24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward. Footnotes
deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva
You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand. Bless you!
ዳዊት ነኝ, ይህን ያስተማርኩት ግን ለማንም ሰው ምላሽ ለመስጠት አልነበረም, ርእሱ ቢስተካከል
❤
Blessed one
ወንድም ዳዊት እንዳንተ ይብዝሉን ዘመንህ ሁሉ ይባረክ
የተባረክ ዴቭ ባልከው መሰረት አርዕስቱ ቢስተካከልና አግባብ ባለው ስያሜ ቢሰጠው ያንተን ትምህርቶች ግን ለዓለም ሁሉ መዳረስ አለበት ፀጋ ይብዛልህ።
@@zelalembekele9185 hhhh
ብዙ ሰዎችን ሊለውጥ የሚችል ትምህት በዚህ ወንድም በኩል ጌታ እያስተማረን ስለሆነ ሰዎች ተምረው እንዲጠቀሙ የሱን የዩትዩብ ቻናል Dawit fasil ministry እየገቡ እንዲማሩ ብታደርግ መልካም ነው
ዴቭ አንተ ለሀገራችን በረከት ነህ ፤ ተባረክልኝ።
ወንጌል አደራ እንጂ እንጀራ መብያ ያላደረገ አገልጋይ ዘመንህ ይባረክ
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ #እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
- ዮሐንስ 3፥16
ብዙ ሰዎች የማያምኑበት ወንጌል እሄ ነው።
አንዳንድ ሰው አማኝ ነው ለማለት ይከብዳል።
አማኝ አይጠፋም ከምትለው፥ ጠላትህ ድብን ይላል ብትለው ቶሎ ያምናል😭
ወደ ዕብራውያን 3
14፤ የመጀመሪያ እምነታችንን እስከ መጨረሻው አጽንተን ብንጠብቅ፥ የክርስቶስ ተካፋዮች ሆነናልና፤
እምነት ነው ልብ በል። ሰዎች ጌታ እየሱስ ክርስቶስን ትተው ወደ አይሁድ እምነት ይመለሱ ነበር ያኔ። የሃጢያት ድካም በምድር ያደክማል ዋጋ ያስከፍላል እንጂ ከደህንነት አያወጣም።
@@undermysaviourበስምህ አጋንንት አ ላወጣንም........ አላውቃችሁ ም...... ማት. 24
እኔ በጣም እወዳወላው❤ ፓስተር ዳዊት ክርስቶስ ነው ያሳየኝ በሁሉም ተፈውሻለው እውቀት ነጻ ያወጣል ፓስተር ዳዊት ዘመንህ ይለምልም አንተ ብሩክ ነህ
ወንድም ዳዊት ነው የሚባለው
ማቴዎስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²¹ በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም።
²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
ያዕቆብ 1፥22
“ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።”
ገላትያ 5
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥ መዳራት፥
²⁰ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥ መለያየት፥ መናፍቅነት፥
²¹ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም::
- መፅሐፍ ቅዱስ መዳናችሁን ዕለት ዕለት ፈፅሙ ስለሚል ለቃሉ በመታዘዝ መዳናችንን ዕለት ዕለት መፈጸም ይገባናል።
-እግዚአብሔር እንደ ቃሉ የምንኖርበትን ፀጋ በክርስቶስ በኩል ሰጥቶናል። ስለዚህ በክርስቶስ ፀጋ ከኀጢአት እስራት ነፃ መውጣት ይቻላል።
-ስለዚህ አንድ ጊዜ ስለዳንኩ እንደፈለኩ በኃጢዓት መመላለስ እችላለሁ ማለት አንችልም። በኃጢዓት እንደፈለግን ተመላልሰን እንዴት የጌታን ፊት ልናይ እንችላለን?
- በአፍ ጌታ ሆይ በአንተ አምኛለሁ እያለ እየሸነገለ ነገር ግን በህይወቱ እንደፈለገ አእምሮው ምንም ሳይኮነን በድፍረት በኀጢዓት የሚመላለስ ሰዉ እንዴት የእግዚአብሔርን መንግሥት ይወርሳል? ሰው በኀጢዓት እስራት ሆኖ ሳይፈልግ ኀጢዓት ቢያደርግ ጌታ ከኃጢዓት ነፃ ያወጣዋል ፤ ነገር ግን ሰዉ በድፍረት አእምሮው ምንም ሳይኮነን ኃጢዓት እየሰራ ከኃጢዓቱ ጋር ተስማምቶ የሚኖር እንዴት ሊድን ይችላል?
-በክርስቶስ ደም ከታጠብንና በፀጋው ከኀጢዓት እስራት ነፃ ከወጣን በኋላ ወደን ወደ ኃጢአት ብንመለስ ፍርድና ቅጣት ይጠብቀናል፡፡
ማቴዎስ 21
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ ነገር ግን ምን ይመስላችኋል? አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት፤ ወደ አንደኛው ቀርቦ፦ ልጄ ሆይ፥ ዛሬ ሂድና በወይኔ አትክልት ሥራ አለው።
²⁹ እርሱም መልሶ፦ አልወድም አለ፤ ኋላ ግን ተጸጸተና ሄደ።
³⁰ ወደ ሁለተኛውም ቀርቦ እንዲሁ አለው እርሱም መልሶ፦ እሺ ጌታዬ አለ፤ ነገር ግን አልሄደም።
³¹ ከሁለቱ የአባቱን ፈቃድ ያደረገ ማን ነው? ፊተኛው አሉት።
-ስለዚህ በክርስቶስ አምነን ከዳንን በኋላ እምነታችን በስራ መገለጥ አለበት።
“ከነፍስ የተለየ ሥጋ የሞተ እንደ ሆነ እንዲሁ ደግሞ ከሥራ የተለየ እምነት የሞተ ነው።”
- ያዕቆብ 2፥26
እምነት ያለስራማ ከንቱ ነው ለዛም ነው የኛን ስራ ሊሰራልን የመጣው እርሱ የሰራውን እኛ ደግሞ ስናምን ተሟላ ማለት ነው
የዚህ ፖስት ባለቤት ጌታ ይባርክ!!!
@@adugenet70 Amen, bless you too!
1ኛ --"ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን።መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ እያንዳንዱ በስጋው የተሰራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ
በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።2ኛ ቆሮ5፥6-10
2ኛ--በጌታችንና በመድሀኒታችን በኢየሱስ እውቀት ከአለም እርኩሰት ካመለጡ በኋላ ዳግመኛ በእርሷ ተጠላልፈው የተሸነፉ ቢሆኑ ከፊተኛው ኑሮአቸው ይልቅ የኋለኛው የባሰ ሆኖባቸዋል።---"2ጴጥ 2፥20--22
በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።
"የእውነትን ዕውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአትን ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ሀጢአት መስዋዕት አይቀርልንምና፥የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።የሙሴን ህግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርህራሄ ይሞታል፤ የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል?---ዕብ10፥26--31
የእግዚአብሔር ፀጋ ይብዛልህ በዚህ ሰው ትምህርት እጅግ ተጠቅሜያለሁ በእርሱ የሚሰራው እግዚአብሔር ይመስገን
የደነ ሰው ዝሙት ብጠጢ ብገል ብሰራቅ መንግሰታ ሰማይ ይገበል ዎይ ትንብት ተነገር አገንንት በሰምህ ትንቢት አልተነገርንምን በሰምህ አጋንንት አለወጣንምን በሰምህሰ ብዙ ታምራት አለደራግንም ከቶ አለወቅኂችሁም እነንት ክፉ ዎች ከእኔ ራቁ የለቻው የደኑት አይለምንህ የደነ ሰው ደህነንቱ አያጠም እየለቺ ትውልድ አታጠፉ የደነ ሰው እንደፈለጋ እድሆን አልታፈቀደም ነፍሰ ይገድል አያላቹ መንጀፈቀድ አትሲጥ ነጌ በጌታ ትጠያቀልህ
እደዚህ አይነት ሰው አልዳነም
እንዳንተ ዐይነቱ ደነዝ ነው የሚጠፋው
“እንግዲህ የእግዚአብሔርን ቸርነትና ጭከና ተመልከት፤ ጭከናው በወደቁት ላይ ነው፥ በቸርነቱ ግን ጸንተህ ብትኖር የእግዚአብሔር ቸርነት በአንተ ላይ ነው፤ ያለዚያ አንተ ደግሞ ትቆረጣለህ።”
- ሮሜ 11፥22
የእ/ር ቸርነት እስቲ ultimately በምን የተገለጠ ይመስላል። ቸር ማለት በስጦታው ባለፀጋ ማለት ነዋ! እ/ር አብ ቸርነቱ ultimately የተገለጠው ኢየሱስን ሲሰጠን ነው። ስጦታውን የተቀበለ ግን አይጠፋም። መዳን ኢየሱስን በማመን እንደሆነ ሁሉ አለመዳንም በእርሱ አለማመን ነው። ደግሞ ሌላው ያመነ ሠው አይደክምም አይባልም ነገር ግን እምነት ከስራ አይለይም በስራው ግን ይገለጣል። ግን በፍርድ ፍራቻ/ እቆረጣለሁ ብሎ አይፈራም። ም/ቱም "ፃድቅ በእምነት በህይወት ይኖራል" ይላልና
@@abelalemayehu2145ዕብራውያን 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁶ የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
²⁷ የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።
ወደ ዕብራውያን 6
5፤ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
6፤ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። 1ኛ ዮሐንስ 2
6፤ በእርሱ እኖራለሁ የሚል እርሱ እንደ ተመላለሰ ራሱ ደግሞ ሊመላለስ ይገባዋል።
“ዓለምን ወይም በዓለም ያሉትን አትውደዱ፤ በዓለም ያለው ሁሉ እርሱም የሥጋ ምኞትና የዓይን አምሮት ስለ ገንዘብም መመካት ከዓለም ስለ ሆነ እንጂ ከአባት ስላልሆነ፥ ማንም ዓለምን ቢወድ የአባት ፍቅር በእርሱ ውስጥ የለም።”
2 tomato’s 3/1 to end
እግዚአብሔር ዘመንህን ያለሞልም ዴቨ…ብዙ ነገር ተጠቅሜለዉ ክብር ለእግዚብሔር ይሁን
ጌታ ሆይ በጣም የምወደው እና የማከብረው ወንድም ነው ዳዊት ፋሲል
አሜን ብለህ የተስማማህ ሁሉ ራስህን መርምር
ዴቭ ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ
እውነት ይህ ትምህርት ብዙዎችን ከጭንቅ እንደምገላግል አምናለሁ እግዚአብሄር እንዳንተ አይነት አስተማሪዎችን ያብዛልን
“እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።”
- ሮሜ 6፥15
ኃጢያት እንሥራ ማንም አላለም።
@@amazing-3691 የገባህን አስረዳኝ/ጂኝ? በነገራችን ላይ ለሃጥያት ምክንያት ማቅረብ አይቻልም የሚቻለው ይቅርታ እና ንስሃ ማቅረብ ብቻ ነው።
@@samidane በዚህ ምድር እያለን ከኃጢያት ነፃ መሆን አንችልም። ማናችንም እንስታለን። የኃጢያት ደሞዝ ደግሞ ሞት ነው። ለንስሃ ሳይደርሱ ሞት ልቀድም ይችላል። እ/ር ደግሞ ኃጢያትን ሳይቀጣ አያልፍም። ቅዱስ የሆነ አምላክ ለንስሃ ጊዜ ሳታገኝ ነው የሞትከው ብሎ የሚተው አይደለም።የኃጢያት ትንሽ ትልቅ የለም ሁሉም ወደሞት ያደርሳል።እንዲህ ከሆነ እንድ ሰው እንኲ አይድንም ሁሉም ስው ይብዛም ይነስም ኃጢያት ይሰራል።
ታድያ ምን ይሻላል? መፍትሄውን ከማየታችን በፊት አንድ ነገር እንጠይቅ። የዘላለም ህይወት ምንድነው? እንዴትና መቼ በማን ለማን ይሰጣል። መልስ:- የዘላለም ህይወት ከስሙ እንደምንረዳው ጊዜያዊ ያልሆነ ህይወት ስሆን የሚገኘውም በኢየሱስ ክርቶስ በማመን ብቻ ነው። ሰጩውም እግዚአብሔር ብቻ ነው። የሚሰጠውም ያመኑ ቅፅበት እንጂ ወደፊት አይደለም። ስንድክም የሚቆረጥ ህይወት ምኑ የዘላለም ሆነ ታዲያ? ለምሳሌ እንድ ሰው ሰኞ ቢሳሳት የዘላለም ህይወቱና ልጅነቱም የሚነሳ ቢሆን ማክሰኞ ንስሃ ስገባ የቀጠልና ልጅነቱም ቢመለስ ተመልሶ ደግሞ በሳምንቱ ቢጠፋ ምን ይባላል። እ/ር ቅዱስ አምላክ ነው እንዲህ ያለውን የልