አዚም እዛዉ ወዳጄ
ተባረኪ
መፅሃፍ ቅዱስ ሲናገር እምነት ከመስማት ነው መስማት ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ስለዚህ እኛ መፅሐፍ ቅዱስ ላይ የሌለ ነገር አናምንም
@@MesayEyasu-tz4nwተይ ሉተር የጀመረዉን ሀይማኖት ይዘሽ ተይ ሸም ነዉ😮😅
ወንድማችን፣ ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።☦️❤️🥰
ክርስቲያኖች በሙሉ በጸሎታችሁ አስቡኝ።
እግዚአብሔር ያስብሽ
@@user-no9zc3zt1z
አሜን። ለማንኛውም እኔ ወንድ ነኝ "ታድሎ" እባላለሁ።
እመብርሃን ታስብህ
@@user-zw9mm2kb1i
አሜን፣ ሁላችንንም ታስበን።
እግዚአብሄር ያስብህ ወድማችን❤❤❤
ወንድሜ ጌታ አብዝቶ ዘመንህን ይባርከው እመብረሐን ጥላ ትሁንህ አሜን 🙏
Amen
🎚ቃለ ህይወትን ያሰማልን በነፍስም በሥጋም ይጠብቅልን🤲አሜን🤲
Amen
ወንድማችን አቡ ለኛም ብዙ ትምህርት ሰጠኸን ፈጣሪ በቤቱ ያጽናህ🙏🙏🙏
""እኛ ክርስቲያኖች ማርያም አታማልድም የሚል ቃል መጽሐፍ ቅዱስ ስሌለ አይደለም ማርያም ታማልዳለች የምንለው።"" 10:15 🙏🙏🙏🙏
ከሁሉ የሚበልጠው ቃል የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነው እና ምን ልታምን ነው ቆይ እስቲ
አው ግን መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ አይደለም
እና ምንድነው መስማትም ከእግዚአብሔር ቃል ነው ይላል ሮሜ 10÷17 ላይ እና ከየት ልሰማ ነው ባክህ እስቲ ንገረኝ
እና ከየት አምጥታችሁ ነው?
@@Sa-251 yeegziabher kal yehunutn ena yalhonutn bemn awek? sijemer bible erasu yeegziabher kal mehonun bemn awkeh new lelaw enante slaltekebelachut yeegziabher aydelem yemibalew. lemayamnutma biblem fiction nw.😁
በርታ ወንድሜ በጣም ጎበዝነህ ያገልግሎት ዘመንህን ይባርክልህ ቃለህይወት ያሠማልን
Amen
አሜን
ሰላምካ በክርስቶስ ይብዛሕ ኣቡሻ
ቃለ ሕይወት የስምዓልና ብሩከይ😇🙏
የተዋህዶ እንቁ እግዚአብሔር እድሜና ጤናን አብዝቶ ይስጥልን!!!
ጌታ ዘመንህን ሁሉ ይባርክ ወንድሜ። ይህ ትምህርት ከቤቱ ውጭ ላሉት ብቻ ሳይሆን ቤቱ ውስጥም እያለን የጠፋን ነጠላ ለብሰን ስንታይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የምንመስል የእምነታችንን መሰረትና ትርጉም ለማናውቅ ለብዙ ኦርቶዶክስያኖች መልስ የሚሆን ነው ። በተለይ "ለእኔ " .... የምታስተምርበትን መንገድ በጣም ወድጄዋለሁ ትህትና እና እርጋታ የተላበሰ ስለሆነ። እንደውም ያንተ ታላላቅ የሆኑ መንፈሳዊ አባቶቻችን ካንተ ካንተ ብዙ መማር አለባቸው "ትህትናን" ብዬ እላለሁ አለበለዚያ እንኳን የወጡትን ሊመልሱ በቤቱ ያለነውም ያለነው በጌታ ቸርነት ነው።ተባረክ❤❤❤
ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋዉን ያብዛልህ አሜን❤❤❤
እምዬ ማርያም የጌታዬ እናት❤❤❤❤❤❤❤
ጸጋን የተመላሽ ሆይ ከቅዱሳን ሁሉ ይልቅ ትለምኝልን ዘንድ ላንቺ ይገባል አንቺ ከሊቃነ ጳጳሳት ትበልጫለሽ ከነቢያትም ከመምህራንም ትበልጫለሽ። ከሱራፌልና ከኪሩቤል ግርማ የሚበልጥ የመወደድ ግርማ አለሽ። በእውነቱ የባሕርያችን መመኪያ አንቺ ነሽ! ለሰውነታችንም ሕይወትን የምትለምኝልን ነሽ፤ ወደ ጌታችንና ወደ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለምኝልን እርሱን በማመን በቀናች ሃይማኖት ያጸናን ዘንድ ይቅርታውንና ምሕረቱን ይሰጠን ዘንድ በቸርነቱ ብዛት ኃጢአታችንን ያስተሠርይልን ዘንድ ቅድስት ሆይ ለምኝልን🙏
እንዳው ምን እላለሁ የናቴ ልጅ ልዑል እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ እንጅ
🔵እኛም ጠየቅን🔵
✅ሥላሴ የሚል ጥቅስ ስጡን?…
✅መፀሐፍ 66 ነው የሚል ጥቅስ ስጡን
✅የግል አዳኝ የሚል ጥቅሰ ስጡን…
✅የሰርግ ቀለበት ሰነስርዐት በቤተክርሰትያን ውሰጥ ካለ ጥቅስ ስጡን?
