ጌታ ኢየሱስ በመንፈስ ወደ ሲኦል ወርዷልን?
Vložit
- čas přidán 30. 04. 2021
- በአንድ በኩል፣ ጌታ ኢየሱስ ሲሞት በመንፈስ ወደ ሲኦል ወርዶ ምርኮ ማውጣቱን የሚናገር ትውፊት አለ። በሌላ በኩል ደግሞ ኢየሱስ ወደ ሲኦል ወርዶ መከራና ሥቃይ መቀበሉን፣ ከዚያም ዳግመኛ መወለዱን የሚናገር ኑፋቄ እየተሰራጨ ነው። ለመሆኑ ኢየሱስ ወደ ሲኦል ወርዷል? ሲሞትስ መንፈሱ የት ነበረ? ጻድቃን ሲሞቱ መንፈሳቸው ወዴት ይሄዳል?
• “በወኅኒ ለነበሩ ነፍሳት ሰበከ” −...
ወንድማችን ጳውሎስ በያአካባቢያችን ላሉ ኑፋቂየዎች የመፅሐፍ ቅዱስ ማስረጃ በግልፅ ለሌላቸው ኑፋቂዊ ትምህርታቸው ምልሽ የምንሰጥበት ፁሑፋዊ ትምህርቶችሕ በተጨማሪ ይህን የምስል መልእክት ስለጨመርክልን በእጅጉ እናመሰግናለን።እግዚአብሔር በውስጥህ ያስቀመጠውን ፀጋ በሙላት መግለጥ የምትችልበትን ሃይል ጤና እናጊዜ ይስጥህ ።ብሩክ ነህ
Amen
ዋውው በሰደት ሆኜ ይህንን ድንቅ ወንጌል እንድማር የረዳኝ እግዚአብሔር ይመሰገን ወንድሜ ተባረክ ❤
Amen
ወንድሜ ተባረከ። ጌታ እየሱስ በሚሰጥህ ዘመን ሁሉ ካንተ ጋር ይሁን የቃሉን ብርሀን ከዚህ በላይ ያበብራልህ
You truly are a gift. As the Scriptures say... Thank you for your diligence and faithfulness to the Word & to your calling.
ኤፌሶን 4: 11 እርሱም አንዳንዶቹ ሐዋርያት፥ ሌሎቹም ነቢያት፥ ሌሎቹም ወንጌልን ሰባኪዎች፥ ሌሎቹም እረኞችና አስተማሪዎች እንዲሆኑ ሰጠ፤
12 -
13 ሁላችን የእግዚአብሔርን ልጅ በማመንና በማወቅ ወደሚገኝ አንድነት፥ ሙሉ ሰውም ወደ መሆን፥ የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ፥ ቅዱሳን አገልግሎትን ለመሥራትና ለክርስቶስ አካል ሕንጻ ፍጹማን ይሆኑ ዘንድ።
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
Thank you so much
czcams.com/video/qs87372zKaw/video.html
ሁልግዜ ትምህርቶችህን በጉጉት እጠብቅና እንደዚህ ሲመጣ ደግሞ በመደነቅና ባላለቀ እያልኩ በስስት አዳምጣቸዋለው:: ጳውሎስዬ የተባረከ አእምሮ ያለህ ስለ አንተ እና እንደ አንተ አይነት ነፍሳትን ከጠማማ ትምህርት የሚናጠቁና የሚመክቱ እንደ እነ ወንድም ኢዮስያስና መሰል አገልጋዮች ጌታን አብዝቼ አመሰግናለው🙌🏼 በፀሎቴ አስባችሗለው የጌታ ፀጋ ይትረፍረፍላችሁ🙏🏼❤️
Amen
ወንድሜ ጳውሎስ ስላዬሁህ ደስ ብሎኛል ከዛሬ 10 ዓመት በፊት በመጽሔቶች ነበር የማውቅህ ለእውነት ስትጋፈጥ እና ስትሰደብ አሁንም ብሆን
ቀጥልበት እውነት አርነት ያወጣል
በዚህ ትምሀርትህ ወጣቱን ትውልድ እንድትደርስ ሞክር ምክነያቱም ወጣቱ ያለ እውቀት እየጠፋ ነው
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
God bless
