Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ሜሎስ ወደፊት ትልቅ ልጅ ሆኖ ይሄን ቪዲዮ ሲያየው በእፍረት ይስቃል
😍😍👌👌ወንበር ሲባል የእኛ መቀመጫ መስሎት ነው🥰🥰ሜሎስዬ
😂😂😂😂😂😂እውነትክን እኮነው እመቤቴን
አክሊል ንጉስ ነው ይህንን ጴንጤ አዝረከረከው የኦርቶዶክስ እንቁ የሆነ ልጅ❤❤❤ እግዚአብሔር ሁሌም ከአንተ ጋር ይሁን❤❤❤
አኬ ተባረክ። ሜሎስ በጭንቀት ራሱን በመከላከል ውስጥ ነበር። ተመልካችና ሰሚ ይፍረድ።
የተዋህዶ ልጅ በርታልን ወንድም አለም
ወይኔ ሜሎስ😂😂😂 ላለማመን የምትፈጥረው መላ ይገርማል ካመንክ እኮ ትድናለህ እንጂ አትሞትም አክሊል ግን እግዚያብሄር ይጠብቅህ ለሁሉም በሚገባው ቋንቋ ነው ያስረዳከው 👏👏 እነሱ ማመን ስለማይፈልጉ ብቻ ሳይሆን አይምሮአቸው ተደፍኖነው አትፍረድባቸው🙏
የህይወትን ቃል ያሰማልን።
ስብከት እኮ ነዉ ሚመስለዉ ዉይይት አይደል እንዴ ለሜሎስም እድል ስጡት እንጂ ብቻቹን አትንቸፍቸፉ አረ ትህትና ይኑራችሁ ሜሎስ ተባረክ
ቆርጠ ለምን ትጭናለህ ፈርተህ ነው ሜሎስ ተባረክ የጌታ ልጅ
Melos Lord Jesus Christ bless you brother ❤ you are right Jesus is lord 🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
የፍርድ ወንበር እማ አለው እየሱስ ክርስቶስ፣ ከመጽሃፍ ቅዱስም ይኧው፡2ኛ ቆሮንቶስ 5:10 መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን **በክርስቶስ ፍርድ ወንበር** ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።ቃለ ህይወት ይሰማልን 🙏
👉ይህ በመጨረሻ የሚሆን ነው👉መሎስ ያለው... "አሁን ኢየሱስ ክርስቶስ ይፈርዳል? ዙፋኑ/ወንበሩ የፀጋ ነው?... ወይንስ የፍርድ ነው?"ነው ያለው::
@@kasahunalebachew8686 ymrishin new sijemer wedimachin ake bidmb liyasredash mokrual yhe demo zelalemawi dhnet endaagegni new miyaregish mkniyatum be sirash edemferedibish mecheresha lay ynageral
ወንድማችን በርታልን
ይህ መናፍቅ ማጭበርበር ነው የያዘው የተዋህዶ ወንድሞቻችን ኑርልኝ በናተ እየታነጽን ነው
ወንድሞቻችን በርቱ ጠላት ወንጌልን እዳታስተምሩ ነው በየ ቀኑ አዳዲስ ሴራ የሚጠነስሰው እና እዳታቋርጡብን ወንጌል ብዙ አትርፈናል
የተዋህዶ ልጅ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ የኛ በርታ
ሜሎስ ተባረክ አኬ በሰዎች ዘንድ famouse ለመሆን ስትል አዉቀህ ነዉ ሚታጣሚመዉ ለዚህ ደግሞ ትጠየቅበታለህ ፍርድ ይጠብቅሃል እዉነት የትዉልዱንም መንገድ እያጨለምክ ነዉና ኢየሱስ አማላጂ ነዉ ተብሎ ባይፃፍ አይደለም ብትል ይሻላል እኮ ግን ከአምስት ቦታ በላይ ተፅፎ አይደለም ማለት እዉነት እብደት ነዉ ሚታሳዝኑኝ ደሞ አኬ በርታ ሚትሉት ምን ሆናቹ ነዉ😢 ቀኑ ሳያበቃ ወደ ቃሉ ተመለሱ በፍርድ ቀን አኬ ምን ብሎል አትባሉም ቃሉ ሚን ብሎል ነዉ ምትባሉት
ውይኔ ልጅ ትግስት የለውም 🥺ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ትግስቱን ያብዛልህ አኩዬ የኛ ተወዳጅ 💞💞💞
ወድሞቻችን በርቱ
ይድረስ ለመላው በክርስቶስ ክርስትያን ለተሰኛችሁ ሁሉ፣ ለአባቶች ና ለአማኞችሰላም ለናንተ ፣ሰላም ለህዝባችን ሰላም ለሁላችን ሰላም ለምድራችን ለኢትዮጵያ እንዲሆን የዘወትር ምኞትና ፀሎቴ ነው።አሁን ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ በእውነቱ አንተ አንቺ እናንተ የምንባባልበት ስአት ሳይሆን በጾምና በጸሎት የኔ በደል ኃጥያት ይህን አደረገ ብለን በንስሐ እግዝአብሔር ፊት እንዲምረን የምንወድቅበት ፣ ካለንበት በደል ኃጥያት እንድንመለስ በፀጋው እንዲረዳን የምንማጸንበት ስለሌላው ምህረት የምንለምንበት፣ የበደሉንን ይቅር የምንልበት ፣ እኛን ደግሞ እግዝአብሔር እንደምህረቱ ባለጠግነት ይቅር እንዲለን ፣ከእናንተ ባላውቅም በእውነተኛ መመለስ ወደ እግዝአብሔር የምንመለስበት ግዜ ይመስለኛል። እንደ ነነዌ ሰዎች ሁላችን የእግዝአብሔርን የምህረት ፊት ልንፈልግ እግዝአብሔር ሊያደርግብን ካለው ነገር ይጸጸት እንደሆነ ጥብቅ ጸሎት ቢደረግ የሚበጅ ነው። እባካችሁ እናንተ መንፈሳዊያን ልለምናችሁ ፤ ክፉ ከክፉ ነውና ንቁ ንቁ ንቁከተኛንበት እንንቃ።1 የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩየመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩየመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩለሁሉ ስለ ሁሉ መፍትኼ ያለው እግዝአብሔር ነው።ከምድራዊ መንግስት ይልቅ የሰማይ መንግስት መፍትሔ አለው።እባካችሁ እባካችሁ እባካችሁ“ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።” - ኤፌሶን 5፥14
የዚህ ዎንድማችን ሁልግዚ ስያው ምንፍቅናውን አሾልኮ ማስግባት ወይም ነጥብ ለመያዝ ነው እንጅ በፍፁም የሌሎችን ሃሳብ አይቀበልም እናም ከእንደዚህ ያሉ የተሳሳቱ ጥምህርቶች እንጠበቅ እና አኪ በርቱ
እብሪውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤ "ይላል የ ብሉይ ካህን ህዝቡን ከ ስጋ ሐጢያት ለጊዜው ለማንፃት በሰው ወደ ተተከለችው ድንኳን የበግ ደም ይዞ ይገባል ጌታ ግን የራሱን ደም ሊያቀርብ እንደ በግ እየተነዳ ወደ ቀራንዮ ሰማያዊ ወደ ሆነች ወደ መስቀል ከ ሐጢያት ለዘላለም ሊያነፃን አንድ ግዜ ገባ አንድ ግዜ ተሰዋ። ዳግም ቶሎና ብለው ለሚጠባበቁት ሊያፀድቃቸው ለሁለተኛ ግዜ ይታይላቸዋል በ ፍርድ ቀን ማለት ነው። አኬዬ ቃለህይወት ያሰማልን የኔ ወንድም 👏🏽🙏🏾
በትክክል እራሱን ያሳየው በመስቀል ላይ ነው እራሱን ማሳየቱ ደግሞ በፍፁም አማላጅ መሆኑን አያሳይም ምክንያቱም ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቀን እራሱን ያሳያል ያን ጊዜ ደግሞ የሚመጣው ሊፈርድ እንጂ ሊያማልድ አደለም እናም እራሱን ማሳየቱ ማማለድ ነው ካልን በፍርድ ጊዜ ሊያማልድ ነው የሚመጣው ማለት ነው ይሄ ደሞ ፍፁም የሆነ ምንፍቅና ነው!!!So እየሱስ የዘላለም አምላክ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አደለም!!!! ሆኖም አያውቅም!!!