✅መንፈስ ቅዱሰ የተሟላ ሰው ይወደቃል የሚል ጥቅስ ስጡን
✅በአዲስ ኪዳን በ7ቱ ቤተክረስትያነ መዝሙር በሙዚቃ በመሳርያ አቀናቡረው ታጀቦ የተዘመረው የቱ ጋር ነው.
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር አምላክ ፀጋዉን ያብዛልክ በቤቱ ያፅናክ ወድማችን አቡዬ በርታ ለመናፍቃን ብቻ ሳይሆን ለእኛም ለኦርቶዶክስ ልጆች ብዙ ትምህርት እያስተማርክን ነዉ እኔ በበኩሌ ቡዙ የማላቃቸዉን ነገር እያሳወክኝ ነዉ እናመሰግናለን🙏🙏🙏🙏🙏
2ኛጴም1:15 ከዚህ ማደሪያዬ መለየቴ ፈጥኖ እንዲሆን አውቃለሁ ከመውጣቴ በኋላ እነዚህን ነገሮች እንድታስቡ በየጊዜው ትችሉ ዘንድ እተጋለሁ ይላል አንዳንዶች ምልጃ በምድር አለ በሰማይ ግን ቅዱሳን ምንም አያውቁም ይላሉ ቀዱስ ጴጥሮስ ግን በሂወት እያለሁ ብቻ ሳይሆን ከሞትኩኝ በኋላ እንኳን አልተዋችሁም ሲል እንሰማዋለን
ልቦናክ ይመለስ እንጂ ጥቅስ አይደለም የሚመልስክ ውብ ወደ ሆነ መአዛው ወደአማረው ክርስቶስ በአካል የሚገኝበት ቤተ መቅደሰ አባቴ 😍
እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን ወንድማችን በርታ
ተመሰገን እግዛብሔር ጨምሮ እእውቀቱን ይሰጥህ ተባረክ በጨለማ ውሰጥም ያሉትን ወደበረቱ ይጨምራቸው። ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ቃለ ህይወት ያሰማልን።
የኔ ዕንቁ ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ❤❤❤❤❤❤❤
ኦርቶዶክስ ስህተት አለባትና አስተካክላለሁ ብሎ መሞከር ማለት የውቅያኖስ ውሃ ያንሳልና ከኩባያው ቀንሸ ልጨምርለት እንደ ማለት ነው። ኦርቶዶክስነት ምን አይነት መታደል ነው? እድሜ ጠገብ ግን ሁሌ አዲስ እውቀቷ ተዝቆ የማያልቅ ባህር ነች። በተለይ በእንደነዚህ አይነት ከተወረወረ ድንጋይ መልስን ጠርበው በሚያወጡ ወጣቶች ስትተነተን የበለጠ ተዋባለች። ዘመንህ ይባረክ ወንድሜ። ትዝታውን፣ ዘርፌንና በጋሻውን ያየውን ሰይጣን አፉን ያጥፋልህ። በጣም ጠንክር ራስህንና መክሊትህን ጠብቀህ ራስህን እግዚያብሄርንና ህዝብን ጥቀምበት። ኦርቶዶክስ ቤት አንድ የተለመደች ነገር አለች። ቄስና አገልጋይ የነበሩ ሰዎች የሀይማኖቷን ዶግማና ቀኖና ይጥሱና ሲጠየቁ አንድ ጥቅስ ይመዙና አሳስተው በመተርጎም ኦርቶዶክስ ስህተት ነች ይሉና እንደፈለጉ ወደሚሆኑበት ይሄዳሉ። ብዙዎች ላይ የሆነው ይሄ ነው።
ወንድማችን በእውነት ቃለሂወት ያሠማልንእግዚአብሄር ፀጋውን ያብዛልክ የተዋህዶ ልጆች አይዞን በእምነታችን እንፅና እግዚአብሄር አምላክ በቤቱ ያፅናን 🙏🙏🙏🙏
አሁን ለድንግል ማርያም ማመልድ ስራ ሁኖ ቢገባህ ድንግል ማርያም አፍርሳ ትሰራሀለች ድንግል ማርያም አማላጄ ዋስ ጠበቃየ❤ ቃለ ህይዎት ያሰማልን አቡየ
እሷ ልታማልድ የሚያበቃት ፍጹምነት ይጎላታል
እግዚአብሔር በምድር እንደሷ ያለ ስላላገኝ ነው በሷ ያደረው
እግዚአብሔር አምላክ ፀጋውን ያብዛልህ የአገልግሎት ዘመንህን ያርዝመው ውድ ወንድማችን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን አሜን❤
ፀጋዉን ያብዛልህ ከክፉ ሁሉ ይጠብቅህ በቤቱ ያፅናህ የልጅ አዋቂ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን ቃለ ህወት ያሰማልን አሜን እኛ ክርስትያኖች እመቤታችን ድንግል ማርያም ታማልደናለች እናታችን ናት የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ እናት ናት
እስት አታማልድም የምል ጥቅስ ስጡን እናንተ እሳ በጣም ይገርማሉ
ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን።
ወንድማችን በርታልን ጎበዝ👍👍👍👍👍