paul በጣም ድንቅና ጠለቅ ያለ አስተምህሮ ነው ተባረክ። በዚህ ላይ ግን ጥያቄ ባነሳ ሚፈቀድልኝ ከሆነ፣ 2 እና 3 ጥያቄዎች ልጠይቅ ።
1. አዳም በሀጥያት ምክንያት በመንፈስም በስጋም የሞተውን ሞት ኢየሱስ በስጋው ብቻ ሞቶ ነው ያዳነን የሚለው አጥጋቢ ባይሆንም፤ የኔ ጥያቄ ግን የኢየሱስን ሞት አንድ በእንጨት ላይ ተሰቅሎ ከሚሞት ሰው ምንድነው ልዩነቱ።
2. አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ የሚለውንም ብታብራራው
3. ዋናው ጥያቄዬ ግን:- ኢየሱስ ወደ ሲዖል አልወረደም በሚለው እንስማማና፤
እኛ ከክርስቶስ ቡሃላ ያለን በወንጌል ስብከት አምነን ዳንን፤ ከክርስቶስ መምጣት በፊት የነበሩ ወይም ከአዳም ጀምሮ የነበሩ በቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የሰው ልጆች infact ወደ ሲኦል ነው ሚወርዱት። ታዲያ እኚህ ሁሉ የሰው ልጆች ኢየሱስ ለእነሱ ባሉበት ሁኔታና አውድ ልክ በምድር እኔ ህይወትና መንገድ ነኝ እንዳለ ለነሱም ሄዶ ካልሰበከላቸው እንዴት ይድናሉ? ወይስ ክርስቶስ ከ2000 አመት ለተወለዱ የሰው ልጆች ነው መድሃኒት ሊሆን የመጣው???
ሰላም ዳዊት፤
1. “ኢየሱስ በሥጋው ሞቶ ነው ያዳነን የሚለው አጥጋቢ ባይሆንም” ያልከው ለምንድን ነው? ጥያቄው መሆን ያለበት፣ “መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው ወይ?” የሚል ብቻ ነው። ለዚህ ጥያቄ ምላሽ ደግሞ እነዚህን ጥቅሶች ተመልከት። “ለኀጢአት ሞተን ለጽድቅ እንድንኖር እርሱ ራሱ በሥጋው ኀጢአታችንን በእንጨት ላይ ተሸከመ” (1ጴጥ. 2፥24)፤ “ክርስቶስ ደግሞ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጻድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኀጢአት ምክንያት ሞቶአልና፤ በሥጋ ሞተ፤ በመንፈስ ግን ሕያው ሆነ” (1ጴጥ. 3፥18)፤ “ክርስቶስ ስለ እኛ መከራን ስለ ተቀበለ …” (1ጴጥ. 4፥1)፤ “ልጁ በሥጋ በመሞቱ ምክንያት እግዚአብሔር ከራሱ ጋር አስታረቃችሁ” (ቈላ. 1፥22፤ አት)። እነዚህ ሁሉ ጥቅሶች የሚያወሩት ክርስቶስ በሥጋ በመሞቱ ምክንያት ከኀጢአት ነጻ ሆነን ከእግዚአብሔር ጋር መታረቃችንን ነው። (የዳንነው በመስቀሉ፣ በደሙ፣ በሞቱ መሆኑን የሚናገሩ ሌሎች እጅግ በርካታ ጥቅሶችም አሉ፤ አስፈላጊ ከሆነ ልዘረዝራቸው እችላለሁ፡፡) ለመሆኑ ክርስቶስ በመንፈስ ስለ መሞቱ የሚናገር የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል አለ? በጭራሽ የለም!
የኢየሱስ ሞት በእንጨት ላይ ተሰቅሎ ከሚሞት ሰው ጋር ልዩነቱ ምንድን ነው? ብለሃል። ልዩነቱም፣ የኢየሱስ ማንነት፣ የኢየሱስ ሕይወት ነው። ኢየሱስ ኀጢአት የለበትም። ኢየሱስ ፍጹም ሰው፣ ፍጹም አምላክ ነው። በቃ! ከዚህ ውጭ ኢየሱስ በሥጋው መሞቱ እኛን ማርካት አለማርካቱ ምንም ፋይዳ የለውም። የኢየሱስ የሥጋ ሞቱ እግዚአብሔርን አርክቶታልና!
