ኢየሱስ ሁሌም ጌታ ነው (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 17)
Vložit
- čas přidán 31. 07. 2024
- ኢየሱስ ከትንሣኤውም በፊት ጌታ የነበረ ስለ መሆኑ ደጋግሞ የሚናገርበትን ምክንያት ማስተዋል ያስፈልጋል። ትንሣኤው፣ ጌታ ኢየሱስ አስቀድሞም የነበረው፣ ነገር ግን በሕዝቡ በይፋ ያልታወቀው ጌትነቱ ይፋ የተደረገበት ነው፤ ለመጀመሪያ ጊዜ የጌተየበት አይደለም። ለጌትነቱ ጅማሬ የለውም። ከማሕፀን እስከ መስቀል ኢየሱስ ጌትነቱ (መለኮትነቱ) የተቋረጠበት ጊዜ የለም። ሲፀነስም ጌታ ነው፤ ሲወለድም ጌታ ነው፤ ሲያገለግልም ጌታ ነው፤ ሲሰቀልም ጌታ ነው። በመስቀል ላይ የዋለውም የክብር ጌታ ነው። የትንሣኤውም ጌታ እርሱ ነው። ኢየሱስ በምድር ሁልጊዜም ጌታ ነበር።
ወንድም ጳውሎስ:
ጌታን ስላንተ ከልብ አመሰግናለሁ::
የጌታን እውነተኛ ማንነት ማወቅ ህይወትና አርነት ነው::
ጌታ ይባርክህ
Betam asdenakii timhirt naw. Egziabher silante enamesgenallen, Paulos!
God bless
እግዚአብሔር ይባርክህ
አሜን