ቃለ ሕይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅህ ፀጋውን ያብዛልህ እግዚአብሔር አምላክ ከመከራ ስጋ ከመከራ ነፈሰ ይጠብቅህ
ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልን
እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን በእውነት ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ለእኔሱም ልባና ይስጥልን❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድሜ
አቡየይ በእውነት ቃለ ሂወት ቃለ በረከት ያስመዐልና ክፈትወካ ማዓት ፀግኡ የብዘሐልካ እህትህ ነኝ ከትግራይ በርታልን🙏
ሲያሳዝኑ አለማወቃቸው ምልጃው ቀርቶባቹ እናት አባትክን አክብር ሚለው ቃል እንኳን በቂ ነበር ለናንተ ስለተደፈናቹና ከፆምና ገስግደት ከቅዳሴ መሸሻ ሰበብ ስለምትፈልጉ እንጂ የጌታ እናት እንዴት አታማልድ ከንቱዎች ናቹ ያንተም እናት እንኳን ጎረቤት ልታማልድ ትሄዳለች ማለትም ልታስታርቅ ፈጣሪ ማስተዋልን ይስጣቹ
ታማልዳለች አልፎ ታዝሀዋለች የሚል አለ። " ይታዘዝላታል" ሉቃስ ወንጌል 2:51
ቃለ ሕይወት ያሰማልን🙏
2ኛቆም5:19እግዚአብሄር በክርስቶስ ሆኖ አለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላቸውም አይቆጥርባቸውም ነበር በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ እንግዲህ እግዚአብሄር በእኛ እንደሚማለድ ስለ ክርስቶስ መልእክተኞች ነን ከእግዚአብሄር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ አቡ ወንድሜ
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋው ይብዛልህ ❤❤
Amen
አቡዬ እናመሰግናለን❤ ወደ ቲክቶክ የመጣኸው በምክንያት ነው ፀጋውን ያብዛልህ❤
ወንድሜ ፀጋውን ያብዛልህ የተዋህዶ እንቁ በቤቱ ያቆይክ
Yegn belaten abuye egazehaber zamenaken yebarek tsagawun yabezalek 🙏
አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
እ/ር በቤቱ ያፅናክ ወንድሜ
ሁለተኛቱ የሐዋርያው የዮሐንስ
ከማማለድም አልፎ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ እመቤቴ ሆይ እርስ በርሳችን እንዋደድ ዘንድ እለምንሻለሁ ተብሎ ተፅፎ ይገኛል የቅድስት ቤተ ክርስቲያን
የብብት እሳቶች ።
ዮሀንስ ምን ላይ ነው ?
እመቤቴ ያለው ድንግል ማርያምን አይደለም ግን ለንጽጽር ጥሩ ክፍል ነው
††† ቅዱሱ በኤፌሶን †††
=>ይህቺ ኤፌሶን የሚሏት ሃገር መገኛዋ በቀድሞው ታናሽ እስያ (አሁን ቱርክ አካባቢ) ሲሆን ብዙ ሐዋርያት አስተምረውባታል:: ያም ሆኖ የሚፈለገውን ያህል ለውጥ ያመጣች አልነበረችምና ቅዱስ ዮሐንስ ሊሔድ ተነሳ::
+ከደቀ መዛሙርቱ መካከልም ቅዱስ አብሮኮሮስን (ከ72ቱ አርድእት አንዱ ነው) አስከትሎ እየጸለዩ በመርከብ ላይ ተሳፈሩ:: ሐዋርያት አበው መከረኞች ናቸውና ማዕበል ተነሳባቸው:: በጥቂት አፍታም መርከባቸው በማዕበሉ ተበታተነች::
+ቅዱስ አብሮኮሮስ በስባሪ ላይ ተሳፍሮ ወደ አንዲት ደሴት ደረሰ:: ከንጹሑ መምሕሩ ቅዱስ ዮሐንስ ተለይቷልና አለቀሰ:: ፍቁረ እግዚእ ግን ያለ ምግብና ውሃ ማዕበለ ባሕር እያማታው ለ40 ቀናት ቆየ::
+እርሱ በፈጣሪው ፍቅር የተመሰጠ ነበርና አለመመገቡ አልጐዳውም:: በ40ኛው ቀን ግን ደቀ መዝሙሩ ወዳለበት ደሴት ማዕበሉ አደረሰው:: 2ቱ ቅዱሳን ተፈላልገው ተገናኙ:: እጅግም ደስ ብሏቸው ፈጣሪን አመሰገኑ::