2. “አምላኬ አምላኬ ለምን ተውከኝ?” የዳዊት ንግግር ነበር፤ ኢየሱስ መስቀል ላይ ደግሞታል። ሁለት አማራጮች ሊኖሩን ይችላሉ።
1) በመከራ ላይ የሆነ ሰው በመከራ ውስጥ ሆኖ እግዚአብሔር እንዲደርስለት ሲጣራ፣ “ለምን ተውከኝ?” ይላል። ዳዊት ያንን ሲናገር፣ እግዚአብሔር ትቶት ነበርን? አልነበረም። ኢየሱስም ያንን ሲል፣ እግዚአብሔር አልተወውም።
2) ኢየሱስ በመስቀል ላይ እንዲሞት እግዚአብሔር ትቶታል። ጻድቁ ሰው ያለ በደሉ እንዲሞት ጨቅኖ ፈቅዷል። ሆኖም ልክ ኢየሱስ ሲሞት መንፈሱን ለአብ አደራ በመስጠቱ ጉዳዩ በዚህ አክትሟል። ስለዚህ ኢየሱስ የምርም በእግዚአብሔር የተተወ ከሆነ፣ የተተወው ከተሰቀለበት ቅጽበት አንሥቶ እስከሚሞትበት ቅጽበት ድረስ ብቻ ነው።
3. ሰዎች ሁሉ የሚድኑት በኢየሱሰ ክርስቶስ ሞት ብቻ ነው። ሰዎቹ ሕግ የተሰጣቸው ከሆኑ፣ ሕግ በሚጠይቀው መሠረት የእንስሳት መሥዋዕት ሲያቀርቡ የእንስሳው ሞት የኢየሱስ ሞት ምሳሌ ሆኖላቸው ይድናሉ። ሕግ የተሰጣቸው በሕግ ይፈረዳሉና፡፡ ሕግ ያልተሰጣቸው ደግሞ በኅሊና ይፈረዳሉ፡፡ ምናልባት የሕሊናቸውን ድምፅ ሲታዘዙ ያ የክርስቶስን ወንጌል የመታዘዝ ምሳሌ ይሆንላቸው ይሆን? ያም ሆነ ይህ ሰዎች ሁሉ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ብቻ ይድናሉ። ከዚህ በቀር ሰዎች ከሞቱ በኋላ ወንጌል ተሰብኮላቸው ይድናሉ የሚል መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ የለም። ለሰዎች አንድ ጊዜ ሞት፣ ከዚያም በኋላ ፍርድ ነው የሚጠብቃቸው። ከሞቱ በኋላ ሁለተኛ የማመን ዕድል የለም!
ወንድም ጳውሎስ እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ ትምህርቶችህ በጣም ይመቹኛል specially dogmatic የሆኑት የጌታ እናት አብዝታ ትባርከህ
ክብረት ይስጥልኝ ወንድሜ።
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
በጣም አመሰግናለሁ እግዚአብሔር ይባርክህ
amen
God bless you paul. Nice thought.
Thank you
ተባረክ ወንድሜ
እባክህ ወንጌል ማቴዎስ ምእራፍ 2 የመጨረሻ ጥቅስ ስለ ናዝራዊው ብታብራራልን
ጌታ ቢፈቅድ ወደፊት
Geta Jesus themenihin tiwlidihin yibarek 🙏🏽🙏🏽🙏🏽tsegawin yabzalih bebzu tetekmealehuna
amen
ባንተ ሆኖ ጌታ ብዙ እያስተማረኝ ነው ስለአንተ እግዚአብሔር ይመስገን ተባርከሃል ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ 🙏🙏🙏🥰🥰🥰
Amen
God bless you Pol! I've learned a lot from you.
Glad to hear it!