ዕብራውያን 9¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁴ ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን👉በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።👈²⁵ ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤²⁶ እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።²⁷ ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥²⁸ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት ሁለተኛ ጊዜ ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።
👉"... ወደ ቀራንዮ... ወደ መስቀል..." አይልም::
@@kasahunalebachew8686 እብራውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ 👉ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤"አየህ እዛው መልሶልሀል ማስተዋል ብቻ ነው ሚጠበቅብህ 👉ራሱን ብዙ ግዜ ሳይሆን አንድ ግዜ ያቀረበው የት ላይ ነው? መስቀል ላይ ብቻ ነው
የህፃን ጨዋታ የሜሎስ ጊዜ ሰዓት የሚያልቀው ነገር ወደነዋል
Akili tsagaawun yaalbsih
የቃልቻ ልጆች ቃልቻው ሲያዘምናቸው ሀይማኖት ላይ አስገብቶ እንደዚህ ድርቅ ያለ አሰልቺ በማድረግ እራሳቸውን አዋቂ አርጎ ያስኮፍሳቸዋል ይህ ልጅ እርግጠኛ ነኝ ቤተሰቡ የሚመለክ የነበረ በአድ አምልኮ ነበረ 😢
ሜሉዬ በሚገርም ሁኔታ መጨረሻዉን በደንብ አብራርተሃል እንግዲህ ጆሮ ያለዉ ይስማ ተባረክልኝ ወንድሜ ፀጋዉ ይጨመርልህ
😂😂😂 no ማስረጃ
Semay zifanu midirim yeegru meregecha nat❤
ሜሎስ you did great. God bless you
❤
🛑አክሊል እናመሰግናለን ምርጥ ተሟጋች ነህ- ሜሉስ ወደ እውነቱ ተመለስ ድርቅና እያድንም ወንድማችን:: አቡና ሜሎስን ልምን ክፍ አደረከው ብምስሉ ላይ?
ሜሉስ ተመልሶ ወደ ሀጥያት መንገድ ይሄዳል ብለ ተስባለህ ወንድሜ
አኬ እናመሰግናለን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ
Huletachihun ende sefer durye new mitinegagerut. Asafarewoch.
አኬ እናመሰግናለው
😘⛪💚
Derek hula dereke neh aki ende cheke zeme beleh tasshekakaleh
ውይይቱ የተከራካሪ ተማሪና የሊቅ አይነት ነው። ጥቂት ጥቅሶችን ይዞ በቃላት ላይ ሙጭጭ የማለት። አንድ ንጉስ በዙፋን ላይ መቀመጥ የንግስናው ዘመን አንድ መገለጫ እንጂ ሙሉ ስራውን የሚያሳይ አይደለም። ይህ ትምህርት ከሚስጢረ ስላሴ ጋር ሁሉ የሚገናኝ ነው። ሜሎስ የህፃን አይነት መልስ አሳጣሁት አይነት የማሸነፍ ፍላጎት ይዞ ነው የቀረበው። መፅሐፍ ቅዱስ ግን በብዙ ትንታኔ የሚገለፅ ድንቅ ምስጢር ነው። አክሊልም ለማዳመጥ ዝግጅት ይኑርህ።
እግዚአብሄር ያብዛችሁ አኪ ግን ሜሎስን ደገምገም አድርገን የሰአት ነገር ግን
Ene krkrachu aymechim awko yetgnal Bekseksut aysemam
አኬ እግዚአብሔር ይባርክህ አለማወቁን ከማያቅ ጋር መከራከር ወንፊት ላይ ውሀ እንደመቅዳት ነው #😁😏
What happened between 17:37 and 17:38? Where is Melos's explanation about the TEXT?Because clearly something doesn't add up!?
Wendim akilil enamesginalen
ሁለታችሁም ውብ ልብ ኣላችሁ። በጠባብ ልዩነት ነው ያላችሁት። በወንጌል ግን እጅግ በስላችኃል። የሚገርም እውቀት ነው ። የወደፊት ይህዝብ ኣለኝታዎች ናችሁ። የወንጌል ውጤቶች።ወንጌልን በሚገባ በልታችኃል። በመንፈስ የተቃጠላችሁ ወጣቶች። ከዛሬ ጀምሮ ለነፍሴ የሚሆን የናንተን ምግብ እበላለሁ። ኣረ እምላኬ የሱሴ ይባርካችሁ ኣቦ!ጴንጤ ብሆንም ሜሎስም ጳውሎስም ኣክሊሉም እኩል ወደድኩ። እስከዛሬ የተጠማሁትን ወንጌል ዛሬ ያለገደብ ጠጣሁት። እጠጠጣዋለሁም። ካናዳ
ሜሎስ 11111
ሜሊ ጎብዝ
1ኛ ሜሎስዬ❤❤❤❤
ማስረጃ የላችሁም ከፍሬያችሁ ታቃቸዋላችሁ አንድ አሳማኝ ምክኒያት የለውም ሜሎስ 😂😂😂
ሠዎች ሃይማኖተኛ አትሁኑ መልእክት በእግዝአብሄር ቃል ለመረዳት ጣሩ፠፠ ለፈሪሳያዊን ድህነት አልሆነም፠፠
መልዕክት ያልሽውን ዲያብሎስም መልዕክተኞች አሉት በስሜ ይመጣሉ የተባሉት የስህተት አስተማሪዎች (ፓስተር)የተባሉት ነወና ።ትክክለኛ መልዕክተኛ እነ አትናቴዎስ ናቸው።
ምናለበት ከዚ ልጅ ጋር ባትወያዩ ግን???? ከነ ችግሩ ለምን አተውትም።
gin koy meche new lemawek yemikerakerut ay yeemebrhan lij libonachewn ymelslachew
አቶ ሜሎስ ለቀረበልህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ስጥ የምን ዙሪያ ጥምጥም ነው 👉Say yes or No 😂😂😂
Rome 10:14 be fird wonber
🤔🤔🤔“እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?” - ሮሜ 10፥14😇😇😇
አይ ሜሎስ😁😁😁
ሜሎስ ምንድነው እየሠራህ ያለህው????እራስህን ፈትሽ
yemigach neger wede meskel algebam blo endegena metshaf hulet bota new yegebaw new yemilew wede meskel ena semay blo endegena ynageral
ኳስ ጨዋታ ላይ ሰዓት ገደላ እንዳለ ሁላ እዚህም ላይ ከውይይት ይልቅ በማይረባ ንግግር ጭቅጭቁ ይበዛል። ስለ እግዚአብሔር ቃል ከማውራታችሁ በፊት ስነ ስርዓት ተማሩ።
ከጴንጤ ጋር አትወያዬ እባካቹ በመስቀል አያምኑም ማስመስል እየሱስን አያምኑም
ኦርቶዶክሶች የጌዜ አሠጣጥ እና ከፔንጤዎች በጣም ይሻላል
ገብቷል ቢል ስህተት ነው አልገባም ቢል ከአክሊል ጋር ይስማማል አይን ፍጥጥ ጥርስ ግጥጥ
😅😅😅
melos bichawun 3 tun zm 😷😷
Yetuga😂
የቱጋ😂😂😂😂😂😂😂😂
It’s look like ‘’English as a second language class’’ Go to your Amharic to better communicate
አይ ሜሎስ ዝምለህ ሳቅ እሱ ነው የሚያምርብህ 😀😀
👌😋
አይ ሜሎስ መስቀል ላይ ገባ እንዴት ይባላል ሲል ቆይቶ መጨረሻ ላይ ሁለት ቦታ ነው የገባው መስቀልና ሰማይ ላይ የገባው ብሎ እርፍ 😂😂😂😂😂😂😂
ነገ ደሞ ሌላ ነገር ያወራል😂😂
አይ ሜሎስ ብትሞት ይሻልሀል ልክስክስ
ይህን ከክርስቶስ አልትማርንምና "እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብከዋለን"👉እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ
ያማልዳል እምንለው ዛሬም ደሙ ተኩስ ሰለሆነ ነው :: የየሱስ ደም ዛሬም ትኩስ ነው
demu new milemnlh
አይልም ያማልዳል። ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና የዘለአለም እውነት ነው። ሐዋርያት 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3ዕብራውያን 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥ዕብራውያን 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል።¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7ያነፃናል ነው ያስነፃናል አይልም። “በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26ዮሐንስ 17¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።በፊት የነበረው ክብር ምን ነበር?? ማማለድ ነው? በፍፁም ስህተት።“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።” - ዮሐንስ 5፥22-23
እኔምለዉ ሜሎስ ሙስሊምነዉ እዴ መፃፍቅዱስ አረዳዱን ሁሉ ልክ እደ እስላም ነዉ ለምድነዉ መላየማትሊት😢😢😢😡😡😡
በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተፃፈዉ ከመፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ያለዉን ብቻ አንብቡ
😂 እሱን መቼ በስርዓቱ አወቃችሁት?
መጯጯህ ነው ለሰሚ እራሱ ይሰለቻል!ዝም ብሎ ከሚያደናቁር ሰው ጋር ባትወታዩ ጥሩ ነው!