+አምላካቸው ወደዚህች ደሴት ያመጣቸው በጥበቡ ነውና ሲዘዋወሩ 2 ነገርን አስተዋሉ::
1ኛ የደሴቷ ሁሉም ነዋሪ የሚያመልኩት ጣዖትን ነው::
2ኛ አብዛኞቹ የቤተ መንግስት ውላጆች ናቸው:: ሮምና የሚሏት አንዲት ሴት ደግሞ እነዚህን ሁሉ እየመገበች ታስተዳድራለች::
+ቅዱሳኑ በቦታው በቀጥታ ትምሕርተ ወንጌልን ቢናገሩ እንደ ማይቀበሏቸው ስለ ተረዱ ሌላ ፈሊጥን አሰቡ:: እንዳሰቡትም ወደ እመቤት ሮምና ቤት ሒደው በባርነት ተቀጠሩ::
+ለእርሷም "ድሮ የአባትሽ ባሮች የነበርን ሰዎች ነን" ስላሏት 2ቱን ቅዱሳን እሳት አንዳጅና ገንዳ አጣቢ አደረገቻቸው:: ለሰማይ ለምድሩ የከበዱ እነዚህ ቅዱሳን የካዱትን ይመልሱ ዘንድ በባርነት ግፍን ተቀበሉ:: የመከር (የማሳመኛ) ጊዜ ሲደርስም አንዳች አጋጣሚ ተፈጠረ::
+ቅዱሳኑ ዮሐንስና አብሮኮሮስ ወደ መታጠቢያ ቤቱ ሲገቡ ሰይጣን በውስጥ ኖሮ ደንግጧልና እወጣለሁ ብሎ ሲሮጥ የንጉሡን ልጅ ረግጦ ገደለው:: ሮምናና የአካባቢው ሰዎች ከበው ሲላቀሱ ቅዱሳኑ ቀረቡ::
+ሮምና ግን በቁጣ "ልትሣለቁ ነው የመጣችሁ?" በሚል ቅዱስ ዮሐንስን በጥፊ መታችው:: መላእክት እንኩዋ ቀና ብለው ሊያዩት የሚከብዳቸው ሐዋርያ ይህንን ታገሰ:: በጥፊ ወደ መታችው ሴት ቀረብ ብሎም "አትዘኚ! ልጁ ይነሳል" አላትና ጸለየ::
+ወደ ሞተውም ቀረብ ብሎ በጌታችን ስም አስነሳው:: በዚህ ጊዜም ሮምናን ጨምሮ በሥፍራው የነበሩ ሰዎች ለቅዱስ ዮሐንስ ሰገዱ:: እርሱ ግን ሁሉንም አስነስቶ ትምሕርተ ሃይማኖትን: ፍቅረ ክርስቶስን ሰበከላቸው::
+በስመ ሥላሴ አጥምቆ: ካህናትን ሹሞ: ቤተ ክርስቲያንም አንጾላቸው ወጥቷል:: በሁዋላም ለሮምናና ለደሴቷ ሰዎች ክታብ (መልዕክትን) ጽፎላቸዋል:: ይህች መልዕክት ዛሬ 2ኛዋ የዮሐንስ መልዕክት ተብላ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ትታወቃለች::
ቃለህይዎትን ያሰማልን ወድማችን እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ👏
ተባረክ ልጄ 🙏🏼
እነሱንም ልቦና ይስጣቸው
እድሜና ጤና ይስጥልን ጸጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
Amen
ተዉ ማርያም አዎ ለኛ ታማልዳለች እስኪ አንተ ጌታ እየሱስን እንደ ግል አዳኝተቀበል የሚል አምጣልኝና 😅😅😅😅የሀዲዱዱ የሚል የመላዕክት ዜማ አምጣልኝና 🤣🤣🤣ጡጡጡ ዠዠዠዠ ዸዸዸዸ ፓፓፓ የሚል ልሳን የተናገረ ሀዋርያ አምጣልኝና ድፍረትህ ለዘላለም አትጠመቅ ብትፈልግ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በርታ እንዲው እነዚህ ምን ይላሉ ሕፃን
አቡዬ በእድሜ ትንሹ በኃይማኖትህ የበሰልከው በስነ-ምግባር ማደግህን በደምብ አይቻለሁ እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ ከነጣቂ ተኩላዎች ጌታ በደሙ ይሸፍንህ በዕድሜ በጤና ያኑርህ እመቤቴ እቅፍ ድግፍ አድርጋ ታሳድግህ
ጸጋውን ያብዛልህ ወንድማችን
ቃለ ቃለህይወት ያሰማልን ወንድማችን በርታልን ቅድስት ሥላሴ የበለጠ መንፈሳቸውን ያሳዱሩብህ እና ነጠላ ብትለብስ እላለሁ ❤❤❤❤❤❤❤
እንደገባህ ተመላለስ ግን መፅሀፍ ቅዱስ ታነባለህ በጣም ደስ ይላል እኔ በዚህ አልጣላም በርታ እነ መምህር ዘበነ ካወቁህ እረግጠኛ ነኝ ትባረራለህ እግዚአብሔር ካንተጋር ይሁን
የእግዚአብሔር ቃል ስለዚህ ጉዲይ ምን ይላል እንጂ ፤ የኔ ሃሳብ በዚህ መፅሐፍ አለ የለም አትበሉ።🥰
ተባረክ ወንድማችን ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Amen, wendmachin egziabher amlak yibarkh🙏🙏🙏
This guy is a blessing to our Orthodoxy!!!
