ኢየሱስ አማላጅ ነው አይደለም? | ክርስቲያን Vs ተሃድሶ | አስገራሚ ፍጥጫ | አቡ Vs ሜሎስ | ቴቄል ተሃድሶ

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 5. 08. 2024
  • ለተሃድሶ ፕሮቴስታንት የተሰጠ ኦርቶዶክሳዊ መልስና አስተማሪ ሥርዓታዊ ሙግት ክርክር። ቴቄል ተሃድሶ!

Komentáře • 914

  • @BeteHohe
    @BeteHohe Před 2 lety +160

    _አቡ ወንድሜ አንተን የወለደች ማህፀን የተባረከች ትሁን በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ከክፉ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ ክርስቶስ የማያልቀውን ፀጋ ያጎናፅፍልን እፍፍፍፍፍፍፍፍ እንደት ደስ ይላል ንግግርህ ቃል ህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ የክርስቶስ ፀጋ ባንተ ላይ ይደርብህ ከዚህ በላይ በጣም ደስ አለኝ ያንተን መልስ ስሰማ።💚💛❤️_

    • @hirutsubscr9312
      @hirutsubscr9312 Před 2 lety +2

      ሰብ አርጊኝ እህቴ

    • @mastewalize
      @mastewalize Před 2 lety +4

      ቃሉ በተደጋጋሚ ኢየሱስ ያማልዳል እያለ, አያማልድም የሚል ሙግት ይዞ መቅረብ ከባድ ብቻ ሳይሆን በቃሉ ላይ ክህደትም ነው።

    • @harriet893
      @harriet893 Před 2 lety +5

      @@mastewalize menfeskidus yamaldal milewn men letadegew new wendm weys esum yamaldal letelun new

    • @mastewalize
      @mastewalize Před 2 lety +1

      @@harriet893
      መንፈስቅዱስ ይማልዳል ተብሎ ተፅፏል አዎ ይማልድልናል ብለን እናምናለን።
      የተፃፈውን መቀበል ሲገባችሁ ለምን በእውነት ላይ ትለግማላችሁ?

    • @truthmatters649
      @truthmatters649 Před 2 lety +5

      @@mastewalizeአብም ይማልዳል ስለሚል ስለዚህ አማላጁ ኢየሱስ ብቻ ነው ማለት ውድቅ ሐሳብ ነው።

  • @saniatube2360
    @saniatube2360 Před 2 lety +39

    ባለ ማዕተቦች ዬት አላችሁ? የሰላሴ ልጆች የአብ የወልድ የመንፈሰ ቅዱሰ ወዳጆች የእመቤቴ ወዳጆች የንጉሳችን የፈጣሪያችን የአባታችን የመድሀኒታችን የእየሱስ ክረሰቶሰ ልጆች ለወድማችን በላይክ አበረታቱት አቦ ወድሜ ፀጋውን ያብዛልህ አሜን[፫]

    • @E-123E
      @E-123E Před 5 měsíci

      አለን እህት ደምርኝ

    • @user-uf6wk2hh5g
      @user-uf6wk2hh5g Před měsícem

      አለው ደምሪኝ ባለ ማህተብዋ እህቴ 🙏🙏🙏

  • @BeteHohe
    @BeteHohe Před 2 lety +77

    _ባለማህተቦች እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቃችሁ አቡ ውድ ወንድሜ እመብርሀን ከዚህ በላይ እውቀቱን ጥበቡን ሞገሱን ትጨምርልህ በእውነት ድንቅ አንድበት አለህ በጣም ደስ ይላል ንግግርህ በትህትና የተመላ ውብና ድንቅ ነው ንግግርህ እመብርሀን ታጣፍጥልህ ወንድምዬ 💚💛❤️_

    • @hirutsubscr9312
      @hirutsubscr9312 Před 2 lety

      ደምሩኝ ቤተሰቦቼ

    • @user-zw9mm2kb1i
      @user-zw9mm2kb1i Před 2 lety

      👍👍❤

    • @AliAli-it6fb
      @AliAli-it6fb Před 2 lety +1

      አሜን (3)

    • @hayluetalem4745
      @hayluetalem4745 Před 2 lety

      እኔ እራሱ በጣም ነው የምወደው

    • @SoothingRelaxation-Music942
      @SoothingRelaxation-Music942 Před 2 lety

      “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
      - ኢሳይያስ 53፥12

  • @megdiesmiliey7267
    @megdiesmiliey7267 Před 2 lety +14

    ሜሎሴ የዓለም ብርሀንና ጨው እንሆን ዘንድ ተጠርተናልና ነፍሳችን ሞኝ የተባለችበትን ስብከት የሐዋሪያትን ቃል ከመንፈስቅዱስ ቅዱስ ፈቃድ የተነሳ የመጣን የጌታችንን ወንጌል እንሰብካለን እርሱም ሐዋሪያቱን አይደለም የተሰቀለውን ኢየሱስን እንጂ ክብሩን ሁሉ እርሱ ይውሰድ❤
    በብዙ ተባረክልኝ ፀጋ ይብዛልህ ወንድማችን🙏

  • @abolcoffee5119
    @abolcoffee5119 Před 2 lety +50

    ቤዛችን ጌታችን ፈራጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉን በስልጣኑ አደረገ አንድ አምላክ እልልልልልልልልል 🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏 አቡ nailed it
    ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን
    የይሁዳ መልክት 1:25

    • @SoothingRelaxation-Music942
      @SoothingRelaxation-Music942 Před 2 lety +1

      “ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም ማለደ።”
      - ኢሳይያስ 53፥12

    • @abolcoffee5119
      @abolcoffee5119 Před 2 lety +3

      @@SoothingRelaxation-Music942 እየሱስ ክርስቶስ አይለምንም ይመለካል ፣ይፈርዳል ፣ይቅር ይላል ፣አምላክ ነው ከዚህ አመለካከት ውጣ.
      አንዴ ነው ያደረገው

    • @alamadan717
      @alamadan717 Před 2 lety

      @@SoothingRelaxation-Music942 ይማልዳልና ያማልዳል የተምታታባችሁ አይ እናንተ እዳው ምን ይሻላችኋል😂😂😂

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety +1

      ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
      ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
      የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
      በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
      ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
      King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
      የማለደ ትርጉም -
      1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
      2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
      3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
      Let me give you a second biblical example that
      ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
      መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
      New King James Version
      1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
      ማለደ in English it is dawning not intercede
      Definition of dawn on
      : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
      Let me give you a third biblical evidence
      ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
      Brenton Septuagint Translation
      Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
      Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
      New King James Version
      Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
      እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
      15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
      ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
      አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
      If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
      የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
      ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
      1)Jesus did what?ዋጀን
      2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
      3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
      Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
      ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
      Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
      አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
      ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
      ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
      Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
      ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
      Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
      አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።

  • @mintesnotdagnachew9010
    @mintesnotdagnachew9010 Před 2 lety +13

    ወንድም ሜሎስ.. ተገቢውን ምላሽ ሰተህናል እውነተኛውንም ትምህርት አስተምረህናል። እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ...

  • @merhawitekubay4046
    @merhawitekubay4046 Před rokem +9

    ጌታ ኢየሱስ በአብ ፊት ብቸኛው ውበታችን ፣ሊቀ ካህናችን፣ስለኛ በገዛ ደሙ ወደ ቅድስት የገባ አማላጃችን፣መካከለኛችን ይህን ያስረዳን መንፈስ ቅዱስ ይባረክ።ሜሎስ እግዚአብሔር ይባርክህ ።

  • @samueladamu5460
    @samueladamu5460 Před 2 lety +62

    መዝ 77-65 እግዚአብሔር ከ እንቅልፋ እንደ ሚነቃ ተነሣ:: ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው! ኢየሱስ እግዚአብሔር ከሆነ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይሆንም! 2ኛ ቆሮ ምዕ 5 ቁ10 መልካምም ቢሆን ክፋም ቢሆን በ ስጋችን እንደ ሠራነው ዋጋችንን እንቀበል ዘንድ ሁላችን በ ክርስቶስ የ ፍርድ ዙፋን ፊት እንቆማለንና:: አክሊሌ እና አቡ ኑሩልን❤

    • @rasbahiru5303
      @rasbahiru5303 Před 2 lety +11

      እየሱስ ጌታችን አምላካችን የአብ የባህሪ ልጅ ከአብና ከመንፈስ ቅዱስ ጋር የተካከ
      በልብ በሃሳብ በስልጣን ይህንን ዓለም ፈጥሮ በመግዛት አንድ የሆነ
      በደሙ ፈሳሽነት እኛን ከራሱጋ ያስታረቀ ቤዛችን
      መስዋዕት አቅራቢ መስዋዕት የሆነ መስዋዕት ተቀባይ ጌታችን ይክበር ይመስገን።

    • @Zee-uj6mf
      @Zee-uj6mf Před 2 lety +1

      ትክክል

    • @shewithagose7703
      @shewithagose7703 Před 2 lety

      sewe aleteredaweme meleja enedesewe ayedelem geta tera sewe ayedelem geta bichegna amalaj newe

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety

      1)Reconcile Amharic definition of reconcile - አሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ reconcile AMHARIC DICTIONARY አስታረቀ፣ አስማማ
      verbአሰስማማ፣ አስታረቀ፣ አስማማ
      2)Amharic definition of divide - በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ
      divide
      AMHARIC DICTIONARY
      በሐሳብ ተከፋፈለ፣ ከሁለት ተከፈለ
      ከፋይ (ውሃገት)
      አካፍል
      verb
      ከፈለ፣ ለየ፣ ተካፈለ፣ አካፈለ፣ መንታ ሆነ
      Now ask yourself is ከፈለ፣ ለየ፣ the same as አስታረቀ፣ አስማማ? If you are honest, the answer is simply No! ISAIAH53:12፤ስለዚህም:እርሱ ብዙዎችን:ይወርሳል፥ከኃያላንም:ጋር ምርኮን:[ይከፋፈላል]፤ነፍሱን:ለሞት:አሳልፎ:ሰጥቶአልና፥ከዓመፀኞችም:ጋር:ተቈጥሮአልና፤እርሱ:ግን:የብዙ:ሰዎችን:ኃጢአት:ተሸከመ፥ስለ:ዓመፀኞችም:ማለደ።
      So it is clear the Amharic version of the prophecy of Isaiah says that Jesus [ይከፋፈላል].It doesn't tell us he will come to reconcile.It tell us that he will give his life.Remember to Atone sin of others is not to reconcile.But there is more Jesus himself said he is not "አስታራቂ".If Jesus were an "አስታራቂ"like Protestantism suggestes,
      አስታረቀ :የአስታረቀ :ትርጉም appease, conciliate, mollify, reconcile. Why then Jesus say he is not "አስታራቂ" in Lucas 12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር: እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።
      14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
      15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።It is clear Jesus is not "አስታራቂ" because if he were he would have stood between that man and his brother and negotiated.The fact that Jesus even explains why he couldn't reconcile the 2 brothers is evidence within itself [ፈራጅና:አካፋይ:በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?] JESUS said he doesn't have the authority to reconcile them.The next verse goes further.Jesus says in Lucas
      12:5"በምድር:ላይ:ሰላምንም:ለመስጠት የመጣሁ:ይመስላችኋልን?እላችኋለሁ፥ አይደለም፥መለያየትን:እንጂ።52
      ከአሁን:ጀምሮ:በአንዲት:ቤት:አምስት: ሰዎች:ይኖራሉና፤:ሦስቱም:በሁለቱ:ላይ ሁለቱም:በሦስቱ:ላይ:ተነሥተው:ይለያያሉ።"now remember that we had concluded ከፈለ፣ለየ፣is not the same as አስታረቀ፣ አስማማ. Jesus openly he didn't come to establish.peace but he came to divide.

