Assemblies of Trinity Int. Solomon Telahun (Matthew 5:5-12 )

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 22. 08. 2024
  • ክርስቶስ እንዲከብር የተራራው ሕገ-መንግስት ይከበር ማቴ ፭-፯
    ዋና ሐሳብ
    የኢየሱስ ተከታዮች በእግዚአብሔር ላይ ጥልቅ በሆነ ጽድቅ ተደግፈው ስለክርስቶስ በሀሰት በሚደርስባቸው ነቀፋ ደስ እያላቸው በምሕረት፣ በልብ ንጽሕናና ለሰዎች ሰላም በሚያመጣ የማስታረቅ ሕይወት ለእግዚአብሔር ይኖራሉ ማቴ ፭:፭-፲፪ ክፍል ሁለት
    በጕባኤ ሥላሴ በየሳምንቱ እሑድ ጠዋት አብረውን ጌታን እንዲያመልኩ
    እንጋብዝዎታለን OCTOBER 14, 2018 - Time - 10:45 am - 1:00 pm
    7800 Telegraph Road, Alexandria Virginia

Komentáře •