God bless you
አሜን! ቃለ ህይወት ያሰማልን የኔ ልጅ። በርታ ድንግልማርያም አትለይህ።
Berta abu. Egziabher ye agelglot zemenhn ybarkew🙏🙏🙏
እግዚአብሔር በቤቱ ይጠብቅህ ቅመም ነህ ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
Kale hiwet yasemaln. Selam krstos ybzalh, tebarekm
ቃለ ሕይወት ይስጥልን!!።
ጤናና እድሜ ይስጥህ!!! ከዚ የበለጠ እንድበረታ፣እመብርሃን ትርዳህ!!!
Abuye you nailed it.God bless you❤❤❤
❤❤❤❤ egziabher mastewalihn yitebikilih.
ፀጋ እግዚአብሔር ያብዛልህ አቡ❤❤❤
በእውነት ቃል ህይወት የስምዐልና ፀጉኡ የብዘሐልካ ክብር ሓውና አብ ቤቱ የንብርካ አቡ❤
Wendme
EGZIABHER zemenh ybarek bebetu yastnak
እውነትም ህፃን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን አቡ
Tebarek wandimachin qalehiyot yasemalin
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ያብዛህ ወንድማችን በቤቱ ያጽናህን አሜን 🤲
Enamesegnalen Abuye 🙏🙏🙏
እግዚአብሄር ይባርክህ የአገልግሎት ዘመንህን ይባርልህ
Kale hiwot yasemaln
ቃለ ህይወት ያሰማልን ወንድማችን ፀጋውን ይብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏
አቡ ወንድማችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ሌላ ደግሞ ሰዎች ለምንድነው ክርስቲያኖች የምትጠጡት ክርስቶስ እኮ ጠጡ አላለም ጠጡ በፍጹም ያለበት ቦታ የለም ይላሉ እና አትስከሩ ነው እንጂ አትጠጡ የሚል ቦታ የለምና ይሄንን እስኪ በሰፊው ብታብራራው በእውነት በጣም በአክብሮት እጠይቃለሁ
ቃለህይወትንያሰማልን ወንድማቾን እውነት ነው መሄድ ለፈለገና መመለስ ላልፈለገ ሠው ምክንያቱ ብዙ ነው እግዚአብሔር በጊዜውና በሰአቱ ይመልሳቸዋል
የመጀመሪያ ጥያቄዬ ልክ እንደአማርኛው ፍቺ ነው ወይ የግሪኩ ቃል አዋዋል የሚል ሲሆን በመቀጠል መማለድና ማማለድ የሚለው ሀሳብ ለቤተክርስቲያን ሆነ ለቅዱሳን ወንድሞች እህቶቼ ጸልዩልኝ ብዬ እንደምጠይቀው ከሆነ ችግር ያለው አልመሰለኝም። በሰው ያለውን የሚያውቅ ከሆነ ኢየሱስ (እዛው ምዕራፍ የመጨረሻዎቹ ቁጥሮች ላይ አለ) ከማርያም ሊነገረው ያስፈልግ ነበር ወይ ስለወይን አጥማጆች ጭንቀት ከሆነ ዋናው ጉዳይ? የኢየሱስ ምላሽስ ጊዜዬ ገና አልደረሰም ያለበት ምክንያት እናቱ ማርያም በሉቃስ 2:19 እንደምናየው ቀድሞ በመላዕኩ ገብርኤል ስለእርሱ የተነገረውን ነገር በልቧ እንደመጠበቋ እና እንዲገለጥ ከመፈለጓ አንጻር ሊሆን አይችልም? ምክንያቱም ጉዳዩ ስለወይን ጠጁ አይደለም የሚለውን አንተም ስለምትቀበል። ሌላው መሰረታዊ ጥያቄዬ የመጽሐፍ ቅዱስ(ለምሳሌ የዮሐንስ) ዋና ትኩረት ኢየሱስ ወይስ እናቱ ማርያም? ሌላኛው ጥያቄዬ ሰው የሚድነው፣ ክርስቲያን የሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንደሆነ ገልጸሀል፣ የሚጸናውስ ዕለት ዐለት የሚቀደሰውስ በኢየሱስ አይደል?! ስለ እኛ የሚማልዱ ቅዱሳን ወደ አምላክ እንድንመለስ እንድንፈወስ ነው የሚጸልዩት ይሄ በወንጌል አማኞች የቤተክርስቲያን ህይወት ውስጥ ያለ ልምምድ ነው ግና የሀጢአት ስርየቱ፣ ንስሐውም አማኝ ቀጥታ ከአምላኩ በክርስቶስ ስምና ደም የሚቀበለው እንደሆነ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስተምር አምናለሁ። እንደክርስቶስ ያለ የስጋ ትንሣኤ ያልተቀበሉ ሞተው ያሉቱ ስለ እኛ እንደሚማልዱ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ሀሳብ ብታሳየን መልካም ነው ምክንያቱም ሌሎች የእምነት ሙግቶችህን በቃሉ እያስደገፍክ እያስተማርክ ስለሆነ ደግምሞ የጸና የትንቢት ቃል በመሆኑ እርሱ ላይ መመስረቱ አስፈላጊ እንደሆነ ግልጽ ነው። በመጨረሻ የክርስቶስ ሊቀካህንነት እና በአምላክ እና ሰው ያለ መካከለኝነቱ በእናቱ በማርያምና በቅዱሳን ከሚደረግ ምልጃ ጋር እንዴት እንረዳው? ብዙ ጥያቄዎች ቢኖሩኝም ለዚህ ርዕስ ግን እነዚህን ላነሳ አሰብኩ። "በጥቅስ ላይ የሚመሰረት እምነት የለም" እጅግ በጣም የምስማማበት ሀሳብ ነው! ያመንከውን በጥንቃቄ በድፍረት ለማስተማር ስለምትተጋ እግዚአብሔር ይባርክህ🙏
ስለቅዱሳን ምልጃ ማስረጃ፦
በአፀደ ነፍስ፡
የሰው ልጅ በእግዚአብሔር አርአያ እና መልክ እንደተፈጠረ በዘፍ 1:26፦እግዚአብሔርም አለ፦ “ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።”
እንደመልካችን እንደምሳሌያችን ሲል እግዚአብሔር የሚዳሰስ የሚታይ ግዙፍ ስጋ ኑሮት አይደለም ይልቁንስ ከ4ቱ ባህሪያተ ስጋ ለባዊት፣ነባቢት፣ህያዊት የሆነችውን ነፍስ አዋህደን ሰውን እንፍጠር ሲል ነው እግዚአብሔር በኩነት ሦስት ነውና አብ ልብ ወልድ ቃል መንፈስ ቅዱስ ህይወት ነውና የሰው ነፍስንም በዚህ አምላኳን ትመስል ዘንድ በአርአያው ፈጠረው።ከነፍስ ባህሪያት አኔዱ ህያዊነት ነው አንድ ሰው አምኖ ተጠምቆ ወደህብረቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን አካልነት ከተጨመረ በኋላ አንዱ የሚያቀርበው መስዋዕት ምልጃ ነው ቅዱስ ቅዱስ ጳውሎስም በ1ኛ ጢሞቲዎስ 2 ላይ ምልጃን ለሰው ሁሉ እንዲደረግ አስቀድሞ ከሁሉ በላይ እመክራለሁ ይህም በእግዚአብሔር ዘንድ ደስ የሚያሰኝ መሆኑን ይነግረናል በ1ኛ ቆሮ 12 ላይም አንዱ ብልት ሌላኛውን ብልት አታስፈልገኝም ይለዋልን ዓይን ቢታመም እጅን አታስፈልገኝም ይለዋልን? ሁሉም በአንዱ ራስ በክርስቶስ ተጋጥመዋልና አንዱ ስለሌላው ያስባል በዘመናችን የተነሱ መናፍቃን ክርስቲያኖች በምድር ሳሉ ምልጃን ስለሌላው ያቀርባሉ ከሞቱ በኋላ ግን አይችሉም ሲሉ ይሰማል።ይህ ደሞ ምን ያህል የእግዚአብሔርን ስራ የሰውን ክቡርነት የረሱ መሆናቸውን እናያለን። አንድ ሰው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ አንድ ብልት ሆኖ ሳለ ከሞተ በኋላ ከቤተ ክርስቲያን አካልነት ይለያልን? ወይስ በምድር ሳለ ከአምልኮ ጋ ምልጃ እያቀረበ ኖሮ ከሞተ በኋላ አምልኮ ስለሌለ ምልጃም ይተዋልን? ወይስ ከሞት በኋላ ህያዊነት ይቀራል? ወይስ በምድር ሳለ እያማለደ ከሞተ በኋላ ምልጃ ሳይሆን ምስጋና ሆኗ ይተካልን? እኛ ግን እንላለን ክርስቲያኖች ከሞት በኋላ ወደተሻለው ህይወት ሄደው በምድር ሳሉ በጥቂቱ የሚያውቁት የሚያዩት የሚሰሙትን ወደምልዓተ ክሂል በእግዚአብሔር ፀጋ ተሞልተው ከሀጢአት ርቀው ንፁሕ ፀሎትን ወደ እግዚአብሔር ለሁሉም እንደነሱ ላልሆኑ ሩጫ ላይ ለሆኑ መልካሙን ገድል ለሚጋደሉ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር በፀጋው እያሳደገ ፍፃሚያቸውን እንዲያሳምርላቸው ምልጃን ያቀርባሉ፤ ም/ቱም ከሞት በኋላ ነፍስ እንደህያዊነቷ ከክርስቶስ ዘንድ ትቀርባለች እንደለባዊነቷ ለክርስቲያኖች የሚያስፈልጉትን ነገር ታውቃለች እንደነባቢነቷ እግዚአብሔርን ትጠይቃለች።ጌታም በወኔጌሉ፡
