አስገራሚ ትምህርት Part 3 | አንድ ሰው ከዳነ በኋላ ይጠፋል ወይስ አይጠፋም? በወንድም ዳዊት ፋሲል

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 15. 11. 2022
  • አስገራሚ ትምህርት Part 3 | በወንድም ዳዊት ፋሲል የተሰጠ መልስ
    #Sol_Bekele
    / @solbekele3915 sub_confirmation=1

Komentáře • 523

  • @dawitfassil
    @dawitfassil Před rokem +373

    ዳዊት ነኝ, ይህን ያስተማርኩት ግን ለማንም ሰው ምላሽ ለመስጠት አልነበረም, ርእሱ ቢስተካከል

    • @netsanettesfamichael483
      @netsanettesfamichael483 Před rokem +5

    • @tsedalsetargie7261
      @tsedalsetargie7261 Před rokem +4

      Blessed one

    • @olgagermay2239
      @olgagermay2239 Před rokem +11

      ወንድም ዳዊት እንዳንተ ይብዝሉን ዘመንህ ሁሉ ይባረክ

    • @zelalembekele9185
      @zelalembekele9185 Před rokem +19

      የተባረክ ዴቭ ባልከው መሰረት አርዕስቱ ቢስተካከልና አግባብ ባለው ስያሜ ቢሰጠው ያንተን ትምህርቶች ግን ለዓለም ሁሉ መዳረስ አለበት ፀጋ ይብዛልህ።

    • @munadino4683
      @munadino4683 Před rokem +1

      @@zelalembekele9185 hhhh

  • @gedionelkadosh5224
    @gedionelkadosh5224 Před rokem +23

    ብዙ ሰዎችን ሊለውጥ የሚችል ትምህት በዚህ ወንድም በኩል ጌታ እያስተማረን ስለሆነ ሰዎች ተምረው እንዲጠቀሙ የሱን የዩትዩብ ቻናል Dawit fasil ministry እየገቡ እንዲማሩ ብታደርግ መልካም ነው

  • @yasinyakob5421
    @yasinyakob5421 Před rokem +26

    ዴቭ አንተ ለሀገራችን በረከት ነህ ፤ ተባረክልኝ።

  • @meseretgebreyesus8856
    @meseretgebreyesus8856 Před rokem +14

    ወንጌል አደራ እንጂ እንጀራ መብያ ያላደረገ አገልጋይ ዘመንህ ይባረክ

  • @CivilEngineeringTube-we6uq
    @CivilEngineeringTube-we6uq Před 9 měsíci +8

    “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ #እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
    - ዮሐንስ 3፥16
    ብዙ ሰዎች የማያምኑበት ወንጌል እሄ ነው።
    አንዳንድ ሰው አማኝ ነው ለማለት ይከብዳል።
    አማኝ አይጠፋም ከምትለው፥ ጠላትህ ድብን ይላል ብትለው ቶሎ ያምናል😭

  • @michaelsolomon8409
    @michaelsolomon8409 Před rokem +15

    ወደ ዕብራውያን 3
    14፤ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤

    • @undermysaviour
      @undermysaviour Před rokem +1

      እምነት ነው ልብ በል። ሰዎች ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ትተው ወደ አይሁድ እምነት ይመለሱ ነበር ያኔ። የሃጢያት ድካም በምድር ያደክማል ዋጋ ያስከፍላል እንጂ ከደህንነት አያወጣም።

    • @user-xi9uc3ip7q
      @user-xi9uc3ip7q Před 6 měsíci +1

      ​@@undermysaviourበስምህ አጋንንት አ ላወጣንም........ አላውቃችሁ ም...... ማት. 24

  • @habibaasmera9064
    @habibaasmera9064 Před rokem +5

    እኔ በጣም እወዳወላው❤ ፓስተር ዳዊት ክርስቶስ ነው ያሳየኝ በሁሉም ተፈውሻለው እውቀት ነጻ ያወጣል ፓስተር ዳዊት ዘመንህ ይለምልም አንተ ብሩክ ነህ