እግዚአብሔር ባንተ ብዙ እያስተማረኝ ነው አመሰግናለሁ
1. ጌታ ይባረክ
Thank you for being this a very hard topic to clarify. God bless you
You're welcome
Awesome 👏 thank for sharing dear brother 🙏
God bless you
Thank You So Much!
ጌታ ይባረክ
GOD Bless You
amen
እውነትን የሚገልጥልህ እግዚአብሔር ይመስገን! ፀጋም ይብዛልህ::
amen
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
የረጅም ጊዜ ጥያቄዬን ስለመለስክልኝ አመሠግናለሁ ተባረክ ❤❤❤
ጌታ ይመስገን።
እግዚአብሔር ይመስገን ተባረክልን
Amen
Thank you dear brother
Thank you too
Bless you
Amen
ፀጋ ይብዛልህ የአባቴ ልጅ ❤
አሜን እኅቴ
God may bless you
አሜን
God Bless You Brother!
Amen
Zemenek yelmlem danke
amen
tebarek ante tgu sew edmena tena ysth tebarikeyalu
Amen
More blessings to you!
God bless
ስለ አንተ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ
አሜን
God bless you
Amen
Tsegawen Yabezalehe
Amen
Amen and Amen, May God bless you and your family 🙏
Fxxc
Uf,,gucu,u
Amen
ጌታ ይባርክህ
Amen
እግዚአብሔር ይባርክህ!
Amen
ወንድሜ ተባረክ
amen
God bless u brother!!
አሜን
ፖዬ ምን ልበልህ ከብዙ ወገኖች ጋር ስንሞግትበት የነበርው ዛሬ ጥርት አድርገህ ስላስርዳከኝ ስለተነተንክልን ድራሽህ ይባርክ
amen
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ የብዙ ዓመት ጥያቄዬ ነበር አሁን መልሴን አገኘሁ
Qmen
Tebarek !!!!!
አሜን
Love you man!
Thanks
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ
Amen
ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይባርክህ❤❤❤❤❤
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
Amen
“ነፍሴን በሲኦል አትተዋትምና፥ ቅዱስህንም መበስበስን ያይ ዘንድ አትሰጠውም።”
- ሐዋርያት 2፥27
፨በመቃብር ነፍስ ነው ወይስ ስጋ ነው የሚቀበረው??
፨ነፍስ የምትበሰብስ ናትን??
ነፍስ እና መንፈስ የተለያዩ ነገሮች ቢሆኑም በመገኘት ደረጃ አንድ ላይ ናቸው። በሌላ አገላለፅ የሰው መንፈስ ያለበት ነፍስም አብራ ትገኛለች።
በግልጽ ነፍሱ ወደ ሲዖል ካልወረደች "ነፍሴን በሲዖል አትተዋትምና. . . " ብሎ መናገሩ አስፈላጊ አነበረም ምክንያቱም ወደ ሲዖል ነፍሱ ካልሄደች በዛ የምትቀርበት ምክንያት የለም።
ሌላው "የእግዚአብሔር ጽድቆች እንሆን ዘንድ ኃጢያት ያላወቀውን ስለእኛ ኃጢያት አደረገው" ስለዚህ አባቱ ተወው "አባቴ አባቴ ለምን ተውከኝ" አለ ። እና የኃጢያተኛ ሰው መዳረሻ የት ነው?? መንፈስ/ነፍስ ወደ እግዚአብሔር ነው የሚሄድ ብለህ ነበር። እና ሀብታም ሰው ለምን ወደ ሲዖል ሄደ??
ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በኩር ነው። “እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤ እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው።”
- ቆላስይስ 1፥18
"በመንፈስ ህያው ሆነ" ግልጽ ነው። ሙት ነበር ህያው ሆነ።
እና የሙታን አድራሻቸው የት ይሆንን??
ትክክል ተባረክ
ነፍስ ወደ ሲኦል ትወርዳለች።
What a crusial teaching, I xant wait to get this book.
Alll glory to be God"
God bless
Amen
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
በዚሁ አጋጣሚ ፖዬ ነፍስና መንፈስን በሌላ ዕርስ ብትመጣልን?
1. ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር ላደርገው አስባለሁ፡፡
ወንድሜ ፓል ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
Amen
ጌታ ይባርክህ ወንድሜ ግን በዚህ ሀሳብ ለይ ቡዙ ጥያቄ አለኝ ።...ዳንኤል2:44 ላይ ናቡከደነፆር ባየው ሕልም እግዚአብሔር ለዘላለም የማይፈርስ መንግስት ያመጣል ይቺም በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርቅ የምትመጣ ሲሆን በልጁ የሚያምን ብቻ ሚገባበት ነው ለዚህ መንግሥት የብሉይ ኪዳን ቅዱሳን አሁን ለይ ከጌታ ጋር ናቸው ግን ከክርስቶስ መውረድ ከመንግሥተ ሰማያት በፊት የትስ ነበሩ?
ምናባቴ አውቃለሁ?
eskesmaw chekuyalew paul !!! eysus siol gebeto setene yemilu selalu enam wed medre tachignaw wered ,siol wered yemil kal selale???? i follow u in u tube paul ur teaching was so amazing i am belessed . may Jesus gives u his revelation more than this.
Thanks
Geta ybarkh kemetfo tmehrt ena gra kemegabat degnalew
To God be the glory!
Geta zemenikn ybarkk tsegaw ybzalk wendme pol
Amen
ብሩክ ሁን!
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ 2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው። 3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
Amen
“ስለ ክርስቶስ ትንሣኤ አስቀድሞ አይቶ፥ ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ሥጋውም መበስበስን እንዳላየ ተናገረ።”
- ሐዋርያት 2፥31 ነፍሱ በሲኦል እንዳልቀረች ይላል ታዲያ ነፍስ መቃብር ውስጥ ምን ይሰራል ስጋ ነው እንጂ ከመች ጀምሮ ነው ነፍስ መቃብር ውስጥ ምቀመጠው ነፍሱ hell እንደወረደች ስጋውም ደግሞ ምድር ላይ እንደቀረ ነው ሚያወራው እሷ ብቻ ጥያቄ ሆነችብኝ 🙏 plz i need reply
ሲኦል መቃብር ነው
ቁጥር 20 ላይ በትዕግስት ሲጠብቃቸው አንታዘዝም ያሉት እርኩሳን መናፍስት ናቸው ማለት ይቻላል?
እርግጠኛ ባልሆንም ሰዎቹ ይመስሉኛል
Betam yemfelgew tmhirt neber
Hulem wste ynaded neber eyesus wede siol werdowal slugn egziabher ymesgen yhen yemesele neger mels slesetegn
Antem wendme betamagnnet slastemarken egziabher Abzito Abzito ybarkk mastewalnna tbebn yabzalk
amen my sister
ስለ Sola Fide እና እንዴት ከያዕቆብ መልዕክት ጋር እናስታርቀዋለን የሚለውን ትንሽ ብትዳስ አሪፍ ነው። ጌታ አብዝቶ ይባርክህ!