ማቴ 22:31-32፥ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም፤ብሎናል።
1ኛ ጢሞ 2:1-4፥እንግዲህ እግዚአብሔርን በመምሰልና በጭምትነት ሁሉ ጸጥና ዝግ ብለን እንድንኖር፥ ልመናና ጸሎት ምልጃም ምስጋናም ስለ ሰዎች ሁሉ ስለ ነገሥታትና ስለ መኳንንትም ሁሉ እንዲደረጉ ከሁሉ በፊት እመክራለሁ። 3-4 ሰዎች ሁሉ ሊድኑና እውነቱን ወደ ማወቅ ሊደርሱ በሚወድ በእግዚአብሔር በመድኃኒታችን ፊት መልካምና ደስ የሚያሰኝ ይህ ነው።
ትንቢተ ዘካርያስ1:12፥አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤13እግዚአብሔርም መልሶ ከእኔ ጋር ይነጋገር ለነበረው መልአክ በመልካምና በሚያጽናና ቃል ተናገረው።
14፤ ስለዚህም ከእኔ ጋር ይነጋገር የነበረው መልአክ እንዲህ አለኝ። ስበክ እንዲህም በል። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እኔ በታላቅ ቅንዓት በኢየሩሳሌምና በጽዮን ቀንቻለሁ።
ት.ኤር 15:1፥እግዚአብሔርም እንደዚህ አለኝ። ሙሴና ሳሙኤል በፊቴ ቢቆሙም፥ ልቤ ወደዚህ ሕዝብ አይዘነብልም፤ ከፊቴ ጣላቸው፤ ይውጡ።
ዘፀአት 32:9-12(መዝ 106:23)፥እግዚአብሔርም ሙሴን። እኔ ይህን ሕዝብ አየሁት፥ እነሆም አንገተ ደንዳና ሕዝብ ነው።10፤ አሁንም ቍጣዬ እንዲቃጠልባቸው እንዳጠፋቸውም ተወኝ፤ አንተንም ለታላቅ ሕዝብ አደርግሃለሁ አለው። 11፤ ሙሴም በእግዚአብሔር በአምላኩ ፊት ጸለየ፥ አለም። አቤቱ፥ ቍጣህ በታላቅ ኃይልና በጽኑ እጅ ከግብፅ ምድር ባወጣኸው በሕዝብህ ላይ ስለ ምን ተቃጠለ? 12፤ ግብፃውያንስ። በተራራ መካከል ሊገድላቸው፥ ከምድርም ፊት ሊያጠፋቸው ለክፋት አወጣቸው ብለው ስለ ምን ይናገራሉ? ከመዓትህ ተመለስ፥ ለሕዝብህም በክፋታቸው ላይ ራራ።
ኢዮብ 1:6፦ከዕለታት አንድ ቀን እንዲህ ሆነ፤ የአምላክ ልጆች በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም መጡ፥ ሰይጣንም ደግሞ በመካከላቸው መጣ።(መላአክትስ ዓለምን መዞር🤔)
ት.ኢሳ 51:2፦ወደ አባታችሁ ወደ አብርሃም፥ ወደ ወለደቻችሁም ወደ ሳራ ተመልከቱ፤ አንድ ብቻውን በሆነ ጊዜ ጠራሁት፥ ባረክሁትም አበዛሁትም።
1ኛ ሳሙ 28:15-19፦ሳሙኤልም ሳኦልን። ለምን አወክኸኝ? ለምንስ አስነሣኸኝ? አለው። ሳኦልም መልሶ። ፍልስጥኤማውያን ይወጉኛልና እጅግ ተጨንቄአለሁ፥ እግዚአብሔርም ከእኔ ርቆአል፤ በነቢያት ወይም በሕልም አልመለሰልኝም፤ ስለዚህም የማደርገውን ታስታውቀኝ ዘንድ ጠራሁህ አለው።16፤ ሳሙኤልም አለ። እግዚአብሔር ከራቀህ ጠላትም ከሆነህ ለምን ትጠይቀኛለህ? 17፤ እግዚአብሔርም በቃሌ እንደ ተናገረ አድርጎአል፤ እግዚአብሔርም መንግሥትህን ከእጅህ ነጥቆ ለጎረቤትህ ለዳዊት ሰጥቶታል። 18.የእግዚአብሔርን ቃል አልሰማህምና፥ በአማሌቅም ላይ ታላቅ የሆነ ቍጣውን አላደረግህምና ስለዚህ ዛሬ እግዚአብሔር ይህን ነገር አድርጎብሃል።
19፤እግዚአብሔርም እስራኤልን ከአንተ ጋር በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል፤ ነገም አንተና ልጆችህ ከእኔ ጋር ትሆናላችሁ፤ እግዚአብሔርም የእስራኤልን ጭፍራ ደግሞ በፍልስጥኤማውያን እጅ አሳልፎ ይሰጣል።