    • @ETHIO023
      @ETHIO023 Před 10 měsíci

      ወንድም ዳዊት ነው የሚባለው

  • @nazrawigetu86
    @nazrawigetu86 Před rokem +52

    ማቴዎስ 7
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።
    ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
    ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
    ያዕቆብ 1፥22
    “ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።”
    ገላትያ 5
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ¹⁹ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥
    ²⁰ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥
    ²¹ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም::
    - መፅሐፍ ቅዱስ መዳናችሁን ዕለት ዕለት ፈፅሙ ስለሚል ለቃሉ በመታዘዝ መዳናችንን ዕለት ዕለት መፈጸም ይገባናል።
    -እግዚአብሔር እንደ ቃሉ የምንኖርበትን ፀጋ በክርስቶስ በኩል ሰጥቶናል። ስለዚህ በክርስቶስ ፀጋ ከኀጢአት እስራት ነፃ መውጣት ይቻላል።
    -ስለዚህ አንድ ጊዜ ስለዳንኩ እንደፈለኩ በኃጢዓት መመላለስ እችላለሁ ማለት አንችልም። በኃጢዓት እንደፈለግን ተመላልሰን እንዴት የጌታን ፊት ልናይ እንችላለን?
    - በአፍ ጌታ ሆይ በአንተ አምኛለሁ እያለ እየሸነገለ ነገር ግን በህይወቱ እንደፈለገ አእምሮው ምንም ሳይኮነን በድፍረት በኀጢዓት የሚመላለስ ሰዉ እንዴት የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳል? ሰው በኀጢዓት እስራት ሆኖ ሳይፈልግ ኀጢዓት ቢያደርግ ጌታ ከኃጢዓት ነፃ ያወጣዋል ፤ ነገር ግን ሰዉ በድፍረት አእምሮው ምንም ሳይኮነን ኃጢዓት እየሰራ ከኃጢዓቱ ጋር ተስማምቶ የሚኖር እንዴት ሊድን ይችላል?
    -በክርስቶስ ደም ከታጠብንና በፀጋው ከኀጢዓት እስራት ነፃ ከወጣን በኋላ ወደን ወደ ኃጢአት ብንመለስ ፍርድና ቅጣት ይጠብቀናል፡፡
    ማቴዎስ 21
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²⁸ ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ፦ ልጄ ሆይ፥ ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ አለው።
    ²⁹ እርሱም መልሶ፦ አልወድም አለ፤ ኋላ ግን ተጸጸተና ሄደ።
    ³⁰ ወደ ሁለተኛውም ቀርቦ እንዲሁ አለው እርሱም መልሶ፦ እሺ ጌታዬ አለ፤ ነገር ግን አልሄደም።
    ³¹ ከሁለቱ የአባቱን ፈቃድ ያደረገ ማን ነው? ፊተኛው አሉት።
    -ስለዚህ በክርስቶስ አምነን ከዳንን በኋላ እምነታችን በስራ መገለጥ አለበት።
    “ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”
    - ያዕቆብ 2፥26

    • @gfc451
      @gfc451 Před rokem +1

      እምነት ያለስራማ ከንቱ ነው ለዛም ነው የኛን ስራ ሊሰራልን የመጣው እርሱ የሰራውን እኛ ደግሞ ስናምን ተሟላ ማለት ነው

    • @adugenet70
      @adugenet70 Před rokem +2

      የዚህ ፖስት ባለቤት ጌታ ይባርክ!!!

    • @nazrawigetu86
      @nazrawigetu86 Před rokem

      @@adugenet70 Amen, bless you too!

    • @tarikuakebede5013
      @tarikuakebede5013 Před 8 měsíci

      1ኛ --"ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን።መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ እያንዳንዱ በስጋው የተሰራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ
      በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።2ኛ ቆሮ5፥6-10
      2ኛ--በጌታችንና በመድሀኒታችን በኢየሱስ እውቀት ከአለም እርኩሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርሷ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።---"2ጴጥ 2፥20--22
      በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።

    • @tarikuakebede5013
      @tarikuakebede5013 Před 8 měsíci +2

      "የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአትን ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ሀጢአት መስዋዕት አይቀርልንምና፥የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።የሙሴን ህግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርህራሄ ይሞታል፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል?---ዕብ10፥26--31

  • @bereketlorato3925
    @bereketlorato3925 Před 11 měsíci +7

    የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛልህ በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን

  • @tadesekereboeresdo9491
    @tadesekereboeresdo9491 Před rokem +8

    የደነ ሰው ዝሙት ብጠጢ ብገል ብሰራቅ መንግሰታ ሰማይ ይገበል ዎይ ትንብት ተነገር አገንንት በሰምህ ትንቢት አልተነገርንምን በሰምህ አጋንንት አለወጣንምን በሰምህሰ ብዙ ታምራት አለደራግንም ከቶ አለወቅኂችሁም እነንት ክፉ ዎች ከእኔ ራቁ የለቻው የደኑት አይለምንህ የደነ ሰው ደህነንቱ አያጠም እየለቺ ትውልድ አታጠፉ የደነ ሰው እንደፈለጋ እድሆን አልታፈቀደም ነፍሰ ይገድል አያላቹ መንጀፈቀድ አትሲጥ ነጌ በጌታ ትጠያቀልህ

