ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]። የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው? ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ። King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid. የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ። 2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ። 3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ። Let me give you a second biblical example that ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት። New King James Version 1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal. ማለደ in English it is dawning not intercede Definition of dawn on : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost Let me give you a third biblical evidence ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]። Brenton Septuagint Translation Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities. Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants New King James Version Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors. እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው። 15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው። ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር። If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤ 1)Jesus did what?ዋጀን 2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law. 3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ። Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites. ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ። Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever. አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46 ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል። ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።) Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him. ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ። Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten. አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
1)Reconcile Amharic definition of reconcile - አሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ reconcile AMHARIC DICTIONARY አስታረቀ፣ አስማማ verbአሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ 2)Amharic definition of divide - በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ divide AMHARIC DICTIONARY በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ ከፋይ (ውሃገት) አካፍል verb ከፈለ፣ ለየ፣ ተካፈለ፣ አካፈለ፣ መንታ ሆነ Now ask yourself is ከፈለ፣ ለየ፣ the same as አስታረቀ፣ አስማማ? If you are honest, the answer is simply No! ISAIAH53:12፤ስለዚህም:እርሱ ብዙዎችን:ይወርሳል፥ከኃያላንም:ጋር ምርኮን:[ይከፋፈላል]፤ነፍሱን:ለሞት:አሳልፎ:ሰጥቶአልና፥ከዓመፀኞችም:ጋር:ተቈጥሮአልና፤እርሱ:ግን:የብዙ:ሰዎችን:ኃጢአት:ተሸከመ፥ስለ:ዓመፀኞችም:ማለደ። So it is clear the Amharic version of the prophecy of Isaiah says that Jesus [ይከፋፈላል].It doesn't tell us he will come to reconcile.It tell us that he will give his life.Remember to Atone sin of others is not to reconcile.But there is more Jesus himself said he is not "አስታራቂ".If Jesus were an "አስታራቂ"like Protestantism suggestes, አስታረቀ :የአስታረቀ :ትርጉም appease, conciliate, mollify, reconcile. Why then Jesus say he is not "አስታራቂ" in Lucas 12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር: እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው። 14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው። 15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።It is clear Jesus is not "አስታራቂ" because if he were he would have stood between that man and his brother and negotiated.The fact that Jesus even explains why he couldn't reconcile the 2 brothers is evidence within itself [ፈራጅና:አካፋይ:በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?] JESUS said he doesn't have the authority to reconcile them.The next verse goes further.Jesus says in Lucas 12:5"በምድር:ላይ:ሰላምንም:ለመስጠት የመጣሁ:ይመስላችኋልን?እላችኋለሁ፥ አይደለም፥መለያየትን:እንጂ።52 ከአሁን:ጀምሮ:በአንዲት:ቤት:አምስት: ሰዎች:ይኖራሉና፤:ሦስቱም:በሁለቱ:ላይ ሁለቱም:በሦስቱ:ላይ:ተነሥተው:ይለያያሉ።"now remember that we had concluded ከፈለ፣ለየ፣is not the same as አስታረቀ፣ አስማማ. Jesus openly he didn't come to establish.peace but he came to divide.
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው? ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ። King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid. የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ። 3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ። Let me give you a second biblical example that ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት። New King James Version 1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው? ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ። King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid. የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ። 3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ። Let me give you a second biblical example that ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት። New King James Version 1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]። የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው? ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ። King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid. የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ። 2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ። 3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ። Let me give you a second biblical example that ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት። New King James Version 1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal. ማለደ in English it is dawning not intercede Definition of dawn on : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost Let me give you a third biblical evidence ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]። Brenton Septuagint Translation Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities. Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants New King James Version Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors. እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው። 15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው። ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር። If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤ 1)Jesus did what?ዋጀን 2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law. 3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ። Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites. ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ። Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever. አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46 ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል። ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።) Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him. ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ። Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten. አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]። የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው? ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ። King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid. የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ። 2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ። 3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ። Let me give you a second biblical example that ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት። New King James Version 1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal. ማለደ in English it is dawning not intercede Definition of dawn on : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost Let me give you a third biblical evidence ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]። Brenton Septuagint Translation Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities. Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants New King James Version Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors. እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው። 15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው። ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር። If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤ 1)Jesus did what?ዋጀን 2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law. 3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ። Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites. ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ። Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever. አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46 ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል። ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።) Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him. ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ። Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten. አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
_አቡ ወንድሜ አንተን የወለደች ማህፀን የተባረከች ትሁን በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ ክርስቶስ የማያልቀውን ፀጋ ያጎናፅፍልን እፍፍፍፍፍፍፍፍ እንደት ደስ ይላል ንግግርህ ቃል ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ የክርስቶስ ፀጋ ባንተ ላይ ይደርብህ ከዚህ በላይ በጣም ደስ አለኝ ያንተን መልስ ስሰማ።💚💛❤️_
ሰብ አርጊኝ እህቴ
ቃሉ በተደጋጋሚ ኢየሱስ ያማልዳል እያለ, አያማልድም የሚል ሙግት ይዞ መቅረብ ከባድ ብቻ ሳይሆን በቃሉ ላይ ክህደትም ነው።
@@mastewalize menfeskidus yamaldal milewn men letadegew new wendm weys esum yamaldal letelun new
@@harriet893
መንፈስቅዱስ ይማልዳል ተብሎ ተፅፏል አዎ ይማልድልናል ብለን እናምናለን።
የተፃፈውን መቀበል ሲገባችሁ ለምን በእውነት ላይ ትለግማላችሁ?
@@mastewalizeአብም ይማልዳል ስለሚል ስለዚህ አማላጁ ኢየሱስ ብቻ ነው ማለት ውድቅ ሐሳብ ነው።
ባለ ማዕተቦች ዬት አላችሁ? የሰላሴ ልጆች የአብ የወልድ የመንፈሰ ቅዱሰ ወዳጆች የእመቤቴ ወዳጆች የንጉሳችን የፈጣሪያችን የአባታችን የመድሀኒታችን የእየሱስ ክረሰቶሰ ልጆች ለወድማችን በላይክ አበረታቱት አቦ ወድሜ ፀጋውን ያብዛልህ አሜን[፫]
አለን እህት ደምርኝ
አለው ደምሪኝ ባለ ማህተብዋ እህቴ 🙏🙏🙏
_ባለማህተቦች እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቃችሁ አቡ ውድ ወንድሜ እመብርሀን ከዚህ በላይ እውቀቱን ጥበቡን ሞገሱን ትጨምርልህ በእውነት ድንቅ አንድበት አለህ በጣም ደስ ይላል ንግግርህ በትህትና የተመላ ውብና ድንቅ ነው ንግግርህ እመብርሀን ታጣፍጥልህ ወንድምዬ 💚💛❤️_
ደምሩኝ ቤተሰቦቼ
👍👍❤
አሜን (3)
እኔ እራሱ በጣም ነው የምወደው
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
- ኢሳይያስ 53፥12
ሜሎሴ የዓለም ብርሀንና ጨው እንሆን ዘንድ ተጠርተናልና ነፍሳችን ሞኝ የተባለችበትን ስብከት የሐዋሪያትን ቃል ከመንፈስቅዱስ ቅዱስ ፈቃድ የተነሳ የመጣን የጌታችንን ወንጌል እንሰብካለን እርሱም ሐዋሪያቱን አይደለም የተሰቀለውን ኢየሱስን እንጂ ክብሩን ሁሉ እርሱ ይውሰድ❤
በብዙ ተባረክልኝ ፀጋ ይብዛልህ ወንድማችን🙏
ቤዛችን ጌታችን ፈራጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉን በስልጣኑ አደረገ አንድ አምላክ እልልልልልልልልል 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 አቡ nailed it
ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን
የይሁዳ መልክት 1:25
“ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
- ኢሳይያስ 53፥12
@@SoothingRelaxation-Music942 እየሱስ ክርስቶስ አይለምንም ይመለካል ፣ይፈርዳል ፣ይቅር ይላል ፣አምላክ ነው ከዚህ አመለካከት ውጣ.
አንዴ ነው ያደረገው
@@SoothingRelaxation-Music942 ይማልዳልና ያማልዳል የተምታታባችሁ አይ እናንተ እዳው ምን ይሻላችኋል😂😂😂
ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
የማለደ ትርጉም -
1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
Let me give you a second biblical example that
ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
New King James Version
1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
ማለደ in English it is dawning not intercede
Definition of dawn on
: to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
Let me give you a third biblical evidence
ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
Brenton Septuagint Translation
Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
New King James Version
Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
1)Jesus did what?ዋጀን
2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
ወንድም ሜሎስ.. ተገቢውን ምላሽ ሰተህናል እውነተኛውንም ትምህርት አስተምረህናል። እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ...
ጌታ ኢየሱስ በአብ ፊት ብቸኛው ውበታችን ፣ሊቀ ካህናችን፣ስለኛ በገዛ ደሙ ወደ ቅድስት የገባ አማላጃችን፣መካከለኛችን ይህን ያስረዳን መንፈስ ቅዱስ ይባረክ።ሜሎስ እግዚአብሔር ይባርክህ ።
መዝ 77-65 እግዚአብሔር ከ እንቅልፋ እንደ ሚነቃ ተነሣ:: ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው! ኢየሱስ እግዚአብሔር ከሆነ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይሆንም! 2ኛ ቆሮ ምዕ 5 ቁ10 መልካምም ቢሆን ክፋም ቢሆን በ ስጋችን እንደ ሠራነው ዋጋችንን እንቀበል ዘንድ ሁላችን በ ክርስቶስ የ ፍርድ ዙፋን ፊት እንቆማለንና:: አክሊሌ እና አቡ ኑሩልን❤
እየሱስ ጌታችን አምላካችን የአብ የባህሪ ልጅ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የተካከ
በልብ በሃሳብ በስልጣን ይህንን ዓለም ፈጥሮ በመግዛት አንድ የሆነ
በደሙ ፈሳሽነት እኛን ከራሱጋ ያስታረቀ ቤዛችን
መስዋዕት አቅራቢ መስዋዕት የሆነ መስዋዕት ተቀባይ ጌታችን ይክበር ይመስገን።
ትክክል
sewe aleteredaweme meleja enedesewe ayedelem geta tera sewe ayedelem geta bichegna amalaj newe
1)Reconcile Amharic definition of reconcile - አሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ reconcile AMHARIC DICTIONARY አስታረቀ፣ አስማማ
verbአሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ
2)Amharic definition of divide - በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ
divide
AMHARIC DICTIONARY
በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ
ከፋይ (ውሃገት)
አካፍል
verb
ከፈለ፣ ለየ፣ ተካፈለ፣ አካፈለ፣ መንታ ሆነ
Now ask yourself is ከፈለ፣ ለየ፣ the same as አስታረቀ፣ አስማማ? If you are honest, the answer is simply No! ISAIAH53:12፤ስለዚህም:እርሱ ብዙዎችን:ይወርሳል፥ከኃያላንም:ጋር ምርኮን:[ይከፋፈላል]፤ነፍሱን:ለሞት:አሳልፎ:ሰጥቶአልና፥ከዓመፀኞችም:ጋር:ተቈጥሮአልና፤እርሱ:ግን:የብዙ:ሰዎችን:ኃጢአት:ተሸከመ፥ስለ:ዓመፀኞችም:ማለደ።
So it is clear the Amharic version of the prophecy of Isaiah says that Jesus [ይከፋፈላል].It doesn't tell us he will come to reconcile.It tell us that he will give his life.Remember to Atone sin of others is not to reconcile.But there is more Jesus himself said he is not "አስታራቂ".If Jesus were an "አስታራቂ"like Protestantism suggestes,
አስታረቀ :የአስታረቀ :ትርጉም appease, conciliate, mollify, reconcile. Why then Jesus say he is not "አስታራቂ" in Lucas 12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር: እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።
14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።It is clear Jesus is not "አስታራቂ" because if he were he would have stood between that man and his brother and negotiated.The fact that Jesus even explains why he couldn't reconcile the 2 brothers is evidence within itself [ፈራጅና:አካፋይ:በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?] JESUS said he doesn't have the authority to reconcile them.The next verse goes further.Jesus says in Lucas
12:5"በምድር:ላይ:ሰላምንም:ለመስጠት የመጣሁ:ይመስላችኋልን?እላችኋለሁ፥ አይደለም፥መለያየትን:እንጂ።52
ከአሁን:ጀምሮ:በአንዲት:ቤት:አምስት: ሰዎች:ይኖራሉና፤:ሦስቱም:በሁለቱ:ላይ ሁለቱም:በሦስቱ:ላይ:ተነሥተው:ይለያያሉ።"now remember that we had concluded ከፈለ፣ለየ፣is not the same as አስታረቀ፣ አስማማ. Jesus openly he didn't come to establish.peace but he came to divide.
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
ማርያምን አቡ ፍቅር የሆንክ ልጅ ነህ፣ ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
በቅንነት ደምሪኝ
ቃለ ሕይወት ያስማልን በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ጸጋ ያድልልን ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ነው ለሚሉትም እግዚአብሔር አምላክ እውነቱን በልቦናቸው ያሳድርባቸው
ጌታ ኢያሱስ ቃሉን እንደትሳም ልብሽን ይክፈትልሽ ፉጡሮችን ከፈጣር ጋራ እኩል ለመሳለፍ ተብሎ ያልተጻፈ ተራት እያነበች ነው መልስ ግን የለችሁም
@@legesebelachew2640 alen mels teyki eski
@@legesebelachew2640 sijemer enante nachu amlakn kesew ekul lemareg mtmokrut amlak ye hulu yebelay enji yebetaj milemn amalaj adelem joroshn egzer ykfetlsh
ዋው በጥሩ ስነምግባር የተደረገ መጸሐፍ ቅዱሳዎ ውይይቱ ደስ ይላል 🙏በተለይ የሚሎስ የእግዚአብሔር ቃል ሙላቱና ጨዋነቱ በጣም ያስቀናል 🙏🙏🙏
በቅንነት ደምሪኝ
የዮሐንስ ወንጌል 1:1
በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
14 ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።
በመጀመሪያዉ የነበረው ቃል ስጋ ሆነ።
የሞተልን ያዳነን እግዚአብሔር ነዉ በእኛ ላይ ያደረው
እኛን ያዳነው ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ነው።
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
Let me give you a second biblical example that
ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
New King James Version
1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
_ልቡ ጠቢብ የሆነ አስተዋይ ይባላል፥ በከንፈሩም ጣፋጭ የሆነ ትምህርትን ያበዛል። ገንዘብ ላደረገው ሰው እውቀት የሕይወት ምንጭ ነው፤ ስንፍና ግን የሰነፎች ቅጣት ነው። የጠቢብ ልብ አፉን ያስተምራል፥ ለከንፈሩም ትምህርትን ይጨምራል። ያማረ ቃል የማር ወለላ ነው፤ ለነፍስ ጣፋጭ ለአጥንትም ጤና ነው። በእውነት ግሩም ድንቅ ናችሁ እናንተ ትለያላችሁ ውድ ወንድሜ የክርስቶስ ምርጥቃዎች እመብርሀን ትጠብቃችሁ ሚስጥሩን ሁሉ ይግለፅላችሁ ቅዱስ እግዚአብሔር ስለ ሕያዉ ቅዱስ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም በፍጥረቱ አንደበት ሁሉ የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ የነገሰ ይሁን አሜን አሜን አሜን🌻🌿 ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛላችሁ በቤቱ በቃሉ ያፅናችሁ የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን አሜን አሜን አሜን🌾💐🕊️_
ደምሩኝ እህት ወንድሞቼ💛💒🙏
የተዋህዶ ልጆች ሼር Like Subscribe አድርጉት ማስታወቂያ ካለ ደሞ አታሳልፉት ወንድማችን አቡ እግዚአብሔር ይባርክህ።
ዜዛችን አምላካችን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጃችን አልፍና ኦሜጋ ዘላለማዊይ አምላካችን ነው ክብር ምስጋና ይገባው ለድንግል ማርያምልጁ
ወንድሜ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም አምላክ እንድሆነ ሁሉ ሁሉ ፍፁም ሰዉ ነዉ በዚህ ፍፁም ሰዉነቱ ያማልደናል
@@temesgendesalegn1817ኢየሱስ ክርስቶስፍፅም አምላክ ፍፃም ሰውነው ፍፅም አምላክ ማለት መለኮት የተዋሀድ ስጋማለትነው ስለዚህ መለኮት አይማልድም ስጋብቻነው እሚማስደው ኢየሱስ ክርስቶስ በቤዛነት ያዳን ለዘላለም የሚያድነንነ አምላክ ፈራጅነው፡፡
ጥሩ ስለዚህ ፍፁም ሰዉነቱን እየካድክ ነዉ
መማለድ ማለትና ማማለድ አንድ አይነት አይደለም ይማልዳል ማለት ይፈርዳል ማለት ነው ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና!!
ይማልዳል ማለት ቆይ ይፈርዳል ይስማማዋል ወይ? ይማልዳል እና ይፈርዳል በጣም ልዩነት አላቸው
😂atasekegn keledga nek
በኢየሱስ ይሔ መንፈስ ነው!!
እንዴት እንዴት ነው ነገሩ ኢትዮጵያውያን አይደለንም የፌደራሉን የስራ ቋንቋ አላውቅም ነው?!
እኔ የማይገባኝ ነገር እየሱስ ጌታ ነዉ እያሉ አማላጅ። ማለት። በጣም። ይገርማል። ጌታ ብሎ አማላጅ። ማለት። ከባድ ነዉ እግዚአብሔር። ልቦና። ይስጠን። አባቶች። የተዋሕዶ። ልጆች። ኮሮና ልፍስፍስ። አድርጎኛል። በፀሎት። አስቡኝ
እግዚአብሔር ይማርሽ እማ አይዞሽ ጠዋት ልሚ ጨምቀሽ ትንሽ ፈላ አርገሽ በማር ደባልቀሽ ጠጭ
መፅሃፍ ቅዱስ ጌትነቱንም አምላክነቱንም አማላጅነቱንም ይናገራል ። ስለዚህ የመቀበል ግደታ አለብን አያሳፍረንም ።
@@habatamhabatam8769 ዬቱ ጋ ነው አማላጅ ነው የምለው?
እማ ብርሃን ትደብስሽ እህቴ እኔም የሚገርማኝ አምላክ ነው ተብሎ እንዴት ነው መልሰው ይለምናል የምባለው?መስተዋሉን ያድላቼው
ትክክል እህቴ ጌታ ተብሎ አማላጅ ድፍንነት ነው😥😥😥😥😥
አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ኦርቶዶክስ ቀጥተኛ እምነት ማለት ነው ፀጋውን ያብዛልክ
የተዋህዶ አቁ ወድሜ አቡ በወነት ፀጋውን ያብዛልህ አተን የወለድች እናት እድሜዋን አብዝቶ አብቶ የድሜ ባለፀጋ ያድርግልን
አቡና ተባረክ ። ወንድማችንንም ይመልስልን ።
ወንድማችን አቡ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ በእድሜ በጤና ይጠብቅህ አይ እምዬ ተዋህዶ እንደነዚህ እይነት ትንታግ የሆኑ ልጆች አሉሽ።
እኛ ሰምተነካል ወድማችን እስከመጨረሻው የማልቀው ቃሉ እሰማካለን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ድንግል ሁሌም በአደበትላይ ትኑር አሜን ➕🕯
ኢየሱስ አማላጃችን ነው ማለት ምን ማለት ነው?
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Jesus is our interceding. ...hallelujah
አስታራቂ ማለት አማላጅ ሆኖ ከተቃዋሚ ጎራዎች ጋር በመተባበር እርቅ ለመፍጠር የሚሠራ ማለት ነው። አንድ አስታራቂ አለመግባባቶችን ለመፍታት በማቀድ በሁለት ወገኖች መካከል አለመግባባት ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር ይሞክራል። በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለው አስታራቂ አንድ ብቻ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚከራከረው ለምን እንደሆነ፣ ኢየሱስ ለምን አማላጃችን እንደሆነ፣ እና ራሳችንን ብቻችንን በእግዚአብሔር ፊት ለመወከል ከሞከርን ለምን እንደሚጠፋ እንመለከታለን።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር በኃጢአት ምክንያት ሙግት አለው። ኃጢአት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፍ (1ኛ ዮሐንስ 3፡4) እና በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ተብሎ ተገልጿል (ዘዳ 9፡7፤ ኢያሱ 1፡18)። እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል, እና ኃጢአት በሁላችንም እና በእሱ መካከል ነው. “ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ” (ሮሜ 3፡10) የሰው ልጆች ሁሉ ከአዳም በወረስነው ኃጢአት ምክንያት ኃጢአተኞች ናቸው, እንዲሁም በየቀኑ የምንሠራው ኃጢአት. ለዚህ ኃጢአት ብቸኛው ትክክለኛ ቅጣት ሞት ነው (ሮሜ 6፡23)፣ ሥጋዊ ሞት ብቻ ሳይሆን የዘላለም ሞት (ራዕይ 20፡11-15)። የኃጢአት ትክክለኛ ቅጣት በገሃነም ውስጥ ዘላለማዊ ነው።
በራሳችን እና በእግዚአብሔር መካከል ለማታለል በራሳችን ማድረግ የምንችለው ምንም ነገር የለም። የቱንም ያህል መልካም ሥራ ወይም ሕግን ማክበር በቅዱስ አምላክ ፊት እንድንቆም ጻድቅ አያደርገንም (ኢሳይያስ 64:6፤ ሮሜ 3:20፤ ገላትያ 2:16)። አስታራቂ ከሌለን ዘላለማዊነትን በገሃነም እንድንኖር ተዘጋጅተናል፣ ምክንያቱም በራሳችን ከኃጢአታችን መዳን አይቻልም። አሁንም ተስፋ አለ! "አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5) ኢየሱስ በእግዚአብሔር የጸጋ ዙፋን ፊት በእርሱ ላይ እምነት የጣሉትን ይወክላል። ተከላካይ ጠበቃ ደንበኛውን እንደሚያስታረቅ ሁሉ ለዳኛው “ክብር፣ ደንበኛዬ ከተከሰሱበት ክስ ሁሉ ንፁህ ነው” በማለት ለእኛ ያማልዳል። ለኛም እውነት ነው። አንድ ቀን ከአምላክ ጋር ፊት ለፊት እንጋፈጣለን፤ ነገር ግን ኢየሱስ ለእኛ ሲል በመሞቱ ሙሉ በሙሉ ይቅር የተባሉ ኃጢአተኞች እንሆናለን። "የመከላከያ አቃቤ ህግ" ቅጣቱን ወሰደብን!
ለዚህ የሚያጽናና እውነት ተጨማሪ ማረጋገጫ በዕብራውያን 9፡15 ላይ እናያለን፡- “ስለዚህ የተጠሩት የተስፋውን የዘላለም ርስት እንዲቀበሉ ክርስቶስ የአዲስ ኪዳን አስታራቂ ሆኖአል፤ አሁን ደግሞ ቤዛ ሆኖ ሞቶአልና። በመጀመሪያው ቃል ኪዳን ከተፈጸሙት ኃጢአቶች ነጻ ናችሁ። የክርስቶስን ጽድቅ ለብሰን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም የቻልነው ከታላቁ አስታራቂ የተነሣ ነው። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ኃጢአታችንን በጽድቁ ለወጠው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21)። የእርሱ ሽምግልና ብቸኛው የመዳን መንገድ ነው።
■■■■■■■■■■■■■■■■
ኢየሱስ በመንግሥተ ሰማያት ስለ እኛ የሚማልድበት ዓላማ ምንድን ነው?
■■■■■■■■■■■■■■■■■
ስለ ኢየሱስ ሲናገር የዕብራውያን ጸሐፊ “ስለ እነርሱ ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ለዘላለም ሊያድናቸው ይችላል” (ዕብ. 7፡25) ይላል። ይህ ጥቅስ (እና ሌሎችም) የሚነግረን ምንም እንኳን ክርስቶስ የተመረጡትን ድኅነት ለማስጠበቅ ያደረገው ሥራ በመስቀል ላይ ቢጠናቀቅም “ተፈጸመ!” በሚለው ጩኸቱ ማስረጃ ነው። (ዮሐንስ 19፡30)፣ ለተቤዣቸው ልጆቹ ያለው እንክብካቤ መቼም አያልቅም።
ኢየሱስ ከምድራዊ አገልግሎቱ በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ ለህዝቡ ዘላለማዊ እረኛ ሆኖ ከሚጫወተው ሚና 'እረፍት አላደረገም። "ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን" ( ሮሜ 5፡10 ሲዋረድ፣ ሲናቅ፣ ሲሞት እና ሲሞት፣ እኛን ከእግዚአብሔር ጋር የማስታረቅን ያህል ታላቅ ሥራ ለማከናወን የሚያስችል ኃይል ካለው፣ አሁን ሕያው፣ ከፍ ያለ ሆኖ ይጠብቀናል ብለን እንዴት አብልጠን እንጠብቅ። እና ድል አድራጊው አዳኝ ከሞት ተነስቶ በዙፋኑ ፊት ስለ እኛ የሚማልደው (ሮሜ 8፡34)። በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኢየሱስ አሁንም በሰማይ እኛን ወክሎ እየሰራ ነው።
ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ከተቀመጠ በኋላ (ሐዋ. የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ-የዘላለም ሚናው እንደ የሥላሴ አምላክ ሁለተኛ አካል። ይህች አሮጌ ምድር ለክርስቶስ “መሸነፍ” ስትቀጥል፣ ኢየሱስ የክርስቲያኖች ጠበቃ ነው፣ ማለትም እርሱ ታላቁ ተከላካይ ነው። ይህ በአሁኑ ጊዜ የእርሱ ለሆኑት የሚፈጽመው የምልጃ ተግባር ነው (1ኛ ዮሐንስ 2፡1)። ኢየሱስ እኛን ወክሎ እንደ ተከላካይ ጠበቃ ሁል ጊዜ ጉዳያችንን በአብ ፊት ይሟገታል።
ሰይጣን (ስሙ ማለት “ከሳሽ” ማለት ነው) ሲከስን፣ ከኢዮብ ጋር እንዳደረገው ሁሉ ኃጢአታችንንና ድክመታችንን በእግዚአብሔር ፊት እያመለከተ ኢየሱስ ስለ እኛ ይማልድልናል (ኢዮ. 1፡6-12)። ነገር ግን ውንጀላዎቹ በሰማይ ጆሮዎች ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የኢየሱስ የመስቀል ስራ የኃጢያት እዳችንን ሙሉ በሙሉ ከፍሏልና። ስለዚህ፣ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የኢየሱስን ፍፁም ጽድቅ በልጆቹ ውስጥ ያያል። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሞት ፅድቁ (ፍፁም ቅድስና) ለእኛ ተቆጥሮ ነበር፣ ኃጢአታችን ግን በሞቱ ይቆጠር ነበር። ይህ ጳውሎስ በ2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21 ላይ የተናገረው ታላቅ ልውውጥ ነው። ይህም በእግዚአብሔር ፊት ያለን የኃጢአተኛ አኗኗራችንን ለዘላለም ወስዶታል፣ ስለዚህም እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ያለ ነቀፋ ሊቀበልን ይችላል።
በመጨረሻም፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔር እና በሰው መካከል ያለው ብቸኛው የሰው አስታራቂ መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው። ሌላ ማንም-ማርያም አይደለችም፣ የቀደሙት ክርስቲያን ቅዱሳን አይደሉም-በሁሉን ቻይ ዙፋን ፊት ስለ እኛ የመማለድ ኃይል የላቸውም። ማንም መልአክ እንዲህ ቦታ የለውም። ክርስቶስ ብቻ አምላክ-ሰው ነው፣ እርሱም በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መካከለኛ እና አማላጅ ነው። "አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ አለ" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5)።
“አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
- 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5
Bewinet abu dink nek enam amalag new beya amin neber ahun ferag mehonun teredahu eyesus feragi new amennnn
des yilal betam egziabher enkuwan eredah
ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ወድማችን ቃል ህወት ያስማልን እግዚአብሔር ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ
ሞኝ
ለዘላለም ትኑር ❤🎉
@eliabbereket8730 ማን አይ መናፍቃን እናንተ ናቹ እንጂ ሞኝ ኢየሱስ ኢየሱስ ብቻ ደሞ ትመጡና ኢየሱስ ያማልዳል?? ደሞ ትመጡና ኢየሱስ ጌታ ነው ኢየሱስ ያድናል ኢየሱስ ይፈርዳል ኧረ አምላኬ ሆይ አሁን የናንተ ሞኝነት ነው የሚገርመኝ ። እንዴት ነው ርእሰ መምህር ተማሪ መሆን የሚችለው ምክንያቱም የትምህርት ጉዳይ ስለጨረስ ተማሪ መሆን አይችለም ስለዚህ መድሀኒያለም ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው ስለዚ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም ኧረ
የሌባ እይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ ይላሉ አበው😂 ሮሜ 8:34 እየሱስ አማላጅ አለመሆኑን ለማፍረስ ዮወ16:26 _27 ዋና መሰረት ነው በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ እኔም ስለናተ አብን '''👉እንድለምን የምላችሁ እይደለሁም👈''''''ወንድማገኝ እጅግ እጅግ ልዩ ፀጋ ያልህ ልጅ ነህ እግዚአብሔር ይጨምርልህ❤️🙏
እርሱ ራሱ ክርስቶስ አለምንም አለ እኮ ግን አይሰሙም
“ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤”
- ዮሐንስ 14፥15-16
ከዚስ ጋር እንዴት ነው ምታስታርቀው?🤔
ኢየሱስ አማላጃችን ነው ማለት ምን ማለት ነው?
❤■■■■■■■■■■■■■■■❤
አስታራቂ ማለት አማላጅ ሆኖ ከተቃዋሚ ጎራዎች ጋር በመተባበር እርቅ ለመፍጠር የሚሠራ ማለት ነው። አንድ አስታራቂ አለመግባባቶችን ለመፍታት በማቀድ በሁለት ወገኖች መካከል አለመግባባት ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር ይሞክራል። በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለው አስታራቂ አንድ ብቻ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚከራከረው ለምን እንደሆነ፣ ኢየሱስ ለምን አማላጃችን እንደሆነ፣ እና ራሳችንን ብቻችንን በእግዚአብሔር ፊት ለመወከል ከሞከርን ለምን እንደሚጠፋ እንመለከታለን።
እግዚአብሔር ከእኛ ጋር በኃጢአት ምክንያት ሙግት አለው። ኃጢአት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፍ (1ኛ ዮሐንስ 3፡4) እና በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ተብሎ ተገልጿል (ዘዳ 9፡7፤ ኢያሱ 1፡18)። እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል, እና ኃጢአት በሁላችንም እና በእሱ መካከል ነው. “ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ” (ሮሜ 3፡10) የሰው ልጆች ሁሉ ከአዳም በወረስነው ኃጢአት ምክንያት ኃጢአተኞች ናቸው, እንዲሁም በየቀኑ የምንሠራው ኃጢአት. ለዚህ ኃጢአት ብቸኛው ትክክለኛ ቅጣት ሞት ነው (ሮሜ 6፡23)፣ ሥጋዊ ሞት ብቻ ሳይሆን የዘላለም ሞት (ራዕይ 20፡11-15)። የኃጢአት ትክክለኛ ቅጣት በገሃነም ውስጥ ዘላለማዊ ነው።
በራሳችን እና በእግዚአብሔር መካከል ለማታለል በራሳችን ማድረግ የምንችለው ምንም ነገር የለም። የቱንም ያህል መልካም ሥራ ወይም ሕግን ማክበር በቅዱስ አምላክ ፊት እንድንቆም ጻድቅ አያደርገንም (ኢሳይያስ 64:6፤ ሮሜ 3:20፤ ገላትያ 2:16)። አስታራቂ ከሌለን ዘላለማዊነትን በገሃነም እንድንኖር ተዘጋጅተናል፣ ምክንያቱም በራሳችን ከኃጢአታችን መዳን አይቻልም። አሁንም ተስፋ አለ! "አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5) ኢየሱስ በእግዚአብሔር የጸጋ ዙፋን ፊት በእርሱ ላይ እምነት የጣሉትን ይወክላል። ተከላካይ ጠበቃ ደንበኛውን እንደሚያስታረቅ ሁሉ ለዳኛው “ክብር፣ ደንበኛዬ ከተከሰሱበት ክስ ሁሉ ንፁህ ነው” በማለት ለእኛ ያማልዳል። ለኛም እውነት ነው። አንድ ቀን ከአምላክ ጋር ፊት ለፊት እንጋፈጣለን፤ ነገር ግን ኢየሱስ ለእኛ ሲል በመሞቱ ሙሉ በሙሉ ይቅር የተባሉ ኃጢአተኞች እንሆናለን። "የመከላከያ አቃቤ ህግ" ቅጣቱን ወሰደብን!
ለዚህ የሚያጽናና እውነት ተጨማሪ ማረጋገጫ በዕብራውያን 9፡15 ላይ እናያለን፡- “ስለዚህ የተጠሩት የተስፋውን የዘላለም ርስት እንዲቀበሉ ክርስቶስ የአዲስ ኪዳን አስታራቂ ሆኖአል፤ አሁን ደግሞ ቤዛ ሆኖ ሞቶአልና። በመጀመሪያው ቃል ኪዳን ከተፈጸሙት ኃጢአቶች ነጻ ናችሁ። የክርስቶስን ጽድቅ ለብሰን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም የቻልነው ከታላቁ አስታራቂ የተነሣ ነው። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ኃጢአታችንን በጽድቁ ለወጠው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21)። የእርሱ ሽምግልና ብቸኛው የመዳን መንገድ ነው።
■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
ኢየሱስ በመንግሥተ ሰማያት ስለ እኛ የሚማልድበት ዓላማ ምንድን ነው?
■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
ስለ ኢየሱስ ሲናገር የዕብራውያን ጸሐፊ “ስለ እነርሱ ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ለዘላለም ሊያድናቸው ይችላል” (ዕብ. 7፡25) ይላል። ይህ ጥቅስ (እና ሌሎችም) የሚነግረን ምንም እንኳን ክርስቶስ የተመረጡትን ድኅነት ለማስጠበቅ ያደረገው ሥራ በመስቀል ላይ ቢጠናቀቅም “ተፈጸመ!” በሚለው ጩኸቱ ማስረጃ ነው። (ዮሐንስ 19፡30)፣ ለተቤዣቸው ልጆቹ ያለው እንክብካቤ መቼም አያልቅም።
ኢየሱስ ከምድራዊ አገልግሎቱ በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ ለህዝቡ ዘላለማዊ እረኛ ሆኖ ከሚጫወተው ሚና 'እረፍት አላደረገም። " ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን።" ሲዋረድ፣ ሲናቅ፣ ሲሞት እና ሲሞት፣ እኛን ከእግዚአብሔር ጋር የማስታረቅን ያህል ታላቅ ሥራ ለማከናወን የሚያስችል ኃይል ካለው፣ አሁን ሕያው፣ ከፍ ያለ ሆኖ ይጠብቀናል ብለን እንዴት አብልጠን እንጠብቅ። እና ድል አድራጊው አዳኝ ከሞት ተነስቶ በዙፋኑ ፊት ስለ እኛ የሚማልደው (ሮሜ 8፡34)። በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኢየሱስ አሁንም በሰማይ እኛን ወክሎ እየሰራ ነው።
ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ከተቀመጠ በኋላ (የሐዋርያት ሥራ 1:9፤ ቆላስይስ 3:1) በሥጋ ከመገለጡ በፊት ወደ ነበረው ክብር ተመለሰ (ዮሐንስ 17:5) የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ-የዘላለም ሚናው እንደ የሥላሴ አምላክ ሁለተኛ አካል። ይህች አሮጌ ምድር ለክርስቶስ “መሸነፍ” ስትቀጥል፣ ኢየሱስ የክርስቲያኖች ጠበቃ ነው፣ ማለትም እርሱ ታላቁ ተከላካይ ነው። ይህ በአሁኑ ጊዜ የእርሱ ለሆኑት የሚፈጽመው የምልጃ ተግባር ነው (1ኛ ዮሐንስ 2፡1)። ኢየሱስ እኛን ወክሎ እንደ ተከላካይ ጠበቃ ሁል ጊዜ ጉዳያችንን በአብ ፊት ይሟገታል።
ሰይጣን (ስሙ ማለት “ከሳሽ” ማለት ነው) ሲከስን፣ ከኢዮብ ጋር እንዳደረገው ሁሉ ኃጢአታችንንና ድክመታችንን በእግዚአብሔር ፊት እያመለከተ ኢየሱስ ስለ እኛ ይማልድልናል (ኢዮ. 1፡6-12)። ነገር ግን ውንጀላዎቹ በሰማይ ጆሮዎች ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የኢየሱስ የመስቀል ስራ የኃጢያት እዳችንን ሙሉ በሙሉ ከፍሏልና። ስለዚህ፣ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የኢየሱስን ፍፁም ጽድቅ በልጆቹ ውስጥ ያያል። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሞት ፅድቁ (ፍፁም ቅድስና) ለእኛ ተቆጥሮ ነበር፣ ኃጢአታችን ግን በሞቱ ይቆጠር ነበር። ጳውሎስ በ2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21 ላይ የተናገረው ታላቅ ልውውጥ ይህ ነው። ይህም በእግዚአብሔር ፊት ያለን የኃጢአተኛ አኗኗራችንን ለዘላለም ወስዶታል፣ ስለዚህም እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ያለ ነቀፋ ሊቀበልን ይችላል።
በመጨረሻም፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው ብቸኛ አስታራቂ መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው። ሌላ ማንም-ማርያም አይደለችም፣ የቀደሙት ክርስቲያን ቅዱሳን አይደሉም-በሁሉን ቻይ ዙፋን ፊት ስለ እኛ የመማለድ ኃይል የላቸውም። ማንም መልአክ እንዲህ ቦታ የለውም። ክርስቶስ ብቻ አምላክ-ሰው ነው፣ እርሱም በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መካከለኛ እና አማላጅ ነው። "አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ አለ" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5)።
ወንድማችን እግዚአብሔር ኃይልን ይጨምርልህ ቅዱስ ገብርኤል ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ
አቡዬ ነጭ ስታደርጋቸው ማየት የመሰለ የለም ምርጥ ልጅ
ወንድማችን አቡ በጣም የምወድህ እና የማከብርህ እውነተኛ የተዋህዶ ልጅ ነህ
የምታደርጋቸውን የሀይማኖት ክርክሮች ሁልግዜ ነው የምከታተል እና በጣም ነው የምትመቸኝ
እና የማከብርህ ም/ክ እውነት ይዘህ ስለምትከራከር እና
ምርጥ የተዋህዶ ሌጅ ስለሆንክ ነው
ስለዚህ አቡየ የተሻለ የመናገር እና የመርታት አንደበት እግዚሐብሄር አምላክ ሰቶሀል እና ይህን ስጦታህን
የተለያዩ መፅሀፍ በማንበብ የበለጠ ደግሞ አዳብር
እና ሁልግዜም የምታደርጋቸውን ውይይቶች እከታተላለሁ እና ሲበዛ በጣም ጎበዝ ነው
ከመምህር ተስፋየ ጋር ያደረከውን ውይይት
እንዲሁም ET ART mediam ተከታትያለሁ እና በጣም ሲቀዛ አድንቅሀለሁ ም/ክ እውነት ስለያዝክ ነው
የድንግል ልጅ እግዚሐብሄር አምላክ እረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥህ
ጀግናችን አቡ አንተ የአባትህ አምላክ መንፈስ ቅዱስ ይግለፅልህ
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
Let me give you a second biblical example that
ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
New King James Version
1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ እመቤቴ ትጠብቅህ😍😍😍
እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ አቡናክ ብቸኛ አስታራቂ ነው በማለትህ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ 🙏🙏🙏
አቡናክ ምንድነው?
አቡ እግዚአብሔር ፅጋዉ ያብዛልህ የኔ እድሜ ላንተ ጨምሮ ያኑልኝ ዋዉ መንፈስ ቅዱስ የመረጠህ የተዋህዶ አርበኛ ጥግ የሚያረግ መልስክበርልኝ ወንድማች 🙏🙏🙏🙏🙏🙏ሺ ዓመት ያኑርልኝ የድንግል ማርያም ልጅ
_የእውነት እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ያድልላችሁ ለእነዚያ ቃሉን አውቆ ለሚያጣሚሙት እውነት ግን እያወቁ ለምን እንዲህ ይሁናሉ ? እውነቱን እያወቁ እውነቱን ይደብቃሉ ድንግል ማርያም አይና ልቦናችሁን ታብራላችሁ እግዚኦ ማረነ ክርስቶስ ክብርና ምስጋና አምልኮትና ውዳሴ ዝማሬና ስግደት ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን አሜን_
አሜን አሜን አሜን ደምሪኝ እህቴ🙏
አሜን አሜን አሜን ልቦናችውን ይገለፅላችው መመረጥ ያስፈልጋል
መዲሀኒያለም ይጠብቅህ ወድማችን አቡዬ ኦርቶዶክስ እውነት ነች ቃለ ሒይወት የሠማልን🙏💒❤💛💚
መፅሃፍ ቅዱስን የህይወቱ መመሪያ ያደረገ ስው ጌታ ኢየሱስ እንደሚማልድ በግልፅ በብዙ ቦታ ተፅፊአልና ለሌላ አይስጥም ።
Yetighaw Protestant neh? 44k dersachuhal yegebahin neger eyeterogemik🥱
@@temesgensheycha5422 ወንድምዬ ከማህበርና ከተቋማት እይታ ውጣ ክርስቶስ እንደተሰቀለ ሆኖ በፊትህ ሳለ ግለሰብን፣ አስተሳሰብን፣ ተቋምን፣ ማህበርን እያየህ እንድትሰናከል ያደረገብህ አዚም በኢየሱስ ስም የተነቀለ ይሁን!🙌
@@megdiesmiliey7267 ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:5 አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤. Pente bicha nw kehaymanot wuta yemilew mkniyatum haymanotachew night club silehone.😂
@@megdiesmiliey7267 Protestantism is organization to get money not to worship!
ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ ተገልጦ በመጣ ጊዜ ከራሱ ጋር ከአብ ጋር ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አስታርቆናል የማስታረቁን አገልግሎት ለቅዱሳን ሰጥቶ አሁን በክብር ዙፋን ላይ ሆኖ ይፈርዳል።2ቆሮ 5÷18,ዮሐ 16÷26
ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
የማለደ ትርጉም -
1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
Let me give you a second biblical example that
ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
New King James Version
1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
ማለደ in English it is dawning not intercede
Definition of dawn on
: to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
Let me give you a third biblical evidence
ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
Brenton Septuagint Translation
Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
New King James Version
Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
1)Jesus did what?ዋጀን
2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
እገዚአብሄር ይባርካችሁ ወንድሞች።
በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንድማችን
አቡሽ የተዋህዶ ልጅና እንቁ ቃለ ህይወት ያሰማልን፣ መንግስተሰማያት ያዋርስልን፣ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን።
እግዚአብሔር ይመስገን አቡየ ወንድማችን ፀጋዉ ያብዛልን በእዉነት አሜን አሜን አሜን
ወንድማችን አቡዬ ቃለሕይወትን ያሰማልን እስከመጨረሻው በቤቱ ያጽናሕ ድንቅ የተዋሕዶ ልጅ ነሕ በርታልን ከአንተ ብዙ እየተማርን ነው 💒✔
አቡ ቃለ ህይወት ያሰማልን ጸጋዉን ያብዛልህ
በመጀመሪያ ይህን አይነት መወያያ ርዕስ ይዛችሁ በጨዋ ደንብ መወያየታችሁ መልካም ነው ሌላው መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስትን ሰው 2ቴ እና 3ቴ ጊዜ ከተወያየ በኋላ ስሁት እንደሆነ በራሱም ላይ ፍርድ እንደሚጠብቀው ንገረው ሌላው ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ፈራጁ ማን ነው ዮሐ5-23-25
ሜሎስ ተባረክ ያለማመቻመች ቃሉ ያለውን ፊትለፊት በመናገር እውነትን ስለምትገልጥ።በርታ። የኦርቶዶክሱ ወንድም ስነስርአትህ በጣም ደስ ይላል። ተባረክ። ሜሎስ ቀድሞም በጥሩ ባህሪ የምናውቅህ ወንድም ነህ ተባረክ።ውይይታችሁ በጣም አስተማሪ ነው።
እግዚአብሔር ይባርካችሁ ፀጋውን ያብዛችሁ እየሱስ አምላክ እንጂ አማላጅ አይደለም ምክንያቱም አብና እየሱስ ክርስቶስ ምንም ልዩነት የላችውም በግብር አንድ ናቸው ። እቡ ዬ ወምድሜ እግዚአብሔር አብ እውቀትን እና ጥበቡን ያብዛልህ ብርሀኑን ያብራልህ።እሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን። በዕድሜ በጤና በፀጋው በክብር ያቆይልን ።ጥሩ ውይይት ነበር ሁለታችሁንም እናመስግናለን ትምህርት ስጥችሁናል አስተዋይ ልቦና ይስጠን።
እዛ የገባው የገዛ ደሙን ህዞ ነው።
“ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።”
- ዕብራውያን 9፥24
melose wendime tebareklegn 🥰
አቡ ወንድሜ እግዚያብሄር ፀጋውን ያብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ወድማችን አቡናዬ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ
ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን 💚💛❤💒👈😘☝💒😘🙌🙏
ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
የማለደ ትርጉም -
1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
Let me give you a second biblical example that
ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
New King James Version
1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
ማለደ in English it is dawning not intercede
Definition of dawn on
: to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
Let me give you a third biblical evidence
ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
Brenton Septuagint Translation
Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
New King James Version
Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
1)Jesus did what?ዋጀን
2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።
አቡናክየ በርታ እግዚአብሔር ፀጋውን ያባዛልህ ኦርቶዶክሳዊያን ሽር ላይክ እናበርታታው ወድማችን❤❤❤❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሠማልን ❤❤❤
Waaqayyoo Saagalee jireenyaa isiini haa dhaagesis baraa taajajilluuma keessaani isiinif haa dheeresu ✝️☝️
የሙስሊም።እና ይሄን ልጅ አንድ ነዉ እግዚአብሔር። እና እየሱስን በልዩነት። ነዉ እያወራዉ እኮ ማቴዎስ። ወንጌል ምህራፍ 19 ቁጥር 20 ላይ እንግዲህ ሂዱና አህዛብ ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ያዘዝኳችሁንም ሁሉ እንዲጠመቁ ያስተማርኳችሁን ደቀ መዛሙርት አድርጉዋቸዉ
ወንድሜ ሜሎስ ፀጋ ይብዛልህ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ
ቃለህይወት ያሰማልን አቡዬ ፍሬ ያለዉ ነገር ወስደንበታል።
አብ ወንድሜ በእውነት እንዴት እደምወድህ እመቤቴ ማርያም ትጠብቅህ ፀገውን ያብዛልህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን አብ
አምላክ ቅዱሳን ይጠብቅህ ወንድማችን ቃል ሕይወትን ያሰማልን በእውነት
አቡየ ቃለ ህይወትን የስማልፀጋውንያብዚልህ❤❤❤
ሰላም እግዚአብሔር ይብዛላቹ የተዋህዶ ልጅችየ እግዚአብሔር ይመሰገን በእዉነት ቃል ህይዉት ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛልህ ዉድ ወንድማችን አቡየ ክብር አና ምሳጋና ይገባ ለቱ ሰብሃት የድንግል ማርያም ልጅ👏💒💒💒
አብ ወልድን ልኮታልና ወልድ መልአክ ይባልልን አይነት።
😢😢 ሎቱ ስብሃት ።
thank you Abu.
ያልተባለማ አትስማ መልዓክ እንዳልሆነማ መፅሐፍም ይናገራል እኮ እንደውም ከመልዓክትም ጥቂት አሳነስከው አለ እኮ ይኸው እንደውም
“ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አሳነስኸው፤ የክብርና የምስጋና ዘውድ ጫንህለት፥ በእጆችህም ሥራ ላይ ሾምኸው፤”
- ዕብራውያን 2፥7
ኧረ ተዉ!!😳
@@megdiesmiliey7267
Logic new yakerebkut
ኢየሱስ ስለኛ ሲል እኛ አብን ፊት ለፊት ስለሀጢያታችን ይቅርታ መጠየቅ ስለማንችል ነውኮ በመካከል ገብቶ ያስታረቀን ኢየሱስ ስለራሱ መፀለይም ሆነ መማለድ አያስፈልገውው እራሱ አምላክ ስለሆነ ግን ከሐጢያት በስተቀር ስለኛ ብሎ የተፈተኘ ፍፁም ንፁህ ሰውና አምላክ ነው እሱ የማለደው የኛን ስራ እስከሰራ ድረስ እኛ መማለድ ነበረብን አዎ መፀለይ የሀጢያት ይቅርታ ማግኘት ነበረብን አዎ ስለዚህ በፍጥረታችን ካዳም የተነሳ ሀጢያተኛ ስለነበርን በራሳችን በአብ ዘንድ ካለ እየሱስ ወደእሱ መቅረብ ስለማንችል በሱ ቤዛነት ወደ አብ መቅረብ ችለናል ስንል የኛን የገሀነብ ፍርድ ለማሰረይ ሰለኛ ማለደ እኛ በራሳችን መማለድ ስላልቻልን ወደአብም መፀለይ አንችልም ነበር እሱ ሰለኛ ፀለየ ለመነ ማለደ ይህ ሁሉ እኛ መማለድ ስላለብን የእኔን ምልጃ እሱ ያቀርብልኛል ማለትኮ ነው አማለጁ ሲባል እኔ በሱ ሆኜ አብን እማለዳለሁ እንደማለት ነው ዝቅ ያደረግነው ስለመሰላችሁኮ ነውኮ የቸገራችሁ የኦቶዶክሱ ልጅ በማሸነፍ መንፈስ በግትረኝነት ነቂስ ስህተት አገኘሁ በማለት ድርቅ በማለትና ሰውን ተሳሳተ ለማለት ትፈጥናላችሁ ግራ ስትጋቡ ማለት ነው ላለመሸነፍ ካነጋገርህ እኮ ልጁ አሳምኖሀል ግን እግዚአብሔር አይናችሁን ይክፈት አሁንም ኢየሱስ ስለኔ በአብ ዘንድ ይማልድልኛል ይፀልይልኛል ማለት አይደለም ታዲያ እንዴት ነው ይማልድልኛል የምለው ልጆቼ ሆይ ሀጢያትን እንዳትሰሩ ነገር ግን ሰው ነንና እንስታለን ስለዚህ ነው ዮሐንስ ብትሰሩ ግን በአብ ዘንድ ጠበቃ አለላችሁ ያለው እግዚአብሔር ፈፅሞ ሀጢያትን መቅጣት ስላለበት ስንስት አንዴ እኔ ሰለሷ ተቀጥቼላታለሁ ብሎ ሰለኔ ይታያል እግዚአብሔር እኔን የሚያየኝ በኢየሱስ ውስጥ ነው ማለት ነው ያለ ኢየሱስ ካየኝ ሀጢያቴ ስለሚገለጥ ፍርድ ይገባኛል ስለዚህ ነው ሰው ሆኖ መጥቶ የኔን እዳ የከፈለው ከሰማይ በታችም በላይም ያለ እሱ መዳን አይቻልም ተጨማሪ የማይፈልግ አምላካችን ኢየሱስ ነው እናንተ ፈራጅ ነው ትሉታላችሁ አዎ ፈራጅም ነው ግን አሁን አለም በልጁ እንዲድን እንጂ ሊፈርድ አልመጣም ይለናል የፀጋ ዘመን ስለሆነ ሰው እንዲድን ጊዜ ተሰቷል የሚፈርደው ግን በመጨረሻ ዘመን ባላመኑት ሊፈርድ ዳግመኛ ይመጣል
begeta be eysuse amenewe gn hatsayate eyseru lalutese amenewe begeta be hatsyate sera lememelalsume ayferedeme eyalke nw
አቡ ወንድማችን እንዳተ ያሉትን ያብዛልን❤❤❤
ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን
ሁለታችሁም ተባረኩ ስለ እግ/ር ቃል ያላችሁን እውቀት አደንቃለሁ ግን መሠረታዊ እና መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ስለ ኢየሱስ አማላጅነት (አስታራቂነት) በግልጽ ይናገራል ተባረኩ ። እብራውያን 7:25 በተጨማሪ እንድታነቡ ጋበዝኳችሁ
ቀጠል ሲል ቁጥር 27 ላይ "እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።"
ኦርቶዶክስ ተዋህዶለዘላለም ትኖራለች ለቱስብሃትገታችን መድሃኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ኣማላጂ ኣደለም ዘላኣለማዊ ኣምላክነዉ ኣቡ በርታ እግዚኣብሄር ፀጋ ይጨምርለህ እግዚኣብሄር
አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
ሰለ ቃሉ ቃለ ህይወት ያሰማልን
egziabher tsegaun yabzalih wondime
ተሃድሶ። ወንድማችን እንደተረዳሁት እየሱስ። እና እግዚአብሔርን ለብቻ ለብቻ አድርጎ ነዉ እያወራ ያለዉ ነገር ግን እግዚአብሔር ስጋን መጎናፀፉ ለእኛጂ ለእግዚአብሔር። ምንም። አይደለም። ምክንያቱም። ሁሉንም ቻይ ሁሉን አድራጊ ነዉና
ለምን ፍጹም ሰው ነው ትላላችሁ ታዲያ
አቡዬ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በእውነት እንዳንተአይነቱ ያብዛልን እድሜና ጤና ይስጥልን እግዚአብሔር ሞገስ ይሁንህ በጣም ነው የምወድህ የማከብርህ በርታልን ወንድሜ
አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ 🎉❤🙏🙏🙏
More grace
አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ
Abu egzaber stegawene yabezalek wedma
Abuye bexam arif neber
አንተ የተባረክህ ሊቅ ነህ። እግዜር የአገልግሎት ዘመንህን ያብዛው። እየሱስ ክርስቶስን አማላጅ ብለው ልሚጠሩ ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይግለጽልህ። እንደኔ ግን ከእንደዚህ አይነት ክርክር አያስፈልግም። የሚድንን ሰው እግዜር ያድናል። የማይድን ግን አይድንም
ወንድሜ አቡ እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ሕይወትን ያሰማህ። ጸጋውንና ጥበቡን አብዝቶ ይስጥህ። በተዋህዶ ፊት ምንግዜም ኑፋቄ ለምዷ ተገፎ እርቃኗን ናት ! ዋጥ ባደርግህ ደስ ባለኝ ❤
“ታዲያ የሚኰንን ማን ነው? የሞተው፣ እንዲሁም ከሞት የተነሣው፣ በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠው ክርስቶስ ኢየሱስ፣ ስለ እኛ ይማልዳል።”
- ሮሜ 8፥34 (አዲሱ መ.ት)
አየሽ እሚኮን ማነው ማለት ፈራጅ ማለት ነው
እኔ ምለው የትኛው መልአክ ነው ወደ እኔ ፀልዩ እና እኔ ከእግዚአብሔር ዘንድ ለምንላችኃለሁ ያለው???? ማሪያምስ ወደ እኔ ፀልዩ እኔ አማልዳችኃለሁ ያለችው የቱ ጋር ነው ሐዋሪያት እናንተ ወደ እኛ እንጂ መፀለይ ያለባችሁ ወደ እግዚአብሔር አይደለም እኛ ነን ምናማልዳችሁ ብለው ያስተማሩት የቱ ጋር ነው???? ልጁ ሲያወራም ችኩል ነው መፅሐፍ ቅዱሱንም ሚያነበው እንዲሁ በችኩል መሆኑን ያሳያል
ስዓት ለመጠቀም ነው እሚፈጥን ,,እና ስለቅዱሳን ታሪክ እወቂ በደብ ግልፅ ይሆንልሻል
አቡ ወንድማችን ሜሎስ በእግዚአብሔር ቃል ማስረጃ እያቀረበ እንደሚያስረዳ አንተም እንደዛው ብታደርግ አሪፍ ነው በተረፈ ከእናተ እኛም በብዙ ልንማር ይገባናል በስርዓት መወያየት 🙏🙏🙏
Abauey kalehiy woetn yasemalen 💚💛❤👏👏👏👏
*አማለደ* - ለመነ ይሆናል
ነገር ግን *ማለደ* ማለት የተለመነውም እሽ ወይም እምብኝ አለ ማለት ነው። በአጭሩ የሚማልደው ማለት የሚፈርደው ፣ እሽ ወይም እምብኝ የሚለው ማለት ነው። ቃሉ ራሱ ግልጽ ነው። ሲጀመር ተሃድሶው ልጅ አጥብቆ (የሚ ማልድ) የሚጠራው ቃሉን ለውጥ ለመፍጠር ያክል ነው።
Are you kidding?
Baretalen yegya jegna wandimachechine abuyee ezgabehar tsegawine yabezaleki wandime faxeri ermane Tena yisteki yatewado enqu abuyee ezgabehar yitabikake
አሜን ደምሩኝ እህቶቼ።።
Qal hiwet yasemalign abuye xegau yabzalk bro
እግዚአብሔር ጸጋውን እና ምህረቱን ያብዛልህ የተሃድሶው ልጅ።
ግን እኮ ዳቢሎስ መናፍቆችን ለአጺያት እያመቻመቻቸው ነው አፂያትም ብንሰራ ምንም ችግር የለውም በኢየሱስ ካመንን ምናምን እያስባለ ፅድቅ እንዳይሰሩ ልባቸው በትህቢት እንዲወጠር እያረገ
No እህቴ እንደሱ አይደለም ሰው በራሱ ፅድቅ መስራት አይችልም ክርስቶስን ስናምን መንፈስ ቅዱስ ይረዳናል ሀጥያት እንዳንሰራ ቅዱሱ መንፈስ ነው አቅማችን እሲኪ ያለክርስቶስ ሞክሪ ፅድቅ ብትፆሚ ብትሰግጂ ደሀ ብታበይ ውስጥሽ ግን ክፋ ነው ወይ ስራሽ ክፋ ነው ይ ሄን የምታደርጊው ወይ ሰርቀሽ ወይ ዘሙተሽ ወይ ዋሽተሸ ወይ እግዚአብሔር የማይከብርበትን አርገሽ ነው የምትፀድቂው እውነት ለመናገር ሁሉም በአይን የሚታይ ነው ጴንጤ የሆኖ ሁሉ ማለት እውነት የገባቸውን ማለቴ ነው የመጡት ከዝሙት ከሀጥያት ጥግ ነው እየሱስ ሲጠራ ቀድሞ ያ ያሰረሽን ዝሙት ሆነ ሀጥያት ካነቺ ይነቅለዋል እንድትፀየፊው ያረግሻል
ወንድማችን ቃለህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ
በእውነት ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን አቡ
abu egizabehr yebarik kale hiwot yasemalin wondemachin
በነገራችን ላይ ተሐድሶዎች አድስ ፋሽን ጴንጤዎች ናቸው።ኢየሡሥ በምድር እያለ አዳም ሊያደርጋቸው የሚችለውን ነገር ሑሉ ከሐጥያት በስተቀር አድርጓል።ምክንቱም ኢየሡሥ የመጣው አዳምን ወክሎ እንጅ እርሱ ሐጥያት ኖሮበት አይደለም ስለዚሕ የአዳምን ሐጥያት ሊሸከም የአዳም ምትክ ሖኖ ነው የመጣው። ሥለዚሕ ጸለየ:ከራሱ ጋር አስታረቀን ከራሱ ጋር ማለት ከአብም ከመንፈስ ቅዱሥም ነው በአካል ቢለያዩም አንድ ፈቃድ አላቸው።ሥለዚሕ በስጋው ወራት አሥታርቆን ጨርሶ ለፍርድ እንደሚመጣ ተናግሮ አርጓል።
1ኛ የዮሐንስ መልክት 2.1 ልጆቼ አጥያትን አታድርጉ ይህን እጽፍላችዋለዉ አጥያት ብታደርጉ ግን ከአብ ቀኝ ጻዲቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን
አሜን ወንድማችን እቡ ቃለ ህይውት ያስማልን ውይይታችው ድስ ይላል ፀጋውን ያብዛላችሁ
ውድ,ወንድማችን,በእዉነት,አንጀት,አርስ,ነህ,እግዚአብሔር,ፀጋዉን,ያብዛልህ,እግዚአብሔር,ይስጥልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን አቡ። አለባበስ ተመሳስሎ የመጣው ምን ይጠቅመኛል ብሎ ነው ? ከተውካት ነጠላውንም ጋቢውንም ማህተብ አስተሳሰሩንም ጥለህ ውጣ። እኛ ላይ ካልተንጠለጠሉ አይሆንላቸውም ። ኮንፊደንስና እውነት ካላቸው ለምን ራሳቸውን ሆነው ያመኑትን አያስተምሩም? በእመቤታችን አማላጅነት አንድንም ብሎ በአለባበስ እድናለሁ አይል መቼስ? እራሳችሁን ሁኑ በቃ አቦ ፤ባንድግሩ ሉተር ጋ በሌላው እኛ ላይ ሊንጠለጠል ይፈልጋል እንዴ።
Yihe huluuu
Lemisale
Mahuteb
Netela
Tikur kir
Huuulum ayadinim
Miyadinewu yezelealem amlak getachin eyesus bicha nw
Demo yemireteab buchiloch sidebugn mechem church wust sidib nw miyasitemiruwachu meselegn
Yikir yibelen
Tebareku
@@Dimbi378 እሺ አንሰድብሽም የዳንሳ ሙጭሌ
ማማለዱን አምናል ግን አማላጅ መሆኑን ማለት ይፈራል ። ለነገሩ እረሱ ትንሽ የሰው ይሉንታ ይዞት ነው እንጅ ቅርብ ነው ሌሎች ያማልዳል የሚለሁን ሽንታቼውን ገትረው ፈራጅ ነው ብለው በግግምና ይከራከራሉ። ጌታ ይባርካችሁ!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
Kalehewetin Yasemalin Amen
የትንቢት ኢሳያስ 53.1 የት ታረግዋለክ 1ኛ የዮሐንስ መልክት 2.1 የት ታረግዋለ ዮሐንስ ወንጌል 8.34 የት ታረግዋለክ ወንድሜ ደስ ይላል ትውልዱ መጸሐፍ እንዲነቡ ታበረታታለክ ለማወቅ ያለክ እጥረት ድስ ይላል መዳን በክርስቶስ ነዉ ሮሜ 10.9 ሰዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በልቡ ቢያምን በአፉ ቢመሰክር ይድናል የዋንስ ወንጌል 3.6 ሰዉ ዳግም ካለተወለደ ሊድን አይችልም ከስጋ የተወለደ ስጋ ነዉ ከመንፈስ የተወለደ መንፈሰ ነዉ ወንድሜ ከመንፈስ ተወለድ
Nefeth abu please tich hem