    • @legesebelachew2640
      @legesebelachew2640 Před 2 lety

      “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
      - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5

  • @amanuelokbu506
    @amanuelokbu506 Před 2 lety +10

    25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።

  • @henokendalew4141
    @henokendalew4141 Před 2 lety +51

    ማርያምን አቡ ፍቅር የሆንክ ልጅ ነህ፣ ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!

  • @user-lm7vu1ht5q
    @user-lm7vu1ht5q Před 2 lety +27

    ቃለ ሕይወት ያስማልን በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ጸጋ ያድልልን ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ነው ለሚሉትም እግዚአብሔር አምላክ እውነቱን በልቦናቸው ያሳድርባቸው

    • @legesebelachew2640
      @legesebelachew2640 Před 2 lety

      ጌታ ኢያሱስ ቃሉን እንደትሳም ልብሽን ይክፈትልሽ ፉጡሮችን ከፈጣር ጋራ እኩል ለመሳለፍ ተብሎ ያልተጻፈ ተራት እያነበች ነው መልስ ግን የለችሁም

    • @birukmesfin6638
      @birukmesfin6638 Před rokem

      @@legesebelachew2640 alen mels teyki eski

    • @birukmesfin6638
      @birukmesfin6638 Před rokem

      @@legesebelachew2640 sijemer enante nachu amlakn kesew ekul lemareg mtmokrut amlak ye hulu yebelay enji yebetaj milemn amalaj adelem joroshn egzer ykfetlsh

  • @elagym5723
    @elagym5723 Před 2 lety +17

    ዋው በጥሩ ስነምግባር የተደረገ መጸሐፍ ቅዱሳዎ ውይይቱ ደስ ይላል 🙏በተለይ የሚሎስ የእግዚአብሔር ቃል ሙላቱና ጨዋነቱ በጣም ያስቀናል 🙏🙏🙏

  • @rfes9321
    @rfes9321 Před 2 lety +14

    የዮሐንስ ወንጌል 1:1
    በመጀመሪያው ቃል ነበረ፥ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ ነበረ፥ ቃልም እግዚአብሔር ነበረ።
    14 ቃልም ሥጋ ሆነ፤ ጸጋንና እውነትንም ተመልቶ በእኛ አደረ፥ አንድ ልጅም ከአባቱ ዘንድ እንዳለው ክብር የሆነው ክብሩን አየን።
    በመጀመሪያዉ የነበረው ቃል ስጋ ሆነ።
    የሞተልን ያዳነን እግዚአብሔር ነዉ በእኛ ላይ ያደረው
    እኛን ያዳነው ጌታችን መድሃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ነው።

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety

      የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
      በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
      ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
      King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
      የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
      3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
      Let me give you a second biblical example that
      ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
      መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
      New King James Version
      1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.

  • @BeteHohe
    @BeteHohe Před 2 lety +15

    _ልቡ ጠቢብ የሆነ አስተዋይ ይባላል፥ በከንፈሩም ጣፋጭ የሆነ ትምህርትን ያበዛል። ገንዘብ ላደረገው ሰው እውቀት የሕይወት ምንጭ ነው፤ ስንፍና ግን የሰነፎች ቅጣት ነው። የጠቢብ ልብ አፉን ያስተምራል፥ ለከንፈሩም ትምህርትን ይጨምራል። ያማረ ቃል የማር ወለላ ነው፤ ለነፍስ ጣፋጭ ለአጥንትም ጤና ነው። በእውነት ግሩም ድንቅ ናችሁ እናንተ ትለያላችሁ ውድ ወንድሜ የክርስቶስ ምርጥቃዎች እመብርሀን ትጠብቃችሁ ሚስጥሩን ሁሉ ይግለፅላችሁ ቅዱስ እግዚአብሔር ስለ ሕያዉ ቅዱስ ቃሉ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር ስሙ ዛሬም ዘወትርም ለዘላለም በፍጥረቱ አንደበት ሁሉ የተመሰገነ የከበረ ከፍ ከፍ ያለ የነገሰ ይሁን አሜን አሜን አሜን🌻🌿 ቃለ ህይወትን ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛላችሁ በቤቱ በቃሉ ያፅናችሁ የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን አሜን አሜን አሜን🌾💐🕊️_

    • @hirutsubscr9312
      @hirutsubscr9312 Před 2 lety

      ደምሩኝ እህት ወንድሞቼ💛💒🙏

  • @Nati-jr9qn
    @Nati-jr9qn Před 2 lety +20

    የተዋህዶ ልጆች ሼር Like Subscribe አድርጉት ማስታወቂያ ካለ ደሞ አታሳልፉት ወንድማችን አቡ እግዚአብሔር ይባርክህ።

  • @user-zh3it2fn4e
    @user-zh3it2fn4e Před 2 lety +8

    ዜዛችን አምላካችን ፈጣሪያችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፈራጃችን አልፍና ኦሜጋ ዘላለማዊይ አምላካችን ነው ክብር ምስጋና ይገባው ለድንግል ማርያምልጁ

    • @temesgendesalegn1817
      @temesgendesalegn1817 Před 2 lety +1

      ወንድሜ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍፁም አምላክ እንድሆነ ሁሉ ሁሉ ፍፁም ሰዉ ነዉ በዚህ ፍፁም ሰዉነቱ ያማልደናል

    • @zebiderazmeraw8862
      @zebiderazmeraw8862 Před 2 lety

      @@temesgendesalegn1817ኢየሱስ ክርስቶስፍፅም አምላክ ፍፃም ሰውነው ፍፅም አምላክ ማለት መለኮት የተዋሀድ ስጋማለትነው ስለዚህ መለኮት አይማልድም ስጋብቻነው እሚማስደው ኢየሱስ ክርስቶስ በቤዛነት ያዳን ለዘላለም የሚያድነንነ አምላክ ፈራጅነው፡፡

    • @temesgendesalegn1817
      @temesgendesalegn1817 Před 2 lety

      ጥሩ ስለዚህ ፍፁም ሰዉነቱን እየካድክ ነዉ

  • @yobiabi7565
    @yobiabi7565 Před 2 lety +6

    መማለድ ማለትና ማማለድ አንድ አይነት አይደለም ይማልዳል ማለት ይፈርዳል ማለት ነው ለስም አጠራሩ ክብር ምስጋና ይግባውና!!

    • @user-lw5mh9bl4z
      @user-lw5mh9bl4z Před 2 lety

      ይማልዳል ማለት ቆይ ይፈርዳል ይስማማዋል ወይ? ይማልዳል እና ይፈርዳል በጣም ልዩነት አላቸው

    • @wintaamanuel6802
      @wintaamanuel6802 Před 2 lety

      😂atasekegn keledga nek

    • @megdiesmiliey7267
      @megdiesmiliey7267 Před 2 lety

      በኢየሱስ ይሔ መንፈስ ነው!!
      እንዴት እንዴት ነው ነገሩ ኢትዮጵያውያን አይደለንም የፌደራሉን የስራ ቋንቋ አላውቅም ነው?!

  • @AliAli-it6fb
    @AliAli-it6fb Před 2 lety +14

    እኔ የማይገባኝ ነገር እየሱስ ጌታ ነዉ እያሉ አማላጅ። ማለት። በጣም። ይገርማል። ጌታ ብሎ አማላጅ። ማለት። ከባድ ነዉ እግዚአብሔር። ልቦና። ይስጠን። አባቶች። የተዋሕዶ። ልጆች። ኮሮና ልፍስፍስ። አድርጎኛል። በፀሎት። አስቡኝ

    • @user-zw9mm2kb1i
      @user-zw9mm2kb1i Před 2 lety

      እግዚአብሔር ይማርሽ እማ አይዞሽ ጠዋት ልሚ ጨምቀሽ ትንሽ ፈላ አርገሽ በማር ደባልቀሽ ጠጭ

    • @habatamhabatam8769
      @habatamhabatam8769 Před 2 lety

      መፅሃፍ ቅዱስ ጌትነቱንም አምላክነቱንም አማላጅነቱንም ይናገራል ። ስለዚህ የመቀበል ግደታ አለብን አያሳፍረንም ።

    • @user-qu2kf2yi9l
      @user-qu2kf2yi9l Před 2 lety

      @@habatamhabatam8769 ዬቱ ጋ ነው አማላጅ ነው የምለው?

    • @user-qu2kf2yi9l
      @user-qu2kf2yi9l Před 2 lety

      እማ ብርሃን ትደብስሽ እህቴ እኔም የሚገርማኝ አምላክ ነው ተብሎ እንዴት ነው መልሰው ይለምናል የምባለው?መስተዋሉን ያድላቼው

    • @misrajdxb8852
      @misrajdxb8852 Před 2 lety

      ትክክል እህቴ ጌታ ተብሎ አማላጅ ድፍንነት ነው😥😥😥😥😥

  • @masaratethopua49
    @masaratethopua49 Před 2 lety +19

    አሜን እግዚአብሔር ይመስገን ወንድማችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ኦርቶዶክስ ቀጥተኛ እምነት ማለት ነው ፀጋውን ያብዛልክ

  • @user-ej1so9kx3t
    @user-ej1so9kx3t Před 2 lety +11

    የተዋህዶ አቁ ወድሜ አቡ በወነት ፀጋውን ያብዛልህ አተን የወለድች እናት እድሜዋን አብዝቶ አብቶ የድሜ ባለፀጋ ያድርግልን

  • @emebetemebet7136
    @emebetemebet7136 Před 2 lety +12

    አቡና ተባረክ ። ወንድማችንንም ይመልስልን ።

  • @tigestgonder4470
    @tigestgonder4470 Před rokem +2

    ወንድማችን አቡ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ በእድሜ በጤና ይጠብቅህ አይ እምዬ ተዋህዶ እንደነዚህ እይነት ትንታግ የሆኑ ልጆች አሉሽ።

  • @sgsgsgsg8142
    @sgsgsgsg8142 Před 2 lety +13

    እኛ ሰምተነካል ወድማችን እስከመጨረሻው የማልቀው ቃሉ እሰማካለን ቃለ ህይወትን ያሰማልን ድንግል ሁሌም በአደበትላይ ትኑር አሜን ➕🕯