    • @tederos
      @tederos Před rokem +2

      እደዚህ አይነት ሰው አልዳነም

    • @meseretgebreyesus8856
      @meseretgebreyesus8856 Před 8 měsíci

      እንዳንተ ዐይነቱ ደነዝ ነው የሚጠፋው

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Před rokem +19

    “እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቸርነትና ጭከና ተመልከት፤ ጭከናው በወደቁት ላይ ነው፥ በቸርነቱ ግን ጸንተህ ብትኖር የእግዚአብሔር ቸርነት በአንተ ላይ ነው፤ ያለዚያ አንተ ደግሞ ትቆረጣለህ።”
    - ሮሜ 11፥22

    • @abelalemayehu2145
      @abelalemayehu2145 Před rokem +3

      የእ/ር ቸርነት እስቲ ultimately በምን የተገለጠ ይመስላል። ቸር ማለት በስጦታው ባለፀጋ ማለት ነዋ! እ/ር አብ ቸርነቱ ultimately የተገለጠው ኢየሱስን ሲሰጠን ነው። ስጦታውን የተቀበለ ግን አይጠፋም። መዳን ኢየሱስን በማመን እንደሆነ ሁሉ አለመዳንም በእርሱ አለማመን ነው። ደግሞ ሌላው ያመነ ሠው አይደክምም አይባልም ነገር ግን እምነት ከስራ አይለይም በስራው ግን ይገለጣል። ግን በፍርድ ፍራቻ/ እቆረጣለሁ ብሎ አይፈራም። ም/ቱም "ፃድቅ በእምነት በህይወት ይኖራል" ይላልና

    • @aklilubashe
      @aklilubashe Před 9 měsíci

      ​@@abelalemayehu2145ዕብራውያን 10
      ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
      ²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
      ²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Před rokem +3

    ወደ ዕብራውያን 6
    5፤ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
    6፤ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። 1ኛ ዮሐንስ 2
    6፤ በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።

  • @natnaelsime4677
    @natnaelsime4677 Před rokem +11

    “ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።”

  • @nardiehana6161
    @nardiehana6161 Před 4 měsíci +1

    እግዚአብሔር ዘመንህን ያለሞልም ዴቨ…ብዙ ነገር ተጠቅሜለዉ ክብር ለእግዚብሔር ይሁን

  • @natitariku
    @natitariku Před rokem +8

    ጌታ ሆይ በጣም የምወደው እና የማከብረው ወንድም ነው ዳዊት ፋሲል

  • @mamaethiopia54
    @mamaethiopia54 Před rokem +3

    አሜን ብለህ የተስማማህ ሁሉ ራስህን መርምር

  • @gitariku11
    @gitariku11 Před 4 měsíci +1

    ዴቭ ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ
    እውነት ይህ ትምህርት ብዙዎችን ከጭንቅ እንደምገላግል አምናለሁ እግዚአብሄር እንዳንተ አይነት አስተማሪዎችን ያብዛልን

  • @samidane
    @samidane Před rokem +13

    “እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።”
    - ሮሜ 6፥15

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Před rokem

      ኃጢያት እንሥራ ማንም አላለም።

    • @samidane
      @samidane Před rokem +1

      @@amazing-3691 የገባህን አስረዳኝ/ጂኝ? በነገራችን ላይ ለሃጥያት ምክንያት ማቅረብ አይቻልም የሚቻለው ይቅርታ እና ንስሃ ማቅረብ ብቻ ነው።

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Před rokem +1

      @@samidane በዚህ ምድር እያለን ከኃጢያት ነፃ መሆን አንችልም። ማናችንም እንስታለን። የኃጢያት ደሞዝ ደግሞ ሞት ነው። ለንስሃ ሳይደርሱ ሞት ልቀድም ይችላል። እ/ር ደግሞ ኃጢያትን ሳይቀጣ አያልፍም። ቅዱስ የሆነ አምላክ ለንስሃ ጊዜ ሳታገኝ ነው የሞትከው ብሎ የሚተው አይደለም።የኃጢያት ትንሽ ትልቅ የለም ሁሉም ወደሞት ያደርሳል።እንዲህ ከሆነ እንድ ሰው እንኲ አይድንም ሁሉም ስው ይብዛም ይነስም ኃጢያት ይሰራል።
      ታድያ ምን ይሻላል? መፍትሄውን ከማየታችን በፊት አንድ ነገር እንጠይቅ። የዘላለም ህይወት ምንድነው? እንዴትና መቼ በማን ለማን ይሰጣል። መልስ:- የዘላለም ህይወት ከስሙ እንደምንረዳው ጊዜያዊ ያልሆነ ህይወት ስሆን የሚገኘውም በኢየሱስ ክርቶስ በማመን ብቻ ነው። ሰጩውም እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሚሰጠውም ያመኑ ቅፅበት እንጂ ወደፊት አይደለም። ስንድክም የሚቆረጥ ህይወት ምኑ የዘላለም ሆነ ታዲያ? ለምሳሌ እንድ ሰው ሰኞ ቢሳሳት የዘላለም ህይወቱና ልጅነቱም የሚነሳ ቢሆን ማክሰኞ ንስሃ ስገባ የቀጠልና ልጅነቱም ቢመለስ ተመልሶ ደግሞ በሳምንቱ ቢጠፋ ምን ይባላል። እ/ር ቅዱስ አምላክ ነው እንዲህ ያለውን የልጆች ጨዋታ ከቶ አይፈፅምም። የዘላለም ህይውት ሰጪ ጠባቂም እ/ር እራሱ ነው። ደካማ ሰው በምን አቅሙ ህይወቱን ይጠብቃል። መፅሃፍ እንደሚል " የሚያፀናችሁ ከክፉውን ይሚጠብቀን የታመነ ንው" 2ተሰ 3:3, ይሁ 24
      ጥያቄ ይቻላል።

