Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ኃይሉ! ፍጻሜህን ያሳምርልህ!
wow
Blessed brother I hope you are writing a book. You can teach brother big respect and love
እሥክሠማው ቸኩያለሁ ❤
ቃልም ስጋ ሆነ ስለሚል ቃሉ ቃል ራሱ ነው ወደ ስጋነት የተቀየረው እናም ከማርያም ምንም አይነት ስጋ አልነሳም ተባረክ አክባሪህ ነኝ
ኪኪኪኪኪኪኪኪ ወንድሜ ይሄ ከእውነት መንፈስ የሆነ መረዳት አይደለምና ከዚህ ስህተት ሽሽና አምልጥ፡፡፡ቃል መንፈስ እንደሆነ እመን እናም መንፈስ ወደሥጋ አይለወጥም፡፡ሊቀየርም አይችል፡፡በጢሞትዮስ እንደተገለፀው **በሥጋ ተገለፀ**ኸላስ፡፡የሠው ሁለንተናን ነው የያዘው አንተ እንደሚመሥልህ ጎዶሎ ሣይሆን **መንፈስ፡ነፍስ ሥጋ **ነው፡ቃል ወደሥጋ ተቀየረ ማለት ሥጋና ነፍስ ብቻ ሆነኖ ነው የተገለፀው ማለት ነውና መንፈስ ስላልሆነ(ቃል ሥጋ ብቻ ስለሆነ)) እንስሳ አደረግኸው እንስሳት ሥጋና ነፍስ ብቻ ናቸው፡ሠው ግን ኢየሡስ ስለሠውነቱ ሢናገር ይህንን ቤተመቅስ አፍርሱት በሦሥተኛው ቀን አነሣዋለሁ የተባለውን የአይሁድ ቤተመቅደሥ ምሳሌው የጥላው መገለጥ ሥለሆነው ስለሠውነቱ ተናገረ እናስ??ይህ ቤተመቅደሥ ወይንም የኢየሡስ ሠውነት ሥጋ ብቻ ነበር??ወይስ **መንፈስ ነፍስ ሥጋ?? ** ኪኪኪኪኪኪኪ በእውነት እልሀለሁ ሁላችንን በፈጠረን የእውነት አምላክ ፊት በድፍረት እነግርሀለሁ ይህመንፈስ የሆነው ቃል ወደሥጋ ተቀየረ የሚለው ቃል የዲያቢሎስ መንፈስ አስተምህሮ ነው፡
መንፈስ=ቅድስተ ቅዱሳን፡፡፡ነፍስ=ቅድስት፡፡ሥጋ=አደባባይ እናም ቤተመቅደሥ ሦሥት ክፍል አለው እንጂ ሁለት ክፍል ብቻ አይደለምና የሦሥት ቁጥር ፍራቻህ **ኢየሡስም በሦስተኛው ቀን አልተነሣም**ወደሚል እንዳይወስድህ ተጠንቀቅ፡፡
no evidence still
ሀይሉ ብዙ ዙሪያ ጥምጥም አትሂድ። የኢየሱስ ክርስቶስ ከማሪያም ዘርም፣ ስጋም፣ደምም አልተካፈለም ምንም አልወሰደም። የማሪያም ማህፀን በልዑል ሃይል ተፀልሏል። ይህም ማለት ምንም አይነት ንኪኪ የለዉም። ኢየሱስ፦ የመጀመሪያዉ አዳም ሳይሆን ሁለተኛዉ አዳም ነዉ። ይህም ማለት በመንፈስ ቅዱስ አሰራር በማሪያም ማህፀን የተዘጋጀ ሰማያዊ ስጋ ነዉ። ይሄንን ደግሞ ከማንም ቀድማ የኢትዮጵያ ሓዋሩያዊት ቤቴክርሲቲያን ሰብካለች። 1 Corinthians 15 አማ - 1 ቆሮንቶስ45: እንዲሁ ደግሞ፦ “ፊተኛው ሰው አዳም ሕያው ነፍስ ሆነ፡” ተብሎ ተጽፎአል፤ ኋለኛው አዳም ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነ።47: የፊተኛው ሰው ከመሬት መሬታዊ ነው፤ ሁለተኛው ሰው ከሰማይ ነው።
that means he is not a person malet Nw ....but yes he is ....
christos ye sewn enji yemelaktin zer alyazem yilal ......bzw sigan kalnesa sew aydelem malet nw yhe dmo mayhon ngr nw
Yematichoilew title new yejemerikew.......
ahunem eko ethiopiya weste zere be abate bekule nw yemikoterute
ኃይሉ! ፍጻሜህን ያሳምርልህ!
wow
Blessed brother I hope you are writing a book. You can teach brother big respect and love
እሥክሠማው ቸኩያለሁ ❤
ቃልም ስጋ ሆነ ስለሚል ቃሉ ቃል ራሱ ነው ወደ ስጋነት የተቀየረው እናም ከማርያም ምንም አይነት ስጋ አልነሳም ተባረክ አክባሪህ ነኝ
ኪኪኪኪኪኪኪኪ ወንድሜ ይሄ ከእውነት መንፈስ የሆነ መረዳት አይደለምና ከዚህ ስህተት ሽሽና አምልጥ፡፡፡ቃል መንፈስ እንደሆነ እመን እናም መንፈስ ወደሥጋ አይለወጥም፡፡ሊቀየርም አይችል፡፡በጢሞትዮስ እንደተገለፀው **በሥጋ ተገለፀ**ኸላስ፡፡የሠው ሁለንተናን ነው የያዘው አንተ እንደሚመሥልህ ጎዶሎ ሣይሆን **መንፈስ፡ነፍስ ሥጋ **ነው፡ቃል ወደሥጋ ተቀየረ ማለት ሥጋና ነፍስ ብቻ ሆነኖ ነው የተገለፀው ማለት ነውና መንፈስ ስላልሆነ(ቃል ሥጋ ብቻ ስለሆነ)) እንስሳ አደረግኸው እንስሳት ሥጋና ነፍስ ብቻ ናቸው፡ሠው ግን ኢየሡስ ስለሠውነቱ ሢናገር ይህንን ቤተመቅስ አፍርሱት በሦሥተኛው ቀን አነሣዋለሁ የተባለውን የአይሁድ ቤተመቅደሥ ምሳሌው የጥላው መገለጥ ሥለሆነው ስለሠውነቱ ተናገረ እናስ??ይህ ቤተመቅደሥ ወይንም የኢየሡስ ሠውነት ሥጋ ብቻ ነበር??ወይስ **መንፈስ ነፍስ ሥጋ?? ** ኪኪኪኪኪኪኪ በእውነት እልሀለሁ ሁላችንን በፈጠረን የእውነት አምላክ ፊት በድፍረት እነግርሀለሁ ይህመንፈስ የሆነው ቃል ወደሥጋ ተቀየረ የሚለው ቃል የዲያቢሎስ መንፈስ አስተምህሮ ነው፡
መንፈስ=ቅድስተ ቅዱሳን፡፡፡ነፍስ=ቅድስት፡፡ሥጋ=አደባባይ እናም ቤተመቅደሥ ሦሥት ክፍል አለው እንጂ ሁለት ክፍል ብቻ አይደለምና የሦሥት ቁጥር ፍራቻህ **ኢየሡስም በሦስተኛው ቀን አልተነሣም**ወደሚል እንዳይወስድህ ተጠንቀቅ፡፡
no evidence still
ሀይሉ ብዙ ዙሪያ ጥምጥም አትሂድ። የኢየሱስ ክርስቶስ ከማሪያም ዘርም፣ ስጋም፣ደምም አልተካፈለም ምንም አልወሰደም። የማሪያም ማህፀን በልዑል ሃይል ተፀልሏል። ይህም ማለት ምንም አይነት ንኪኪ የለዉም። ኢየሱስ፦ የመጀመሪያዉ አዳም ሳይሆን ሁለተኛዉ አዳም ነዉ። ይህም ማለት በመንፈስ ቅዱስ አሰራር በማሪያም ማህፀን የተዘጋጀ ሰማያዊ ስጋ ነዉ። ይሄንን ደግሞ ከማንም ቀድማ የኢትዮጵያ ሓዋሩያዊት ቤቴክርሲቲያን ሰብካለች።
1 Corinthians 15 አማ - 1 ቆሮንቶስ
45: እንዲሁ ደግሞ፦ “ፊተኛው ሰው አዳም ሕያው ነፍስ ሆነ፡” ተብሎ ተጽፎአል፤ ኋለኛው አዳም ሕይወትን የሚሰጥ መንፈስ ሆነ።
47: የፊተኛው ሰው ከመሬት መሬታዊ ነው፤ ሁለተኛው ሰው ከሰማይ ነው።
that means he is not a person malet Nw ....but yes he is ....
christos ye sewn enji yemelaktin zer alyazem yilal ......bzw sigan kalnesa sew aydelem malet nw yhe dmo mayhon ngr nw
Yematichoilew title new yejemerikew.......
ahunem eko ethiopiya weste zere be abate bekule nw yemikoterute