የያቆብ መፅሐፍ የሚያስተምረው አንድ ስው በክርስቶስ እምኖ የእዚአብሔርን ልጅነትን ከተቀበለ በኃላ በስው ዘንድ እንዴት ይመላለሳል ;ይገልፃል ;ወይ ይታወቃል:: የሚለውን የሚያስረዳ ነው:: በተለይ ሮሜ :ገላትያ: ኤፌሶን የሚያስተምሩት ስው በእግዚአብሔር ፊት እንዴት ይፅድቃል የሚለውን ይመልሱልናል::
@@yonikebede7439 I know that ግን ደግሞ ሃጥያትን ብንሰራም ወይም "በሰው ዘንድ በጽድቅ" ባንመላለስ እምነታችን ብቻውን በቂ ነው? ከሚለው ጋር ለማመሳከር ነው። ም/ክ አሁን ላይ ነጮቹ ጭልጥ ብለው homosexual ሆነው በጌታ እናምናለን ይላሉ... ይህ ታድያ እንዴት ሊጣጣም ይችላል ም/ክ እኛ እንደምናምነው ‘እንደሚያምኑ’ ሲለፍፉ እንሰማቸዋለን እነዚህ ሰዎች ነገር ግን የመንግስተ ሰማይ ወራሽ እንደማይሆኑ ግልጽ ነው። በዚህ አይነት ሁኔታ "እምነት ብቻ" የሚለው መጠበቂያዎች የግድ እንደሚያስፈልጉት አምናለሁኝ ለዛም ነው።
@@dagimboss4200
ወንድሜ ዳግም ከአንተ የተሻለ እውቀት ኖሮኝ ሳይሆን : በክርስቶስ እየሱስ አምነንም ሀጢአት እናደርጋለን
1ይ ዮሃንስ 1
8፤ ኃጢአት የለብንም ብንል ራሳችንን እናስታለን፥ እውነትም በእኛ ውስጥ የለም::
9፤ በኃጢአታችን ብንናዘዝ ኃጢአታችንን ይቅር ሊለን ከዓመፃም ሁሉ ሊያነጻን የታመነና ጻድቅ ነው።
10፤ ኃጢአትን አላደረግንም ብንል ሐሰተኛ እናደርገዋለን ቃሉም በእኛ ውስጥ የለም።
Eshy
የማቴዎስ ወንጌል 27
52፤ መቃብሮችም ተከፈቱ፥ ተኝተው ከነበሩትም ከቅዱሳን ብዙ ሥጋዎች ተነሡ፤
53፤ ከትንሣኤውም በኋላ ከመቃብሮች ወጥተው ወደ ቅድስት ከተማ ገቡና ለብዙዎች ታዩ።
ስለዚህ?
@@PaulosFekadu እንዴት ታየዋለህ?
ከተነሣው ርእስ ጋር ትይይዙ አይታየኝም
ምክንያቱም 1) ወደ አባቴ አላረግሁምና አትንኪኝ ሲል መንግስተ ሰማያት እንዳልሄደ ሲያሳይ
2) ።ወደ ታች ወረደ ወጣ ሲል ሲዓል እንደ ሄደ ሲያሳይ ሌላው።
3 ) ወህኒ ለነበሩት ነፍሳት ሰበከላቸው የሚለውም ይህንን መሄዱን ሲደግፍ ። ትንሽ አወዛጋቢው ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ የሚለው ነው ። ምናልባት ለሰውየው እምነት እንዱሆነው ይመስለኛል ይህንን የተናገረው። ወደ ገነት መግባቱን እንዲረዳ እንዲያምን። አብሮት ገነት አልሄደም
4) " ዮናስ በዓሣ አንባሪ ሆድ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት እንደ ነበረ፥ እንዲሁ የሰው ልጅ በምድር ልብ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ይኖራል።"
(የማቴዎስ ወንጌል 12:40) የሚለው የበለጠ ይደግፈናል ። ወንድማችን እርማት እንዲያደርግ ንገርልኝ ። ።ሰለዚህ የማደላው 4 ቦታ የተፃፈውና ሃሳብ ነው ።ነገር በ3 ይፀናል
ይባል የለ። ካለምንም ማመንታት እየሱስ ለ3 ቀናት በሲዓል ነበረ የሚለው ሃሳብ መቀበል ይኖርብናል ።
5) ሲዓል ከምድር የሆድ ውስጥ ለመሆኑ ሙሴን የተቃወሙት በእግዚአብሔር ላይ ያመፁት የቆሬ ልጆች ከእነ ህይወታቸው ወደ ሲዓል እንደሄዱ መሬት ተከፍታ እንደዋጠቻቸው ይናገራል ።
አመሰግናለሁ
How u guys celebrating Easter ,Day of crus fixation day of suffering same as Ethiopian Orthodox Church calendar I just wonder all the time when fasika comes. U better to dig out more
I didn't get it.
@@PaulosFekadu
መግብያው ላይ የተናገርችውን ስላምታ አስተውላችሁ :: other than that ur teaching are profounded .
@@yonikebede7439 እንኳን ለብርሃነ ትንሣኤው አደረሳችሁ ማለት ችግሩ ምንድን ነው?
@@PaulosFekadu
ምንም ችግር የለውም ::ልጠይቅ ያስብኩትም በርግጠኝነት ገብቶሀል:: I already subscribed ur channel I think three or four month ago I keep listening the word of God form the video u uploaded stay blessed bro.