    • @amazing-3691
      @amazing-3691 Před rokem

      @@samidane ሰው ዛሬ ድኖ ነገ የሚጠፋ ከሆነ ወንጌል የምስራጭ ነው ብለን የምንለው ውሸት ነው ማለት ነዋ?

    • @samidane
      @samidane Před rokem +2

      @@amazing-3691 ወንድም ለሃጥያት ለመስራት ቀድመን የምናስይዘው የንስሃ ቀብድ የለንም። ሁሉም በክርስቶስ በሆነ ቤዛነት የዳነ ህዝብ ነው።“ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።”
      - 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20

  • @lincktech1119
    @lincktech1119 Před rokem +2

    Amen metelut gebetoachehu newe

  • @bubumom8187
    @bubumom8187 Před rokem +3

    በጣም የምወደው እና የማከብረው ።ጌታ ለዘለአለም የቃሉ ብርሀን አይወሰድብህ።

  • @mamaethiopia54
    @mamaethiopia54 Před rokem +8

    አረ ተዉ ወዴት ወዴት ፣ ምን አይነት ማበረታታት ነው፣ እየተስተዋለ ቢሆን ጥሩ ነው

  • @Aki-rl2wz
    @Aki-rl2wz Před měsícem

    Wowww God bless you more blessing pastor Dawit 💙💙❤️❤️❤️

  • @user-ci8li4co1l
    @user-ci8li4co1l Před rokem

    Amennn ,,betaaam des yemil sew hiwot keyarii timirtii neww,,,,bertaa ayzn

  • @alemwoinebirattu7851
    @alemwoinebirattu7851 Před rokem +16

    እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል።የሚለው ቃል የታመነ ና እውነተኛ ነው።

    • @etsegenetamare7165
      @etsegenetamare7165 Před rokem +2

      የነፍስ መዳን ነው
      እለት እለት ደህንነት ስለሚያስፈልጋት የእግዜር ቃል እውቀትን በየእለቱ ያስፈልጋታል ።
      መንፈስ ዳግም ከተወለደ ዳግም አይጠፋም ።

    • @aklilubashe
      @aklilubashe Před 9 měsíci

      ​@@etsegenetamare7165 አስተማሪ ለምን እስፈለገ ለምን መሪ ለቤተክርስቲያን ለምን ተሰጠ ? ሰዋችን ለመንግስተ ሰማይ እየመከሩ እያስተማሩ ወደ ፍፁምነት እንድንሄድ ነው ።

    • @tlahuntakele6389
      @tlahuntakele6389 Před měsícem

      Kminden newe yemidinewe

  • @selamnati3633
    @selamnati3633 Před rokem +2

    ጌታ ዘመንህን ይባርክ

  • @aklilu.g7023
    @aklilu.g7023 Před rokem +14

    1ኛ ዮሐንስ 3
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።
    ⁷ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።
    ⁸ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።
    ⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።
    ¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።

    • @addisnet21
      @addisnet21 Před rokem

      🔴ሙሉውን አንብብ - በሱ የሚያምን ሀጥያትን ካላደረገ ታድያ ለምን ንስሀ ተሰጠ?
      🔴መፅሐፍን አንብቡ አዳራሽ የተነግራችሁን ብቻ ይዛቹ አቱሩጡ::

