Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ከዚህ ቀደም በሀሌታ ቲቪ አባ መላከሰላም ላይ ቅሬታ ያላቸው ግለሰቦችን ማቅረባችን ይታወሳል። ቪዲዮውን ላልተመለከታችሁ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጫን መመልከት ትችላላችሁ።👇 👇 👇 👇 👇 👇czcams.com/video/0PU4QgGiwio/video.html
የሃሌታ ጋዜጠኛ ለምንድነው በደንብ ያልጠየካቸው ብሩን ከየት አመጡ ከየት አምጥተው ሰጡት ?ቤት በምን ብር ገዙለት እያልክ ለምን አልጠየክልንም በጣም ቀሽም ጠያቂ ነህ እውነትን በርብረህ መጠየቅ ሲገባህ ሀሳባቸውን ዘርግፈው ውሸታቸውን ሸፍነው እንዲሄዱ ለምን ፈቀድክ? ድጋሜ ካቀረብካቸው ፕሊስ ጋብዘኝና እኔ ልጠይቅ ካልቻልክ ደና ጠያቂ አድርግልን ሌባ ሌባ ሲባል ደስ ይላል ልብስ በመልበስ ጽድቅ የለም ።
Halata pls mobayl no asekamete yaze seweya acgbarabery
አባን ኤጄ አይቻቸዋለው በውነት እቁ መምህር ናቸው ጠላት ሁሌ ያወራል አባ በርቱ
እሺ እባክህ ኮተታም
J,
እኔ የራሴ ሀጥያት ከብዶብኛል እግዚአብሔር ቤቱን ያጥራ እሱ ይፍረድ ብዙ ልክ ያልሆኑ አካሄዶች አሉ
ፈጣር ይጠብቆት አባታችን
እግዚአብሔር ሆይ እንዴ ሐጢያታችን ብዛት እንዴ ቸርነትህ ማረን ማረን💚💛❤😭😭😭😭😭
እናታችን ንጽሕይት ቅድስት ቤተክርስቲያን እንዲህ ባለው ወንበዴና አውሬ ስትታመስ ፤ የዋሁ ምዕመን የተኩላ እራት ሲሆን ፤ የቤተክርስቲያን ንጽህናና ክብር እንዲህ በአደባባይ ሲዋረድ ፤ ውሸት ሃሰትና የገንዘብ ፍቅር ወደ አውሬነት የቀየረው ግለሰብ ነብሳትን ሲያጠፋ ብፁዓን አባቶቻችን ወደየት ናችሁ ! ሕዝቡን ከአውሬ አፍ አድኑት !
እኔ ምለው?! የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ህግ አውጪ እኔ ብሆን ፈጽሞ በድንግልና ከሚኖሩ መነኮሳትና ዲያቆናት በስተቀር ሌላው እንደ ምዕመን እንዲሳተፉ ነበር ማደርገው። እባካችሁ አባቶችም፣ ዲያቆናትም፣ ማንኛውም አገልጋይ ገንዘብ አምላኪ አትሁኑ ወይ እንደኛው አለማዊ ሁኑ። ልቦና ይስጠን
Esu ye Catholic akhed naw catholic nesh?
እቴነሽዬ ካቶሊኮች በድንግልና የኖሩትን ብቻ ነው ወደ አገልግሎት ሚያሰማሩት??? ከሆነ በጣም ጎበዞች ናቸው። አንዳንድ ጊዜ ሞያ ከጎረቤት መማር መልካም ነው። አታዪም እንዴ እኛጋ በየጊዜው ብቅ ሚሉትን የአጥማቂያን ዝርፊያ?! እኚህ አጥማቂያን መነኮሳት ቢሆኑ ለምን በድንግልና እንደሚኖሩ ስለሚገባቸው ለገንዘብ ራሳቸውን አያስገዙም፣ እነሱ የክርስቶስ ሙሽሮች ብቻ ናቸው ላለማዊው ጋጋታ ግድ አይሰጣቸውም። እኚህ ሁለትና ሶስት ሚስት ያላቸው ግን ..... እስኪ ሆድ ይፍጀው ብቻ ልቦና ይስጠን።
lemin anaregshim
ፈጣሪ 2015 በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሰገሰጉ ተኮላ እና ቀበሮዎችን የሚለይበት ዘመን ያድርገው 🙏የኦነጉ መሪ አብይ አህመድ እና ወያኔ ለሞት እና ለፍርድ የሚቀርብበት ዘመን ያድርገው በከንቱ ደማቸው የፈሰሰ የንፁሀን ደም የሚቀበልበት ዘመን ያድርገው የተበደሉት የገፉት የሚደሰቱበት ዘመን ያድርገውእኔም ክፉ ነገር ሰምቼ ያልሆነ ነገር እንዳልናገር ፈጣሪ አይምሮየን ወደ መልካም ነገር ይቀይርልኝ🙏
አሜን አቦ እግዚአብሔር ይርዳን
እራሳችሁን ቤታችሁን መምራት ተራራ የሆነባችሁ ሁሉ አብይ አብይ ትላላችሁ ምናምንቴ ሁላ፡፡
Amen Amen Amen Betechristean en lyatefu new yetenesut ene 666 anyoch.Abeye ye eluminati ena ye666 mehaber lemakom new yemirotew.
ከዚህ በላይ ምን ትናገሪ/ር 😂😂😂😂😂😂 የሞኝ ዘፈን ሁሌም አበባየሆሽ ይልቅኑ ማንም ዱርየ መጥቶ ላድናችሁ ሲል አይናችሁን ግለጡ የሚያድነው መድሃኔአለም ከነ እናቱ ወላዲተአምላክ ጋር ነው የሰው እግር አትላሱ
Donkoro Fano Ena Amhara new be Egizabher fit Tsadik ? Erasashun kef melak nen
አይ አንቺ ተዋህዶ ስንቱን እሾህ ነቅለሽ ትጨርሺ ይሆን ፤ስንት ሊቃውንት በሞሉባት አማናዊት ቤት እንዲህ አይነቱ ራስታ ዱርዬ አጭበርባሪ ይሰበሰብብናል።
እባካችሁ አባ የሚባሉት መነኩሴ ከሆኑ ብቻ ነው፤ ይህንን አስተካክሉ:: እኔ በዚህች በበኣታ ለማርያም ቤተክርስትያን ከ6 አመት የጨጓራ ሕመም ተፈውሻለሁ፤ ግን ዘንዶ አስራ የሚለው ስም አይመቸኝም፣ የመስቀልና ሌሎች ነገሮች ንግዱም ከልክ ያለፈ ነው፤ ምናልባት ቤተክርስታያኗ ገቢ እንድታገኝ ይሆናል ብዬ አስባለሁ፤ ግን የሚያሳዝነው ክህነት በሌለው ሰው መተዳደሯ ያስጨንቀኛል፡፡
እውነት እርሰዎም ትክክለኛ የሃይማኖት አባት ቢሆኑ ሚድያ ለይ ወተው እሉ አለኝ አይሉም ነበር እግዛብሄር ለሁላችሁም ልቦና ይስጣችሁ የግዛብሄርን ቤት መነገጃ መቀለጃ አደረጋችሁት
Mels mestetachew chigiru altayegnim. Yilkis sim yatefut lehig mekireb alebachew. Tsebeltegna meslew eyemetu yemizerfut meteyek alebachew. Tenkara yebetekristian astedader yasfeligal
በዚህ ጊዜ ዝምታ አያዋጣም ምላሽ በመስጠታቸው ጥፋት የለባቸውም
ጥቆማ እሸቱ የተባለው ጥቁር ጃከት የለበሰው ሌባ እንደሆነ ድፍን የአራብሳ ምመን ያውቃል፡፡ ከጠፍር ቀለም ከጠበል ከጫማ መጠበቂያ ከመባ ከአስራት የሚዘርፈውን ገንዘብ ሆቴል ከፍቶ ፒካፕ መኪና ገዝቶ ሲኖ ትራክ ገዝቶ 3 ባለ 3 ፎቅ ቤቶች ሰርቶ ቅድስት ቤተክርስትያንን እና ምእመንን ሲዘርፍ የቆየነው፡፡ ተራ ወታደርና የአማራ ታጣቂ የነበረ ሰው ሱሙኒ ያልነበረው እሸቱ የዚህ ሁሉ ሃብት ምንጭ ምንድነው አቡነ መቃሪዎስስ ባህታዊውን አሳስረው አባረው ማንን እንዲቀመጥ ፈለጉ ለምንስ አላማ የቢሊየነሩ ጳጳስ ሃብት ምንጭስ ምንድነው የልጃገረዶች እምባስ የአራብሳ እና የአያት ህዝብ ይፍረድ ይጠየቅ ብዙ እሸቱ የሚተማመነ ው አቡነ መቃሪዮስን ነው ልዩ ሚስጥር አላቸው ጳጳሱ የማፍያ ቡድን አላቸው በተጨማሪም ከመንግስት የደህንነት ሃላፊዎች ጋር ጥብቅ ግንኙነት ገሃድ ነው፡፡ ለአቡነ መቃሪዎስና ለአንዳድ ጳጳሳት ሴት የሚያቀርበው እሸቱ ነው የተዋህዶ ክብራ ተደፍራል እውነተኛ የተዋህዶ ልጆች ካሉ የቅድስት ቤተክርስትያንን ክብር ይመልሱ እሸቱ ወታደር ለምን ያሰለጥናል አቡነ መቃሪዎስስ የወታደር ስልጠናውን ለምን በገንዘብ ደገፉ እስቲ የአቡነ መቃሪዎስ አካውንት ይመርመር አቡነ መቃሪዎስስ ለምን ባህታዊውን ከጀርባ መውጋት ፈለጉ
እግዛብሄርይገፅፅሽ።እሳቸውንለመናገርድፍረትከየትአገኘሽ።አበስገበርኩልቦናይስጥሽ።መልስመስጠትግድነው።አባሽአትይኑሩልን።ጠላቶቻቸው።እደቅጠልይርገፉ።
Lbona ystot abata
የሀይማኖት አባት እንደዚህ አይነት ንንግር እነዴት ይናገራል አጥፊዎች ቢሆኑም በፀሎት መፍታት ይቻል ነበር። ሀይማኖታችንን ባታሰድብቡን ሌላው ባይቀልድብን ምን አለት ወደ ሚዲያ መታችሁ ባትነጋገሩ መልካም ነው እ/ር አምላክ ቤቱን ያጽዳ ከማለት ውጭ ሌላ ምንም ማለት አልችልም
ሳህ አሜን ቤቱን ያፀዳ እውነት ከአባት አይጠበቅም እሚናገረው
ለምን? ቤተክርስቲያኗን ግጠዉ ሲጨርሷትና እሱም ሳያንሳቸው መጥተዉ የሰዉ ስም በዉሸት ሲያጠፉ ለምን እዉነቱን ተናገሩ ነዉ?