  • @endtimesinafaanoromoo
    @endtimesinafaanoromoo Před 2 lety +9

    ኢየሱስ አማላጃችን ነው ማለት ምን ማለት ነው?
    ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
    Jesus is our interceding. ...hallelujah
    አስታራቂ ማለት አማላጅ ሆኖ ከተቃዋሚ ጎራዎች ጋር በመተባበር እርቅ ለመፍጠር የሚሠራ ማለት ነው። አንድ አስታራቂ አለመግባባቶችን ለመፍታት በማቀድ በሁለት ወገኖች መካከል አለመግባባት ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር ይሞክራል። በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለው አስታራቂ አንድ ብቻ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚከራከረው ለምን እንደሆነ፣ ኢየሱስ ለምን አማላጃችን እንደሆነ፣ እና ራሳችንን ብቻችንን በእግዚአብሔር ፊት ለመወከል ከሞከርን ለምን እንደሚጠፋ እንመለከታለን።
    እግዚአብሔር ከእኛ ጋር በኃጢአት ምክንያት ሙግት አለው። ኃጢአት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፍ (1ኛ ዮሐንስ 3፡4) እና በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ተብሎ ተገልጿል (ዘዳ 9፡7፤ ኢያሱ 1፡18)። እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል, እና ኃጢአት በሁላችንም እና በእሱ መካከል ነው. “ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ” (ሮሜ 3፡10) የሰው ልጆች ሁሉ ከአዳም በወረስነው ኃጢአት ምክንያት ኃጢአተኞች ናቸው, እንዲሁም በየቀኑ የምንሠራው ኃጢአት. ለዚህ ኃጢአት ብቸኛው ትክክለኛ ቅጣት ሞት ነው (ሮሜ 6፡23)፣ ሥጋዊ ሞት ብቻ ሳይሆን የዘላለም ሞት (ራዕይ 20፡11-15)። የኃጢአት ትክክለኛ ቅጣት በገሃነም ውስጥ ዘላለማዊ ነው።
    በራሳችን እና በእግዚአብሔር መካከል ለማታለል በራሳችን ማድረግ የምንችለው ምንም ነገር የለም። የቱንም ያህል መልካም ሥራ ወይም ሕግን ማክበር በቅዱስ አምላክ ፊት እንድንቆም ጻድቅ አያደርገንም (ኢሳይያስ 64:6፤ ሮሜ 3:20፤ ገላትያ 2:16)። አስታራቂ ከሌለን ዘላለማዊነትን በገሃነም እንድንኖር ተዘጋጅተናል፣ ምክንያቱም በራሳችን ከኃጢአታችን መዳን አይቻልም። አሁንም ተስፋ አለ! "አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5) ኢየሱስ በእግዚአብሔር የጸጋ ዙፋን ፊት በእርሱ ላይ እምነት የጣሉትን ይወክላል። ተከላካይ ጠበቃ ደንበኛውን እንደሚያስታረቅ ሁሉ ለዳኛው “ክብር፣ ደንበኛዬ ከተከሰሱበት ክስ ሁሉ ንፁህ ነው” በማለት ለእኛ ያማልዳል። ለኛም እውነት ነው። አንድ ቀን ከአምላክ ጋር ፊት ለፊት እንጋፈጣለን፤ ነገር ግን ኢየሱስ ለእኛ ሲል በመሞቱ ሙሉ በሙሉ ይቅር የተባሉ ኃጢአተኞች እንሆናለን። "የመከላከያ አቃቤ ህግ" ቅጣቱን ወሰደብን!
    ለዚህ የሚያጽናና እውነት ተጨማሪ ማረጋገጫ በዕብራውያን 9፡15 ላይ እናያለን፡- “ስለዚህ የተጠሩት የተስፋውን የዘላለም ርስት እንዲቀበሉ ክርስቶስ የአዲስ ኪዳን አስታራቂ ሆኖአል፤ አሁን ደግሞ ቤዛ ሆኖ ሞቶአልና። በመጀመሪያው ቃል ኪዳን ከተፈጸሙት ኃጢአቶች ነጻ ናችሁ። የክርስቶስን ጽድቅ ለብሰን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም የቻልነው ከታላቁ አስታራቂ የተነሣ ነው። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ኃጢአታችንን በጽድቁ ለወጠው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21)። የእርሱ ሽምግልና ብቸኛው የመዳን መንገድ ነው።
    ■■■■■■■■■■■■■■■■
    ኢየሱስ በመንግሥተ ሰማያት ስለ እኛ የሚማልድበት ዓላማ ምንድን ነው?
    ■■■■■■■■■■■■■■■■■
    ስለ ኢየሱስ ሲናገር የዕብራውያን ጸሐፊ “ስለ እነርሱ ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ለዘላለም ሊያድናቸው ይችላል” (ዕብ. 7፡25) ይላል። ይህ ጥቅስ (እና ሌሎችም) የሚነግረን ምንም እንኳን ክርስቶስ የተመረጡትን ድኅነት ለማስጠበቅ ያደረገው ሥራ በመስቀል ላይ ቢጠናቀቅም “ተፈጸመ!” በሚለው ጩኸቱ ማስረጃ ነው። (ዮሐንስ 19፡30)፣ ለተቤዣቸው ልጆቹ ያለው እንክብካቤ መቼም አያልቅም።
    ኢየሱስ ከምድራዊ አገልግሎቱ በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ ለህዝቡ ዘላለማዊ እረኛ ሆኖ ከሚጫወተው ሚና 'እረፍት አላደረገም። "ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን" ( ሮሜ 5፡10 ሲዋረድ፣ ሲናቅ፣ ሲሞት እና ሲሞት፣ እኛን ከእግዚአብሔር ጋር የማስታረቅን ያህል ታላቅ ሥራ ለማከናወን የሚያስችል ኃይል ካለው፣ አሁን ሕያው፣ ከፍ ያለ ሆኖ ይጠብቀናል ብለን እንዴት አብልጠን እንጠብቅ። እና ድል አድራጊው አዳኝ ከሞት ተነስቶ በዙፋኑ ፊት ስለ እኛ የሚማልደው (ሮሜ 8፡34)። በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኢየሱስ አሁንም በሰማይ እኛን ወክሎ እየሰራ ነው።
    ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ከተቀመጠ በኋላ (ሐዋ. የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ-የዘላለም ሚናው እንደ የሥላሴ አምላክ ሁለተኛ አካል። ይህች አሮጌ ምድር ለክርስቶስ “መሸነፍ” ስትቀጥል፣ ኢየሱስ የክርስቲያኖች ጠበቃ ነው፣ ማለትም እርሱ ታላቁ ተከላካይ ነው። ይህ በአሁኑ ጊዜ የእርሱ ለሆኑት የሚፈጽመው የምልጃ ተግባር ነው (1ኛ ዮሐንስ 2፡1)። ኢየሱስ እኛን ወክሎ እንደ ተከላካይ ጠበቃ ሁል ጊዜ ጉዳያችንን በአብ ፊት ይሟገታል።
    ሰይጣን (ስሙ ማለት “ከሳሽ” ማለት ነው) ሲከስን፣ ከኢዮብ ጋር እንዳደረገው ሁሉ ኃጢአታችንንና ድክመታችንን በእግዚአብሔር ፊት እያመለከተ ኢየሱስ ስለ እኛ ይማልድልናል (ኢዮ. 1፡6-12)። ነገር ግን ውንጀላዎቹ በሰማይ ጆሮዎች ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የኢየሱስ የመስቀል ስራ የኃጢያት እዳችንን ሙሉ በሙሉ ከፍሏልና። ስለዚህ፣ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የኢየሱስን ፍፁም ጽድቅ በልጆቹ ውስጥ ያያል። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሞት ፅድቁ (ፍፁም ቅድስና) ለእኛ ተቆጥሮ ነበር፣ ኃጢአታችን ግን በሞቱ ይቆጠር ነበር። ይህ ጳውሎስ በ2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21 ላይ የተናገረው ታላቅ ልውውጥ ነው። ይህም በእግዚአብሔር ፊት ያለን የኃጢአተኛ አኗኗራችንን ለዘላለም ወስዶታል፣ ስለዚህም እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ያለ ነቀፋ ሊቀበልን ይችላል።
    በመጨረሻም፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔር እና በሰው መካከል ያለው ብቸኛው የሰው አስታራቂ መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው። ሌላ ማንም-ማርያም አይደለችም፣ የቀደሙት ክርስቲያን ቅዱሳን አይደሉም-በሁሉን ቻይ ዙፋን ፊት ስለ እኛ የመማለድ ኃይል የላቸውም። ማንም መልአክ እንዲህ ቦታ የለውም። ክርስቶስ ብቻ አምላክ-ሰው ነው፣ እርሱም በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መካከለኛ እና አማላጅ ነው። "አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ አለ" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5)።

  • @legesebelachew2640
    @legesebelachew2640 Před 2 lety +4

    “አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤”
    - 1ኛ ጢሞቴዎስ 2፥5

  • @andamiakdebaba6950
    @andamiakdebaba6950 Před 2 lety +3

    Bewinet abu dink nek enam amalag new beya amin neber ahun ferag mehonun teredahu eyesus feragi new amennnn

  • @masaretmasaret9195
    @masaretmasaret9195 Před 2 lety +8

    ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር ወድማችን ቃል ህወት ያስማልን እግዚአብሔር ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ

    • @eliabbereket8730
      @eliabbereket8730 Před 2 lety

      ሞኝ

    • @user-uf6wk2hh5g
      @user-uf6wk2hh5g Před měsícem

      ለዘላለም ትኑር ❤🎉

    • @user-uf6wk2hh5g
      @user-uf6wk2hh5g Před měsícem

      ​@eliabbereket8730 ማን አይ መናፍቃን እናንተ ናቹ እንጂ ሞኝ ኢየሱስ ኢየሱስ ብቻ ደሞ ትመጡና ኢየሱስ ያማልዳል?? ደሞ ትመጡና ኢየሱስ ጌታ ነው ኢየሱስ ያድናል ኢየሱስ ይፈርዳል ኧረ አምላኬ ሆይ አሁን የናንተ ሞኝነት ነው የሚገርመኝ ። እንዴት ነው ርእሰ መምህር ተማሪ መሆን የሚችለው ምክንያቱም የትምህርት ጉዳይ ስለጨረስ ተማሪ መሆን አይችለም ስለዚህ መድሀኒያለም ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ነው ስለዚ ፈራጅ እንጂ አማላጅ አይደለም ኧረ

  • @grimatstadik6842
    @grimatstadik6842 Před 2 lety +19

    የሌባ እይነ ደረቅ መልሶ ልብ ያደርቅ ይላሉ አበው😂 ሮሜ 8:34 እየሱስ አማላጅ አለመሆኑን ለማፍረስ ዮወ16:26 _27 ዋና መሰረት ነው በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ እኔም ስለናተ አብን '''👉እንድለምን የምላችሁ እይደለሁም👈''''''ወንድማገኝ እጅግ እጅግ ልዩ ፀጋ ያልህ ልጅ ነህ እግዚአብሔር ይጨምርልህ❤️🙏

    • @ohithplouuad3707
      @ohithplouuad3707 Před 2 lety

      እርሱ ራሱ ክርስቶስ አለምንም አለ እኮ ግን አይሰሙም

    • @binukbe4401
      @binukbe4401 Před 2 lety +2

      “ብትወዱኝ ትእዛዜን ጠብቁ። እኔም አብን እለምናለሁ ለዘላለምም ከእናንተ ጋር እንዲኖር ሌላ አጽናኝ ይሰጣችኋል፤”
      - ዮሐንስ 14፥15-16
      ከዚስ ጋር እንዴት ነው ምታስታርቀው?🤔

    • @endtimesinafaanoromoo
      @endtimesinafaanoromoo Před 2 lety

      ኢየሱስ አማላጃችን ነው ማለት ምን ማለት ነው?
      ❤■■■■■■■■■■■■■■■❤
      አስታራቂ ማለት አማላጅ ሆኖ ከተቃዋሚ ጎራዎች ጋር በመተባበር እርቅ ለመፍጠር የሚሠራ ማለት ነው። አንድ አስታራቂ አለመግባባቶችን ለመፍታት በማቀድ በሁለት ወገኖች መካከል አለመግባባት ላይ ተጽእኖ ለመፍጠር ይሞክራል። በሰውና በእግዚአብሔር መካከል ያለው አስታራቂ አንድ ብቻ ነው እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። በዚህ ጽሑፍ ውስጥ፣ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚከራከረው ለምን እንደሆነ፣ ኢየሱስ ለምን አማላጃችን እንደሆነ፣ እና ራሳችንን ብቻችንን በእግዚአብሔር ፊት ለመወከል ከሞከርን ለምን እንደሚጠፋ እንመለከታለን።
      እግዚአብሔር ከእኛ ጋር በኃጢአት ምክንያት ሙግት አለው። ኃጢአት በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፍ (1ኛ ዮሐንስ 3፡4) እና በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ ተብሎ ተገልጿል (ዘዳ 9፡7፤ ኢያሱ 1፡18)። እግዚአብሔር ኃጢአትን ይጠላል, እና ኃጢአት በሁላችንም እና በእሱ መካከል ነው. “ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ” (ሮሜ 3፡10) የሰው ልጆች ሁሉ ከአዳም በወረስነው ኃጢአት ምክንያት ኃጢአተኞች ናቸው, እንዲሁም በየቀኑ የምንሠራው ኃጢአት. ለዚህ ኃጢአት ብቸኛው ትክክለኛ ቅጣት ሞት ነው (ሮሜ 6፡23)፣ ሥጋዊ ሞት ብቻ ሳይሆን የዘላለም ሞት (ራዕይ 20፡11-15)። የኃጢአት ትክክለኛ ቅጣት በገሃነም ውስጥ ዘላለማዊ ነው።
      በራሳችን እና በእግዚአብሔር መካከል ለማታለል በራሳችን ማድረግ የምንችለው ምንም ነገር የለም። የቱንም ያህል መልካም ሥራ ወይም ሕግን ማክበር በቅዱስ አምላክ ፊት እንድንቆም ጻድቅ አያደርገንም (ኢሳይያስ 64:6፤ ሮሜ 3:20፤ ገላትያ 2:16)። አስታራቂ ከሌለን ዘላለማዊነትን በገሃነም እንድንኖር ተዘጋጅተናል፣ ምክንያቱም በራሳችን ከኃጢአታችን መዳን አይቻልም። አሁንም ተስፋ አለ! "አንድ እግዚአብሔር አለና በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2:5) ኢየሱስ በእግዚአብሔር የጸጋ ዙፋን ፊት በእርሱ ላይ እምነት የጣሉትን ይወክላል። ተከላካይ ጠበቃ ደንበኛውን እንደሚያስታረቅ ሁሉ ለዳኛው “ክብር፣ ደንበኛዬ ከተከሰሱበት ክስ ሁሉ ንፁህ ነው” በማለት ለእኛ ያማልዳል። ለኛም እውነት ነው። አንድ ቀን ከአምላክ ጋር ፊት ለፊት እንጋፈጣለን፤ ነገር ግን ኢየሱስ ለእኛ ሲል በመሞቱ ሙሉ በሙሉ ይቅር የተባሉ ኃጢአተኞች እንሆናለን። "የመከላከያ አቃቤ ህግ" ቅጣቱን ወሰደብን!
      ለዚህ የሚያጽናና እውነት ተጨማሪ ማረጋገጫ በዕብራውያን 9፡15 ላይ እናያለን፡- “ስለዚህ የተጠሩት የተስፋውን የዘላለም ርስት እንዲቀበሉ ክርስቶስ የአዲስ ኪዳን አስታራቂ ሆኖአል፤ አሁን ደግሞ ቤዛ ሆኖ ሞቶአልና። በመጀመሪያው ቃል ኪዳን ከተፈጸሙት ኃጢአቶች ነጻ ናችሁ። የክርስቶስን ጽድቅ ለብሰን በእግዚአብሔር ፊት ለመቆም የቻልነው ከታላቁ አስታራቂ የተነሣ ነው። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ኃጢአታችንን በጽድቁ ለወጠው (2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21)። የእርሱ ሽምግልና ብቸኛው የመዳን መንገድ ነው።
      ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
      ኢየሱስ በመንግሥተ ሰማያት ስለ እኛ የሚማልድበት ዓላማ ምንድን ነው?
      ■■■■■■■■■■■■■■■■■■■■
      ስለ ኢየሱስ ሲናገር የዕብራውያን ጸሐፊ “ስለ እነርሱ ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ለዘላለም ሊያድናቸው ይችላል” (ዕብ. 7፡25) ይላል። ይህ ጥቅስ (እና ሌሎችም) የሚነግረን ምንም እንኳን ክርስቶስ የተመረጡትን ድኅነት ለማስጠበቅ ያደረገው ሥራ በመስቀል ላይ ቢጠናቀቅም “ተፈጸመ!” በሚለው ጩኸቱ ማስረጃ ነው። (ዮሐንስ 19፡30)፣ ለተቤዣቸው ልጆቹ ያለው እንክብካቤ መቼም አያልቅም።
      ኢየሱስ ከምድራዊ አገልግሎቱ በኋላ ወደ ሰማይ ሄዶ ለህዝቡ ዘላለማዊ እረኛ ሆኖ ከሚጫወተው ሚና 'እረፍት አላደረገም። " ጠላቶች ሳለን ከእግዚአብሔር ጋር በልጁ ሞት ከታረቅን፥ ይልቁንም ከታረቅን በኋላ በሕይወቱ እንድናለን።" ሲዋረድ፣ ሲናቅ፣ ሲሞት እና ሲሞት፣ እኛን ከእግዚአብሔር ጋር የማስታረቅን ያህል ታላቅ ሥራ ለማከናወን የሚያስችል ኃይል ካለው፣ አሁን ሕያው፣ ከፍ ያለ ሆኖ ይጠብቀናል ብለን እንዴት አብልጠን እንጠብቅ። እና ድል አድራጊው አዳኝ ከሞት ተነስቶ በዙፋኑ ፊት ስለ እኛ የሚማልደው (ሮሜ 8፡34)። በግልጽ ለማየት እንደሚቻለው ኢየሱስ አሁንም በሰማይ እኛን ወክሎ እየሰራ ነው።
      ኢየሱስ ወደ ሰማይ ካረገ በኋላ በእግዚአብሔር አብ ቀኝ ከተቀመጠ በኋላ (የሐዋርያት ሥራ 1:9፤ ቆላስይስ 3:1) በሥጋ ከመገለጡ በፊት ወደ ነበረው ክብር ተመለሰ (ዮሐንስ 17:5) የነገሥታት ንጉሥ እና የጌቶች ጌታ-የዘላለም ሚናው እንደ የሥላሴ አምላክ ሁለተኛ አካል። ይህች አሮጌ ምድር ለክርስቶስ “መሸነፍ” ስትቀጥል፣ ኢየሱስ የክርስቲያኖች ጠበቃ ነው፣ ማለትም እርሱ ታላቁ ተከላካይ ነው። ይህ በአሁኑ ጊዜ የእርሱ ለሆኑት የሚፈጽመው የምልጃ ተግባር ነው (1ኛ ዮሐንስ 2፡1)። ኢየሱስ እኛን ወክሎ እንደ ተከላካይ ጠበቃ ሁል ጊዜ ጉዳያችንን በአብ ፊት ይሟገታል።
      ሰይጣን (ስሙ ማለት “ከሳሽ” ማለት ነው) ሲከስን፣ ከኢዮብ ጋር እንዳደረገው ሁሉ ኃጢአታችንንና ድክመታችንን በእግዚአብሔር ፊት እያመለከተ ኢየሱስ ስለ እኛ ይማልድልናል (ኢዮ. 1፡6-12)። ነገር ግን ውንጀላዎቹ በሰማይ ጆሮዎች ላይ ወድቀዋል፣ ምክንያቱም የኢየሱስ የመስቀል ስራ የኃጢያት እዳችንን ሙሉ በሙሉ ከፍሏልና። ስለዚህ፣ እግዚአብሔር ሁል ጊዜ የኢየሱስን ፍፁም ጽድቅ በልጆቹ ውስጥ ያያል። ኢየሱስ በመስቀል ላይ ሲሞት ፅድቁ (ፍፁም ቅድስና) ለእኛ ተቆጥሮ ነበር፣ ኃጢአታችን ግን በሞቱ ይቆጠር ነበር። ጳውሎስ በ2ኛ ቆሮንቶስ 5፡21 ላይ የተናገረው ታላቅ ልውውጥ ይህ ነው። ይህም በእግዚአብሔር ፊት ያለን የኃጢአተኛ አኗኗራችንን ለዘላለም ወስዶታል፣ ስለዚህም እግዚአብሔር በእርሱ ፊት ያለ ነቀፋ ሊቀበልን ይችላል።
      በመጨረሻም፣ ኢየሱስ በእግዚአብሔርና በሰው መካከል ያለው ብቸኛ አስታራቂ መሆኑን መረዳት አስፈላጊ ነው። ሌላ ማንም-ማርያም አይደለችም፣ የቀደሙት ክርስቲያን ቅዱሳን አይደሉም-በሁሉን ቻይ ዙፋን ፊት ስለ እኛ የመማለድ ኃይል የላቸውም። ማንም መልአክ እንዲህ ቦታ የለውም። ክርስቶስ ብቻ አምላክ-ሰው ነው፣ እርሱም በእግዚአብሔርና በሰው መካከል መካከለኛ እና አማላጅ ነው። "አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ አለ" (1ኛ ጢሞቴዎስ 2፡5)።

  • @user-dl6tp2qf4w
    @user-dl6tp2qf4w Před 2 lety +3

    ወንድማችን እግዚአብሔር ኃይልን ይጨምርልህ ቅዱስ ገብርኤል ከክፍ ነገር ሁሉ ይጠብቅህ

  • @ejgayehubirhanu3085
    @ejgayehubirhanu3085 Před 2 lety +1

    አቡዬ ነጭ ስታደርጋቸው ማየት የመሰለ የለም ምርጥ ልጅ

  • @zelalemgetaneh7433
    @zelalemgetaneh7433 Před 2 lety +2

    ወንድማችን አቡ በጣም የምወድህ እና የማከብርህ እውነተኛ የተዋህዶ ልጅ ነህ
    የምታደርጋቸውን የሀይማኖት ክርክሮች ሁልግዜ ነው የምከታተል እና በጣም ነው የምትመቸኝ
    እና የማከብርህ ም/ክ እውነት ይዘህ ስለምትከራከር እና
    ምርጥ የተዋህዶ ሌጅ ስለሆንክ ነው
    ስለዚህ አቡየ የተሻለ የመናገር እና የመርታት አንደበት እግዚሐብሄር አምላክ ሰቶሀል እና ይህን ስጦታህን
    የተለያዩ መፅሀፍ በማንበብ የበለጠ ደግሞ አዳብር
    እና ሁልግዜም የምታደርጋቸውን ውይይቶች እከታተላለሁ እና ሲበዛ በጣም ጎበዝ ነው
    ከመምህር ተስፋየ ጋር ያደረከውን ውይይት
    እንዲሁም ET ART mediam ተከታትያለሁ እና በጣም ሲቀዛ አድንቅሀለሁ ም/ክ እውነት ስለያዝክ ነው
    የድንግል ልጅ እግዚሐብሄር አምላክ እረጅም እድሜ እና ጤና ይስጥህ

  • @user-bs2sx3ks2v
    @user-bs2sx3ks2v Před 2 lety +15

    ጀግናችን አቡ አንተ የአባትህ አምላክ መንፈስ ቅዱስ ይግለፅልህ

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety

      የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
      በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
      ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
      King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
      የማለደ ትርጉም - 1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
      3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
      Let me give you a second biblical example that
      ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
      መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
      New King James Version
      1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.

  • @user-eq6rg4fo6m
    @user-eq6rg4fo6m Před 2 lety +6

    አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ እመቤቴ ትጠብቅህ😍😍😍

  • @georgejifar4711
    @georgejifar4711 Před 2 lety +8

    እኔ ፕሮቴስታንት ነኝ አቡናክ ብቸኛ አስታራቂ ነው በማለትህ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ 🙏🙏🙏

    • @MN-xf8xu
      @MN-xf8xu Před 2 lety

      አቡናክ ምንድነው?

  • @yenesewu358
    @yenesewu358 Před 2 lety +3

    አቡ እግዚአብሔር ፅጋዉ ያብዛልህ የኔ እድሜ ላንተ ጨምሮ ያኑልኝ ዋዉ መንፈስ ቅዱስ የመረጠህ የተዋህዶ አርበኛ ጥግ የሚያረግ መልስክበርልኝ ወንድማች 🙏🙏🙏🙏🙏🙏ሺ ዓመት ያኑርልኝ የድንግል ማርያም ልጅ

  • @BeteHohe
    @BeteHohe Před 2 lety +10

    _የእውነት እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋሉን ያድልላችሁ ለእነዚያ ቃሉን አውቆ ለሚያጣሚሙት እውነት ግን እያወቁ ለምን እንዲህ ይሁናሉ ? እውነቱን እያወቁ እውነቱን ይደብቃሉ ድንግል ማርያም አይና ልቦናችሁን ታብራላችሁ እግዚኦ ማረነ ክርስቶስ ክብርና ምስጋና አምልኮትና ውዳሴ ዝማሬና ስግደት ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን አሜን_

    • @hirutsubscr9312
      @hirutsubscr9312 Před 2 lety

      አሜን አሜን አሜን ደምሪኝ እህቴ🙏

    • @user-wv6nd7rd4p
      @user-wv6nd7rd4p Před 2 lety

      አሜን አሜን አሜን ልቦናችውን ይገለፅላችው መመረጥ ያስፈልጋል

  • @abeerabeer3310
    @abeerabeer3310 Před 2 lety +3

    መዲሀኒያለም ይጠብቅህ ወድማችን አቡዬ ኦርቶዶክስ እውነት ነች ቃለ ሒይወት የሠማልን🙏💒❤💛💚

  • @habatamhabatam8769
    @habatamhabatam8769 Před 2 lety +15

    መፅሃፍ ቅዱስን የህይወቱ መመሪያ ያደረገ ስው ጌታ ኢየሱስ እንደሚማልድ በግልፅ በብዙ ቦታ ተፅፊአልና ለሌላ አይስጥም ።

    • @temesgensheycha5422
      @temesgensheycha5422 Před 2 lety +2

      Yetighaw Protestant neh? 44k dersachuhal yegebahin neger eyeterogemik🥱

    • @megdiesmiliey7267
      @megdiesmiliey7267 Před 2 lety +1

      @@temesgensheycha5422 ወንድምዬ ከማህበርና ከተቋማት እይታ ውጣ ክርስቶስ እንደተሰቀለ ሆኖ በፊትህ ሳለ ግለሰብን፣ አስተሳሰብን፣ ተቋምን፣ ማህበርን እያየህ እንድትሰናከል ያደረገብህ አዚም በኢየሱስ ስም የተነቀለ ይሁን!🙌

    • @temesgensheycha5422
      @temesgensheycha5422 Před 2 lety

      @@megdiesmiliey7267 ወደ ኤፌሶን ሰዎች 4:5 አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤. Pente bicha nw kehaymanot wuta yemilew mkniyatum haymanotachew night club silehone.😂

    • @temesgensheycha5422
      @temesgensheycha5422 Před 2 lety

      @@megdiesmiliey7267 Protestantism is organization to get money not to worship!

  • @abay6325
    @abay6325 Před 2 lety +2

    ጌታችን መድሐኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በስጋ ተገልጦ በመጣ ጊዜ ከራሱ ጋር ከአብ ጋር ከመንፈስ ቅዱስ ጋር አስታርቆናል የማስታረቁን አገልግሎት ለቅዱሳን ሰጥቶ አሁን በክብር ዙፋን ላይ ሆኖ ይፈርዳል።2ቆሮ 5÷18,ዮሐ 16÷26

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety

      ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
      ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
      የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
      በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
      ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
      King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
      የማለደ ትርጉም -
      1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
      2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
      3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
      Let me give you a second biblical example that
      ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
      መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
      New King James Version
      1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
      ማለደ in English it is dawning not intercede
      Definition of dawn on
      : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
      Let me give you a third biblical evidence
      ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
      Brenton Septuagint Translation
      Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
      Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
      New King James Version
      Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
      እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
      15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
      ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
      አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
      If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
      የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
      ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
      1)Jesus did what?ዋጀን
      2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
      3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
      Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
      ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
      Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
      አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
      ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
      ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
      Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
      ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
      Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
      አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።

  • @ketzergaw2593
    @ketzergaw2593 Před 2 lety +5

    እገዚአብሄር ይባርካችሁ ወንድሞች።

  • @user-sh3or6bi6u
    @user-sh3or6bi6u Před 2 lety +5

    በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ወንድማችን

  • @misrakabebe8486
    @misrakabebe8486 Před 2 lety +1

    አቡሽ የተዋህዶ ልጅና እንቁ ቃለ ህይወት ያሰማልን፣ መንግስተሰማያት ያዋርስልን፣ያገልግሎት ዘመንህን ያርዝምልን።

  • @salamasalama1703
    @salamasalama1703 Před 2 lety +1

    እግዚአብሔር ይመስገን አቡየ ወንድማችን ፀጋዉ ያብዛልን በእዉነት አሜን አሜን አሜን

  • @emuethiopia2327
    @emuethiopia2327 Před 2 lety +8

    ወንድማችን አቡዬ ቃለሕይወትን ያሰማልን እስከመጨረሻው በቤቱ ያጽናሕ ድንቅ የተዋሕዶ ልጅ ነሕ በርታልን ከአንተ ብዙ እየተማርን ነው 💒✔

  • @user-zw9mm2kb1i
    @user-zw9mm2kb1i Před 2 lety +4

    አቡ ቃለ ህይወት ያሰማልን ጸጋዉን ያብዛልህ

    • @user-is6dr2ko1q
      @user-is6dr2ko1q Před 5 měsíci

      በመጀመሪያ ይህን አይነት መወያያ ርዕስ ይዛችሁ በጨዋ ደንብ መወያየታችሁ መልካም ነው ሌላው መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስትን ሰው 2ቴ እና 3ቴ ጊዜ ከተወያየ በኋላ ስሁት እንደሆነ በራሱም ላይ ፍርድ እንደሚጠብቀው ንገረው ሌላው ኢየሱስ አማላጅ ከሆነ ፈራጁ ማን ነው ዮሐ5-23-25

  • @mengistutadese
    @mengistutadese Před 2 měsíci

    ሜሎስ ተባረክ ያለማመቻመች ቃሉ ያለውን ፊትለፊት በመናገር እውነትን ስለምትገልጥ።በርታ። የኦርቶዶክሱ ወንድም ስነስርአትህ በጣም ደስ ይላል። ተባረክ። ሜሎስ ቀድሞም በጥሩ ባህሪ የምናውቅህ ወንድም ነህ ተባረክ።ውይይታችሁ በጣም አስተማሪ ነው።

  • @user-wv6nd7rd4p
    @user-wv6nd7rd4p Před 2 lety +2

    እግዚአብሔር ይባርካችሁ ፀጋውን ያብዛችሁ እየሱስ አምላክ እንጂ አማላጅ አይደለም ምክንያቱም አብና እየሱስ ክርስቶስ ምንም ልዩነት የላችውም በግብር አንድ ናቸው ። እቡ ዬ ወምድሜ እግዚአብሔር አብ እውቀትን እና ጥበቡን ያብዛልህ ብርሀኑን ያብራልህ።እሜን አሜን አሜን ቃል ህይወት ያስማልን። በዕድሜ በጤና በፀጋው በክብር ያቆይልን ።ጥሩ ውይይት ነበር ሁለታችሁንም እናመስግናለን ትምህርት ስጥችሁናል አስተዋይ ልቦና ይስጠን።

  • @badadadeneke1256
    @badadadeneke1256 Před 2 lety +3

    እዛ የገባው የገዛ ደሙን ህዞ ነው።
    “ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።”
    - ዕብራውያን 9፥24

  • @Kingdom15591
    @Kingdom15591 Před 2 lety +4

    melose wendime tebareklegn 🥰

  • @kiyakiyu5341
    @kiyakiyu5341 Před rokem +1

    አቡ ወንድሜ እግዚያብሄር ፀጋውን ያብዛልህ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰

  • @modayadi7956
    @modayadi7956 Před 2 lety +2

    ወድማችን አቡናዬ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ
    ቃለ ህይወትን ያሰማልን አሜን አሜን አሜን 💚💛❤💒👈😘☝💒😘🙌🙏

    • @bereshitbaraelohim9471
      @bereshitbaraelohim9471 Před 2 lety

      ቪድዮ፡ላይ፡ያሉት፡ተሳስተዋል።ማለደ፡ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡ስንሄድ፡ነው።አዲስ፡ሀሳብ፡አይደለም።ስታነበው፡ይገባሀል።በእግዚአብሔር፡ቃል፡ስትሆን፡በብርሃን፡ትቀመጣለኽ።አመፀኛ፡ከሆን፡በጨለማ፡ትሆናለህ።ማለደ in English it is dawning not intercede. መጽሐፍ ቅዱስ በሙሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን
      ስለመምጣት ነው።ለዚህ ነው የጨለማ መላእክትና የብርሃን መላእክት አሉን።ኦሪት:ዘጸአት10:20እግዚአብሔር:የፈርዖንን:ልብ:አጸና የእስራኤልንም:ልጆች አልለቀቀም።21፤ እግዚአብሔርም ሙሴን። እጅህን ወደ ሰማይ ዘርጋ፥ በግብፅም አገር ላይ ሰው የሚዳስሰው ፅኑ ጨለማ ይሁን አለው።22፤ ሙሴም እጁን ወደ ሰማይ ዘረጋ፥ በግብፅም አገር ሁሉ ላይ ፅኑ [ጨለማ ሦስት ቀን ሆነ]፤23፤ ማንም ወንድሙን አላየም፥ ሦስት ቀንም ሙሉ ከስፍራው ማንም አልተነሣም፤ ለእስራኤል ልጆች ሁሉ ግን [በተቀመጡበት ስፍራ ብርሃን ነበራቸው]።
      የማለደ ትርጉም በእውነት ለመነ እና አስታረቀ ቢሆን ኖሮ
      በዘፍጥረት20:8ላይ:ለምን:ማለደ:የሚለው:ቃል:የተተረጎመው:እንደ:ለመነ:ወይንም:አስታረቀ:ሳይሆን:እንደ:ነጋ:ነው?
      ኦሪት ዘፍጥረት20:8፤አቢሜሌክም፡በነገታው፡(ማለደ)፥ባሪያዎቹንም፡ዅሉ፡ጠራ፥ይህንንም፡ነገር፡ዅሉ፡በዦሯቸው፡ተና ገረ፤ሰዎቹም፡እጅግ፡ፈሩ።
      King James Genesis 20:8Therefore Abimelech (rose early in the morning), and called all his servants, and told all these things in their ears: and the men were sore afraid.
      የማለደ ትርጉም -
      1ጧት ኼደ ገሠገሠ ፤ ለመነ ፤ ጕቦ ሰጠ።
      2የፀሐይ ብርሃን ማለደ ወጣ ሌሊቱ ዐልፎ የጨለማው መጋረጃ ተገለጠ የፀሐይ ብርሃን ማለደ ብርሃን አነጋ አጠባ ወይም ፀሐይ ወጣ ጎህ ቀደደ።
      3ያገር ጨዋ ሽማግሌ የተጣላን የተቀያየመ ሰውን አስታረቀ አመላለደ አስማማ አገናኘ ወይም አማላጅ የተላከው ሰው ያጠፋውን አማለደ አስታረቀ።
      Let me give you a second biblical example that
      ማለደ doesn't mean ለመነ:ወይንም:አስታረቀ
      መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊ15:12፤ ሳሙኤልም በነጋው ሳኦልን ለመገናኘት [ማለደ]። ሳኦልም ወደ ቀርሜሎስ መጣ፤ እነሆም፥ የመታሰቢያ ዓምድ ባቆመ ጊዜ ዞሮ አለፈ፥ ወደ ጌልገላም ወረደ የሚል ወሬ ለሳሙኤል ደረሰለት።
      New King James Version
      1 Samuel15:12So when Samuel [rose early in the morning] to meet Saul, it was told Samuel, saying, “Saul went to Carmel, and indeed, he set up a monument for himself; and he has gone on around, passed by, and gone down to Gilgal.
      ማለደ in English it is dawning not intercede
      Definition of dawn on
      : to begin to be understood or realized by (someone) for the first timeThe solution finally dawned on him.It suddenly dawned on me that I hadn't eaten all day.It began to dawn on her that she was lost
      Let me give you a third biblical evidence
      ትንቢተ ኢሳይያስ53:12፤ ስለዚህም እርሱ ብዙዎችን ይወርሳል፥ ከኃያላንም ጋር ምርኮን ይከፋፈላል፤ ነፍሱን ለሞት አሳልፎ ሰጥቶአልና፥ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጥሮአልና፤ እርሱ ግን የብዙ ሰዎችን ኃጢአት ተሸከመ፥ ስለ ዓመፀኞችም [ማለደ]።
      Brenton Septuagint Translation
      Therefore he shall inherit many, and he shall divide the spoils of the mighty; because his soul was delivered to death: and he was numbered among the transgressors; and he bore the sins of many, and was delivered because of their iniquities.
      Now look how the word intercede was introduced in this verse by protestants
      New King James Version
      Therefore I will divide Him a portion with the great, And He shall divide the spoil with the strong, Because He poured out His soul unto death, And He was numbered with the transgressors, And He bore the sin of many, And made [intercession] for the transgressors.
      እሺ በጣም ጥሩ፣የሚከተለውን ንገራቸው።Luke12:13ከሕዝቡም:አንድ:ሰው። መምህር:ሆይ፥ርስቱን:ከእኔ:ጋር:እንዲካፈል:ለወንድሜ:ንገረው:አለው።14እርሱም።አንተ:ሰው፥[ፈራጅና:አካፋይ በላያችሁ:አንድሆን:ማን:ሾመኝ?]አለው።
      15የሰው:ሕይወት:በገንዘቡ:ብዛት አይደለምና:ተጠንቀቁ፥ከመጐምጀትም ሁሉ:ተጠበቁ:አላቸው።
      ኢየሱስ “አስታራቂ” አለመሆኑ ግልጽ ነው ምክንያቱም እሱ
      አስታራቂ ቢሆን ኖሮ በዚያ ሰውና በወንድሙ መካከል ቆሞ ይደራደር ነበር።
      If you want to make sure I gave you the correct interpretation of Isaiah read the following ማለደ is the light and the ጨለማ is the everlasting curse from which only baptism can save you. Hence ማለደ he took us out of darkness towards the light
      የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬:፲፬-፲፮በነቢዩም በኢሳይያስ። የዛብሎን ምድርና የንፍታሌም ምድር፥ የባሕር መንገድ፥ በዮርዳኖስ ማዶ፥ የአሕዛብ ገሊላ፤ በጨለማ የተቀመጠው ሕዝብ ታላቅ ብርሃን አየ፥ በሞት አገርና ጥላ ለተቀመጡትም ብርሃን ወጣላቸው
      ወደ ገላትያ ሰዎች3:13 በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን፤
      1)Jesus did what?ዋጀን
      2)ዋጀን from what? From the curse that came with the Law.
      3) What curse is that?ዘላለማዊ፡እርግማንን።ታቦቱን፡እና፡ካሕናትን፡ካላከበርን፡ደግሞ፡ዘላለማዊ፡እርግማንን:ሰጠ።
      Everlasting curse if we don't follow the everlasting Law & the everlasting priesthood of the Levites.
      ኦሪት:ዘዳግም28:45የአምላክህንም:የእግዚአብሔርን:ቃል:ስላልሰማህ፥ያዘዘህንም:ትእዛዙንና:ሥርዓቱን:ስላልጠበቅህ፥እስክትጠፋ:ድረስ:እነዚህ:መርገሞች:ሁሉ:ይወርዱብሃል፥ያሳድዱህማል፥ያገኙሁማል።46፤በአንተም:በልጅ:ልጅህም:ላይ:(ለዘላለም):ለምልክትና:ለድንቅ:ይሆናሉ።
      Deut28:45Moreover all these curses shall come upon thee, and shall pursue thee, and overtake thee, till thou be destroyed; because thou hearkenedst not unto the voice of the LORD thy God, to keep his commandments and his statutes which he commanded thee: 46And they shall be upon thee for a sign and for a wonder, and upon thy seed for ever.
      አንድምታ፡ኦሪት:ዘዳግም28:45-46
      ይህ፡ሁሉ፡ርግማን፡በአንተ፡ይደርስብሃል፤ዘጠኙን፡ሕገጋት፡"ኢታምልክ፡ባዕደ፡አምላክ፡ዘእንቤለየ፡"ያለውን፡ያዘዘኽን፡ሁሉ፡ትጠብቅ፡ዘንድ፡የፈጣሪህ፡የእግዚአብሔርን፡ቃል፡አልሰማህምና፡ፈጽሞ፡እስኪያጠፋህ፡ድረስ፡መከራው፡ተከታትሎ፡ያገኘሃል።ደስ፡ብሎህ፡በበጎ፡ልቡና፡ፈጣሪህ፡እግዚአብሔርን፡አላመለክኸውምና፡በአንተ፡ድንቅተአምራት፡ይደረግብሃል፤በልጆችህም፡(ለዘላለሙ)፡ይህ፡ይደረግባቸዋል።
      ትንቢተ:ዳንኤል9:11እስራኤልም:ሁሉ:ሕግህን:ተላልፈዋል፥ቃልህንም:እንዳይሰሙ:ፈቀቅ:ብለዋል፤በእርሱ:ላይ:ኃጢአት:ሠርተናልና:በእግዚአብሔር:ባሪያ(በሙሴ:ሕግ:የተጻፈው:መሐላና:እርግማን:ፈሰሰብን።)
      Daniel9:11Yea, all Israel have transgressed thy law, even by departing, that they might not obey thy voice; therefore the curse is poured upon us, and the oath that is written in the law of Moses the servant of God, because we have sinned against him.
      ትንቢተ ኤርምያስ23:40 የዘላለምንም ስድብ ከቶም ተረስቶ:የማይጠፋውን:(የዘላለምን:እፍረት)አመጣባችኋለሁ።
      Jeremiah 23:40And I will bring an everlasting reproach upon you, and a perpetual shame, which shall not be forgotten.
      አዎ፡ማለደ፡መለመን፡ወይንም፡መጸለይ፡ሳይሆን፤ከጨለማ፡ወደ፡ብርሃን፡መቅረብ፡ነው።ለዚህም፡ነው፡ኢየሱስ፡ለሰው፡ልጅ፡ብርሃን፡ነው፡የተባለው።ጨለማ፡ሲያልቅ፡ጠዋት፡ማለዳ፡ሆነ፡የምንለው።

  • @መቅዲየ
    @መቅዲየ Před 2 lety +9

    አቡናክየ በርታ እግዚአብሔር ፀጋውን ያባዛልህ ኦርቶዶክሳዊያን ሽር ላይክ እናበርታታው ወድማችን❤❤❤❤❤❤

  • @zemademissie7763
    @zemademissie7763 Před 2 lety +3

    ቃለ ህይወት ያሠማልን ❤❤❤

  • @brotherssisters7101
    @brotherssisters7101 Před 2 lety

    Waaqayyoo Saagalee jireenyaa isiini haa dhaagesis baraa taajajilluuma keessaani isiinif haa dheeresu ✝️☝️

  • @AliAli-it6fb
    @AliAli-it6fb Před 2 lety +7

    የሙስሊም።እና ይሄን ልጅ አንድ ነዉ እግዚአብሔር። እና እየሱስን በልዩነት። ነዉ እያወራዉ እኮ ማቴዎስ። ወንጌል ምህራፍ 19 ቁጥር 20 ላይ እንግዲህ ሂዱና አህዛብ ሁሉ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችሁ ያዘዝኳችሁንም ሁሉ እንዲጠመቁ ያስተማርኳችሁን ደቀ መዛሙርት አድርጉዋቸዉ