ወህኒ የት ነው የሚገኘው?
ሲኦል ግን አይደለም
ታድያ ኢየሱስ ወደ ምድር ከመምጣቱ በፊት የሞቱ ሰዎች ሁሉ ምንም ተስፋ የላቸውም ማለት ነው ወይስ ሁሉት ሲኦል ወይም ማቆያ ቦታ ነው ያለው? የቅዱሳን ማቆያ ስፍራ ና የሀጢያተኞች
ዳዊትስ ነብሴን በሲኦል አትተዋትም ያለው ሀሳብ ምንድነው
ሰው ከሞተ በኋላ ተስፋ የለውም።
ይሄን ክፍል የሚጠቅሱ አሉ👎👎
ሕዝቅኤል 31፥15፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፡- ወደ ሲኦል በወረደበት ቀን ልቅሶ አስለቀስሁ፤ ቀላዩንም ስለ እርሱ ሸፈንሁት ፈሳሾቹንም ከለከልሁ ታላላቆችም ውኆች ተከለከሉ፤ ሊባኖስንም ስለ እርሱ አሳዘንሁት፥ የዱርም ዛፎች ሁሉ ስለ እርሱ ዛሉ።
ራእይ 1፥18፤ ሞቼም ነበርሁ እነሆም፥ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ ሕያው ነኝ፥ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ።
የሚያስኬድ አይመስለኝም።
@@PaulosFekadu ok
huletegnae meleketa denekena tekebayenet yalewe new
Yes
tsega yebezaleh feke denk temeherete new..... teyake alegn gene የሉቃስ ወንጌል 23:43 ኢየሱስም፦ እውነት እልሃለሁ፥ ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ አለው።
genet siole(mekaber) west nech yemilu sewoch alagatemuhem? selezih siole weradel yelalu
አላጋጠሙኝም
መከራ በሲዖል አልተቀበለም ግን ወደ ሲኦል ወርዷል ።
God bless
ተጨማሪ ከተገዙለት በኃላ በሰማይ ቀኝ አለ የሚለውንም ስናይ ፣የተገዙለት የጨለማ መልእክቶች ናቸው ፣ሰበከላቸው የሚለውም ድሉን ነው እላለሁ ። ሰው ከሞተ በኃላ ወንጌል አይሰበክለትምና ፣
አወዛጋቢው ዛሬ በገነት ትሆናለህ የሚለው ያስኬዳል ። ከእኔ ጋር የሚለው ሃሳብ ትንሽ አምታቷል
ምን ችግር አለው ስህተትን ስህተት ነው ማለት ብንለምድ...
ጥያቄህ አልገባኝም
Pls let's talk the truth. ሰው ሲሞት በቀጥታ መንፈሱ ወደ እግዚአብሔር የሚሄድ ከሆነ ለምን ክርሰቶስ ሞተ??
ሰው ሁሉ ሳይሆን፣ ጻድቃንን ነው። ኀጥአን በሲኦል ሲሠቃዩ፣ ጻድቃን በእግዚአብሔር ቁጥጥር ሥር ባለው የዕረፍት ስፍራ (በአብርሃም ዕቅፍ) ያርፋሉ (ሉቃስ 16÷22-23)።
@@PaulosFekadu እዝህ ጥያቄ አለኝ
ጻድቃንን ከተባለ የብሊ ክዳን ጻድቃን ነው?
እነዝህ ምገቡ ከሆነ ያሁኖቹ አይገቡም ማለት ነው?
ነፍሴን በሲኦል የሚለውስ
ትክክል
እርሱም ተጠቅሷል እኮ
እግዚአብሔር ዘመንህን ያለምልመው! ስለአስተምህሮቱ ግልፅነት ምስጋናዬ ከፍ ያለ ነው::
God bless
ኢየሱስ ስለዚያች ቀንና ስለዚያች ሰአት የሰማይ መላእክት ቢሆኑ ልጅም ቢሆን ከአባት በስተቀር የሚያዉቅ ይህም ያለው ለምንድር ነው? እርሱ አምላክ ከሆነ ለምንድር ነው የማያዊቀዉ??
ሰውም ስለሆነ ነው
የነፍሱን ወዴት ሄደች።
ምናባቴ አውቃለሁ?
እኔ እንደሚገባኝ ሲኦል ሁለት ክፍል ነው ብዬ አምናለሁ እየሱስ በመንፈስ የሄደው ወደነ አብርሀም ነው እንጂ ወደ ሀብታሙ ወዳለበት አይደለም ለሞተላቸው የምስራቹን ነግሮ ወደገነት ወስዱአቸዋል ብዬ ነው ብዬ አምናለሁ። አንተ ምን ትላለህ? ሌላው ትልቅ ምልክት ዬናስ በአሳ እንባሬ ሆድ ውስጥ እንደነበረ የስው ልጅ በምድር ሆፍ ውስጥ እንደሚቆይ ተናግሩአል።እኔ በሲኦል መከራን ተቀበለ ከሚሉ ጋር አንተ እንዳልከው አልስማማም እየሱስ በመስቀል ላይ እንደጨረስ ነው የማምነው።
Thanks
ብዙ ጊዜ ትምህርቶችህን ለመከታተል መክሬአለሁ ከስህተትም አሰተሳሰብ አግደውኛል፡ ፩ቆሮ 9፡27 ቅ.ጳቅሎስ የተጣልሁ እንዳልሆን የሚለውን በዙ የስህተት እስተማሪዎች ከሽልማት ጋር የተገናኘ ነው እንጂ ከእግዚአብሔር መንግስት ከመጉደል ጋር የተገናኘ ሃሳብ አይደለም ይላሉ፡፡ አንተ ምን ትላለህ? በዚህ ዙርያ ትምህርት ብትሰራበትትሥ?
ጌታ ቢፈቅድ ወደፊት
የሀጢአት ዋጋ ሞት ነው፤ ኢየሱስ ትንሳኤ ያደረገው ስጋዊ ትንሳኤ ነው የምትል ከሆነ የትንሳኤውን ሀይል ታሳንስብኛለህ። ኢየሱስ መንፈሳዊ ሞት ካልሞተ መንፈሳዊ ትንሳኤያችን???????????????????????????????
አሳልፎ ሰጠ የሚለው ሀሳብ ላይ ትንሽ meditate ብታረግ ደስ ይለኛል። ኢየሱስ ወደ ሲኦል ወርዶ ሞታችንን ካልከፈለ ........................
ኢየሱስ መንፈሳዊ ሞት ሞተ የሚል የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ አለ? ይሄን ያህል መሠረታዊ አስተምህሮ ያለ ቀጥተኛ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍል ማመን ጥፋት ነው።
@@PaulosFekaduመጽሐፍ ቅዱስ ሽምደዳ አይደለም መገለጥ እንጂ መንፈስ ቅዱስ እውነቱን ይመሰክርልሀል ዳግም ውልደት እኮ ከሞት ወደ ህይወት መምጣት ነው ኢየሱስ ሞቶ ነበር ዳግም ተወለደ ወይም ህያው ሆነ
@@yeshiish ዳግም ተወለደ የሚል ተጽፏል? ወይስ ይህም በ"መገለጥ" ነው?
@@PaulosFekadu አዎ በመገለጥ ነው፤ ዳግም መወለድ ዳግም ህያው ሆነ ማለት ነው። ኢየሱስ መጀመሪያ ህያው ነበር ነገር ግን በእኛ ሀጢአት ምክንያት ሞተ (መንፈሳዊ ሞት) ከዚያም በትንሳኤው ሀይል (በቅድስና መንፈስ) ዳግም ህያው ሆነ (ዳግም ተወለደ)። የትንሳኤው ሀይል እግዚአብሔር የተጠቀመው ታላቁ ሀይል ነው ኢየሱስን ከሞት ያስነሳበት የትንሳኤ በኩር የሆነበት
እምነቴን ባልተጻፈ ነገር ላይ የመመሥረት ፈቃድ የለኝም ወንድሜ፤ ከተጻፈው አላልፍም።
Bless you
amen