የኔ ቆንጆ የአምላካችን እግዚአብሔር ስም አጥሮ አይጻፍም። ተባረኪ
እውነት ለምን ታሰድቡነ ለአቹ ለምሳሌ የአለቃው አለባበስ የማነው የቄስ ወይስ የበአታዊ ይመለስልኝ
እሳቸዉም ችግር እንዳለባቸዉ በደንብ ከንግግራቸዉ ያስታዉቃሉ እንደ አባት አንድም ፍሬ የለባቸዉም። ደጋግመዉ ከራሴ 10 ሺ ብር እከፍለዉ ነበር እያሉ ደጋግመዉ ተናግረዋል ከየት አመጡት ምንጩ የማይታወቅ ብር አለ ማለት ነዉ።ያጣላቸዉም የሀይማኖት ጉዳይ ሳይሆን ጥቅም ነዉ ማለት ነዉ።የቤተክርስቲያን አምላክ እዉነቱን ያዉጣዉ ሁሉም ችግር አለባቸዉ።
እንዴ "እኔ ምን አገባኝ ብዬ" እያሉ ይመልሳሉ ! ታዲያ ካላገባቸው እዛ ምን ይሰራሉ??? ደግሞስ ምን ያህል ገቢ ቢኖራቸው ነው ለእሱ በየወሩ 10,000 የኢት. ብር 200,000 ብር ለቤት መግዣ የሚከፍሉት ? ገንዘቡንስ ከየት አገኙት? ሲሰጡስ ሳያስፈርሙ ለምን ገንዘብ ይሰጣሉ??? ይሄስ "ውሸት,ወንጀል" አይደለምን ?በጣም ያሳፍራል! እባካችሁ ይሄን ጉዳይ ኧረ ቤተ ክህነት መልስ እንዲሰጥበት አድርጉበት::
በመጀመርያ በዚህ ሚዲያ መቅረባችሁ የቤተ ክርስቲያንን ክብር ዝቅ ያደረጋችሁት ሌላው እነዚህ ግለሰቦች ለጸበል ከመጡ 10,000 ብር በየወሩ መክፈል በህገ ወጥ 200,000 መስጠት ምን ይሉታል ባጠቃልይ ችግሩ አስተዳዳሪ ተብለው የተቀመጡት እራሳቸው ህገ ወጥ ናቸው ምክንያቱም ከየት እያመጡ ነው ይህንን ሁሉ ብር ከግላቸው የሚከፍሉት በጣም ያሳፍራል በእግዚአብሔር ስም አትነግዱ ንግግራችሁ በሙሉ ተቀባይነት የለውም ያቅራል ለጸበልተኛ ከመጣ ሰው ጋር ይህን ያህል ግብግብ በጣም ያሳዝናል።
ቤተ ክህነት የባስ የሌቦች ስብስብ አይደል የሞላው
በወር 10 ሺህ ብሮ ከየት አምጥተው ነው ያለፔሮል የሚከፍሉት?
ተናገሩ አታዳምጡም በቃ ለፍርድ አትቸኩሉ ስራ እሰራለሁ መዝሙር እሸጣለሁ አሉ እኮ
ምን አገባሕ ወበዴ
አለማዊ ነኝ ቢዝነስ እስራለሁ አሉ እኮ
ቆለጥ አጨብጫቢ 10, 000 ዛሬ ላይ 3000 ብር ነው ምን ያሰደንቃል አሰር ሺ ብር አንድ ሱሪ እና ኮት አይዛ አንተ ግን ትባሸራለህ
@@koramaryam3296አላሉም አልወጣቸውም እግዛብሄርን ፍሪ
ሠላምን ለሐገራችንፍቅርን ለሕዝባችንያድርግልንቼሩ ፈጣሪያችን💚💛❤👏👏👏💒💒💒🕌🕌🕌☝☝☝🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ከትክክለኛ አባት እንደዚህ አይነት እሰጣ ገበ አይገባም ነበር ልጆቹ ከተሳሳቱ መፀለይ ነበር መልሱግን በጣም ነው የሚያሳዝነው አምነቱን አረከሳችሁትአግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠንአገራችንን ሰላም ያርግልን
እውነት ሲወጣ ጥሩ ነው አማኝና እና ከሀዲ መናፍቅ ለማፍረስ ቢነሳ በምን እነለየዋለን በመሀል የሚጠፋ ምእመን እንዲህ ካልታደግን አውሬው ቀንዱን አሹሎ ተነስተዋል። እስከዛሬ የጣፋውን ምእምን ለመመለስ ይኸው እነ መምህር ተስፋዬ እውቀት ለመስጨበጥ ይዳክራሉ። 666 ግዜው አሁን ነው በመነሳት ላይ ነው እራሳችንን በዚህ ላይ ማንቃት ማስተማር ቀድመን መገኘት ይጠበቅብናል
እምነት አይረክስም የረከሱት እነሱ ናቸው ስንናገር እያስተዋልን እህት አለም
አመጣጡም ለንግድነው ለዛም መልሥ የላቸውም ፖለቲካዊ ተልእኮ ነው ያላቸው
Fird bet Yalu aymeslum?
ኮሜታተሮችስረአትያዙ።እግዛብሄርይገፅፃችሁ።መልስመስጠታቸውመልካምነው።።።ሽአመትይኑሩአባታችን።ጠላቶቻቸው።ይፈሩይዋረዱ
አባቶቼ የድንግል ማርያም ልጅ ለዚች ሃገር ይድረስላት
ብፁዓን አባቶቻችን ሆይ ! ክርስቶስ መከራ የተቀበለለትን የዋህ ሕዝብ ከዚህ አውሬ እጅ አድኑ ! የቤተክርስቲያን መከራ ይብቃ ! ይህ ግለሰብ የሃሳዊው መሲህ መንገድ ጠራጊ መሆኑን በበቂ ሁኔታ ተገልጿልና ! የዋህ ምዕመናንም ፈጽሞ አትታወኩ በመጨረሻው ዘመን ይህ ሊሆን ግድ ነውና !
በጣም ያሳዝናል ይኸ ሁሉ ሲደረግ በግል የሚተዳደሩ ቤተክርስቲያን አዲስ አበባ ውስጥ አለ ማለት ነው የሚቆጣጠራቸው የሌለና የምእንመኑን ገንዘብ እንደፈለግው የሚቀራመቱት በዚህ ነገር አለቃው በጣም ተሳስተዋል በስም ወረቀት አላቸው ግን ቁጥጥርና ፈሰስ የለም ማለት ነው።
አሳካለ ምነው ምን ያህል ደደብ ነሽ አአ አይደለም ያለው ጆሮሽ ማይሰማ ከሆነ ይቅርታ እሳቸው ምንም ጥፋት የለባቸውም የሌባ ጠባቃ አትሁኑ ወይም ማታቁትን አትቀባጥሩ አዛባነት ጥሩ አይደለም
ደፋር ባለጌ የሰውክብር የማይገባቸው ቢያንስ እንኳ አንቱ ብለው ቢያወሩ እግዚአብሔር ይፍረድባቸው ቤተክርስቲያናችን አግዚአብሔር ይጠብቅልን
እኝ አባት የደከሙ ናቸው እነዚ ጥቅመኞች በየቦታው ለፀበል እየገብ ጥቅም ሲቀረባቸው የሚያውሮት አባት የማያከብሮ ናቸው ስለዚ እነዚ ጥቅም ቀረባቸው ስለዚ ብዙ ሊሊ ስለሚችሉ አትስሙ አኔ ቦለ ብልብላ ገዳም 3ሆነን ጀምረን ፀበልተኝ እየዳነ በዚያው እዲያገለግሉ ስሄዶ አባቶችን ክብረ ይረግጣሉ የያዛቸው ሴጣን በመዳናቸው ተናዶ አባቶችን ይንቃሉ የጉረጊስ አባት የብልብላ አባትን በፓለቲካ አሳስራቸዋል የሳቸውም እደዚነው በረቱ አባቴ በረከቶት ይድረሰን
ድባካችሁ. ምእመናን. እራስ. አችሁን. ጠብቁ. ባአሁኑ. ጊዜ. እንደነዚህ. አነት. ሌቦች. መስቀል. ይዘው. ውጤት. አንች. በዝተው. አል. ተጠንቀቁ. ፍትህ. ይጠብቀን
ጌታ ሆይ እነዚሕን አባቶች አንተን የማይመስሉ ናቸው እና እባክህን ቤትሕን አፅዳ
ለማንኛውም፡እግዚአብሔር ቤቱን ሳያጠራ መቼም አይቀርም።
ሰውየው ምንም የሀይማኖት አባት የሚመስል ስረአት የላቸዉም 🙆🙆 # ስበአት
ማፍያ ቢጤ ናቸውጠበል በ500 ብር ሚቸበችቦቆንጆ ሱቅ አርገውታልልልል
በጣም ደስ ብሎኛል አባታችን መጥተው ነገሩን ለሕዝብ ግልጽ ስላደረጉ። ሐሌታ ቲቪ ሚዲያ እናመሰግናለን። ከሁለቱም ወገን ሲሰማ ነው መልካም የሚሆነው። አባታችን በረከትዎ ይደርብኝ 🙏 ልቦና ይስጣቸው ለልጆቹም ።
ይሄ በረከት ሳይሆን የሰላቢ መንፈስ ነው ያለበት ውሸት ምን ተሳዳቢ ሰው ነው
@@chuchu6104 ምን አንጨረጨረህ ለራስህ ንስሐ ግባ አቦ ኢ ጭ አሁንስ አስጠላብን 🤮🤮
@@bosenagashu1673 አይ ውሸታም ሰው ማየትና መከተል ልማድ ሆነ እምዬ ቤተክርስትያን ስለማትፈቅድ ነው ምነው ዘመድ ነሽ እንዴ
@@chuchu6104 አራምባ ና ቆቦ አታውራ 😂እሳቸው ችግር ካለባቸው ክርስቶስ ፍርዱን ይስጥ🙏🏿ሲቀጥል የየራሳችን ኃጢያት በግንባራችን ቢፃፍ አለን ግምት ብላ ትሸት ነበር ሲቀጥልም ቤተክርስቲያን ውስጥ እንክርዳድ እስከ ዓለም ፍፃሜ እንዳለ የታወቀ ነው ስንት ጥንቁልና የሚሰሩ አሉ በቤተክርስቲያን ውስጥ 😥
በረከተዎ¿⁉
ከባለቤቶት እንዴት ብር ይነጥቃሉ ?መምህር ግን አነጋገሮት ደስ አይልም
ayebaleme
አይተሽ እለፊ አትፍረጂ
Seweywe batem achberbery now
አቤቱ ጌታ ሆይ እኛ በሰው የመፍረድ መብት የለንምና በእውነቱ እመቤቴ ያገልጋዮቹዋን እውነታውን ነፃ ታውጣ
እውነቱማ ወጣ እኮ ቢረፍድም አይዘገይም እግዛቤር
አንድ ያልገባኝ ነገር አለ?? ሲያውቁ ገንዘብ እንደሚያስከፍል ለምን ምን አገባኝ ብለው ዝም አሉ ??? ትክክል አይደለም እንዴት ካባቶች እንደዚህ አይነት ቃላት ይወጣል እግዚአብሔር ይማረን 😡
ቢቀጠቅጡዋችው ጥሩ ነበር የእናንተ ስራ መች ጠፋን በእርሶ ቤት ልጆቹን አሳጥተዋል🤔
አርቲ ቡርቲ አታውራ አዳል ሞቴያም 🤮🤮ፀልይ ይልቅ እላይህ ላይ ያለውን መንፈስ እንዲለቅህ
አባታችን እግዛብሄ ይጠብቅዎት እኔ በዘንዶ አስራ ባእታ ለማሪያም ገዳም ምህረት በረከት አግቻለሁ
በዚህ comments ላይ ይህ ሰው የሚናገሩትን በምክንያት የሞገተ ሰው የለም። ዝም ብላችሁ መንጋው ግርርርርር ብሎ ሰውየውን በመሳደብ እውነትን ለማዳፈን አትግተልተሉ። ወንድ የሆነ በምክንያትና በሙግት ይከራከራቸው።
እውነት ነው አባታችን ከጎንወት ነን በረከትዎት ይደርብን
አስተምሩ አባቶቼ ጀግኖቼ ናችሁ ለእኔስ አትንኩ አባቶቼን በአባቶቼን ብንከተል ተጠቃሚ እንጂ አንጎዳም ተው ሀገሬን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ትኑርልኝ ለእኔ የደረሰው ይድረስላችሁ
ልዑል እግዚአብሔር ከእርስዎ ጋር ይሁን
አባታችን ፅልዩ ለሁሉም በፅሎት ይፈታል ሁሉም ነገር
በስመአብ ምን አይነት ተኩላወች ናቸው እናታችን ዘረፏት አይባረረክላቸው ነቀርሳወች
አባታችን በእዉነት እድሜችሁን ያርዝመዉ
እኔ ኪንታሮት ይዞኝ ሀኪም ትንሽ ከቆየሽ ወደካንሰር ይለወጣል ተብዬ ከዱባይ ወደ ሀገርቤት ሄጄ ዘንዶአስራባታ ለማርያም ሂጂ ትፈውስሻለች ብለውኝ ሄጄ በ 7 ቀንውስጥ ድኜ ነው የወጣሁት እናም እኔ ፀበል ሲሸጥ አላየሁም ።
ቅድስት ድንግል ማርያም በሰማይ ትመስክርልሽ።
@@antenehkassa2726 አሜን አሜን አሜን
ምድራዊ ብቻ አትሁኑ የሰማይን ነገር መርምሩ እንጂ!