    • @nazrawigetu86
      @nazrawigetu86 Před rokem +4

      @@addisnet21 ንስሃ ማለት ሃጢዓትን ለማቆም በመወሰን ከክፉ መንገድ መመለስ ነው ። ንሰሃ የተሰጠው ሰዎች ከክፉ ስራቸው ርቀው በጽድቅ ክርስቶስን በመምሰል ይኖሩ ዘንድ ዳግመኛ እድል እንዲያገኙ ነው።
      ስለዚህ በክርስቶስ በማመን በንስሃ ከክፉ ስራ ርቆ ጽድቅን የሚያደርግ በክርስቶስ ይኖራል።
      - ሳይፈልግ በኀጢዓት ለታሰረው ጌታ በፀጋው ነፃ አውጥቶ የንስሃን እድል ይሰጠዋል።ነገር ግን የንስሃ ዕድል የሚሰጠው ነገ ንሰሃ እገባለሁ እያለ ሰው ዛሬ ላይ በድፍረት ሃጢዓትን እንዲያደርግ አይደለም። እንደዚህ የሚቀልድ ሰዉ ለጥፋት ተጋላጭ ይሆናል።

    • @etexhaile201
      @etexhaile201 Před rokem

      ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
      ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8

    • @etexhaile201
      @etexhaile201 Před rokem

      ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
      ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8

    • @addisnet21
      @addisnet21 Před rokem

      @@etexhaile201 ✅እሱንማ ሁሉ ያምናል ችግሩ ፅጋ ብቻ ብለሽ ካነበብሽ ነው::

  • @nanitaye6670
    @nanitaye6670 Před rokem

    ተባረክ ፓስተር ዳዊት❤

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Před rokem +11

    ማቴዎስ 7
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
    ²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።

    • @filimontad
      @filimontad Před rokem +1

      እንደዚ ያገኘኸዉን ጥቅስ እየያዝክ የተለያየ መልስ አትፈልግ እሺ ይሄንስ ምን ትለዋለህ
      የዮሐንስ ወንጌል 5 24 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።
      አየክ የጊዜዉን አለማወቅ ነዉ ያደናገረህ
      አላዉቃቹም ሚላቸዉ ሳይነጠቁ ቀርተዉ በ7አመት መከራ አልፈዉ እየሱስ በማቴዎስ 25 የተፃፈዉን ፍርድ ሊፈርድ ሲመጣ ሚጠየቁት በግና ፍየሎች ናቸዉ እንጂ ከመነጠቅ በፊት ያመኑ እነሱ ቅዱሳን ናቸዉ።

  • @kiddyalemu6342
    @kiddyalemu6342 Před 9 měsíci

    God bless u brother amazing teacher congratulations

  • @elagym5723
    @elagym5723 Před rokem +10

    Wow what a brilliant person (teacher)is he !!! wow we proud of You may God bless you 🙏

    • @eliaskitila9421
      @eliaskitila9421 Před rokem

      በኃጢአት ፀንተሽ እየኖርሽ ነው?

  • @zufanbelachew281
    @zufanbelachew281 Před rokem

    God bless you 🙏

  • @endalesafaye3773
    @endalesafaye3773 Před rokem +2

    I appreciate for your teachings. It's clear and simple languages. Thank you for sharing God bless you.

  • @yadegdeguwoldehane2124
    @yadegdeguwoldehane2124 Před 11 měsíci +1

    “በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።”
    - ዕብራውያን 6፥6

  • @addisalemgenetu9271
    @addisalemgenetu9271 Před rokem +1

    ዳዊት ተባረክ!!

  • @siterserkalem6354
    @siterserkalem6354 Před rokem

    Amen

  • @alemubeka70
    @alemubeka70 Před rokem +1

    “ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።”
    - ራእይ 3፥5
    መዳኑን ያልጠበቀና ኃጢአትን ያልተወ የሚደመሰስ እንዳለ አያሳይም።

    • @aklilubashe
      @aklilubashe Před 9 měsíci

      እስቲ ስልክ እንለዋወጥና እንወያይ ?

  • @amanuelnegash377
    @amanuelnegash377 Před rokem +15

    More grace to you Dave.

    • @seblekebede1789
      @seblekebede1789 Před rokem +1

      Once saved always saved የሚለው ትምህርት አይሰራም።

  • @eliasayele6850
    @eliasayele6850 Před rokem +2

    ebrawiyan 6-;4 አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
    5 መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
    6 በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። endete yetayal betaserdagn? tebarek

  • @terefeabu2058
    @terefeabu2058 Před 4 měsíci

    Deviy tebark tsega ybizalh endet argi endmgilts alwkm bicha buzu zeman nurlin buzu zeman agilgel enwodhalin❤

  • @lewibethel6699
    @lewibethel6699 Před rokem +1

    ተባረክ

  • @yemsarachfikre3394
    @yemsarachfikre3394 Před 5 měsíci

    እንደ ዛሬ ገብቶኝ አያውቅም ተባረክ

  • @user-hv7nu1xp5o
    @user-hv7nu1xp5o Před 5 měsíci

    God bless you

  • @Health750
    @Health750 Před rokem +1

    እናመሰግናለን!