መዝ 106:23፥እንዳያጠፋቸው ቍጣውን ይመልስ ዘንድ የተመረጠው ሙሴ በመቅሠፍት ጊዜ በፊቱ ባይቆም ኖሮ፥ ያጠፋቸው ዘንድ ተናገረ።
2ኛ ነገስት 13:20
መዝ 34:7፦“የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል።”
መዝ 34:15-17፦ ናቸውና። 16 መታሰቢያቸውን ከምድር ያጠፋ ዘንድ የእግዚአብሔር ፊት ክፉን በሚያደርጉ ላይ ነው። 17 ጻድቃን ጮኹ፥ እግዚአብሔርም ሰማቸው ከመከራቸውም ሁሉ አዳናቸው።
መዝ 44/45:9፦“የንጉሦች ሴት ልጆች ለክብርህ ናቸው፤ በወርቅ ልብስ ተጐናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች(የማማርያም አማላጅነት)
ትንቢተ ዳንኤል12:1
ትንቢተ ዳንኤል 7:9-11
በሐዲስ ኪዳን፥
ማቴ 18:10፦“ከነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን እንዳትንቁ ተጠንቀቁ፤ መላእክቶቻቸው በሰማያት ዘወትር በሰማያት ያለውን የአባቴን ፊት ያያሉ እላችኋለሁና።
ሉቃስ 1:19፥መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ።
ሉቃስ 16:20-31
ሉቃስ 13:6-9
ዮሐ 8:56
የሐዋ.ስራ 10:4፦
2ኛ ቆሮ5:19-20
1ኛ ቆሮ 5:3
1ኛ ቆሮንቶስ 13:12
2ኛ ቆሮ 9:14
ወደ ፊልጵስዩስ 4:6
ዕብ 1:12-14
ያዕቆብ 5:15-16
2ኛ ጴጥ 1:15
ራዕይ 5:8፥
ይ 6:7-9
ራዕይ 8:1-4፥።
ራእይ 22:3
Abuye tebarek
እውቀትን ብቻ መሰረት ያደረገ ትምህርት ፍሬው ውድቀት ነው
ለግኖስቲኮችም አልሆነም
ወንድማችን አቡናዬ በእዉነት ቃል ሒወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜ ና በጤና ይጠብቅልን እግዚአብሔር ፀጋዉን ያብዛልህ ጥፍጥ ያለ አሰተምሕሮ ነው የሰማነዉን እግዚአብሔር አምላክ በልቦናችን ያሳድርብን ሰላሳ ሰልሳ መቶ ፍሬ እድናፍራ እግዚአብሔር ይፍቀድልን ሁላችንንም የእናታችን አምላጅነት ይጠብቀን ኦርቶዶክስ ለዘለዓለም ፀንታ ትኑር እግዚአብሔር አምላክ አገራችንን በምሕረቱ ይጠብቅልን ❤❤🙏🙏😍😍
ፀጋውን ያብዛልህ በቤቱ ያፅናህ ወንድማችን
ቃለህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ህይወት ያሠማልን ወድማችን❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሠማልን
ቃለ ህይውት ያስማልን ፀጋውን ያብዛልህ አቡዬ
ቃለ ሂወት ያሰማልን ወድሜ እውነት ፈጣሪ ይባርክ ፀጋውን ያብዛል❤❤❤
Tebarek
ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን አሜን አሜን አሜን
እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን 👐👐⛪
አቡዬ ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤
Kale hiwet yasemalen bewnet dink.ena besal timehert ❤❤❤
ቃለህይወትን ያሰማልን አቡ 🙏🥰
Kalehiwo yasemalen ❤❤❤
ወንድማችን ፀጋው ያብዛልህ
አቡዬ❤❤❤ ቃል ህይወት ያሰማልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ያገልግሎት ዘመንህን እግዚአብሔር ይባርከው
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ ይባርክህ💕🙏💕