እነ እምለው ይህን ሁሉ ጥፋት ሲሰራ እንደት ዝም ተባለ ፈጣሪ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን አሜን
አባታችን እኛ ፍራጅ ባንሆንም ግን ብዙ ግዜ አባቶች እራቸውን ዝቅ አድርጋው ሰምተው እንዳልሰሙ አይተው እንዳላዩልክ እንደ አባ እጦስ መልካም ነውአባ እጦስ ሁሌም መልሳቸው እግዚአብሔር ይመስገን ነበር
ለምን ስለ ክህነቶት በደንብ አያብራራሩም አግብቶ ወልደው ሚስት ቀይረው ከዛ በኃላ እዴት ክህነት ይሰጣል ?ቢኖሮት እንኳን ሚስት ፈተው ሌላበማግባቶት ክህነቶት ይነሳል ገና ሲመጡ እንዴት ወደ መፈሳዊነት እደገቡ በግልፅ
የኔም ጥያቄ ነው ሲጀመር እኔ አላምናቸውም ሀሠተኛ ነው የሚመስሉኝ
አዎ ሌባ ናቸው ተጋለጡ በመጨረሻ
አባቶቸ በርከታችሁ ለኛም ይደርብን አገራችነን ሰላም ያድርግልን
አግዚአብሔር በቤቱ ዉስጥ ያሉትን ተኩላወረች ያፀዳል አባታችንን አግዚአብሔር ይጠብቆት
አባታቺን እረዥም እድሜና ጤና ይስጦት
እሰይ እኳን በሠላም መጣችሁ እዉነቱን ሕዝብ ማወቅ አለበት ደስ ብሎኛል
አባታችንሽአመትይኑሩልን።።ጠላቶቾትይፈሩይዋረዱሰውመስለው።ተኩላከሚሆኑሰዎችእግዛብሄርይሰውረን።።ወተውመናገሮትመልካምነውአባቴ።።ኮሜታተሮች።ለምንወተውተናገሩእምትሉሰዎች።እግዛብሄርይገፅፃችሁ።አባሽአመትይኑሩልን
ዛሬ ይህን ኘሮግራም በማግኘቴ ደስ ብሎኛል። እኔ ጸበሉን ለመጠመቅ ሄጀ ነበረና ያየሁት ነገር እጅግ ስላናደደኝ ይሄን ጉዳይ ለሳቸው ደውዬ መናገር አሀብኝ በመለት ስልካቸውን አፈላልጌ ካገኘሁ በኋላ ግን አልደወልኩም።1ኛ ምንም የሌላቸው በሽተኞች በእድሜ የገፍ ሆስፒታል ሄደው መታከም ያልቻሉ አቅም የሌላቸው ሸራ ዘርግተው የሚያድሩበትን ሸራ አፍርሱ መሬት ወረራ ነው የመጡት መሬት ከፈለጋችሁ ሂዱና መንግስትን ጠይቁ በማለት ከአንድ የቤተክርስቲያን አባት ትህትና በጎደለው አነጋገር ኪራይ መክፈል ያልቻሉ ፀበልተኞች ሸራቸውን አፈራረሱባቸው እጅግ አዘንኩ።2ኛ የጣዝማ ማር ያይን መድሃኒት ነው እያሉ የጣዝማ ማሩ ዋጋው ስለጨመረ ዋጋው ዛሬ ጨምሯል በማለትና በመሸጥ የጨነቀው እርጉዝ ያገባል እንደሚባለው ትልቅ ቢዝነስ እየሰሩ ነበር። እኔ በወቅቱ በጣም ተናደድኩ እሳቸው አካባቢውን በስፋት ቸቆጣጥረውት እያከራዩ እየተጠቀሙ ሻይና አንባሻ የሚሸጡ ከሳቸው ቸከራይተው እንደሚሰሩ ነግረውኛል። እኒህ አባት በትክክል ነገንዘብ ሰው ናቸው ።ያን ቀን ሸራውን ሲያፈርሱባቸው ከጩኸትና ከቁጣ ጋር ነበር አሁን ለዚህ ኘሮግራም ሲመጡ ሐማስመሰል ታጅበዉ መጡ እሳቸው ነጋዴ ናቸው። የመሬት ወረራ እና ነግድ ነው የያዙት በጣም የታመሙ በሽተኞችን አባቶች ሸራውን ሲያፈራረሱባቸው አንድ አባት የት እንሂድ በማለት ሲያለቅሱ እጅግ አዝኘባቸዋለሁ ።በሚገባ መፈቸሽ መመርመር ያለበት ጉዳይ ነው። ከመጀመሪያውም ከዛ ቦታ ከምጣታቸው በፊት መንግስት በተደጋጋሚ ያስራቸው እንደነበረ ለፀበልተኛው ታሪካቸውን እያወሩ ነበር።
አባታችን አይዞዎት እግዚአብሔር አለ ይፈርዳል
አቤቱ ማስተዋል ያድለን እግዚአብሔር ይቅር ይበለን የተሳሳቱትንም ይቅር ይበላቸው
#ሲጀመር_በቤተክህነት_ስር_ካልሆነ #ኦርቶዶክስ_አይወክሉም_ምክንያቱም #ኦርቶዶክስ_በግለሰብ_የተመሰረተ_ቤተ #እምነት_የላትም። ግለሰብ የሚስተዳድራት ቤተ ክርስቲያን የለም
አባ መላከ ሠላም 10000በርደምዝ የከፈሉ የሚኒሥተር ደሞዝ እኮ አሥር ሺብር ነው ይገርማል
እኚ ደሞ ምንድን ናቸው በየሚዲያው የሚለፈልፋ: ባህታዊ በከተማ ምን ይሰራል ?
አተስ ወሮበላውቹን ለማስተካከል
@@selamhone3859 ባህታዊ ጫካ ነው በከተማ የሚያውደለድል ፀጉሩን አሳድጎ ቀማኛ ሌባ ነው:
Ayzoh yene abat😥😥abaye egzabhr kersogar new 🤲
በጣም የገረመኝ ጋዜጠኛው በአረብኛ የተናገሩትን ቅንብር ነው ሲሉ አረብኛውም ትርጉሙም እራሳቸው ተናግረው ዝም ማለቱ አስገርሞኛል ሌላው አነጋገራቸው የመንፈሳዊ ሰው አደለም ❓❓😥😥
እውነት ብለሀል ክሰውየው እነዛ የአለም ሰዎች እንኳን ለአፋቸው ለከት አላቸው ለሚስቴም አልበቃ እንኳን ለሌላ እንደሱ ከብት አይደለሁም አላለም
አባ ተጀምሮ እስኪጨረስ የሚያወሩት ስለገንዘብ ነው ኧረ እባኮትን ከእናንተ ምን እንማር??? አንዴም እንኳን ስለመንግስተ ሰማያት ስለምታልፈው አለም አላወሩም እባኮትን እባኮትን ስለተሰቀለው ጌታ አስቡ ስንሞት ከአንዲት መገነዣ በስተቀር ሌላ ይዘን አንሄድም ልቦና ይስጣችሁ
በመጀመርያ ይቅርታ ያልገባኝ በኖር ሲኖዶሱ ምን ይላል ?በግለሠብ ውሳኔ ብቻ የሚመራስ ቤተ ክርስቲያን አለ ወይ?
እነዚህ እና መሰሎቻቸው ተገታይ በብዛት ስላላቸው ከሲኖዶስ በላይ ናቸው።
Amen Amen Amen kale hewet yasemalen abatachen barkoege ameta maryam
አምላኬ ሆይ ከዚህ ዘመን ሰውረን
ፀበል ሲሸጥ ባያጋጥመኝም ጣዝማ ማር በሃይላንድ ክዳን 200 መቶ ብር ገዝተናል እናቴ ባህታ ቤቷን ታፅዳ ቤተክርስቲያን የወንበዴ መናኸሪያ አደለችም
መዋቅር አለን ካሉ ለልጁ ቤት መግዥያና መኪና መግዢያ ከየት አምጥተው ሰጡት?
ኢትዮጵያ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን ፈጣሪ አምላክ ልቦና ይስጣቸው ባታ ማርያም ቤቷን እያጠራችነው እባታችን ረጅም እድሜ ይስጦት ፈጣሪ አምላክ
አባቶቻችን አይዟችሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፣ እነሱ ከንግግራቸው ያስታቃል🙏🏽🙏🏽
ምንድነው ይሄ ሁሉ አጀብ ንጉስ ናቸው እንዲ
😂😂😂😂😂
ደቀ መዝሙሮች ናቸው ሃዋሪያት ደቀመዝሙር ነበሩዋቸው
😀😀እኮ
ስይጣን. ብቻውን. አይመጣም
የሀይማኖት መምህራኖች አውነታውን ለምዕመናን እና ይህን ለሚከታተሉ ለመግለፅ መምጣታቸው እግዚአአብሔር ያክብርልን።
እውነት ለመናገር ቦታው ኤጄ ነበር እኔን ለማነገር ከፈለጋችው መጸሀፊን ግዙና ከመጸሀፉ ላይ ስልኬ አለ ደውሉልኝ እንጂ ስልክ አትጠይቁኝ የሚሉ አባት ናቸው ስለዚህ የቤተክሪስታን ገቢውን ቤተክሪስቲያናችን መቆጣጠር አለበት አብዛኛዎቹ አጭቤ ናቸው
እኝን አባት የሚከተል ህዝብ ነው የተሳሳተው አቤቱ ፈጣሪ እቤትህን አጥራ ምን አይነት ጊዜ ላይ ነው የደረስነው ሀይጥያታችን በስቶ ነው ፈጣሪ የጨከነብን
Tiru kale metyik new Haleta.Enamesgnalen.Melakeselam BeSirah Berta.Gedamun Lemecheres Yabkah.