አክሊል የሚባለው ሰውዬ ግን ጤና አለው😌😂😂 የሰፈር ተከራካሪ
እየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነው ከቡዙ የመፅሐፍ ቅዱስ መረጃ ውስጥ አንዱ በቀኙ የተሰቀለው ወንበዴ ነው አንተ እግዚአብሔርን እንኳ ትንሽ አትፈራም በማለቱ ገነት ገብቷል አማላጅ ካልክ ደግሞ እጣህ ከግራው ጋር ነው
እኔኮ ምትገርሙኝ እየሱስ ያማለደበት አይነትስ እንዴትም ግለፁት ዋናው ማልዷል! ነገርግን ማርያምን እንዴት እንዳመጣቿት ነው ግራ የገባኝ ከየት ነው ይሄ ሀሳብ የመጣው በምን አግባብ ነው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ስለእውነት ተናገሩ እንዲህ የሚል ሀሳብ አለ ?እስቲ ብቻህን በር ዘግተህ ጌታ እየሱስ ሆይ ስለአንተ እውነት እንድናገር እርዳኝ አግዘኝ ተሳስቼም ከሆነ መንገድህን አሳየኝ ብለህ ፀልይ ከልብህ ይሄን በመፀልይህ ምንም አትጎዳም ሀይማኖትህም አይከለክልህም መፀለይ መልካም ነው ።
ሰይጣን ነው ያወራሽ😂😂 ፀሎት ክርስቶስ የፀለየውን ፀሎት የማትፀልዩ እናንተ ስለፀሎት ስታወሩ አታፍሩም? ስለ ማርያም ምናምን አታውራ መጀመሪያ ምስጢረ ስላሴ ይግባህ። ካንተ በፊት እኮ እመቤታችን ናት አምላክ ክርስቶስን የተቀበለች እንቢ ብላ ቢሆን ዛሬ ኢየሱስ የምትሉትን ወለደችላችሁ ምልጃ ለሷ ከብዷት ነው? እሳተ መለኮትን እኮ ነው የተሸከመችው። እሷ ስሙን ስትጠራው ልጄም አምላኬም ብላ ነው። ሆዷ መቅደስ የሆነላት ከእናንተ አዳራሽ የበለጠ ለእርሷ ምልጃ እኮ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና አንድ እናት ልጇን እንደማነጋገር ቀላል ነው። መጀመሪያ ኢየሱስ ክርስቲያን እወቅ(እወቂ) ልቦናችሁን ይክፈትላችሁ ታያላችሁ አታስተውሉም ትሰማላችሁ አታዳምጡም ልባችሁን ክፈቱ😊😊
አኬ ነገሩን ዉስብስብ ለማድረግ ይሞክራል የመጽሐፊ ቅዱሱን ሃሣብ ላለመቀበል ብቻ ምያስ ገርም ሰዉኮ ነዉ
አክሊል ተዉ አልተሳካልህም ቃሉ ላይ ቆመህ ብትናገር የተሻለ ነዉ ከፍርድም ታመልጣለህ ወዳጄ ወደ ቃሉ መለስ በል ቃል በቃል የተፃፈዉን መካድ ወንጀል ነዉ
ዕብራውያን ለማን እንደተፃፈ ሳታውቅ አታውራ ለ አይሁድ ነው የተፃፈው በብሉይ ኪዳን ሊቀክህነት ለሚያምኑ እሱን በወተት ደረጃ ዝቅ አድርጎ ነው ቅዱስ ጳውሎስ የሚያስረዳቸው
ሜሎስ ክርስትና እንድ አይስበክም ተማር መጨራሻቹ 666
666👈ምንድነው በኢየሱስ ስም ይወገ በእንተ ላይ የምሠራ መንፈስ
Melos he make me nauseous when he talk🤢
መዝሙር ጥሩ ሰዉ ነህ ለሁለቱም ላይ አታዳላም አይቼሃለሁ ግን አዘጋጁ ሰዉዬ ሜሎስ ላይ ቁጡ ቁጡ ይላል ግን ለምን ሜሎስም ወንድምህ ነዉ እኮ ወንድምህን እያንቋሸሽክ እንዴት እግዚአብሔርን ልትወድ ትችላለህ?
አስተምሮው ሰይጣን የሚቀናበት ነው ሁሌ አዳዲስ ሀሳብ ያመጣል አይፀናም ውድቀቱን በሰብ በአስባቡ ይሸፋፍናል። እውነት ክርስቶስ ያለው ቅድስት ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ ጋር ነው።ክርስቶስ ክብሩ አማላጅ መሆኑ ወይስ ፈራጅ መሆኑ??? ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 ፈራጅ መሆኑን እናስተምር ዘንድ አዘዘን አሉ ሃዋርያት ከዚ በላይ ምን አለ?? አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ አለ ክርስቶስ አለም ሳይፈጠር አማላጅ ነበር??? ፈርድም ሁሉ ለወልድ ተሰጠው.......
Melos is very annoying😡
ቆይ ሮሜ 8÷34 በኦርቶዶክስ መፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ የለም? ያማልዳል ከተባለ በቃ ያማልዳል።ነዉ።
ያማልዳል አይልም ይማልዳል ነው መፅሐፍ ቅዱስ አንብብ
እየሱስ የሚለው ስያሜ መድሃኒት ሲሆን ለሰው ልጆች መዳኛ መንገድ ሂወት እውነት በሰው ልጆችና በእ/ር መካከለኛ ሆኖ ያዳነ ያስታረቀን ያማለደን ነው ይሄ ለምንድነው ክርክር የሚሆንባችሁ? እየሱስ የሰው ልጆችን ለማዳን ከመምጣቱ በፊት ነበረ ነገር ግን ያኔ እየሱስ አይባልም::አሁን ግን እየሱስ እኛን ከአባቱ ጋር ካስታረቀን በኃላ ከሙታንበኩር ሆኖ በ3ኛው ቀን ተነስቷል ታዲያ ተነስቷል ካልን ስጋው የት ነው? ይሄ ቅዱስና ንፁህ ስጋው በአብ ቀኝ ሆኖ ስለእኛ ይታያል::
ውሸት
ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 አንብብ። ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ሆኜ ስገለጥ አማላጅ፣ ነብይ፣ ፍጡር እንዳያደርጉኝ ብሎ ለሀዋርያት ፈራጅ መሆኑን እንዲያስተምሩ አዘዘ።
ፈለገ እሚሉት ልጅ ግን ምሳውን የቀሙት ነው እሚመስለው 😂😂 ሜላዬ ድከም ብሎህ ነው እንጂ አክሊል ማለት አንዴ ያወራውን መልሶ መድገም እማይችል ሰው ነው ልክ የዘመኑን ፖለቲከኞች ነው ሚመስለኝ!!!!! መስቀል ሰማይ ነው ብሎ ከሚያስተምር ሰው ጋር ጊዜ ሰጥተህ መታገስህ ሜላዬ ፀጋ ይብዛልህ:: አዎ ክርስቶስ ኢየሱስ አማላጅ ነው::
ውሸት አንድ ማስረጃ ሰው እንዴት ያጣል??? እኛ ግን ፈራጅነቱን እናስቀምጣለን።ዮሐንስ 5¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁹ ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።²⁰ አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።²¹ አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው ሕይወትን ይሰጣቸዋል።²²-²³ ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።ህይወትን መስጠት የሚችል ፍጡር አለ?? ዮሐንስ 16¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²³ በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ።²⁵ ይህን በምሳሌ ነግሬአችኋለሁ፤ ነገር ግን ስለ አብ ለእናንተ በግልጥ የምናገርበት እንጂ ከዚያ ወዲያ በምሳሌ የማልናገርበት ሰዓት ይመጣል።²⁶ በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤ዮሐንስ 17¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።ሐዋርያት 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።“ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤” - 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15ሊያድን እንጂ ሊያስድን አይልም“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3በራሱ ስልጣን ካነፃ በኃላ...ቆላስይስ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹³-¹⁴ እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።በቤዛነቱ ነው በምልጃው አይደለም። ቤዛነቱ ደም ስለ ሰው ልጅ ሞቶ እንጂ አስታርቆ አይደለም።“በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።” - ኤፌሶን 1፥7በደሙ የተደረገ ቤዛነት እንጂ በደሙ የተደረገ ምልጃ የለም።“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7 ያነፃናል እንጂ ያስነፃናል አይልም¹⁵-¹⁶ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤¹⁷ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።¹⁸ እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤ እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው።¹⁹-²⁰ እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።“እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤” - ዕብራውያን 5፥7ሊያድን የሚችል ሞት እንጂ ሊያስድን የሚል አይደለም። እና specifically በስጋ ወራት ነው የሚለው ታዲያ አሁን noooooo ምልጃ።“እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።” - ዕብራውያን 7፥27ስራውን ፈፅሟል ለዛ ነው የዩሀንስ ወንጌል 17÷3-5 አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ። በስጋ ወራት እንዳለሁ እንዳያደርጉኝ ታዲያ አለም ከመፈጠሩ በፊት አማላጅ ነበረ ወይ? ይቆየን 😊😊ለራሱ ነው የሚለው