  • @user-lp8mz9it6p
    @user-lp8mz9it6p Před 11 měsíci

    ፀጋ ይብዛልህ

  • @meheretgisaaddisumeheret8762

    Dava egziaber tsegawin yabizalih

  • @endashawadisu5874
    @endashawadisu5874 Před 3 měsíci

    ተባረክልን

  • @TeferiGeneti
    @TeferiGeneti Před rokem

    አሜን

  • @TesfaDiriba-iv4zw
    @TesfaDiriba-iv4zw Před 29 dny

    “ድል የሚነሣም እንደ እነርሱ ነጭ ልብስ ይለብሳል፤ እኔም በአባቴና በመላእክቱ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም።”
    - ራእይ 3፥5 (አዲሱ መ.ት)
    ልትደመሰስ ትችላለህ!!!

  • @tsehayegetachew4599
    @tsehayegetachew4599 Před rokem

    በጣም ጥያቂ ይፈጥራል ይህ ትምህርት ፀጋ የተሰጠን ሀጢአት ለመሰራት አይደለም

  • @tibebutaye4313
    @tibebutaye4313 Před 10 měsíci +1

    ወንድም ኤርሚያስ እስከ ዛሬ ድረስ የምታስተላልፈውን መንፈሳዊ መልዕክቶችህን 2:51 እከታተልና እጠቀምም ነበር ዳዊትን የመሰለ የዘመናችችንን ታላቅ አስተማሪ ስትተች ወረድክብኝ።

  • @raheltadesse2601
    @raheltadesse2601 Před rokem

    ትባርክ

  • @tigistwana
    @tigistwana Před rokem

    Dave እግዚ/ር እድሜ ና ጤና ይስጥልህ

  • @johnjoseph9610
    @johnjoseph9610 Před rokem +1

    Yes eyesus mulubemulu keflowal Ameen Ennante Mindagnoch sewoch yedanute be Ennanente bedemoze waga Atasmeselute pls yekiristosin stega sibeku....

  • @EmbakomMarkusha-do6kg
    @EmbakomMarkusha-do6kg Před 10 měsíci +1

    My Teacher

  • @samuelmegerssa7817
    @samuelmegerssa7817 Před rokem +5

    I like your teachings brethren

  • @metinabebe6925
    @metinabebe6925 Před rokem +13

    Amazing teaching Pastor Dawit Fassil. May the Lord bless you more and more

  • @mustefajemal4990
    @mustefajemal4990 Před rokem +13

    ኃጢያት የሚያደፋፍር ስብከት ::ለጆራችሁ የሚመችን ንግግር ብቻ አትስሙ ::የተሰጠን ፀጋ ከኃጢያት ባርነት እንድንድን እንጂ በድፍረት በኃጥያት እንድንኖር አይደለም ::ወገን ይህ የመጨረሻው ዘመን ነዉና ከዲያብሎስ ትምህርት ተጠንቀቁ ::

    • @meseretgebreyesus8856
      @meseretgebreyesus8856 Před 8 měsíci

      ምኑ ነው ኃጢአት የሚያደፋፍር

    • @nehemiahantenh9793
      @nehemiahantenh9793 Před 3 měsíci

      አንተ በቃ አልዳንክም ደህንንነት በንተ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ ከ ክርስቶስ ብቻ ነው

  • @abebekebede3441
    @abebekebede3441 Před rokem +4

    Amen tabaraki🙌

  • @fikrutafese4998
    @fikrutafese4998 Před 2 měsíci

    አብዛኛው ት/ትክ ተመችቶኛል ነገር ግን ሰው ካመነ የፈለገውን አጥያት ቢጨማለቅ መንግስተ ሰማይ ይወርሳል በምድር ይቀጣል የሚል አጢያትን የሚያበረታታና ስህተት ትምህርት ነው።

  • @mesaygizaw8648
    @mesaygizaw8648 Před rokem +1

    Yaaa Geta yibarkih wendenme medanachinin Anderson fetsimotal

  • @mulukenalemayehu2521
    @mulukenalemayehu2521 Před 3 měsíci

    Ameeen

  • @BERHANUANULO
    @BERHANUANULO Před rokem

    wendim dawit be eyesus semi moges yiderebilehe tsega yichemerelehe

  • @lulujohn8068
    @lulujohn8068 Před rokem +5

    ጌታ ሆይ ስለ ወንድማችን ተመስገን

  • @biniyampaulos
    @biniyampaulos Před 8 měsíci

    Amazing ህይዉት ዘራእብኝ ከዛሬ ጀምሮ በህብረት አገኛለሁ ዴቭ አመሰግናለሁ !!

  • @user-gx9wx2zy9i
    @user-gx9wx2zy9i Před 4 měsíci +1

    Frie yalafera yikoretal malet mn malet yihon? Endet ayinet ye sihitet timihirt lay nw yalachuhut??