እግዚአብሔር ልቦናቸዉን ይመልስላቸዉ
አባታቺን አይዞት እዉነት እናተጋር አለ እግዚአብሔር እዉነት ይፍረድልን እኝአባታቺን ምንም አላደለጉም እዉነት እዉነት ለተሳሳቱም ልቦና ይስጥል ለቤቶት ያብቃልን አባታቺን አይዞቶ ተጎኖት ነን ስም አቤኔዘር ተፈራ ።።።
ከትክክለኛ አባት የማይጠበቅ ኢንተርቪው
አረ አምላኬ በስንቱ እንበደል? እናልቅስ ? እስከ መቼ ነውስ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት በእንደዚህ አይነት የምትቆሽሸው? እና የምትሰደበው? ለምንስ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ቤተ ክርስትያን ስም የምትጠፋው ? 😭😭😭
መልአከ ብርሃን ገብረ ሥላሴ አድማሱ እባላለሁ የጎንደር ከተማ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ፀሐፊ ነኝ መልአከ ሰላም አበባው ማለደ ትክክለኛና እውነተኛ የቤተ ክርስቲያናችን አባት መሆናቸውን አውቃለሁ ቤተ ክርስቲያንን አብረን አገልግለናል ስል ምስክርነቴን እሰጣለሁ :: ሀሌታ ሚዲያ እውነቱ እንዲወጣ በማድረጉ ምስጋና ይገባዋል ::
ቦታውን ለማርከስ ነው በጣም አስገራሚ ድፍረት አቤቱ ጌታዬ አረመኔዎች ተልእኮ ሊኖረው ይችላል ሰውየው
ለነፋሱ የሚኖር የጠፋበት አባት ሰዉየወ እንኳን አንዴ አብዷል ካህን የተባሉት በርግጥ የህን ካላደረጉ የሚደርስባቸው ስለሚያውቁ ይመሰለኛል ግን ለነፋሱያለ ግን እንኳን ክነትያለወቀርቶ ተራወ ምንመንም ቢሆን ለዉነት መቆም አለባቸው ለነገሩ ዳቢሎሰ የነገሰበት ሰአት እሳቸውም አባት ቢሆኑ ሰጀመር እንካሰላንቲያ አይጫወቱም ነበር ወምደግሞ ምንተባለ ብለወ ዩቱዩብ ላይና ኮሜትላይ ተጥደወ ባልዋሉ ነበር ለማንኛውም ለሁላችንም ልቦና ይሰጠን ከእንደዚህ አይነት ከመሰማት ይሰውረን አሜን🙏🏾🙏🏾🙏🏾
አብዛኞቻችን ለፍርድ እንቸኩላለን እኛስ ማን ነን የራሳችን ሀጥያት ቢገለጥ ቆመን እንዲሄድ ነበር ከኔ ጀምሮ አትፍረድ ይፈረድብሀል ይሄ ቃል ምንአልባትም ቃል ሊመስለን ይችላል ግን ከባድ ነውአርገውም ይሁን ሳያረጉ ምን ያርጉ ምንም ፈጣሪ አለ በዙፋኑ ለሱ መተው ፍርዱን አላውቅም የሀይማኖት አባትን ማንጎጠጥ ልክ አይመስለኝም
አባ መላከ ሰላም እውነታቸውን ነው ከሌቦች ይጠንቀቁእነዚህ ሌቦች ብቻ ሳይሆኑ አሸባሪዎችና ወነንበዴዎች ናቸው የዘንዶ አስራ ባታለማሪያም ፍትህና ጥበቃ ያስፈልጋቸው ካህናቶቹ ራሳቸውን ይጠብቁ !!!🙏🙏🙏💚💚💚💛💛💛💗💗💗
እኝህ ሰው እኛን ምን አገባን ካሉ ቤተ ክርስቲያናችንን እያዋረዱ ስለሆነ! የሚመለከተው መልስ ይስጥበት::
አቤቱ ጌታ ሆይ ይቅር ይበለን፡
አቤቱ ጌታ ሆይ ማርን ይቅር በለን አንተ ፍረድልን 😪😪😪😪😪💚💚💚💛💛💛❤❤❤✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
እርሳቸው ግን ምንግዜ ነው መህበራዊ ሚዲያ የሚከታተሉት ምንግዜ ነው የሚፀልዩት ምክንያቱም በዝህ ሚድያ እንዲህ አሉኝ እያሉ ነው ስለዚህ አንድ ፀሎተኛ በዝህልክ ማህበራዊ ሚድያላይ ግዜውን ማጥፋትስ ምንድነው?
እነዚህ እኮ ነጋዴዎች ናቸው
ለመልአከ ሰላም አበባው ማለደ የምመክረው በአደናገሪዎች ተደናግረው የጀመሩትን የቤተ ክርስቲያን ሥራ እንዳያቆሙ እንደጀመሩት እንዲፈጽሙት አደራየን አቅርቡልኝ ነቢዩ እንደተናገረው እኛም ቤቱን እንሠራለን እግዚአብሔርም ያከናውንልናል እንዳለ ::ትንቢተ ሆሴዕ ም/1 እንደተናገረው ዝም ብለው ሥራቸውን እንዲሠሩ አሳስባለሁ መልአከ ብርሃን ገብረ ሥላሴ አድማሱ ከጎንደር
ያሳዝናል። የምእመኑን አስራት ለግለስብ ቤት መግዣና የወር ደመወዝ መክፈል ተገቢ አይደለም ። አሁን ከመከላከል ቀድሞውኑም ሊያስቆሙት ይችሉ ነበር ። ብዙ ነገሩ ህገወጥ ነው ።እንዴት የምእመኑን 900000 ብር ተመዝብሮ ዝም ይባላል። ሲስጠውስ ምን ወረቀት ላይ ፈርሞአል? ከፈረመስ ለምን ለህግ አካል አላሳወቁም? እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ።
አይደለም አባታችንና እግዚአብሔር እንኳን ተሰቅሏል።ተገርፏል አባታችን እውነት ያሸንፋል።
አቤቱ ማረን ይቅር በለን አባታችን እድሜና ጤና ይስጥልን የበግ ለምድ ለብሰው ከመጡት አስመሳዮችን ባህታ ማርያም ስታገጋልጣቸው ነው
በእግዚአብሔር ስም ስንቱን እንሰመዋልነ፤ጋዜጤኛው፣ እንደገና ብትጠይቃቸው1ኛ. አባ አበበው ስልጣነ ክህነት ያገኙበት ወረቀት እንዲሁም መላከ ሰላም የተባሉበት በማን እንደሆነ2ኛ. የገቢ ምንጫቸው ምንድን ነው;ይህንን ያክል ሃብት ያፈሩበት 3ኛ. ለወያላዎቹ፤-እሰካሁን የት ነበሩ;ሆቴል እና ቤትስ እንዴት ሊሰሩ ቻሉበእኔ እይታ ለጥቅም ብለው ቤተክርስቲያን የተሰበሰቡ ማፍያዎች በጥቅም ተጋጩ እና ነገሮ ወደ አደባባይ ወጡ ያሳዝናል ብቻ፤፤ኃሌታ ሜዲያም ቢን በደንብ ጠይቁ
ፈጣሪ ሁላችሁም የስራችሁን ይስጣችሁ ሁላችሁንም
አይባልም።ሁላችሁምሆ
“እናንተ እባቦች፥ የእፉኝት ልጆች፥ ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ?” - ማቴዎስ 23፥33
በመጀመሪያ እርስዎን መቃወም መሰናከል አይደለም እርስዎ ሰው ነዎት ያጠፋሉ ይሳሳታሉ ይበድላሉ...ባህታዊ ሚስት አያገባም ሚስትዎን አቅፈው እያደሩ ባህታዊ ነኝ ቢሉ መቼም ልቀበለው አልችልም። ሲቀጥል አባት ልጆቹ ቢበድሉም እንኳን ለማረም ለማስተማር ይሞክራል እንጅ ቤተክርስቲያን ደጅ አትርገጡ አይልም እንደዛ ሲሉ ልጆቹን ማራቅ ይሆናል እግዚአብሔር ደግሞ ይህን አይወድም። እንደ አባትነትዎ ከእርስዎ ብዙ ይጠበቅ ነበር። ሲቀጥል ልጆቹ ሲናገሩ አንድ ነገር ተረድቻለሁ እርስዎ ከሌላ ቦታ መጥተው እነሱ አካባቢ መኖርዎ እና የአገርዎን ሰው እያመጡ ማስተማርዎን አልወደዱትም ያው በግልፅ ባይናገሩትም ዘረኝነት እንዳለባቸው ተረድቻለሁ። እርስዎ እንዲነሱላቸው ብቻ ነው የፈለጉት ይህ ትክክል አይደለም ብቻ ብዙ ነገር ማለት እችላለሁ ። ሁሉንም ተውትና መጪው አዲስ አመት ይቅር ተባባሉ እናንተ እንደዚህ እየሆናችሁ እኛ ከእናንተ ምን እንማር??
Leban leba kalalut hule yetenekabet selemayemeselew hule yeketelal.Tadya leban guah wust akefo esekemeche
ሸህ ሀውዚን ይሄ ቀባጣሪ ደብተራ
ባዕታማርያም እርኩሱን ትንቀልላቸው ፣የመናፍስት ሴራ ነው፣በተዋህዶ ሀይማኖት ተነሱበባት፣ አባ እግዚአብሔር ይጠብቅዎት 💚💛❤️🙏
ዋናው ነገር ይህ ሰው ካህን ሳይሆን ለምን መለአከ ሰላም ተብሎ መስቀል ይይዛል ነው!! በፍጹም ክህነት የለውም ምክንያቱም የመጀመሪያ ሚስቱ ስትሞት የአሁኗን አግብቶ ወልዷል ከራሱ አንደበት ከሰማነው። እንደ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ አንድ ካህን ሚስቱ ከሞተችበት ሌላ ሚስት አገባለው ካለ ክህነቱ ይሻራል ክህነቱን ለመጠበቅ ከፈለገ መመንኮስ አለበት።ምን አለበት ተራ ነገር መጥቶ እንዲቀባጥር ከምታደርጉ ስለ ቤተክርስቲያን ቀኖና ብትጠይቁት!
እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው
አባታችን የብልብላ የጉረጊስ ገዳም አባት ጋረ አንዳይነት ሁኑል ፀበልተኝ ሲድ ሴጣን እየተናደደ ክፌት ነው የሚያስብት ስለዚ ብትታሰሮ እንኩን ጌታ ያስፋታችሁት በጌታ ነው አይዞት በረከቶት ይድረሰን
እግዚኣብሔር ለውላችንም ልቦና ይስጠን
እመቤቴ ማርያም ይቅር ትበለን
ኸረ እግዚአብሔር ይቅር ይበላችሁ የጨበጣችሁት መስቀል ይፋረዳችሁ
Ereaybalm anchi ende meskelu yemedanealem new zm blo endezih medefafer des ayilm
1ኛ ቆሮ3:11 ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሰረት ሊመሰርት አይችልም እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ተወዳጆች እንዲ አይነት ጉዳይ በቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመጀመሪያው አይደለም የሊቃውንት አባቶች የበላይ ጠባቂዎች ዝምታ እስከመቼ ነው? እኔ ቤተክርስቲያን እስካሳነፅኩኝ ድረስ እራሴው ፈላጭ ቆራጭ መሆን አለብኝ እንዴ? እውነታው ለማወቅ አባቶች መልስ ይስጡበት እነዚህ አባቶች በቤተክርስቲያን ስርዓት የተሾሙ ናቸው? ቤተክርስቲያን ታውቃቸዋለች?እስቲ አባቶችን ጠይቁልን የነሱን እንስማ።ሐዋ20:28 በገዛ ደሙ የዋጃትን ቤተክርስቲያን ትጠብቋት ዘንድ መንፍስ ቅዱስ እናተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋውና ለራሳቹ ተጠንቀቁ።
Welcome back our Blessed Father
እንዲህ አይነት አባት አይቼም ሰምቼም አላውቅም ይቅር ይበላቸው አነጋገራቸው ውስጣቸው ክፋት የተሞላበት ነው.
እግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠን ብዙ ድስስስ እማይሉ ነገሮች አሉ ድስስ እማይሉ ቃላቶች አሉ ሁሉንም እግዚአብሔር ይፍታው ግዜው ከፍቷል እዝቡ ሊስተውል ይገባል
ደብተራ or ቅብአት እና ፀጋ ይሆናሉ ፈጣሪ ቤቱን ያፅዳ።
አባታችን እደሜ የሰጣት
በትክክል ይህን ቤተክርስቲያን ጠጋ ብዬ አይቼዋለሁ። ቤተሰባዊ ቸቋም ነው፣ በቤተክህነቱ የታቀፈም አይደለም።አሁንም ሲናገሩ ምን ቸገረኝ ብዬ ዝም አልኩ ጥፋት መሆኑን እያወኩ ይላሉ። እኔ እስከማቀው የዛሬ ሁለት አመት 50ብር ካልተከፈለ ዓይን ላይ ቅባቅዱስ አይቀቡም ነበር በአንድ የሐይላንድ ክዳን የሚሆን ቅባቅዱስ 50ብር እየተከፈለ ነው የማሰጥ ይህም ሲሆን ያዪ ነበር
ከዚህ ቀደም በሀሌታ ቲቪ አባ መላከሰላም ላይ ቅሬታ ያላቸው ግለሰቦችን ማቅረባችን ይታወሳል። ቪዲዮውን ላልተመለከታችሁ ከዚህ በታች ያለውን ሊንክ በመጫን መመልከት ትችላላችሁ።
👇 👇 👇 👇 👇 👇
czcams.com/video/0PU4QgGiwio/video.html
የሃሌታ ጋዜጠኛ ለምንድነው በደንብ ያልጠየካቸው ብሩን ከየት አመጡ ከየት አምጥተው ሰጡት ?ቤት በምን ብር ገዙለት እያልክ ለምን አልጠየክልንም በጣም ቀሽም ጠያቂ ነህ እውነትን በርብረህ መጠየቅ ሲገባህ ሀሳባቸውን ዘርግፈው ውሸታቸውን ሸፍነው እንዲሄዱ ለምን ፈቀድክ? ድጋሜ ካቀረብካቸው ፕሊስ ጋብዘኝና እኔ ልጠይቅ ካልቻልክ ደና ጠያቂ አድርግልን ሌባ ሌባ ሲባል ደስ ይላል ልብስ በመልበስ ጽድቅ የለም ።
Halata pls mobayl no asekamete yaze seweya acgbarabery
አባን ኤጄ አይቻቸዋለው በውነት እቁ መምህር ናቸው ጠላት ሁሌ ያወራል አባ በርቱ
እሺ እባክህ ኮተታም
J,
እኔ የራሴ ሀጥያት ከብዶብኛል እግዚአብሔር ቤቱን ያጥራ እሱ ይፍረድ ብዙ ልክ ያልሆኑ አካሄዶች አሉ
ፈጣር ይጠብቆት አባታችን
እግዚአብሔር ሆይ እንዴ ሐጢያታችን ብዛት እንዴ ቸርነትህ ማረን ማረን💚💛❤😭😭😭😭😭
እናታችን ንጽሕይት ቅድስት ቤተክርስቲያን እንዲህ ባለው ወንበዴና አውሬ ስትታመስ ፤ የዋሁ ምዕመን የተኩላ እራት ሲሆን ፤ የቤተክርስቲያን ንጽህናና ክብር እንዲህ በአደባባይ ሲዋረድ ፤ ውሸት ሃሰትና የገንዘብ ፍቅር ወደ አውሬነት የቀየረው ግለሰብ ነብሳትን ሲያጠፋ ብፁዓን አባቶቻችን ወደየት ናችሁ ! ሕዝቡን ከአውሬ አፍ አድኑት !
እኔ ምለው?! የቅድስት ቤተክርስቲያናችን ህግ አውጪ እኔ ብሆን ፈጽሞ በድንግልና ከሚኖሩ መነኮሳትና ዲያቆናት በስተቀር ሌላው እንደ ምዕመን እንዲሳተፉ ነበር ማደርገው። እባካችሁ አባቶችም፣ ዲያቆናትም፣ ማንኛውም አገልጋይ ገንዘብ አምላኪ አትሁኑ ወይ እንደኛው አለማዊ ሁኑ። ልቦና ይስጠን
Esu ye Catholic akhed naw catholic nesh?
እቴነሽዬ ካቶሊኮች በድንግልና የኖሩትን ብቻ ነው ወደ አገልግሎት ሚያሰማሩት??? ከሆነ በጣም ጎበዞች ናቸው። አንዳንድ ጊዜ ሞያ ከጎረቤት መማር መልካም ነው። አታዪም እንዴ እኛጋ በየጊዜው ብቅ ሚሉትን የአጥማቂያን ዝርፊያ?! እኚህ አጥማቂያን መነኮሳት ቢሆኑ ለምን በድንግልና እንደሚኖሩ ስለሚገባቸው ለገንዘብ ራሳቸውን አያስገዙም፣ እነሱ የክርስቶስ ሙሽሮች ብቻ ናቸው ላለማዊው ጋጋታ ግድ አይሰጣቸውም። እኚህ ሁለትና ሶስት ሚስት ያላቸው ግን ..... እስኪ ሆድ ይፍጀው ብቻ ልቦና ይስጠን።
lemin anaregshim
ፈጣሪ 2015 በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የተሰገሰጉ ተኮላ እና ቀበሮዎችን የሚለይበት ዘመን ያድርገው 🙏የኦነጉ መሪ አብይ አህመድ እና ወያኔ ለሞት እና ለፍርድ የሚቀርብበት ዘመን ያድርገው በከንቱ ደማቸው የፈሰሰ የንፁሀን ደም የሚቀበልበት ዘመን ያድርገው የተበደሉት የገፉት የሚደሰቱበት ዘመን ያድርገው
እኔም ክፉ ነገር ሰምቼ ያልሆነ ነገር እንዳልናገር ፈጣሪ አይምሮየን ወደ መልካም ነገር ይቀይርልኝ🙏
አሜን አቦ እግዚአብሔር ይርዳን
እራሳችሁን ቤታችሁን መምራት ተራራ የሆነባችሁ ሁሉ አብይ አብይ ትላላችሁ ምናምንቴ ሁላ፡፡
Amen Amen Amen
Betechristean en lyatefu new yetenesut ene 666 anyoch.
Abeye ye eluminati ena ye666 mehaber lemakom new yemirotew.
ከዚህ በላይ ምን ትናገሪ/ር 😂😂😂😂😂😂 የሞኝ ዘፈን ሁሌም አበባየሆሽ ይልቅኑ ማንም ዱርየ መጥቶ ላድናችሁ ሲል አይናችሁን ግለጡ የሚያድነው መድሃኔአለም ከነ እናቱ ወላዲተአምላክ ጋር ነው የሰው እግር አትላሱ
Donkoro Fano Ena Amhara new be Egizabher fit Tsadik ? Erasashun kef melak nen
አይ አንቺ ተዋህዶ ስንቱን እሾህ ነቅለሽ ትጨርሺ ይሆን ፤ስንት ሊቃውንት በሞሉባት አማናዊት ቤት እንዲህ አይነቱ ራስታ ዱርዬ አጭበርባሪ ይሰበሰብብናል።
እባካችሁ አባ የሚባሉት መነኩሴ ከሆኑ ብቻ ነው፤ ይህንን አስተካክሉ:: እኔ በዚህች በበኣታ ለማርያም ቤተክርስትያን ከ6 አመት የጨጓራ ሕመም ተፈውሻለሁ፤ ግን ዘንዶ አስራ የሚለው ስም አይመቸኝም፣ የመስቀልና ሌሎች ነገሮች ንግዱም ከልክ ያለፈ ነው፤ ምናልባት ቤተክርስታያኗ ገቢ እንድታገኝ ይሆናል ብዬ አስባለሁ፤ ግን የሚያሳዝነው ክህነት በሌለው ሰው መተዳደሯ ያስጨንቀኛል፡፡
እውነት እርሰዎም ትክክለኛ የሃይማኖት አባት ቢሆኑ ሚድያ ለይ ወተው እሉ አለኝ አይሉም ነበር እግዛብሄር ለሁላችሁም ልቦና ይስጣችሁ የግዛብሄርን ቤት መነገጃ መቀለጃ አደረጋችሁት
Mels mestetachew chigiru altayegnim. Yilkis sim yatefut lehig mekireb alebachew. Tsebeltegna meslew eyemetu yemizerfut meteyek alebachew. Tenkara yebetekristian astedader yasfeligal
በዚህ ጊዜ ዝምታ አያዋጣም ምላሽ በመስጠታቸው ጥፋት የለባቸውም
ጥቆማ
እሸቱ የተባለው ጥቁር ጃከት የለበሰው ሌባ እንደሆነ ድፍን የአራብሳ ምመን ያውቃል፡፡ ከጠፍር ቀለም ከጠበል ከጫማ መጠበቂያ ከመባ ከአስራት የሚዘርፈውን ገንዘብ ሆቴል ከፍቶ ፒካፕ መኪና ገዝቶ ሲኖ ትራክ ገዝቶ 3 ባለ 3 ፎቅ ቤቶች ሰርቶ ቅድስት ቤተክርስትያንን እና ምእመንን ሲዘርፍ የቆየነው፡፡ ተራ ወታደርና የአማራ ታጣቂ የነበረ ሰው ሱሙኒ ያልነበረው እሸቱ የዚህ ሁሉ ሃብት ምንጭ ምንድነው አቡነ መቃሪዎስስ ባህታዊውን አሳስረው አባረው ማንን እንዲቀመጥ ፈለጉ ለምንስ አላማ የቢሊየነሩ ጳጳስ ሃብት ምንጭስ ምንድነው የልጃገረዶች እምባስ የአራብሳ እና የአያት ህዝብ ይፍረድ ይጠየቅ ብዙ
እሸቱ የሚተማመነ ው አቡነ መቃሪዮስን ነው ልዩ ሚስጥር አላቸው ጳጳሱ የማፍያ ቡድን አላቸው በተጨማሪም ከመንግስት የደህንነት ሃላፊዎች ጋር ጥብቅ ግንኙነት ገሃድ ነው፡፡ ለአቡነ መቃሪዎስና ለአንዳድ ጳጳሳት ሴት የሚያቀርበው እሸቱ ነው የተዋህዶ ክብራ ተደፍራል እውነተኛ የተዋህዶ ልጆች ካሉ የቅድስት ቤተክርስትያንን ክብር ይመልሱ እሸቱ ወታደር ለምን ያሰለጥናል አቡነ መቃሪዎስስ የወታደር ስልጠናውን ለምን በገንዘብ ደገፉ እስቲ የአቡነ መቃሪዎስ አካውንት ይመርመር አቡነ መቃሪዎስስ ለምን ባህታዊውን ከጀርባ መውጋት ፈለጉ
እግዛብሄርይገፅፅሽ።እሳቸውንለመናገርድፍረትከየትአገኘሽ።አበስገበርኩልቦናይስጥሽ።መልስመስጠትግድነው።አባሽአትይኑሩልን።ጠላቶቻቸው።እደቅጠልይርገፉ።
Lbona ystot abata
የሀይማኖት አባት እንደዚህ አይነት ንንግር እነዴት ይናገራል አጥፊዎች ቢሆኑም በፀሎት መፍታት ይቻል ነበር። ሀይማኖታችንን ባታሰድብቡን ሌላው ባይቀልድብን ምን አለት ወደ ሚዲያ መታችሁ ባትነጋገሩ መልካም ነው እ/ር አምላክ ቤቱን ያጽዳ ከማለት ውጭ ሌላ ምንም ማለት አልችልም
ሳህ አሜን ቤቱን ያፀዳ እውነት ከአባት አይጠበቅም እሚናገረው
ለምን? ቤተክርስቲያኗን ግጠዉ ሲጨርሷትና እሱም ሳያንሳቸው መጥተዉ የሰዉ ስም በዉሸት ሲያጠፉ ለምን እዉነቱን ተናገሩ ነዉ?
የኔ ቆንጆ የአምላካችን እግዚአብሔር ስም አጥሮ አይጻፍም። ተባረኪ
እውነት ለምን ታሰድቡነ ለአቹ ለምሳሌ የአለቃው አለባበስ የማነው የቄስ ወይስ የበአታዊ ይመለስልኝ
እሳቸዉም ችግር እንዳለባቸዉ በደንብ ከንግግራቸዉ ያስታዉቃሉ እንደ አባት አንድም ፍሬ የለባቸዉም። ደጋግመዉ ከራሴ 10 ሺ ብር እከፍለዉ ነበር እያሉ ደጋግመዉ ተናግረዋል ከየት አመጡት ምንጩ የማይታወቅ ብር አለ ማለት ነዉ።ያጣላቸዉም የሀይማኖት ጉዳይ ሳይሆን ጥቅም ነዉ ማለት ነዉ።የቤተክርስቲያን አምላክ እዉነቱን ያዉጣዉ ሁሉም ችግር አለባቸዉ።
እንዴ "እኔ ምን አገባኝ ብዬ" እያሉ ይመልሳሉ ! ታዲያ ካላገባቸው እዛ ምን ይሰራሉ??? ደግሞስ ምን ያህል ገቢ ቢኖራቸው ነው ለእሱ በየወሩ 10,000 የኢት. ብር 200,000 ብር ለቤት መግዣ የሚከፍሉት ? ገንዘቡንስ ከየት አገኙት? ሲሰጡስ ሳያስፈርሙ ለምን ገንዘብ ይሰጣሉ??? ይሄስ "ውሸት,ወንጀል" አይደለምን ?