@@user-ve3qd6rb9s የማንበብ እና የማመን ችግር ስላለባችሁ እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ተናግሯል:: ሮሜ 8:34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉የሚማልደው 👈ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ዕብራውያን 7:25፤ ስለ እነርሱም 👉ሊያማልድ 👈ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ኦርቶዶክስ ነኝ ነገር ግን በኦርቶዶክስ መጻሕፍት ትምህርት መሰረት ከሜሎስ ጋር እስማማለው፡ ጭራሽ ሃይማኖተ ኣበው የእኛ መጽሓፍ ያማልዳል እያለን ነው፡ መጽሓፈ ቅድሴም ይላል፡ እኛ ግን ኣይደለም እያልን ያለነው መጻሕፍቶቻችን የሚለውን ነው፡ ከመጻሕፍቶቻችን ኣንበልጥም፡ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በጌታችን ኣማላጅነት በጣም ታምናለች፡ ቅዳሴያችን እንኳን ሜሎስን ይደግፋል እኛ ደግሞ ቅዳሴያችን እየተቃወምን ነው፡ እንዴት ነው ነገሩ ወንድሜ፡ እኔ በዚህ ጉዳይ ካንተ በውስጥ መስመር መወያየት እፈልጋለው።መከራከር ስለተፈለገ እንጂ ሜሎስና የኦርቶዶክስ ትምህርት ይስማማሉ፡በዚህ ጉዳይ የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያንና ፕሮቴስታንት ኣንድ ነው እምነታቸው፡ ነገር ግን ላለመስማማት እልህ ውስጥ ስላበለጥን ነው ።
ይቺን የሰፈር ወሬ ወደዛጭለማን ከብሬሀን አታገናኚ😡
ውሸታም ኦረቶዶክስ ነኝ ግን ትላለህ አስመሳይ
@@meronalimu1057 አረ ረጋ በል፡ ቅዳሴ ላይ ኣለ እያልኩህ፡ እሁድ እሁድ ኣንተ የምትቀድሰው ላይ ኣለ እያልኩ ኣስመሳይ ትላለህ፡ የትኛው ቅዳሴ ክፍል እንኳን ብለህ ኣትጠይቅም እንዴ፧ እንደዚ እያደረጋቹ ነው ስንት ኦርቶዶክሳውያን ወደ ምንፍቅና የምታባርራቸው ማለት ነው።
ወንድሜ ከነ ጋር መወያየት እንችላለን መፅሐፍቶቻችን በፍፁም እየሱስ አማላጅ ነው አይሉምሜሎስን እንኳን የኛ መፅሐፍት ሊደግፉት ከራሱ ጋር እራሱ መስማማት አልቻለም አንዴ እየሱስ ያማልዳል ይላል አንድጊዜ ደሞ አይለምንም ይላልያም ሆነ ይህ ግን መፅሐፍቶቻን እንደዛ ይላሉ ያልከው ስህተት ነው መወያየት እንችላለን በቻልኩት አቅም ግልፅ አድረጌ ላስረዳህ እችላለው ከፈለክ ማለት ነው 😊
@@ordox9388 እሺ ወንድሜ ስለ ትህትናህ ኣመሰግናለው፡ ሰውስት ማስረጃ ልስጥህና፡ 1፡ "በቀራንዮ የፈሰሰው ንጹህ የልጅህ ደም ስለእኔ እየተጣራ ነው፡ ይህ የሚናገር ደም የባርያህ ሓጢኣት የሚደመስስ ነው።"ይህ በሓዋርያት ቅዳሴ፡ 106 ኣለ።2፡ "ኦ ወልድ እንደታመመ ሰው ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ በል፡ በኣፋቸው ሳለህ 'ኦ ኣባቴ ስጋዬን ለበሉ በደላቸው ተውላቸው በል"።ቅዳሴ ኣትናቴዎስ፡ 144።3፡ "እግዚኣብሄር በተከላት የምስክር ድንኳን ለቅዱሳን የሚቆምላቸው የካህናት ኣለቃ የሱስ ክርስቶስ ነው።"መጽሓፈ ሰዓታት፡ ሞገስነ።ይህ የጠቀስኩት የጌታችን ኣማላጅነት በግልጽ የሚናገር መጻሕፍት የኦርቶዶክስ መጻሕፍት ኣይደሉም ወይ ወንድሜ፧ኣማላጅነት ሲባል ግን እንደ ቅዱሳን እየሰገዱ ኣይደለም፡ ኣንድ ግዜ በፈሰሰው በደሙ በኩል ነው ለዘላለም የሚያማልደው የሚያስታርቀው በኦርቶዶክስ መሰረተ እምነት።
አክሊል ድርቅ ያለ ሰው ነው በመዳረቅ መስሎታል
መመለስ ስላልቻለ እርእሱ አይደለም አለ😮አክሊል መስቀልን ሰማይ ብለህ ተረጎምክ አረ ሼም ነዉ የእግዚአብሔር ቃል አይስተካከልም አረእንደ ሜሎስ ስማ መፅሐፍ ቅዱስን እንደ ሜሎስ ግልፅ አድርግ አታምታታ
ኧረ በማርያም ሁላችሁም እኮ ትክክል እያደረጋችሁ አይደለም።መደነቋቆር ብቻ።ማለቴ መልሳችሁ ልክ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ማለቴ ሳይሆን ክርክራችሁ ሥርዓት የለውም።ማለት አንዴ ላውራ አንዴ ላውራ የምትሉበትን ሰዓት እኮ አንዳችሁ እሺ ብላችሁ እድል ብትሰጡ እኮ መደማመጥ ይቻል ነበር።አክሊል እውነት አሻሽል የውይይት አኳሀንህን።ማለት እውቀትህንም ለመቅዳት አይመችም።
በእየሱስም እንዴ አክልል የሚሉት ሰው ምንም አያውቅም እንዴ ይሄ ምስክን ህዝብ ባወራክ ቁጥር የመለስክ እንደሚመስለው ስለምታውቅ ብቻ ነው እኮ ምትቀባጥረው ብሮ ይሄን ደሞ ሕሊናክም ያውቀዋል እውነት ግን አይደበቅም ፤ ይሄን ቪድዩ ያዩ አስተዋዮች ምን እያረክ እንዳለው አይተውካል i m so sorry betam ....
ሀሀሀ
ሐዋርያት 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።” - ዮሐንስ 5፥22-23“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤” - ዮሐንስ 16፥26ዮሐንስ 17¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤” - ዕብራውያን 1፥3ዕብራውያን 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል።¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።ዕብራውያን 10¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠዕብራውያን 7¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።²⁶ ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ይገባልና፤²⁷ እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።²⁸ ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች ሊቀ ካህናት አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣ የመሐላው ቃል ግን ለዘላለም ፍጹም የሆነውን ልጅ ይሾማል።25 ሊያድናቸው ይችላል ሊያስድናቸው አይልም“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።” - 1ኛ ዮሐንስ 1፥7ያነፃናል ደሙ እንኳ መለኮታዊ ነው። ያስነፃናል አይልም ያ ነ ፃ ና ል እንጂ።
ሜሎስ ወደፊት ትልቅ ልጅ ሆኖ ይሄን ቪዲዮ ሲያየው በእፍረት ይስቃል
😍😍👌👌ወንበር ሲባል የእኛ መቀመጫ መስሎት ነው🥰🥰ሜሎስዬ
😂😂😂😂😂😂እውነትክን እኮነው እመቤቴን
አክሊል ንጉስ ነው ይህንን ጴንጤ አዝረከረከው የኦርቶዶክስ እንቁ የሆነ ልጅ❤❤❤ እግዚአብሔር ሁሌም ከአንተ ጋር ይሁን❤❤❤
አኬ ተባረክ። ሜሎስ በጭንቀት ራሱን በመከላከል ውስጥ ነበር። ተመልካችና ሰሚ ይፍረድ።
የተዋህዶ ልጅ በርታልን ወንድም አለም
ወይኔ ሜሎስ😂😂😂 ላለማመን የምትፈጥረው መላ ይገርማል ካመንክ እኮ ትድናለህ እንጂ አትሞትም አክሊል ግን እግዚያብሄር ይጠብቅህ ለሁሉም በሚገባው ቋንቋ ነው ያስረዳከው 👏👏 እነሱ ማመን ስለማይፈልጉ ብቻ ሳይሆን አይምሮአቸው ተደፍኖነው አትፍረድባቸው🙏
የህይወትን ቃል ያሰማልን።
ስብከት እኮ ነዉ ሚመስለዉ ዉይይት አይደል እንዴ ለሜሎስም እድል ስጡት እንጂ ብቻቹን አትንቸፍቸፉ አረ ትህትና ይኑራችሁ ሜሎስ ተባረክ
ቆርጠ ለምን ትጭናለህ ፈርተህ ነው ሜሎስ ተባረክ የጌታ ልጅ
Melos Lord Jesus Christ bless you brother ❤ you are right Jesus is lord 🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
የፍርድ ወንበር እማ አለው እየሱስ ክርስቶስ፣ ከመጽሃፍ ቅዱስም ይኧው፡
2ኛ ቆሮንቶስ 5:10 መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን **በክርስቶስ ፍርድ ወንበር** ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።
ቃለ ህይወት ይሰማልን 🙏
👉ይህ በመጨረሻ የሚሆን ነው
👉መሎስ ያለው... "አሁን ኢየሱስ ክርስቶስ ይፈርዳል? ዙፋኑ/ወንበሩ የፀጋ ነው?... ወይንስ የፍርድ ነው?"
ነው ያለው::
@@kasahunalebachew8686 ymrishin new sijemer wedimachin ake bidmb liyasredash mokrual yhe demo zelalemawi dhnet endaagegni new miyaregish mkniyatum be sirash edemferedibish mecheresha lay ynageral
ወንድማችን በርታልን
ይህ መናፍቅ ማጭበርበር ነው የያዘው የተዋህዶ ወንድሞቻችን ኑርልኝ በናተ እየታነጽን ነው
ወንድሞቻችን በርቱ ጠላት ወንጌልን እዳታስተምሩ ነው በየ ቀኑ አዳዲስ ሴራ የሚጠነስሰው እና እዳታቋርጡብን ወንጌል ብዙ አትርፈናል
የተዋህዶ ልጅ እግዚአብሔር በቤቱ ያፅናህ የኛ በርታ
ሜሎስ ተባረክ አኬ በሰዎች ዘንድ famouse ለመሆን ስትል አዉቀህ ነዉ ሚታጣሚመዉ ለዚህ ደግሞ ትጠየቅበታለህ ፍርድ ይጠብቅሃል እዉነት የትዉልዱንም መንገድ እያጨለምክ ነዉና ኢየሱስ አማላጂ ነዉ ተብሎ ባይፃፍ አይደለም ብትል ይሻላል እኮ ግን ከአምስት ቦታ በላይ ተፅፎ አይደለም ማለት እዉነት እብደት ነዉ ሚታሳዝኑኝ ደሞ አኬ በርታ ሚትሉት ምን ሆናቹ ነዉ😢 ቀኑ ሳያበቃ ወደ ቃሉ ተመለሱ በፍርድ ቀን አኬ ምን ብሎል አትባሉም ቃሉ ሚን ብሎል ነዉ ምትባሉት
ውይኔ ልጅ ትግስት የለውም 🥺ቃል ሂወት ያሰማልን ፀጋውን ትግስቱን ያብዛልህ አኩዬ የኛ ተወዳጅ 💞💞💞
ወድሞቻችን በርቱ
ይድረስ ለመላው በክርስቶስ ክርስትያን ለተሰኛችሁ ሁሉ፣ ለአባቶች ና ለአማኞች
ሰላም ለናንተ ፣ሰላም ለህዝባችን ሰላም ለሁላችን
ሰላም ለምድራችን ለኢትዮጵያ እንዲሆን የዘወትር ምኞትና ፀሎቴ ነው።
አሁን ኢትዮጵያ ያለችበት ሁኔታ በእውነቱ አንተ አንቺ እናንተ የምንባባልበት ስአት ሳይሆን
በጾምና በጸሎት የኔ በደል ኃጥያት ይህን አደረገ ብለን በንስሐ እግዝአብሔር ፊት እንዲምረን የምንወድቅበት ፣ ካለንበት በደል ኃጥያት እንድንመለስ በፀጋው እንዲረዳን የምንማጸንበት ስለሌላው ምህረት የምንለምንበት፣ የበደሉንን ይቅር የምንልበት ፣ እኛን ደግሞ እግዝአብሔር እንደምህረቱ ባለጠግነት ይቅር እንዲለን ፣ከእናንተ ባላውቅም በእውነተኛ መመለስ ወደ እግዝአብሔር የምንመለስበት ግዜ ይመስለኛል።
እንደ ነነዌ ሰዎች ሁላችን የእግዝአብሔርን የምህረት ፊት ልንፈልግ
እግዝአብሔር ሊያደርግብን ካለው ነገር ይጸጸት እንደሆነ ጥብቅ ጸሎት ቢደረግ የሚበጅ ነው።
እባካችሁ እናንተ መንፈሳዊያን ልለምናችሁ ፤ ክፉ ከክፉ ነውና ንቁ ንቁ ንቁ
ከተኛንበት እንንቃ።
1 የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ
የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ
የመንፈሳዊ ነገርን በስጋ ለመፍታት አትሞክሩ
ለሁሉ ስለ ሁሉ መፍትኼ ያለው እግዝአብሔር ነው።
ከምድራዊ መንግስት ይልቅ የሰማይ መንግስት መፍትሔ አለው።
እባካችሁ እባካችሁ እባካችሁ
“ አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።”
- ኤፌሶን 5፥14
የዚህ ዎንድማችን ሁልግዚ ስያው ምንፍቅናውን አሾልኮ ማስግባት ወይም ነጥብ ለመያዝ ነው እንጅ በፍፁም የሌሎችን ሃሳብ አይቀበልም እናም ከእንደዚህ ያሉ የተሳሳቱ ጥምህርቶች እንጠበቅ እና አኪ በርቱ
እብሪውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤ "ይላል የ ብሉይ ካህን ህዝቡን ከ ስጋ ሐጢያት ለጊዜው ለማንፃት በሰው ወደ ተተከለችው ድንኳን የበግ ደም ይዞ ይገባል ጌታ ግን የራሱን ደም ሊያቀርብ እንደ በግ እየተነዳ ወደ ቀራንዮ ሰማያዊ ወደ ሆነች ወደ መስቀል ከ ሐጢያት ለዘላለም ሊያነፃን አንድ ግዜ ገባ አንድ ግዜ ተሰዋ። ዳግም ቶሎና ብለው ለሚጠባበቁት ሊያፀድቃቸው ለሁለተኛ ግዜ ይታይላቸዋል በ ፍርድ ቀን ማለት ነው። አኬዬ ቃለህይወት ያሰማልን የኔ ወንድም 👏🏽🙏🏾
በትክክል እራሱን ያሳየው በመስቀል ላይ ነው እራሱን ማሳየቱ ደግሞ በፍፁም አማላጅ መሆኑን አያሳይም ምክንያቱም ለሁለተኛ ጊዜ በፍርድ ቀን እራሱን ያሳያል ያን ጊዜ ደግሞ የሚመጣው ሊፈርድ እንጂ ሊያማልድ አደለም እናም እራሱን ማሳየቱ ማማለድ ነው ካልን በፍርድ ጊዜ ሊያማልድ ነው የሚመጣው ማለት ነው ይሄ ደሞ ፍፁም የሆነ ምንፍቅና ነው!!!
So እየሱስ የዘላለም አምላክ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አደለም!!!! ሆኖም አያውቅም!!!
ዕብራውያን 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን
👉በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።👈
²⁵ ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤
²⁶ እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
²⁷ ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥
²⁸ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት ሁለተኛ ጊዜ ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።
👉"... ወደ ቀራንዮ... ወደ መስቀል..." አይልም::
@@kasahunalebachew8686 እብራውያን 9፣25 "ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ 👉ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤"
አየህ እዛው መልሶልሀል ማስተዋል ብቻ ነው ሚጠበቅብህ 👉ራሱን ብዙ ግዜ ሳይሆን አንድ ግዜ ያቀረበው የት ላይ ነው? መስቀል ላይ ብቻ ነው
የህፃን ጨዋታ የሜሎስ ጊዜ ሰዓት የሚያልቀው ነገር ወደነዋል
Akili tsagaawun yaalbsih
የቃልቻ ልጆች ቃልቻው ሲያዘምናቸው ሀይማኖት ላይ አስገብቶ እንደዚህ ድርቅ ያለ አሰልቺ በማድረግ እራሳቸውን አዋቂ አርጎ ያስኮፍሳቸዋል ይህ ልጅ እርግጠኛ ነኝ ቤተሰቡ የሚመለክ የነበረ በአድ አምልኮ ነበረ 😢
ሜሉዬ በሚገርም ሁኔታ መጨረሻዉን በደንብ አብራርተሃል እንግዲህ ጆሮ ያለዉ ይስማ ተባረክልኝ ወንድሜ ፀጋዉ ይጨመርልህ
😂😂😂 no ማስረጃ
Semay zifanu midirim yeegru meregecha nat❤
ሜሎስ you did great. God bless you
❤
🛑አክሊል እናመሰግናለን ምርጥ ተሟጋች ነህ- ሜሉስ ወደ እውነቱ ተመለስ ድርቅና እያድንም ወንድማችን:: አቡና ሜሎስን ልምን ክፍ አደረከው ብምስሉ ላይ?
ሜሉስ ተመልሶ ወደ ሀጥያት መንገድ ይሄዳል ብለ ተስባለህ ወንድሜ
አኬ እናመሰግናለን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አኬ
Huletachihun ende sefer durye new mitinegagerut. Asafarewoch.
አኬ እናመሰግናለው
😘⛪💚
Derek hula dereke neh aki ende cheke zeme beleh tasshekakaleh
ውይይቱ የተከራካሪ ተማሪና የሊቅ አይነት ነው። ጥቂት ጥቅሶችን ይዞ በቃላት ላይ ሙጭጭ የማለት። አንድ ንጉስ በዙፋን ላይ መቀመጥ የንግስናው ዘመን አንድ መገለጫ እንጂ ሙሉ ስራውን የሚያሳይ አይደለም። ይህ ትምህርት ከሚስጢረ ስላሴ ጋር ሁሉ የሚገናኝ ነው። ሜሎስ የህፃን አይነት መልስ አሳጣሁት አይነት የማሸነፍ ፍላጎት ይዞ ነው የቀረበው። መፅሐፍ ቅዱስ ግን በብዙ ትንታኔ የሚገለፅ ድንቅ ምስጢር ነው። አክሊልም ለማዳመጥ ዝግጅት ይኑርህ።
እግዚአብሄር ያብዛችሁ አኪ ግን ሜሎስን ደገምገም አድርገን የሰአት ነገር ግን
Ene krkrachu aymechim awko yetgnal
Bekseksut aysemam
አኬ እግዚአብሔር ይባርክህ
አለማወቁን ከማያቅ ጋር መከራከር ወንፊት ላይ ውሀ እንደመቅዳት ነው #😁😏
What happened between 17:37 and 17:38? Where is Melos's explanation about the TEXT?
Because clearly something doesn't add up!?
Wendim akilil enamesginalen
ሁለታችሁም ውብ ልብ ኣላችሁ። በጠባብ ልዩነት ነው ያላችሁት። በወንጌል ግን እጅግ በስላችኃል። የሚገርም እውቀት ነው ። የወደፊት ይህዝብ ኣለኝታዎች ናችሁ። የወንጌል ውጤቶች።
ወንጌልን በሚገባ በልታችኃል። በመንፈስ የተቃጠላችሁ ወጣቶች። ከዛሬ ጀምሮ ለነፍሴ የሚሆን የናንተን ምግብ እበላለሁ። ኣረ እምላኬ የሱሴ ይባርካችሁ ኣቦ!
ጴንጤ ብሆንም ሜሎስም ጳውሎስም ኣክሊሉም እኩል ወደድኩ። እስከዛሬ የተጠማሁትን ወንጌል ዛሬ ያለገደብ ጠጣሁት። እጠጠጣዋለሁም።
ካናዳ
ሜሎስ 11111
ሜሊ ጎብዝ
1ኛ ሜሎስዬ❤❤❤❤
ማስረጃ የላችሁም ከፍሬያችሁ ታቃቸዋላችሁ አንድ አሳማኝ ምክኒያት የለውም ሜሎስ 😂😂😂
ሠዎች ሃይማኖተኛ አትሁኑ መልእክት በእግዝአብሄር ቃል ለመረዳት ጣሩ፠፠ ለፈሪሳያዊን ድህነት አልሆነም፠፠
መልዕክት ያልሽውን ዲያብሎስም መልዕክተኞች አሉት በስሜ ይመጣሉ የተባሉት የስህተት አስተማሪዎች (ፓስተር)የተባሉት ነወና ።ትክክለኛ መልዕክተኛ እነ አትናቴዎስ ናቸው።
ምናለበት ከዚ ልጅ ጋር ባትወያዩ ግን???? ከነ ችግሩ ለምን አተውትም።
gin koy meche new lemawek yemikerakerut ay yeemebrhan lij libonachewn ymelslachew
አቶ ሜሎስ ለቀረበልህ ጥያቄ ቀጥተኛ መልስ ስጥ የምን ዙሪያ ጥምጥም ነው
👉Say yes or No 😂😂😂
Rome 10:14 be fird wonber
🤔🤔🤔“እንግዲህ ያላመኑበትን እንዴት አድርገው ይጠሩታል? ባልሰሙትስ እንዴት ያምናሉ? ያለ ሰባኪስ እንዴት ይሰማሉ?”
- ሮሜ 10፥14
😇😇😇
አይ ሜሎስ😁😁😁
ሜሎስ ምንድነው እየሠራህ ያለህው????እራስህን ፈትሽ
yemigach neger wede meskel algebam blo endegena metshaf hulet bota new yegebaw new yemilew wede meskel ena semay blo endegena ynageral
ኳስ ጨዋታ ላይ ሰዓት ገደላ እንዳለ ሁላ እዚህም ላይ ከውይይት ይልቅ በማይረባ ንግግር ጭቅጭቁ ይበዛል። ስለ እግዚአብሔር ቃል ከማውራታችሁ በፊት ስነ ስርዓት ተማሩ።
ከጴንጤ ጋር አትወያዬ እባካቹ በመስቀል አያምኑም ማስመስል እየሱስን አያምኑም
ኦርቶዶክሶች የጌዜ አሠጣጥ እና ከፔንጤዎች በጣም ይሻላል
ገብቷል ቢል ስህተት ነው አልገባም ቢል ከአክሊል ጋር ይስማማል አይን ፍጥጥ ጥርስ ግጥጥ
😅😅😅
melos bichawun 3 tun zm 😷😷
Yetuga😂
የቱጋ😂😂😂😂😂😂😂😂
It’s look like ‘’English as a second language class’’ Go to your Amharic to better communicate
አይ ሜሎስ ዝምለህ ሳቅ እሱ ነው የሚያምርብህ 😀😀
👌😋
አይ ሜሎስ መስቀል ላይ ገባ እንዴት ይባላል ሲል ቆይቶ መጨረሻ ላይ ሁለት ቦታ ነው የገባው መስቀልና ሰማይ ላይ የገባው ብሎ እርፍ 😂😂😂😂😂😂😂
ነገ ደሞ ሌላ ነገር ያወራል😂😂
አይ ሜሎስ ብትሞት ይሻልሀል ልክስክስ
ይህን ከክርስቶስ አልትማርንምና "እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብከዋለን"
👉እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ
ያማልዳል እምንለው ዛሬም ደሙ ተኩስ ሰለሆነ ነው :: የየሱስ ደም ዛሬም ትኩስ ነው
demu new milemnlh
አይልም ያማልዳል።
ኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና የዘለአለም እውነት ነው።
ሐዋርያት 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።
⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።
“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤”
- ዕብራውያን 1፥3
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤
¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል።
¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።
“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።”
- 1ኛ ዮሐንስ 1፥7
ያነፃናል ነው ያስነፃናል አይልም።
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤”
- ዮሐንስ 16፥26
ዮሐንስ 17
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
በፊት የነበረው ክብር ምን ነበር?? ማማለድ ነው? በፍፁም ስህተት።
“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።”
- ዮሐንስ 5፥22-23
እኔምለዉ ሜሎስ ሙስሊምነዉ እዴ መፃፍቅዱስ አረዳዱን ሁሉ ልክ እደ እስላም ነዉ ለምድነዉ መላየማትሊት😢😢😢😡😡😡
በእግዚአብሔር እስትንፋስ የተፃፈዉ ከመፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ ያለዉን ብቻ አንብቡ
😂 እሱን መቼ በስርዓቱ አወቃችሁት?
መጯጯህ ነው ለሰሚ እራሱ ይሰለቻል!
ዝም ብሎ ከሚያደናቁር ሰው ጋር ባትወታዩ ጥሩ ነው!
አክሊል የሚባለው ሰውዬ ግን ጤና አለው😌😂😂 የሰፈር ተከራካሪ
እየሱስ ክርስቶስ አምላክ ነው ከቡዙ የመፅሐፍ ቅዱስ መረጃ ውስጥ አንዱ በቀኙ የተሰቀለው ወንበዴ ነው አንተ እግዚአብሔርን እንኳ ትንሽ አትፈራም በማለቱ ገነት ገብቷል አማላጅ ካልክ ደግሞ እጣህ ከግራው ጋር ነው
እኔኮ ምትገርሙኝ እየሱስ ያማለደበት አይነትስ እንዴትም ግለፁት ዋናው ማልዷል!
ነገርግን ማርያምን እንዴት እንዳመጣቿት ነው ግራ የገባኝ ከየት ነው ይሄ ሀሳብ የመጣው በምን አግባብ ነው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ ስለእውነት ተናገሩ እንዲህ የሚል ሀሳብ አለ ?
እስቲ ብቻህን በር ዘግተህ ጌታ እየሱስ ሆይ ስለአንተ እውነት እንድናገር እርዳኝ አግዘኝ ተሳስቼም ከሆነ መንገድህን አሳየኝ ብለህ ፀልይ ከልብህ ይሄን በመፀልይህ ምንም አትጎዳም ሀይማኖትህም አይከለክልህም መፀለይ መልካም ነው ።
ሰይጣን ነው ያወራሽ😂😂 ፀሎት ክርስቶስ የፀለየውን ፀሎት የማትፀልዩ እናንተ ስለፀሎት ስታወሩ አታፍሩም?