  • @SoothingRelaxation-Music942

    ወንድሜ ሜሎስ ፀጋ ይብዛልህ ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ

  • @adengesese6736
    @adengesese6736 Před 2 lety

    ቃለህይወት ያሰማልን አቡዬ ፍሬ ያለዉ ነገር ወስደንበታል።

  • @user-bu2ly2td1t
    @user-bu2ly2td1t Před 2 lety +1

    አብ ወንድሜ በእውነት እንዴት እደምወድህ እመቤቴ ማርያም ትጠብቅህ ፀገውን ያብዛልህ

  • @yordanosmamo6642
    @yordanosmamo6642 Před 2 lety +3

    ቃለ ሕይወት ያሰማልን አብ

  • @user-qu2kf2yi9l
    @user-qu2kf2yi9l Před 2 lety +3

    አምላክ ቅዱሳን ይጠብቅህ ወንድማችን ቃል ሕይወትን ያሰማልን በእውነት

  • @user-vf8lg7nb1d
    @user-vf8lg7nb1d Před 5 měsíci

    አቡየ ቃለ ህይወትን የስማልፀጋውንያብዚልህ❤❤❤

  • @tko4438
    @tko4438 Před rokem

    ሰላም እግዚአብሔር ይብዛላቹ የተዋህዶ ልጅችየ እግዚአብሔር ይመሰገን በእዉነት ቃል ህይዉት ያሰማልን ፀጋዉን ያብዛልህ ዉድ ወንድማችን አቡየ ክብር አና ምሳጋና ይገባ ለቱ ሰብሃት የድንግል ማርያም ልጅ👏💒💒💒

  • @centralcodingethiopia
    @centralcodingethiopia Před 2 lety +6

    አብ ወልድን ልኮታልና ወልድ መልአክ ይባልልን አይነት።
    😢😢 ሎቱ ስብሃት ።
    thank you Abu.

    • @megdiesmiliey7267
      @megdiesmiliey7267 Před 2 lety +1

      ያልተባለማ አትስማ መልዓክ እንዳልሆነማ መፅሐፍም ይናገራል እኮ እንደውም ከመልዓክትም ጥቂት አሳነስከው አለ እኮ ይኸው እንደውም
      “ከመላእክት ይልቅ በጥቂት አሳነስኸው፤ የክብርና የምስጋና ዘውድ ጫንህለት፥ በእጆችህም ሥራ ላይ ሾምኸው፤”
      - ዕብራውያን 2፥7
      ኧረ ተዉ!!😳

    • @centralcodingethiopia
      @centralcodingethiopia Před 2 lety

      @@megdiesmiliey7267
      Logic new yakerebkut

  • @jesusway3790
    @jesusway3790 Před 2 lety +6

    ኢየሱስ ስለኛ ሲል እኛ አብን ፊት ለፊት ስለሀጢያታችን ይቅርታ መጠየቅ ስለማንችል ነውኮ በመካከል ገብቶ ያስታረቀን ኢየሱስ ስለራሱ መፀለይም ሆነ መማለድ አያስፈልገውው እራሱ አምላክ ስለሆነ ግን ከሐጢያት በስተቀር ስለኛ ብሎ የተፈተኘ ፍፁም ንፁህ ሰውና አምላክ ነው እሱ የማለደው የኛን ስራ እስከሰራ ድረስ እኛ መማለድ ነበረብን አዎ መፀለይ የሀጢያት ይቅርታ ማግኘት ነበረብን አዎ ስለዚህ በፍጥረታችን ካዳም የተነሳ ሀጢያተኛ ስለነበርን በራሳችን በአብ ዘንድ ካለ እየሱስ ወደእሱ መቅረብ ስለማንችል በሱ ቤዛነት ወደ አብ መቅረብ ችለናል ስንል የኛን የገሀነብ ፍርድ ለማሰረይ ሰለኛ ማለደ እኛ በራሳችን መማለድ ስላልቻልን ወደአብም መፀለይ አንችልም ነበር እሱ ሰለኛ ፀለየ ለመነ ማለደ ይህ ሁሉ እኛ መማለድ ስላለብን የእኔን ምልጃ እሱ ያቀርብልኛል ማለትኮ ነው አማለጁ ሲባል እኔ በሱ ሆኜ አብን እማለዳለሁ እንደማለት ነው ዝቅ ያደረግነው ስለመሰላችሁኮ ነውኮ የቸገራችሁ የኦቶዶክሱ ልጅ በማሸነፍ መንፈስ በግትረኝነት ነቂስ ስህተት አገኘሁ በማለት ድርቅ በማለትና ሰውን ተሳሳተ ለማለት ትፈጥናላችሁ ግራ ስትጋቡ ማለት ነው ላለመሸነፍ ካነጋገርህ እኮ ልጁ አሳምኖሀል ግን እግዚአብሔር አይናችሁን ይክፈት አሁንም ኢየሱስ ስለኔ በአብ ዘንድ ይማልድልኛል ይፀልይልኛል ማለት አይደለም ታዲያ እንዴት ነው ይማልድልኛል የምለው ልጆቼ ሆይ ሀጢያትን እንዳትሰሩ ነገር ግን ሰው ነንና እንስታለን ስለዚህ ነው ዮሐንስ ብትሰሩ ግን በአብ ዘንድ ጠበቃ አለላችሁ ያለው እግዚአብሔር ፈፅሞ ሀጢያትን መቅጣት ስላለበት ስንስት አንዴ እኔ ሰለሷ ተቀጥቼላታለሁ ብሎ ሰለኔ ይታያል እግዚአብሔር እኔን የሚያየኝ በኢየሱስ ውስጥ ነው ማለት ነው ያለ ኢየሱስ ካየኝ ሀጢያቴ ስለሚገለጥ ፍርድ ይገባኛል ስለዚህ ነው ሰው ሆኖ መጥቶ የኔን እዳ የከፈለው ከሰማይ በታችም በላይም ያለ እሱ መዳን አይቻልም ተጨማሪ የማይፈልግ አምላካችን ኢየሱስ ነው እናንተ ፈራጅ ነው ትሉታላችሁ አዎ ፈራጅም ነው ግን አሁን አለም በልጁ እንዲድን እንጂ ሊፈርድ አልመጣም ይለናል የፀጋ ዘመን ስለሆነ ሰው እንዲድን ጊዜ ተሰቷል የሚፈርደው ግን በመጨረሻ ዘመን ባላመኑት ሊፈርድ ዳግመኛ ይመጣል

    • @redatetesefaye2125
      @redatetesefaye2125 Před 2 lety

      begeta be eysuse amenewe gn hatsayate eyseru lalutese amenewe begeta be hatsyate sera lememelalsume ayferedeme eyalke nw

  • @henokwube
    @henokwube Před 10 měsíci +1

    አቡ ወንድማችን እንዳተ ያሉትን ያብዛልን❤❤❤

  • @user-xc9ft4vb6t
    @user-xc9ft4vb6t Před 2 lety +2

    ቃል ህይወት ያሰማልን ወንድማችን

  • @henokdesalegn2004
    @henokdesalegn2004 Před 2 lety +3

    ሁለታችሁም ተባረኩ ስለ እግ/ር ቃል ያላችሁን እውቀት አደንቃለሁ ግን መሠረታዊ እና መጽሐፍ ቅዱስ ላይ በተለያዩ ቦታዎች ላይ ስለ ኢየሱስ አማላጅነት (አስታራቂነት) በግልጽ ይናገራል ተባረኩ ። እብራውያን 7:25 በተጨማሪ እንድታነቡ ጋበዝኳችሁ

    • @gizachewassefa3287
      @gizachewassefa3287 Před rokem

      ቀጠል ሲል ቁጥር 27 ላይ "እርሱም እንደነዚያ ሊቃነ ካህናት አስቀድሞ ስለ ራሱ ኃጢአት በኋላም ስለ ሕዝቡ ኃጢአት ዕለት ዕለት መሥዋዕትን ሊያቀርብ አያስፈልገውም፤ ራሱን ባቀረበ ጊዜ ይህን አንድ ጊዜ ፈጽሞ አድርጎአልና።"

  • @user-lb9yw2zl5u
    @user-lb9yw2zl5u Před 2 lety +4

    ኦርቶዶክስ ተዋህዶለዘላለም ትኖራለች ለቱስብሃትገታችን መድሃኒታችን ኢየሱስክርስቶስ ኣማላጂ ኣደለም ዘላኣለማዊ ኣምላክነዉ ኣቡ በርታ እግዚኣብሄር ፀጋ ይጨምርለህ እግዚኣብሄር

  • @SaraAli-gj4qf
    @SaraAli-gj4qf Před 2 lety +1

    አቡ ፀጋውን ያብዛልህ
    ሰለ ቃሉ ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @amdetube512
    @amdetube512 Před 2 lety

    egziabher tsegaun yabzalih wondime

  • @AliAli-it6fb
    @AliAli-it6fb Před 2 lety +3

    ተሃድሶ። ወንድማችን እንደተረዳሁት እየሱስ። እና እግዚአብሔርን ለብቻ ለብቻ አድርጎ ነዉ እያወራ ያለዉ ነገር ግን እግዚአብሔር ስጋን መጎናፀፉ ለእኛጂ ለእግዚአብሔር። ምንም። አይደለም። ምክንያቱም። ሁሉንም ቻይ ሁሉን አድራጊ ነዉና

    • @mathiashailu1560
      @mathiashailu1560 Před 2 lety

      ለምን ፍጹም ሰው ነው ትላላችሁ ታዲያ

  • @mikotube5979
    @mikotube5979 Před 2 lety +4

    አቡዬ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በእውነት እንዳንተአይነቱ ያብዛልን እድሜና ጤና ይስጥልን እግዚአብሔር ሞገስ ይሁንህ በጣም ነው የምወድህ የማከብርህ በርታልን ወንድሜ

  • @user-uf6wk2hh5g
    @user-uf6wk2hh5g Před měsícem

    አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ 🎉❤🙏🙏🙏

  • @henokweldesenbet8078
    @henokweldesenbet8078 Před rokem

    More grace

  • @yeneneshnegash4500
    @yeneneshnegash4500 Před 2 lety +3

    አቡዬ ፀጋውን ያብዛልህ

  • @user-mc3yc7no5n
    @user-mc3yc7no5n Před 2 lety +3

    Abu egzaber stegawene yabezalek wedma

  • @addismolla5930
    @addismolla5930 Před 2 lety +1

    አንተ የተባረክህ ሊቅ ነህ። እግዜር የአገልግሎት ዘመንህን ያብዛው። እየሱስ ክርስቶስን አማላጅ ብለው ልሚጠሩ ሰዎች ትክክለኛውን መንገድ ይግለጽልህ። እንደኔ ግን ከእንደዚህ አይነት ክርክር አያስፈልግም። የሚድንን ሰው እግዜር ያድናል። የማይድን ግን አይድንም