  • @user-mr5vt6td5e
    @user-mr5vt6td5e Před 5 měsíci

    Geta yibarkih

  • @mekdeslemma2599
    @mekdeslemma2599 Před rokem +1

    ቅድስና ለእግዚያብሄር

  • @merontaye8723
    @merontaye8723 Před rokem +3

    ልክነህ ግን መዳናችን አግኝተናል ብለናል መዘናጋትና በሀፂያት እንዳንሄድ ጠበቅ አድርገህ ተናገር ብዙዎቻችን ድነናል ብለን በአለም ማይሰራውን ክፍት ጭካኔ ሀፂያት ውስጥ ነን መረን አታድርግ የዳኑትን ጳውሎስ የቆሮጦስን አማኞች በአለም የሌለ ያለው ዛሬ እጥፍፍ ሆናል ተውውውው አታበረታታ እኳን ተጨማልቀን ተለይተንም ከባድ ነው

  • @tadeleenaro8585
    @tadeleenaro8585 Před 3 měsíci

    20:05 የምታስተምራቸው ብዙ ግልፅና የእግዚአብሔርን ቃል መሰረት ያደረጉ ናቸው አንዳንድ ግን ከእግዚአብሔር ቃል አንፃር ጥያቄ የፈጠረብኝ ትምህርቶች አሉ ለምሳሌ አፌ :4:11 ላይ ያሉ የፀጋ ስጦቶዎችን በዝህ ዘመን የማይሰሩ አሉ ስትል ሰምቸሃለሁ ጥያቄም አቅርቤ ነበር ምላሽ አልሰጠህም!ለማንኛውም አገልግሎትህን ጌታ ይባርክልህ!

  • @mesayalemayehu607
    @mesayalemayehu607 Před rokem +2

    ሰው ያጣል ደህንነቱን በርግጠኝነት
    በመፀሀፍ ቅዱስ ማስረጃ በተረጋገጠ
    እናገራለሁ

  • @senayabrha2009
    @senayabrha2009 Před rokem +2

    24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward.
    Footnotes

  • @teklebayiru5392
    @teklebayiru5392 Před 3 měsíci

    ❤🎉🩸ፍቅር እየሱስ የወደዳቸውን እስከመጨረሻ ወደዳቸው

  • @AbelWolde-gz6qi
    @AbelWolde-gz6qi Před rokem

    Why it is so true🥺!

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Před rokem +1

    1ኛ ጴጥሮስ 4
    7፤ ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥

  • @abiysolomon3056
    @abiysolomon3056 Před rokem

    correct

  • @nishanraday7062
    @nishanraday7062 Před rokem

    ፓሰር ዲብ ዘመንህ ይለምልም

  • @aklilubashe
    @aklilubashe Před rokem +7

    ሊያጣ ይችላል በቅድስና ካለመኖር የሃጥያት ባርያ ከሆነ መንግስተ ሰማይ አይገባም

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 Před měsícem

      Min iyesus laman now yemotawu latsadeqagnoch woyens lahatyatagnoch

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 Před měsícem

      Yehatyat tensh telq ale ende hulume 1 now iyesus demo yemotawu lahataytagnoch now

    • @masartmissoo1160
      @masartmissoo1160 Před měsícem

      Yesawe lij zemut eunkn besars rasu iyesus erasu kaza hiwot yawotowali ijny tihito yemihed ayedelam isu inde sawi ayedelamena

  • @genetsenbeto4041
    @genetsenbeto4041 Před rokem

    Crstosen new mitasayen Geta yibarkeh

  • @yirgalemjuses
    @yirgalemjuses Před rokem

    Wawoooo🙏

  • @bilchadaniel1049
    @bilchadaniel1049 Před rokem +4

    እስከመጨረሻው የሚፀና እሱ ይድናል

  • @tezeratadesse1523
    @tezeratadesse1523 Před rokem

    👌👌👍👍

  • @ElnathanBehailu
    @ElnathanBehailu Před 8 měsíci

    ዴቬዬ መልስ ለመስጠት አይደለም ምርጥ አስተማሪ ነህ ግን በራሴ ያየሁት ነገር ቢኖር ተደጋጋሚ ባክ አረግ ነበር አስቸግር ነበር በጣም አንድ ቀን እንዴት እንደወደኩ ሳላቅ ራሴን ሲዖል አገኘሁት ትል ላይ ወድቄ ከዛን ቀን ጀምሮ አደብ ገዛሁ መስመር ውስጥ ገባሁ በራሴ አተያይ ሰው ባንድ ጊዜ ሲዖል ላይገባ ይችላል ውድቀት ሲደጋገም ግን ሊጠፍ ይችላል ብዬ አስባለሁ

  • @yonibelachew3508
    @yonibelachew3508 Před rokem

    🙏👏

  • @shalomtewo6286
    @shalomtewo6286 Před rokem

    ኃጢአት የምትሰራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች የሚለውን እንደሚመችህ አድርገህ ተርጉመው ።
    መዳንህን እለት እለት አስታውቅ የሚለውንስ
    እስከመጨረሻ የሚጸና ማለትን ......... ብዙ ቃሎች አሉ ግን ወዳጄ ኃጢአትን አታበረታታ ።
    በጌታ መዳናችንን የምናረጋግጠው በየጊዜው ባለን ምልልስ ነው ።
    እኔ በጌታ ነኝ ጌታስ በእኔ መሆኑን በምን አውቃለሁ ?? ጥንቃቄ ያሻል

  • @mebratubekele1251
    @mebratubekele1251 Před rokem +3

    Dave stay blessed

  • @mrtamirutegegn9423
    @mrtamirutegegn9423 Před 10 měsíci

    deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva

  • @jesuswonderful529
    @jesuswonderful529 Před rokem +8

    ዴቭዬ አንተ የማሁኝ ቀን እድለኛ ነኝ ክረስትናዬን በአንተ ወዳድኩት

  • @solomonamde8509
    @solomonamde8509 Před rokem +5

    በዚህ ትምህርትህ ስንቶቹን ወደሞት ነዳህ? የሐጥያት license እየሰጠህ ከነሀጥያቱ እንዲኖሩ አድርገሀል። ደፍረህ ሰዉን ወደሀጥያት እየመራህ ነው። በአስተምህሮህ ለሚጠፉት ሁሉ እግዚአብሔር ይፈርድብሀል

    • @bineyamgebremichael2133
      @bineyamgebremichael2133 Před rokem

      You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand.
      Bless you!

  • @seyoumdaba4366
    @seyoumdaba4366 Před rokem +1

    ITS AMAZING REVELATION BUT NOT FOR LL RATHER WISDOM NEEDED EARLY TO CHRISTIAN LIFE STANDARD.

  • @wakgarikeba1750
    @wakgarikeba1750 Před rokem +1

    True Biblical teaching!

  • @htmebamena5477
    @htmebamena5477 Před 2 měsíci

    Ke hatyat tatbo melso wede hatyat Eriya mehon ? Mn aynet temhert nw ?

  • @kibreabtekle3377
    @kibreabtekle3377 Před rokem

    ምክንያቱም መክሰስ ሰውን፡ አያምልስም: ንግግሩ: ልክ፡ ቢሆንም: ያነጋገር: ስርአት: በፍቅር በሀዘን መግለጥ እንደገና ለጌታ፡ አንዱመለሱ: በማዘን ጌታን: እንዲወዱ: በጣም የበለጠ የዘላለም ሂውትን: ማጣት በጣም ይከብላል: ስለዚ በፍቅር በፀሎት በመውደድ: ስንናገር በሚያቀርብ: ይሁን: ባለቤቱ ሀይለኛ: ነው ምን ማረግ እንደሚቻል ያውቃል ፓስተር እናመሰግናለን በመምከር መጓዝ ነው

  • @ermiashenok6375
    @ermiashenok6375 Před 3 měsíci

    እውነተኛ መምህር ደቭ

  • @user-ov6pv9bg6v
    @user-ov6pv9bg6v Před rokem +1

    Wow Troth

  • @getutolla4312
    @getutolla4312 Před rokem

    ትክክልነህ ወንድሜ አታድር የተባለውን አድርጌ ባደርግ ምን እንደምቀጣ እያወኩ ስጋዬ አሸንፎኝ ለሰራውት ሀጥያት ሂሳብ እያወራረድኩ ነው

  • @dawitzoe6558
    @dawitzoe6558 Před rokem

    “ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
    - 1ኛ ዮሐንስ 2፥1 (አዲሱ መ.ት) ibakachu liyunatachinin eyatababin lamgababat inmokir . Ye Hasb liyunat 2000 balay hamanotin fatirowal ❤❤❤

  • @user-ud6pi1ld6z
    @user-ud6pi1ld6z Před rokem

    siga lay fird yifetsemal yalkatin bitabraralign????? endet new mifetsemew???

  • @yadegdeguwoldehane2124
    @yadegdeguwoldehane2124 Před 11 měsíci +1

    እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል ምን እናርገው ?

  • @dessalegnassfaw9279
    @dessalegnassfaw9279 Před 4 měsíci

    Yes it was under the fiveth judges

  • @manofgoddan799
    @manofgoddan799 Před rokem +1

    ወደ ገላትያ 5
    24፤ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።