ስለ ማርያም ምናምን አታውራ መጀመሪያ ምስጢረ ስላሴ ይግባህ። ካንተ በፊት እኮ እመቤታችን ናት አምላክ ክርስቶስን የተቀበለች እንቢ ብላ ቢሆን ዛሬ ኢየሱስ የምትሉትን ወለደችላችሁ ምልጃ ለሷ ከብዷት ነው? እሳተ መለኮትን እኮ ነው የተሸከመችው። እሷ ስሙን ስትጠራው ልጄም አምላኬም ብላ ነው። ሆዷ መቅደስ የሆነላት ከእናንተ አዳራሽ የበለጠ ለእርሷ ምልጃ እኮ ለስም አጠራሩ ክብር ይግባውና አንድ እናት ልጇን እንደማነጋገር ቀላል ነው።
መጀመሪያ ኢየሱስ ክርስቲያን እወቅ(እወቂ) ልቦናችሁን ይክፈትላችሁ ታያላችሁ አታስተውሉም ትሰማላችሁ አታዳምጡም ልባችሁን ክፈቱ😊😊
አኬ ነገሩን ዉስብስብ ለማድረግ ይሞክራል የመጽሐፊ ቅዱሱን ሃሣብ ላለመቀበል ብቻ ምያስ ገርም ሰዉኮ ነዉ
አክሊል ተዉ አልተሳካልህም ቃሉ ላይ ቆመህ ብትናገር የተሻለ ነዉ ከፍርድም ታመልጣለህ ወዳጄ ወደ ቃሉ መለስ በል ቃል በቃል የተፃፈዉን መካድ ወንጀል ነዉ
ዕብራውያን ለማን እንደተፃፈ ሳታውቅ አታውራ ለ አይሁድ ነው የተፃፈው በብሉይ ኪዳን ሊቀክህነት ለሚያምኑ እሱን በወተት ደረጃ ዝቅ አድርጎ ነው ቅዱስ ጳውሎስ የሚያስረዳቸው
ሜሎስ ክርስትና እንድ አይስበክም ተማር መጨራሻቹ 666
666👈ምንድነው በኢየሱስ ስም ይወገ በእንተ ላይ የምሠራ መንፈስ
Melos he make me nauseous when he talk🤢
መዝሙር ጥሩ ሰዉ ነህ ለሁለቱም ላይ አታዳላም አይቼሃለሁ ግን አዘጋጁ ሰዉዬ ሜሎስ ላይ ቁጡ ቁጡ ይላል ግን ለምን ሜሎስም ወንድምህ ነዉ እኮ ወንድምህን እያንቋሸሽክ እንዴት እግዚአብሔርን ልትወድ ትችላለህ?
አስተምሮው ሰይጣን የሚቀናበት ነው ሁሌ አዳዲስ ሀሳብ ያመጣል አይፀናም ውድቀቱን በሰብ በአስባቡ ይሸፋፍናል። እውነት ክርስቶስ ያለው ቅድስት ቤተክርስቲያን ኦርቶዶክስ ጋር ነው።
ክርስቶስ ክብሩ አማላጅ መሆኑ ወይስ ፈራጅ መሆኑ??? ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 ፈራጅ መሆኑን እናስተምር ዘንድ አዘዘን አሉ ሃዋርያት ከዚ በላይ ምን አለ?? አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ አለ ክርስቶስ አለም ሳይፈጠር አማላጅ ነበር??? ፈርድም ሁሉ ለወልድ ተሰጠው.......
Melos is very annoying😡
ቆይ ሮሜ 8÷34 በኦርቶዶክስ መፅሐፍ ቅዱስ ዉስጥ የለም? ያማልዳል ከተባለ በቃ ያማልዳል።ነዉ።
ያማልዳል አይልም ይማልዳል ነው መፅሐፍ ቅዱስ አንብብ
እየሱስ የሚለው ስያሜ መድሃኒት ሲሆን ለሰው ልጆች መዳኛ መንገድ ሂወት እውነት በሰው ልጆችና በእ/ር መካከለኛ ሆኖ ያዳነ ያስታረቀን ያማለደን ነው ይሄ ለምንድነው ክርክር የሚሆንባችሁ? እየሱስ የሰው ልጆችን ለማዳን ከመምጣቱ በፊት ነበረ ነገር ግን ያኔ እየሱስ አይባልም::አሁን ግን እየሱስ እኛን ከአባቱ ጋር ካስታረቀን በኃላ ከሙታንበኩር ሆኖ በ3ኛው ቀን ተነስቷል ታዲያ ተነስቷል ካልን ስጋው የት ነው? ይሄ ቅዱስና ንፁህ ስጋው በአብ ቀኝ ሆኖ ስለእኛ ይታያል::
ውሸት
ሐዋርያት ስራ 10÷41-42 አንብብ። ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ሆኜ ስገለጥ አማላጅ፣ ነብይ፣ ፍጡር እንዳያደርጉኝ ብሎ ለሀዋርያት ፈራጅ መሆኑን እንዲያስተምሩ አዘዘ።
ፈለገ እሚሉት ልጅ ግን ምሳውን የቀሙት ነው እሚመስለው 😂😂 ሜላዬ ድከም ብሎህ ነው እንጂ አክሊል ማለት አንዴ ያወራውን መልሶ መድገም እማይችል ሰው ነው ልክ የዘመኑን ፖለቲከኞች ነው ሚመስለኝ!!!!! መስቀል ሰማይ ነው ብሎ ከሚያስተምር ሰው ጋር ጊዜ ሰጥተህ መታገስህ ሜላዬ ፀጋ ይብዛልህ:: አዎ ክርስቶስ ኢየሱስ አማላጅ ነው::
ውሸት አንድ ማስረጃ ሰው እንዴት ያጣል??? እኛ ግን ፈራጅነቱን እናስቀምጣለን።
ዮሐንስ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ ስለዚህ ኢየሱስ መለሰ እንዲህም አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ ሲያደርግ ያየውን ነው እንጂ ወልድ ከራሱ ሊያደርግ ምንም አይችልም፤ ያ የሚያደርገውን ሁሉ ወልድ ደግሞ ይህን እንዲሁ ያደርጋልና።
²⁰ አብ ወልድን ይወዳልና፥ የሚያደርገውንም ሁሉ ያሳየዋል፤ እናንተም ትደነቁ ዘንድ ከዚህ የሚበልጥ ሥራ ያሳየዋል።
²¹ አብ ሙታንን እንደሚያነሣ ሕይወትም እንደሚሰጣቸው፥ እንዲሁ ወልድ ደግሞ ለሚወዳቸው ሕይወትን ይሰጣቸዋል።
²²-²³ ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።
ህይወትን መስጠት የሚችል ፍጡር አለ??
ዮሐንስ 16
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²³ በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።
²⁴ እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ።
²⁵ ይህን በምሳሌ ነግሬአችኋለሁ፤ ነገር ግን ስለ አብ ለእናንተ በግልጥ የምናገርበት እንጂ ከዚያ ወዲያ በምሳሌ የማልናገርበት ሰዓት ይመጣል።
²⁶ በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤
ዮሐንስ 17
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
ሐዋርያት 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።
⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።
“ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 1፥15
ሊያድን እንጂ ሊያስድን አይልም
“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤”
- ዕብራውያን 1፥3
በራሱ ስልጣን ካነፃ በኃላ...
ቆላስይስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹³-¹⁴ እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።
በቤዛነቱ ነው በምልጃው አይደለም። ቤዛነቱ ደም ስለ ሰው ልጅ ሞቶ እንጂ አስታርቆ አይደለም።
“በውድ ልጁም፥ እንደ ጸጋው ባለ ጠግነት መጠን፥ በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ስርየት።”
- ኤፌሶን 1፥7
በደሙ የተደረገ ቤዛነት እንጂ በደሙ የተደረገ ምልጃ የለም።
“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።”
- 1ኛ ዮሐንስ 1፥7 ያነፃናል እንጂ ያስነፃናል አይልም
¹⁵-¹⁶ እርሱም የማይታይ አምላክ ምሳሌ ነው፤ የሚታዩትና የማይታዩትም፥ ዙፋናት ቢሆኑ ወይም ጌትነት ወይም አለቅነት ወይም ሥልጣናት፥ በሰማይና በምድር ያሉት ሁሉ በእርሱ ተፈጥረዋልና ከፍጥረት ሁሉ በፊት በኵር ነው፤ ሁሉ በእርሱና ለእርሱ ተፈጥሮአል፤
¹⁷ እርሱም ከሁሉ በፊት ነው ሁሉም በእርሱ ተጋጥሞአል።
¹⁸ እርሱም የአካሉ ማለት የቤተ ክርስቲያን ራስ ነው፤ እርሱም በሁሉ ፊተኛ ይሆን ዘንድ፥ መጀመሪያ ከሙታንም በኵር ነው።
¹⁹-²⁰ እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
“እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና ከእንባ ጋር ጸሎትንና ምልጃን አቀረበ፥ እግዚአብሔርንም ስለ መፍራቱ ተሰማለት፤”
- ዕብራውያን 5፥7
ሊያድን የሚችል ሞት እንጂ ሊያስድን የሚል አይደለም። እና specifically በስጋ ወራት ነው የሚለው ታዲያ አሁን noooooo ምልጃ።
“እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።”
- ዕብራውያን 7፥27
ስራውን ፈፅሟል ለዛ ነው የዩሀንስ ወንጌል 17÷3-5 አለም ሳይፈጠር በነበረኝ ክብር አክብረኝ። በስጋ ወራት እንዳለሁ እንዳያደርጉኝ ታዲያ አለም ከመፈጠሩ በፊት አማላጅ ነበረ ወይ?
ይቆየን 😊😊
ለራሱ ነው የሚለው
@@user-ve3qd6rb9s የማንበብ እና የማመን ችግር ስላለባችሁ እንጂ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ ተናግሯል:: ሮሜ 8:34፤ የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ 👉የሚማልደው 👈ክርስቶስ ኢየሱስ ነው። ዕብራውያን 7:25፤ ስለ እነርሱም 👉ሊያማልድ 👈ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ኦርቶዶክስ ነኝ ነገር ግን በኦርቶዶክስ መጻሕፍት ትምህርት መሰረት ከሜሎስ ጋር እስማማለው፡ ጭራሽ ሃይማኖተ ኣበው የእኛ መጽሓፍ ያማልዳል እያለን ነው፡ መጽሓፈ ቅድሴም ይላል፡ እኛ ግን ኣይደለም እያልን ያለነው መጻሕፍቶቻችን የሚለውን ነው፡ ከመጻሕፍቶቻችን ኣንበልጥም፡ ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን በጌታችን ኣማላጅነት በጣም ታምናለች፡ ቅዳሴያችን እንኳን ሜሎስን ይደግፋል እኛ ደግሞ ቅዳሴያችን እየተቃወምን ነው፡ እንዴት ነው ነገሩ ወንድሜ፡ እኔ በዚህ ጉዳይ ካንተ በውስጥ መስመር መወያየት እፈልጋለው።
መከራከር ስለተፈለገ እንጂ ሜሎስና የኦርቶዶክስ ትምህርት ይስማማሉ፡
በዚህ ጉዳይ የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያንና ፕሮቴስታንት ኣንድ ነው እምነታቸው፡ ነገር ግን ላለመስማማት እልህ ውስጥ ስላበለጥን ነው ።
ይቺን የሰፈር ወሬ ወደዛ
ጭለማን ከብሬሀን አታገናኚ😡
ውሸታም ኦረቶዶክስ ነኝ ግን ትላለህ አስመሳይ
@@meronalimu1057 አረ ረጋ በል፡ ቅዳሴ ላይ ኣለ እያልኩህ፡ እሁድ እሁድ ኣንተ የምትቀድሰው ላይ ኣለ እያልኩ ኣስመሳይ ትላለህ፡ የትኛው ቅዳሴ ክፍል እንኳን ብለህ ኣትጠይቅም እንዴ፧ እንደዚ እያደረጋቹ ነው ስንት ኦርቶዶክሳውያን ወደ ምንፍቅና የምታባርራቸው ማለት ነው።
ወንድሜ ከነ ጋር መወያየት እንችላለን መፅሐፍቶቻችን በፍፁም እየሱስ አማላጅ ነው አይሉም
ሜሎስን እንኳን የኛ መፅሐፍት ሊደግፉት ከራሱ ጋር እራሱ መስማማት አልቻለም አንዴ እየሱስ ያማልዳል ይላል አንድጊዜ ደሞ አይለምንም ይላል
ያም ሆነ ይህ ግን መፅሐፍቶቻን እንደዛ ይላሉ ያልከው ስህተት ነው መወያየት እንችላለን በቻልኩት አቅም ግልፅ አድረጌ ላስረዳህ እችላለው ከፈለክ ማለት ነው 😊
@@ordox9388 እሺ ወንድሜ ስለ ትህትናህ ኣመሰግናለው፡ ሰውስት ማስረጃ ልስጥህና፡
1፡ "በቀራንዮ የፈሰሰው ንጹህ የልጅህ ደም ስለእኔ እየተጣራ ነው፡ ይህ የሚናገር ደም የባርያህ ሓጢኣት የሚደመስስ ነው።"
ይህ በሓዋርያት ቅዳሴ፡ 106 ኣለ።
2፡ "ኦ ወልድ እንደታመመ ሰው ኤሎሄ ኤሎሄ ላማ ሰበቅታኒ በል፡ በኣፋቸው ሳለህ
'ኦ ኣባቴ ስጋዬን ለበሉ በደላቸው ተውላቸው በል"።
ቅዳሴ ኣትናቴዎስ፡ 144።
3፡ "እግዚኣብሄር በተከላት የምስክር ድንኳን ለቅዱሳን የሚቆምላቸው የካህናት ኣለቃ የሱስ ክርስቶስ ነው።"
መጽሓፈ ሰዓታት፡ ሞገስነ።
ይህ የጠቀስኩት የጌታችን ኣማላጅነት በግልጽ የሚናገር መጻሕፍት የኦርቶዶክስ መጻሕፍት ኣይደሉም ወይ ወንድሜ፧
ኣማላጅነት ሲባል ግን እንደ ቅዱሳን እየሰገዱ ኣይደለም፡ ኣንድ ግዜ በፈሰሰው በደሙ በኩል ነው ለዘላለም የሚያማልደው የሚያስታርቀው በኦርቶዶክስ መሰረተ እምነት።
አክሊል ድርቅ ያለ ሰው ነው በመዳረቅ መስሎታል
መመለስ ስላልቻለ እርእሱ አይደለም አለ😮አክሊል መስቀልን ሰማይ ብለህ ተረጎምክ አረ ሼም ነዉ የእግዚአብሔር ቃል አይስተካከልም አረ
እንደ ሜሎስ ስማ መፅሐፍ ቅዱስን እንደ ሜሎስ ግልፅ አድርግ አታምታታ
ኧረ በማርያም ሁላችሁም እኮ ትክክል እያደረጋችሁ አይደለም።መደነቋቆር ብቻ።ማለቴ መልሳችሁ ልክ ነው ወይስ አይደለም የሚለውን ማለቴ ሳይሆን ክርክራችሁ ሥርዓት የለውም።ማለት አንዴ ላውራ አንዴ ላውራ የምትሉበትን ሰዓት እኮ አንዳችሁ እሺ ብላችሁ እድል ብትሰጡ እኮ መደማመጥ ይቻል ነበር።አክሊል እውነት አሻሽል የውይይት አኳሀንህን።ማለት እውቀትህንም ለመቅዳት አይመችም።
በእየሱስም እንዴ አክልል የሚሉት ሰው ምንም አያውቅም እንዴ ይሄ ምስክን ህዝብ ባወራክ ቁጥር የመለስክ እንደሚመስለው ስለምታውቅ ብቻ ነው እኮ ምትቀባጥረው ብሮ ይሄን ደሞ ሕሊናክም ያውቀዋል እውነት ግን አይደበቅም ፤ ይሄን ቪድዩ ያዩ አስተዋዮች ምን እያረክ እንዳለው አይተውካል i m so sorry betam ....
ሀሀሀ
ሐዋርያት 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴¹ ይኸውም ለሕዝብ ሁሉ አይደለም ነገር ግን በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተመረጡ ምስክሮች ለሆንን ለእኛ ነው እንጂ፤ ከሙታንም ከተነሣ በኋላ ከእርሱ ጋር የበላን የጠጣንም እኛ ነን።
⁴² ለሕዝብም እንድንሰብክና በሕያዋንና በሙታን ሊፈርድ በእግዚአብሔር የተወሰነ እርሱ እንደ ሆነ እንመሰክር ዘንድ አዘዘን።
“ሰዎች ሁሉ አብን እንደሚያከብሩት ወልድን ያከብሩት ዘንድ፥ ፍርድን ሁሉ ለወልድ ሰጠው እንጂ አብ በአንድ ሰው ስንኳ አይፈርድም። ወልድን የማያከብር የላከውን አብን አያከብርም።”
- ዮሐንስ 5፥22-23
“በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤”
- ዮሐንስ 16፥26
ዮሐንስ 17
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
⁴ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
⁵ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
“እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤”
- ዕብራውያን 1፥3
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁷ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል።
¹⁸ የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።
ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤
¹² እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ
ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
²⁶ ቅዱስና ያለ ተንኮል ነውርም የሌለበት ከኃጢአተኞችም የተለየ ከሰማያትም ከፍ ከፍ ያለ፥ እንደዚህ ያለ ሊቀ ካህናት ይገባልና፤
²⁷ እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።
²⁸ ሕጉ ድካም ያላቸውን ሰዎች ሊቀ ካህናት አድርጎ ይሾማልና፤ ከሕግ በኋላ የመጣ የመሐላው ቃል ግን ለዘላለም ፍጹም የሆነውን ልጅ ይሾማል።
25 ሊያድናቸው ይችላል ሊያስድናቸው አይልም
“ነገር ግን እርሱ በብርሃን እንዳለ በብርሃን ብንመላለስ ለእያንዳንዳችን ኅብረት አለን፥ የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።”
- 1ኛ ዮሐንስ 1፥7
ያነፃናል ደሙ እንኳ መለኮታዊ ነው። ያስነፃናል አይልም ያ ነ ፃ ና ል እንጂ።