  • @zeday5334
    @zeday5334 Před 2 lety +1

    ወንድሜ አቡ እግዚአብሔር አምላክ ቃለ ሕይወትን ያሰማህ። ጸጋውንና ጥበቡን አብዝቶ ይስጥህ። በተዋህዶ ፊት ምንግዜም ኑፋቄ ለምዷ ተገፎ እርቃኗን ናት ! ዋጥ ባደርግህ ደስ ባለኝ ❤

  • @selamtesfaye1648
    @selamtesfaye1648 Před 2 lety +3

    “ታዲያ የሚኰንን ማን ነው? የሞተው፣ እንዲሁም ከሞት የተነሣው፣ በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠው ክርስቶስ ኢየሱስ፣ ስለ እኛ ይማልዳል።”
    - ሮሜ 8፥34 (አዲሱ መ.ት)

    • @EyerusKasu-zl9rc
      @EyerusKasu-zl9rc Před 3 měsíci

      አየሽ እሚኮን ማነው ማለት ፈራጅ ማለት ነው

  • @samueldesta5628
    @samueldesta5628 Před 2 lety +6

    እኔ ምለው የትኛው መልአክ ነው ወደ እኔ ፀልዩ እና እኔ ከእግዚአብሔር ዘንድ ለምንላችኃለሁ ያለው???? ማሪያምስ ወደ እኔ ፀልዩ እኔ አማልዳችኃለሁ ያለችው የቱ ጋር ነው ሐዋሪያት እናንተ ወደ እኛ እንጂ መፀለይ ያለባችሁ ወደ እግዚአብሔር አይደለም እኛ ነን ምናማልዳችሁ ብለው ያስተማሩት የቱ ጋር ነው???? ልጁ ሲያወራም ችኩል ነው መፅሐፍ ቅዱሱንም ሚያነበው እንዲሁ በችኩል መሆኑን ያሳያል

    • @user-wj7xp2hv2t
      @user-wj7xp2hv2t Před 2 lety

      ስዓት ለመጠቀም ነው እሚፈጥን ,,እና ስለቅዱሳን ታሪክ እወቂ በደብ ግልፅ ይሆንልሻል

  • @elagym5723
    @elagym5723 Před 2 lety +1

    አቡ ወንድማችን ሜሎስ በእግዚአብሔር ቃል ማስረጃ እያቀረበ እንደሚያስረዳ አንተም እንደዛው ብታደርግ አሪፍ ነው በተረፈ ከእናተ እኛም በብዙ ልንማር ይገባናል በስርዓት መወያየት 🙏🙏🙏

  • @hanatamrat6967
    @hanatamrat6967 Před 2 lety

    Abauey kalehiy woetn yasemalen 💚💛❤👏👏👏👏

  • @Melke_A
    @Melke_A Před 2 lety +4

    *አማለደ* - ለመነ ይሆናል
    ነገር ግን *ማለደ* ማለት የተለመነውም እሽ ወይም እምብኝ አለ ማለት ነው። በአጭሩ የሚማልደው ማለት የሚፈርደው ፣ እሽ ወይም እምብኝ የሚለው ማለት ነው። ቃሉ ራሱ ግልጽ ነው። ሲጀመር ተሃድሶው ልጅ አጥብቆ (የሚ ማልድ) የሚጠራው ቃሉን ለውጥ ለመፍጠር ያክል ነው።

  • @atsedutilahun8450
    @atsedutilahun8450 Před 2 lety +4

    Baretalen yegya jegna wandimachechine abuyee ezgabehar tsegawine yabezaleki wandime faxeri ermane Tena yisteki yatewado enqu abuyee ezgabehar yitabikake

  • @solomonshefa2176
    @solomonshefa2176 Před 2 lety

    Qal hiwet yasemalign abuye xegau yabzalk bro

  • @abelo6917
    @abelo6917 Před 2 lety

    እግዚአብሔር ጸጋውን እና ምህረቱን ያብዛልህ የተሃድሶው ልጅ።

  • @richopenkiller4134
    @richopenkiller4134 Před 2 lety +6

    ግን እኮ ዳቢሎስ መናፍቆችን ለአጺያት እያመቻመቻቸው ነው አፂያትም ብንሰራ ምንም ችግር የለውም በኢየሱስ ካመንን ምናምን እያስባለ ፅድቅ እንዳይሰሩ ልባቸው በትህቢት እንዲወጠር እያረገ

    • @blenmamoye1723
      @blenmamoye1723 Před 2 lety +1

      No እህቴ እንደሱ አይደለም ሰው በራሱ ፅድቅ መስራት አይችልም ክርስቶስን ስናምን መንፈስ ቅዱስ ይረዳናል ሀጥያት እንዳንሰራ ቅዱሱ መንፈስ ነው አቅማችን እሲኪ ያለክርስቶስ ሞክሪ ፅድቅ ብትፆሚ ብትሰግጂ ደሀ ብታበይ ውስጥሽ ግን ክፋ ነው ወይ ስራሽ ክፋ ነው ይ ሄን የምታደርጊው ወይ ሰርቀሽ ወይ ዘሙተሽ ወይ ዋሽተሸ ወይ እግዚአብሔር የማይከብርበትን አርገሽ ነው የምትፀድቂው እውነት ለመናገር ሁሉም በአይን የሚታይ ነው ጴንጤ የሆኖ ሁሉ ማለት እውነት የገባቸውን ማለቴ ነው የመጡት ከዝሙት ከሀጥያት ጥግ ነው እየሱስ ሲጠራ ቀድሞ ያ ያሰረሽን ዝሙት ሆነ ሀጥያት ካነቺ ይነቅለዋል እንድትፀየፊው ያረግሻል

  • @user-bh3sd1jc9z
    @user-bh3sd1jc9z Před 2 lety +3

    ወንድማችን ቃለህይወትን ያሰማልን ፀጋውን ያብዛልህ

  • @markonjo7263
    @markonjo7263 Před 2 lety +1

    በእውነት ፀጋውን ያብዛልህ ወንድማችን አቡ

  • @user-lq5zd5dm2y
    @user-lq5zd5dm2y Před 2 lety

    abu egizabehr yebarik kale hiwot yasemalin wondemachin

  • @getachewdagne5626
    @getachewdagne5626 Před 2 lety +6

    በነገራችን ላይ ተሐድሶዎች አድስ ፋሽን ጴንጤዎች ናቸው።ኢየሡሥ በምድር እያለ አዳም ሊያደርጋቸው የሚችለውን ነገር ሑሉ ከሐጥያት በስተቀር አድርጓል።ምክንቱም ኢየሡሥ የመጣው አዳምን ወክሎ እንጅ እርሱ ሐጥያት ኖሮበት አይደለም ስለዚሕ የአዳምን ሐጥያት ሊሸከም የአዳም ምትክ ሖኖ ነው የመጣው። ሥለዚሕ ጸለየ:ከራሱ ጋር አስታረቀን ከራሱ ጋር ማለት ከአብም ከመንፈስ ቅዱሥም ነው በአካል ቢለያዩም አንድ ፈቃድ አላቸው።ሥለዚሕ በስጋው ወራት አሥታርቆን ጨርሶ ለፍርድ እንደሚመጣ ተናግሮ አርጓል።

  • @danelwerku3853
    @danelwerku3853 Před 2 lety +4

    1ኛ የዮሐንስ መልክት 2.1 ልጆቼ አጥያትን አታድርጉ ይህን እጽፍላችዋለዉ አጥያት ብታደርጉ ግን ከአብ ቀኝ ጻዲቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ አለን

  • @masigirma5030
    @masigirma5030 Před 2 lety

    አሜን ወንድማችን እቡ ቃለ ህይውት ያስማልን ውይይታችው ድስ ይላል ፀጋውን ያብዛላችሁ

  • @yemariyamhabteslase3440

    ውድ,ወንድማችን,በእዉነት,አንጀት,አርስ,ነህ,እግዚአብሔር,ፀጋዉን,ያብዛልህ,እግዚአብሔር,ይስጥልን

  • @hb-rh8iw
    @hb-rh8iw Před 2 lety +4

    ቃለ ህይወት ያሰማልን አቡ። አለባበስ ተመሳስሎ የመጣው ምን ይጠቅመኛል ብሎ ነው ? ከተውካት ነጠላውንም ጋቢውንም ማህተብ አስተሳሰሩንም ጥለህ ውጣ። እኛ ላይ ካልተንጠለጠሉ አይሆንላቸውም ። ኮንፊደንስና እውነት ካላቸው ለምን ራሳቸውን ሆነው ያመኑትን አያስተምሩም? በእመቤታችን አማላጅነት አንድንም ብሎ በአለባበስ እድናለሁ አይል መቼስ? እራሳችሁን ሁኑ በቃ አቦ ፤ባንድግሩ ሉተር ጋ በሌላው እኛ ላይ ሊንጠለጠል ይፈልጋል እንዴ።

    • @Dimbi378
      @Dimbi378 Před 2 lety

      Yihe huluuu
      Lemisale
      Mahuteb
      Netela
      Tikur kir
      Huuulum ayadinim
      Miyadinewu yezelealem amlak getachin eyesus bicha nw
      Demo yemireteab buchiloch sidebugn mechem church wust sidib nw miyasitemiruwachu meselegn
      Yikir yibelen
      Tebareku

    • @hb-rh8iw
      @hb-rh8iw Před 2 lety

      @@Dimbi378 እሺ አንሰድብሽም የዳንሳ ሙጭሌ

  • @badadadeneke1256
    @badadadeneke1256 Před 2 lety +6

    ማማለዱን አምናል ግን አማላጅ መሆኑን ማለት ይፈራል ። ለነገሩ እረሱ ትንሽ የሰው ይሉንታ ይዞት ነው እንጅ ቅርብ ነው ሌሎች ያማልዳል የሚለሁን ሽንታቼውን ገትረው ፈራጅ ነው ብለው በግግምና ይከራከራሉ። ጌታ ይባርካችሁ!!!

  • @mulukenmitiku1450
    @mulukenmitiku1450 Před 2 lety +1

    ቃለ ህይወት ያሰማልን

  • @user-vm2qy9tw3q
    @user-vm2qy9tw3q Před 2 lety

    Kalehewetin Yasemalin Amen

  • @danelwerku3853
    @danelwerku3853 Před 2 lety +4

    የትንቢት ኢሳያስ 53.1 የት ታረግዋለክ 1ኛ የዮሐንስ መልክት 2.1 የት ታረግዋለ ዮሐንስ ወንጌል 8.34 የት ታረግዋለክ ወንድሜ ደስ ይላል ትውልዱ መጸሐፍ እንዲነቡ ታበረታታለክ ለማወቅ ያለክ እጥረት ድስ ይላል መዳን በክርስቶስ ነዉ ሮሜ 10.9 ሰዉ ኢየሱስ ክርስቶስ በልቡ ቢያምን በአፉ ቢመሰክር ይድናል የዋንስ ወንጌል 3.6 ሰዉ ዳግም ካለተወለደ ሊድን አይችልም ከስጋ የተወለደ ስጋ ነዉ ከመንፈስ የተወለደ መንፈሰ ነዉ ወንድሜ ከመንፈስ ተወለድ

  • @bettymeret2449
    @bettymeret2449 Před 2 lety +4

    Nefeth abu please tich hem