በጣም ያሳፍራል! እባካችሁ ይሄን ጉዳይ ኧረ ቤተ ክህነት መልስ እንዲሰጥበት አድርጉበት::
በመጀመርያ በዚህ ሚዲያ መቅረባችሁ የቤተ ክርስቲያንን ክብር ዝቅ ያደረጋችሁት ሌላው እነዚህ ግለሰቦች ለጸበል ከመጡ 10,000 ብር በየወሩ መክፈል በህገ ወጥ 200,000 መስጠት ምን ይሉታል ባጠቃልይ ችግሩ አስተዳዳሪ ተብለው የተቀመጡት እራሳቸው ህገ ወጥ ናቸው ምክንያቱም ከየት እያመጡ ነው ይህንን ሁሉ ብር ከግላቸው የሚከፍሉት በጣም ያሳፍራል በእግዚአብሔር ስም አትነግዱ ንግግራችሁ በሙሉ ተቀባይነት የለውም ያቅራል ለጸበልተኛ ከመጣ ሰው ጋር ይህን ያህል ግብግብ በጣም ያሳዝናል።
ቤተ ክህነት የባስ የሌቦች ስብስብ አይደል የሞላው
በወር 10 ሺህ ብሮ ከየት አምጥተው ነው ያለፔሮል የሚከፍሉት?
ተናገሩ አታዳምጡም በቃ ለፍርድ አትቸኩሉ ስራ እሰራለሁ መዝሙር እሸጣለሁ አሉ እኮ
ምን አገባሕ ወበዴ
አለማዊ ነኝ ቢዝነስ እስራለሁ አሉ እኮ
ቆለጥ አጨብጫቢ 10, 000 ዛሬ ላይ 3000 ብር ነው ምን ያሰደንቃል አሰር ሺ ብር አንድ ሱሪ እና ኮት አይዛ
አንተ ግን ትባሸራለህ
@@koramaryam3296አላሉም አልወጣቸውም እግዛብሄርን ፍሪ
ሠላምን ለሐገራችን
ፍቅርን ለሕዝባችን
ያድርግልን
ቼሩ ፈጣሪያችን💚💛❤👏👏👏💒💒💒🕌🕌🕌☝☝☝🇪🇹🇪🇹🇪🇹
ከትክክለኛ አባት እንደዚህ አይነት እሰጣ ገበ አይገባም ነበር ልጆቹ ከተሳሳቱ መፀለይ ነበር መልሱግን በጣም ነው የሚያሳዝነው አምነቱን አረከሳችሁትአግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠንአገራችንን ሰላም ያርግልን
እውነት ሲወጣ ጥሩ ነው አማኝና እና ከሀዲ መናፍቅ ለማፍረስ ቢነሳ በምን እነለየዋለን በመሀል የሚጠፋ ምእመን እንዲህ ካልታደግን አውሬው ቀንዱን አሹሎ ተነስተዋል። እስከዛሬ የጣፋውን ምእምን ለመመለስ ይኸው እነ መምህር ተስፋዬ እውቀት ለመስጨበጥ ይዳክራሉ። 666 ግዜው አሁን ነው በመነሳት ላይ ነው እራሳችንን በዚህ ላይ ማንቃት ማስተማር ቀድመን መገኘት ይጠበቅብናል
እምነት አይረክስም የረከሱት እነሱ ናቸው ስንናገር እያስተዋልን እህት አለም
አመጣጡም ለንግድነው ለዛም መልሥ የላቸውም ፖለቲካዊ ተልእኮ ነው ያላቸው
Fird bet Yalu aymeslum?
ኮሜታተሮችስረአትያዙ።እግዛብሄርይገፅፃችሁ።መልስመስጠታቸውመልካምነው።።።ሽአመትይኑሩአባታችን።ጠላቶቻቸው።ይፈሩይዋረዱ
አባቶቼ የድንግል ማርያም ልጅ ለዚች ሃገር ይድረስላት
ብፁዓን አባቶቻችን ሆይ ! ክርስቶስ መከራ የተቀበለለትን የዋህ ሕዝብ ከዚህ አውሬ እጅ አድኑ ! የቤተክርስቲያን መከራ ይብቃ ! ይህ ግለሰብ የሃሳዊው መሲህ መንገድ ጠራጊ መሆኑን በበቂ ሁኔታ ተገልጿልና ! የዋህ ምዕመናንም ፈጽሞ አትታወኩ በመጨረሻው ዘመን ይህ ሊሆን ግድ ነውና !
በጣም ያሳዝናል ይኸ ሁሉ ሲደረግ በግል የሚተዳደሩ ቤተክርስቲያን አዲስ አበባ ውስጥ አለ ማለት ነው የሚቆጣጠራቸው የሌለና የምእንመኑን ገንዘብ እንደፈለግው የሚቀራመቱት በዚህ ነገር አለቃው በጣም ተሳስተዋል በስም ወረቀት አላቸው ግን ቁጥጥርና ፈሰስ የለም ማለት ነው።
አሳካለ ምነው ምን ያህል ደደብ ነሽ አአ አይደለም ያለው ጆሮሽ ማይሰማ ከሆነ ይቅርታ እሳቸው ምንም ጥፋት የለባቸውም የሌባ ጠባቃ አትሁኑ ወይም ማታቁትን አትቀባጥሩ አዛባነት ጥሩ አይደለም
ደፋር ባለጌ የሰውክብር የማይገባቸው ቢያንስ እንኳ አንቱ ብለው ቢያወሩ እግዚአብሔር ይፍረድባቸው ቤተክርስቲያናችን አግዚአብሔር ይጠብቅልን
እኝ አባት የደከሙ ናቸው እነዚ ጥቅመኞች በየቦታው ለፀበል እየገብ ጥቅም ሲቀረባቸው የሚያውሮት አባት የማያከብሮ ናቸው ስለዚ እነዚ ጥቅም ቀረባቸው ስለዚ ብዙ ሊሊ ስለሚችሉ አትስሙ አኔ ቦለ ብልብላ ገዳም 3ሆነን ጀምረን ፀበልተኝ እየዳነ በዚያው እዲያገለግሉ ስሄዶ አባቶችን ክብረ ይረግጣሉ የያዛቸው ሴጣን በመዳናቸው ተናዶ አባቶችን ይንቃሉ የጉረጊስ አባት የብልብላ አባትን በፓለቲካ አሳስራቸዋል የሳቸውም እደዚነው በረቱ አባቴ በረከቶት ይድረሰን
ድባካችሁ. ምእመናን. እራስ. አችሁን. ጠብቁ. ባአሁኑ. ጊዜ. እንደነዚህ. አነት. ሌቦች. መስቀል. ይዘው. ውጤት. አንች. በዝተው. አል. ተጠንቀቁ. ፍትህ. ይጠብቀን
ጌታ ሆይ እነዚሕን አባቶች አንተን የማይመስሉ ናቸው እና እባክህን ቤትሕን አፅዳ
ለማንኛውም፡እግዚአብሔር ቤቱን ሳያጠራ መቼም አይቀርም።
ሰውየው ምንም የሀይማኖት አባት የሚመስል ስረአት የላቸዉም 🙆🙆
# ስበአት
ማፍያ ቢጤ ናቸው
ጠበል በ500 ብር ሚቸበችቦ
ቆንጆ ሱቅ አርገውታልልልል
በጣም ደስ ብሎኛል አባታችን መጥተው ነገሩን ለሕዝብ ግልጽ ስላደረጉ። ሐሌታ ቲቪ ሚዲያ እናመሰግናለን። ከሁለቱም ወገን ሲሰማ ነው መልካም የሚሆነው። አባታችን በረከትዎ ይደርብኝ 🙏 ልቦና ይስጣቸው ለልጆቹም ።
ይሄ በረከት ሳይሆን የሰላቢ መንፈስ ነው ያለበት ውሸት ምን ተሳዳቢ ሰው ነው
@@chuchu6104 ምን አንጨረጨረህ ለራስህ ንስሐ ግባ አቦ ኢ ጭ አሁንስ አስጠላብን 🤮🤮
@@bosenagashu1673 አይ ውሸታም ሰው ማየትና መከተል ልማድ ሆነ እምዬ ቤተክርስትያን ስለማትፈቅድ ነው ምነው ዘመድ ነሽ እንዴ
@@chuchu6104 አራምባ ና ቆቦ አታውራ 😂እሳቸው ችግር ካለባቸው ክርስቶስ ፍርዱን ይስጥ🙏🏿ሲቀጥል የየራሳችን ኃጢያት በግንባራችን ቢፃፍ አለን ግምት ብላ ትሸት ነበር ሲቀጥልም ቤተክርስቲያን ውስጥ እንክርዳድ እስከ ዓለም ፍፃሜ እንዳለ የታወቀ ነው ስንት ጥንቁልና የሚሰሩ አሉ በቤተክርስቲያን ውስጥ 😥
በረከተዎ¿⁉
ከባለቤቶት እንዴት ብር ይነጥቃሉ ?መምህር ግን አነጋገሮት ደስ አይልም
ayebaleme
አይተሽ እለፊ አትፍረጂ
Seweywe batem achberbery now
አቤቱ ጌታ ሆይ እኛ በሰው የመፍረድ መብት የለንምና በእውነቱ እመቤቴ ያገልጋዮቹዋን እውነታውን ነፃ ታውጣ
እውነቱማ ወጣ እኮ ቢረፍድም አይዘገይም እግዛቤር
አንድ ያልገባኝ ነገር አለ?? ሲያውቁ ገንዘብ እንደሚያስከፍል ለምን ምን አገባኝ ብለው ዝም አሉ ??? ትክክል አይደለም እንዴት ካባቶች እንደዚህ አይነት ቃላት ይወጣል እግዚአብሔር ይማረን 😡
ቢቀጠቅጡዋችው ጥሩ ነበር የእናንተ ስራ መች ጠፋን በእርሶ ቤት ልጆቹን አሳጥተዋል🤔
አርቲ ቡርቲ አታውራ አዳል ሞቴያም 🤮🤮
ፀልይ ይልቅ እላይህ ላይ ያለውን መንፈስ እንዲለቅህ
አባታችን እግዛብሄ ይጠብቅዎት እኔ በዘንዶ አስራ ባእታ ለማሪያም ገዳም ምህረት በረከት አግቻለሁ
በዚህ comments ላይ ይህ ሰው የሚናገሩትን በምክንያት የሞገተ ሰው የለም። ዝም ብላችሁ መንጋው ግርርርርር ብሎ ሰውየውን በመሳደብ እውነትን ለማዳፈን አትግተልተሉ። ወንድ የሆነ በምክንያትና በሙግት ይከራከራቸው።
እውነት ነው አባታችን ከጎንወት ነን በረከትዎት ይደርብን
አስተምሩ አባቶቼ ጀግኖቼ ናችሁ ለእኔስ አትንኩ አባቶቼን በአባቶቼን ብንከተል ተጠቃሚ እንጂ አንጎዳም ተው ሀገሬን ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖት ትኑርልኝ ለእኔ የደረሰው ይድረስላችሁ
ልዑል እግዚአብሔር ከእርስዎ ጋር ይሁን
አባታችን ፅልዩ ለሁሉም በፅሎት ይፈታል ሁሉም ነገር
በስመአብ ምን አይነት ተኩላወች ናቸው እናታችን ዘረፏት አይባረረክላቸው ነቀርሳወች
አባታችን በእዉነት እድሜችሁን ያርዝመዉ
እኔ ኪንታሮት ይዞኝ ሀኪም ትንሽ ከቆየሽ ወደካንሰር ይለወጣል ተብዬ ከዱባይ ወደ ሀገርቤት ሄጄ ዘንዶአስራባታ ለማርያም ሂጂ ትፈውስሻለች ብለውኝ ሄጄ በ 7 ቀንውስጥ ድኜ ነው የወጣሁት እናም እኔ ፀበል ሲሸጥ አላየሁም ።
ቅድስት ድንግል ማርያም በሰማይ ትመስክርልሽ።
@@antenehkassa2726 አሜን አሜን አሜን
ምድራዊ ብቻ አትሁኑ የሰማይን ነገር መርምሩ እንጂ!
እነ እምለው ይህን ሁሉ ጥፋት ሲሰራ እንደት ዝም ተባለ ፈጣሪ ለሁላችንም ልቦና ይስጠን አሜን
አባታችን እኛ ፍራጅ ባንሆንም ግን
ብዙ ግዜ አባቶች እራቸውን ዝቅ አድርጋው ሰምተው እንዳልሰሙ አይተው እንዳላዩ
ልክ እንደ አባ እጦስ መልካም ነው
አባ እጦስ ሁሌም መልሳቸው እግዚአብሔር ይመስገን ነበር
ለምን ስለ ክህነቶት በደንብ አያብራራሩም አግብቶ ወልደው ሚስት ቀይረው ከዛ በኃላ እዴት ክህነት ይሰጣል ?ቢኖሮት እንኳን ሚስት ፈተው ሌላበማግባቶት ክህነቶት ይነሳል ገና ሲመጡ እንዴት ወደ መፈሳዊነት እደገቡ በግልፅ
የኔም ጥያቄ ነው ሲጀመር እኔ አላምናቸውም ሀሠተኛ ነው የሚመስሉኝ
አዎ ሌባ ናቸው ተጋለጡ በመጨረሻ
አባቶቸ በርከታችሁ ለኛም ይደርብን አገራችነን ሰላም ያድርግልን
አግዚአብሔር በቤቱ ዉስጥ ያሉትን ተኩላወረች ያፀዳል አባታችንን አግዚአብሔር ይጠብቆት
አባታቺን እረዥም እድሜና ጤና ይስጦት
እሰይ እኳን በሠላም መጣችሁ እዉነቱን ሕዝብ ማወቅ አለበት ደስ ብሎኛል
አባታችንሽአመትይኑሩልን።።ጠላቶቾትይፈሩይዋረዱሰውመስለው።ተኩላከሚሆኑሰዎችእግዛብሄርይሰውረን።።ወተውመናገሮትመልካምነውአባቴ።።ኮሜታተሮች።ለምንወተውተናገሩእምትሉሰዎች።እግዛብሄርይገፅፃችሁ።አባሽአመትይኑሩልን
ዛሬ ይህን ኘሮግራም በማግኘቴ ደስ ብሎኛል። እኔ ጸበሉን ለመጠመቅ ሄጀ ነበረና ያየሁት ነገር እጅግ ስላናደደኝ ይሄን ጉዳይ ለሳቸው ደውዬ መናገር አሀብኝ በመለት ስልካቸውን አፈላልጌ ካገኘሁ በኋላ ግን አልደወልኩም።
1ኛ ምንም የሌላቸው በሽተኞች በእድሜ የገፍ ሆስፒታል ሄደው መታከም ያልቻሉ አቅም የሌላቸው ሸራ ዘርግተው የሚያድሩበትን ሸራ አፍርሱ መሬት ወረራ ነው የመጡት መሬት ከፈለጋችሁ ሂዱና መንግስትን ጠይቁ በማለት ከአንድ የቤተክርስቲያን አባት ትህትና በጎደለው አነጋገር ኪራይ መክፈል ያልቻሉ ፀበልተኞች ሸራቸውን አፈራረሱባቸው እጅግ አዘንኩ።
2ኛ የጣዝማ ማር ያይን መድሃኒት ነው እያሉ የጣዝማ ማሩ ዋጋው ስለጨመረ ዋጋው ዛሬ ጨምሯል በማለትና በመሸጥ የጨነቀው እርጉዝ ያገባል እንደሚባለው ትልቅ ቢዝነስ እየሰሩ ነበር። እኔ በወቅቱ በጣም ተናደድኩ እሳቸው አካባቢውን በስፋት ቸቆጣጥረውት እያከራዩ እየተጠቀሙ ሻይና አንባሻ የሚሸጡ ከሳቸው ቸከራይተው እንደሚሰሩ ነግረውኛል። እኒህ አባት በትክክል ነገንዘብ ሰው ናቸው ።ያን ቀን ሸራውን ሲያፈርሱባቸው ከጩኸትና ከቁጣ ጋር ነበር አሁን ለዚህ ኘሮግራም ሲመጡ ሐማስመሰል ታጅበዉ መጡ እሳቸው ነጋዴ ናቸው። የመሬት ወረራ እና ነግድ ነው የያዙት በጣም የታመሙ በሽተኞችን አባቶች ሸራውን ሲያፈራረሱባቸው አንድ አባት የት እንሂድ በማለት ሲያለቅሱ እጅግ አዝኘባቸዋለሁ ።በሚገባ መፈቸሽ መመርመር ያለበት ጉዳይ ነው። ከመጀመሪያውም ከዛ ቦታ ከምጣታቸው በፊት መንግስት በተደጋጋሚ ያስራቸው እንደነበረ ለፀበልተኛው ታሪካቸውን እያወሩ ነበር።
አባታችን አይዞዎት እግዚአብሔር አለ ይፈርዳል
አቤቱ ማስተዋል ያድለን እግዚአብሔር ይቅር ይበለን
የተሳሳቱትንም ይቅር ይበላቸው
#ሲጀመር_በቤተክህነት_ስር_ካልሆነ #ኦርቶዶክስ_አይወክሉም_ምክንያቱም #ኦርቶዶክስ_በግለሰብ_የተመሰረተ_ቤተ #እምነት_የላትም። ግለሰብ የሚስተዳድራት ቤተ ክርስቲያን የለም
አባ መላከ ሠላም 10000በርደምዝ የከፈሉ የሚኒሥተር ደሞዝ እኮ አሥር ሺብር ነው ይገርማል
እኚ ደሞ ምንድን ናቸው በየሚዲያው የሚለፈልፋ: ባህታዊ በከተማ ምን ይሰራል ?
አተስ ወሮበላውቹን ለማስተካከል
@@selamhone3859 ባህታዊ ጫካ ነው በከተማ የሚያውደለድል ፀጉሩን አሳድጎ ቀማኛ ሌባ ነው:
Ayzoh yene abat😥😥abaye egzabhr kersogar new 🤲
በጣም የገረመኝ ጋዜጠኛው በአረብኛ የተናገሩትን ቅንብር ነው ሲሉ አረብኛውም ትርጉሙም እራሳቸው ተናግረው ዝም ማለቱ አስገርሞኛል ሌላው አነጋገራቸው የመንፈሳዊ ሰው አደለም ❓❓😥😥
እውነት ብለሀል ክሰውየው እነዛ የአለም ሰዎች እንኳን ለአፋቸው ለከት አላቸው ለሚስቴም አልበቃ እንኳን ለሌላ እንደሱ ከብት አይደለሁም አላለም
አባ ተጀምሮ እስኪጨረስ የሚያወሩት ስለገንዘብ ነው ኧረ እባኮትን ከእናንተ ምን እንማር??? አንዴም እንኳን ስለመንግስተ ሰማያት ስለምታልፈው አለም አላወሩም እባኮትን እባኮትን ስለተሰቀለው ጌታ አስቡ ስንሞት ከአንዲት መገነዣ በስተቀር ሌላ ይዘን አንሄድም ልቦና ይስጣችሁ
በመጀመርያ ይቅርታ ያልገባኝ በኖር ሲኖዶሱ ምን ይላል ?በግለሠብ ውሳኔ ብቻ የሚመራስ ቤተ ክርስቲያን አለ ወይ?
እነዚህ እና መሰሎቻቸው ተገታይ በብዛት ስላላቸው ከሲኖዶስ በላይ ናቸው።
Amen Amen Amen kale hewet yasemalen abatachen barkoege ameta maryam
አምላኬ ሆይ ከዚህ ዘመን ሰውረን
ፀበል ሲሸጥ ባያጋጥመኝም ጣዝማ ማር በሃይላንድ ክዳን 200 መቶ ብር ገዝተናል እናቴ ባህታ ቤቷን ታፅዳ ቤተክርስቲያን የወንበዴ መናኸሪያ አደለችም
መዋቅር አለን ካሉ ለልጁ ቤት መግዥያና መኪና መግዢያ ከየት አምጥተው ሰጡት?
ኢትዮጵያ ሀገራችንን ሰላም ያርግልን ፈጣሪ አምላክ ልቦና ይስጣቸው ባታ ማርያም ቤቷን እያጠራችነው እባታችን ረጅም እድሜ ይስጦት ፈጣሪ አምላክ
አባቶቻችን አይዟችሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን፣ እነሱ ከንግግራቸው ያስታቃል🙏🏽🙏🏽
ምንድነው ይሄ ሁሉ አጀብ ንጉስ ናቸው እንዲ
😂😂😂😂😂
ደቀ መዝሙሮች ናቸው
ሃዋሪያት ደቀመዝሙር ነበሩዋቸው
😀😀እኮ
ስይጣን. ብቻውን. አይመጣም
የሀይማኖት መምህራኖች አውነታውን ለምዕመናን እና ይህን ለሚከታተሉ ለመግለፅ መምጣታቸው እግዚአአብሔር ያክብርልን።
እውነት ለመናገር ቦታው ኤጄ ነበር እኔን ለማነገር ከፈለጋችው መጸሀፊን ግዙና ከመጸሀፉ ላይ ስልኬ አለ ደውሉልኝ እንጂ ስልክ አትጠይቁኝ የሚሉ አባት ናቸው ስለዚህ የቤተክሪስታን ገቢውን ቤተክሪስቲያናችን መቆጣጠር አለበት አብዛኛዎቹ አጭቤ ናቸው
እኝን አባት የሚከተል ህዝብ ነው የተሳሳተው አቤቱ ፈጣሪ እቤትህን አጥራ ምን አይነት ጊዜ ላይ ነው የደረስነው ሀይጥያታችን በስቶ ነው ፈጣሪ የጨከነብን
Tiru kale metyik new Haleta.Enamesgnalen.
Melakeselam BeSirah Berta.Gedamun Lemecheres Yabkah.
እግዚአብሔር ልቦናቸዉን ይመልስላቸዉ
አባታቺን አይዞት እዉነት እናተጋር አለ እግዚአብሔር እዉነት ይፍረድልን እኝአባታቺን ምንም አላደለጉም እዉነት እዉነት ለተሳሳቱም ልቦና ይስጥል ለቤቶት ያብቃልን አባታቺን አይዞቶ ተጎኖት ነን ስም አቤኔዘር ተፈራ ።።።
ከትክክለኛ አባት የማይጠበቅ ኢንተርቪው
አረ አምላኬ በስንቱ እንበደል? እናልቅስ ? እስከ መቼ ነውስ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት በእንደዚህ አይነት የምትቆሽሸው? እና የምትሰደበው? ለምንስ የኦርቶዶክስ ሀይማኖት ቤተ ክርስትያን ስም የምትጠፋው ? 😭😭😭
መልአከ ብርሃን ገብረ ሥላሴ አድማሱ እባላለሁ የጎንደር ከተማ ወረዳ ቤተ ክህነት ዋና ፀሐፊ ነኝ መልአከ ሰላም አበባው ማለደ ትክክለኛና እውነተኛ የቤተ ክርስቲያናችን አባት መሆናቸውን አውቃለሁ ቤተ ክርስቲያንን አብረን አገልግለናል ስል ምስክርነቴን እሰጣለሁ :: ሀሌታ ሚዲያ እውነቱ እንዲወጣ በማድረጉ ምስጋና ይገባዋል ::
ቦታውን ለማርከስ ነው በጣም አስገራሚ ድፍረት አቤቱ ጌታዬ አረመኔዎች ተልእኮ ሊኖረው ይችላል ሰውየው
ለነፋሱ የሚኖር የጠፋበት አባት ሰዉየወ እንኳን አንዴ አብዷል ካህን የተባሉት በርግጥ የህን ካላደረጉ የሚደርስባቸው ስለሚያውቁ ይመሰለኛል ግን ለነፋሱያለ ግን እንኳን ክነትያለወቀርቶ ተራወ ምንመንም ቢሆን ለዉነት መቆም አለባቸው ለነገሩ ዳቢሎሰ የነገሰበት ሰአት እሳቸውም አባት ቢሆኑ ሰጀመር እንካሰላንቲያ አይጫወቱም ነበር ወምደግሞ ምንተባለ ብለወ ዩቱዩብ ላይና ኮሜትላይ ተጥደወ ባልዋሉ ነበር ለማንኛውም ለሁላችንም ልቦና ይሰጠን ከእንደዚህ አይነት ከመሰማት ይሰውረን አሜን🙏🏾🙏🏾🙏🏾
አብዛኞቻችን ለፍርድ እንቸኩላለን እኛስ ማን ነን የራሳችን ሀጥያት ቢገለጥ ቆመን እንዲሄድ ነበር ከኔ ጀምሮ አትፍረድ ይፈረድብሀል ይሄ ቃል ምንአልባትም ቃል ሊመስለን ይችላል ግን ከባድ ነውአርገውም ይሁን ሳያረጉ ምን ያርጉ ምንም ፈጣሪ አለ በዙፋኑ ለሱ መተው ፍርዱን አላውቅም የሀይማኖት አባትን ማንጎጠጥ ልክ አይመስለኝም
አባ መላከ ሰላም እውነታቸውን ነው
ከሌቦች ይጠንቀቁ
እነዚህ ሌቦች ብቻ ሳይሆኑ አሸባሪዎችና ወነንበዴዎች ናቸው
የዘንዶ አስራ ባታለማሪያም ፍትህና ጥበቃ ያስፈልጋቸው ካህናቶቹ ራሳቸውን ይጠብቁ !!!🙏🙏🙏💚💚💚💛💛💛💗💗💗
እኝህ ሰው እኛን ምን አገባን ካሉ ቤተ ክርስቲያናችንን እያዋረዱ ስለሆነ! የሚመለከተው መልስ ይስጥበት::
አቤቱ ጌታ ሆይ ይቅር ይበለን፡
አቤቱ ጌታ ሆይ ማርን ይቅር በለን አንተ ፍረድልን 😪😪😪😪😪💚💚💚💛💛💛❤❤❤✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️✝️
እርሳቸው ግን ምንግዜ ነው መህበራዊ ሚዲያ የሚከታተሉት ምንግዜ ነው የሚፀልዩት ምክንያቱም በዝህ ሚድያ እንዲህ አሉኝ እያሉ ነው ስለዚህ አንድ ፀሎተኛ በዝህልክ ማህበራዊ ሚድያላይ ግዜውን ማጥፋትስ ምንድነው?
እነዚህ እኮ ነጋዴዎች ናቸው
ለመልአከ ሰላም አበባው ማለደ የምመክረው በአደናገሪዎች ተደናግረው የጀመሩትን የቤተ ክርስቲያን ሥራ እንዳያቆሙ እንደጀመሩት እንዲፈጽሙት አደራየን አቅርቡልኝ ነቢዩ እንደተናገረው እኛም ቤቱን እንሠራለን እግዚአብሔርም ያከናውንልናል እንዳለ ::ትንቢተ ሆሴዕ ም/1 እንደተናገረው ዝም ብለው ሥራቸውን እንዲሠሩ አሳስባለሁ መልአከ ብርሃን ገብረ ሥላሴ አድማሱ ከጎንደር
ያሳዝናል። የምእመኑን አስራት ለግለስብ ቤት መግዣና የወር ደመወዝ መክፈል ተገቢ አይደለም ። አሁን ከመከላከል ቀድሞውኑም ሊያስቆሙት ይችሉ ነበር ። ብዙ ነገሩ ህገወጥ ነው ።እንዴት የምእመኑን 900000 ብር ተመዝብሮ ዝም ይባላል። ሲስጠውስ ምን ወረቀት ላይ ፈርሞአል? ከፈረመስ ለምን ለህግ አካል አላሳወቁም? እግዚአብሔር ቤቱን ያፅዳ።
አይደለም አባታችንና እግዚአብሔር እንኳን ተሰቅሏል።
ተገርፏል አባታችን እውነት ያሸንፋል።
አቤቱ ማረን ይቅር በለን አባታችን እድሜና ጤና ይስጥልን የበግ ለምድ ለብሰው ከመጡት አስመሳዮችን ባህታ ማርያም ስታገጋልጣቸው ነው
በእግዚአብሔር ስም ስንቱን እንሰመዋልነ፤
ጋዜጤኛው፣ እንደገና ብትጠይቃቸው
1ኛ. አባ አበበው ስልጣነ ክህነት ያገኙበት ወረቀት እንዲሁም መላከ ሰላም የተባሉበት በማን እንደሆነ
2ኛ. የገቢ ምንጫቸው ምንድን ነው;ይህንን ያክል ሃብት ያፈሩበት
3ኛ. ለወያላዎቹ፤-እሰካሁን የት ነበሩ;ሆቴል እና ቤትስ እንዴት ሊሰሩ ቻሉ
በእኔ እይታ ለጥቅም ብለው ቤተክርስቲያን የተሰበሰቡ ማፍያዎች በጥቅም ተጋጩ እና ነገሮ ወደ አደባባይ ወጡ ያሳዝናል ብቻ፤፤
ኃሌታ ሜዲያም ቢን በደንብ ጠይቁ
ፈጣሪ ሁላችሁም የስራችሁን ይስጣችሁ ሁላችሁንም
አይባልም።ሁላችሁምሆ
“እናንተ እባቦች፥ የእፉኝት ልጆች፥ ከገሃነም ፍርድ እንዴት ታመልጣላችሁ?”
- ማቴዎስ 23፥33
በመጀመሪያ እርስዎን መቃወም መሰናከል አይደለም እርስዎ ሰው ነዎት ያጠፋሉ ይሳሳታሉ ይበድላሉ...ባህታዊ ሚስት አያገባም ሚስትዎን አቅፈው እያደሩ ባህታዊ ነኝ ቢሉ መቼም ልቀበለው አልችልም። ሲቀጥል አባት ልጆቹ ቢበድሉም እንኳን ለማረም ለማስተማር ይሞክራል እንጅ ቤተክርስቲያን ደጅ አትርገጡ አይልም እንደዛ ሲሉ ልጆቹን ማራቅ ይሆናል እግዚአብሔር ደግሞ ይህን አይወድም። እንደ አባትነትዎ ከእርስዎ ብዙ ይጠበቅ ነበር። ሲቀጥል ልጆቹ ሲናገሩ አንድ ነገር ተረድቻለሁ እርስዎ ከሌላ ቦታ መጥተው እነሱ አካባቢ መኖርዎ እና የአገርዎን ሰው እያመጡ ማስተማርዎን አልወደዱትም ያው በግልፅ ባይናገሩትም ዘረኝነት እንዳለባቸው ተረድቻለሁ። እርስዎ እንዲነሱላቸው ብቻ ነው የፈለጉት ይህ ትክክል አይደለም ብቻ ብዙ ነገር ማለት እችላለሁ ። ሁሉንም ተውትና መጪው አዲስ አመት ይቅር ተባባሉ እናንተ እንደዚህ እየሆናችሁ እኛ ከእናንተ ምን እንማር??
Leban leba kalalut hule yetenekabet selemayemeselew hule yeketelal.
Tadya leban guah wust akefo esekemeche
ሸህ ሀውዚን ይሄ ቀባጣሪ ደብተራ
ባዕታማርያም እርኩሱን ትንቀልላቸው ፣የመናፍስት ሴራ ነው፣በተዋህዶ ሀይማኖት ተነሱበባት፣ አባ እግዚአብሔር ይጠብቅዎት 💚💛❤️🙏
ዋናው ነገር ይህ ሰው ካህን ሳይሆን ለምን መለአከ ሰላም ተብሎ መስቀል ይይዛል ነው!! በፍጹም ክህነት የለውም ምክንያቱም የመጀመሪያ ሚስቱ ስትሞት የአሁኗን አግብቶ ወልዷል ከራሱ አንደበት ከሰማነው። እንደ ቤተክርስቲያን አስተምህሮ አንድ ካህን ሚስቱ ከሞተችበት ሌላ ሚስት አገባለው ካለ ክህነቱ ይሻራል ክህነቱን ለመጠበቅ ከፈለገ መመንኮስ አለበት።ምን አለበት ተራ ነገር መጥቶ እንዲቀባጥር ከምታደርጉ ስለ ቤተክርስቲያን ቀኖና ብትጠይቁት!
እግዚአብሔር ልቦና ይስጣቸው
አባታችን የብልብላ የጉረጊስ ገዳም አባት ጋረ አንዳይነት ሁኑል ፀበልተኝ ሲድ ሴጣን እየተናደደ ክፌት ነው የሚያስብት ስለዚ ብትታሰሮ እንኩን ጌታ ያስፋታችሁት በጌታ ነው አይዞት በረከቶት ይድረሰን
እግዚኣብሔር ለውላችንም ልቦና ይስጠን
እመቤቴ ማርያም ይቅር ትበለን
ኸረ እግዚአብሔር ይቅር ይበላችሁ የጨበጣችሁት መስቀል ይፋረዳችሁ
Ereaybalm anchi ende meskelu yemedanealem new zm blo endezih medefafer des ayilm
1ኛ ቆሮ3:11 ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሰረት ሊመሰርት አይችልም እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ተወዳጆች እንዲ አይነት ጉዳይ በቤተክርስቲያናችን ውስጥ የመጀመሪያው አይደለም የሊቃውንት አባቶች የበላይ ጠባቂዎች ዝምታ እስከመቼ ነው? እኔ ቤተክርስቲያን እስካሳነፅኩኝ ድረስ እራሴው ፈላጭ ቆራጭ መሆን አለብኝ እንዴ? እውነታው ለማወቅ አባቶች መልስ ይስጡበት እነዚህ አባቶች በቤተክርስቲያን ስርዓት የተሾሙ ናቸው? ቤተክርስቲያን ታውቃቸዋለች?እስቲ አባቶችን ጠይቁልን የነሱን እንስማ።ሐዋ20:28 በገዛ ደሙ የዋጃትን ቤተክርስቲያን ትጠብቋት ዘንድ መንፍስ ቅዱስ እናተን ጳጳሳት አድርጎ ለሾመባት ለመንጋውና ለራሳቹ ተጠንቀቁ።
Welcome back our Blessed Father
እንዲህ አይነት አባት አይቼም ሰምቼም አላውቅም ይቅር ይበላቸው አነጋገራቸው ውስጣቸው ክፋት የተሞላበት ነው.
እግዚአብሔር አምላክ ልቦና ይስጠን ብዙ ድስስስ እማይሉ ነገሮች አሉ ድስስ እማይሉ ቃላቶች አሉ ሁሉንም እግዚአብሔር ይፍታው ግዜው ከፍቷል እዝቡ ሊስተውል ይገባል
ደብተራ or ቅብአት እና ፀጋ ይሆናሉ ፈጣሪ ቤቱን ያፅዳ።
አባታችን እደሜ የሰጣት
በትክክል ይህን ቤተክርስቲያን ጠጋ ብዬ አይቼዋለሁ። ቤተሰባዊ ቸቋም ነው፣ በቤተክህነቱ የታቀፈም አይደለም።
አሁንም ሲናገሩ ምን ቸገረኝ ብዬ ዝም አልኩ ጥፋት መሆኑን እያወኩ ይላሉ። እኔ እስከማቀው የዛሬ ሁለት አመት 50ብር ካልተከፈለ ዓይን ላይ ቅባቅዱስ አይቀቡም ነበር በአንድ የሐይላንድ ክዳን የሚሆን ቅባቅዱስ 50ብር እየተከፈለ ነው የማሰጥ ይህም ሲሆን ያዪ ነበር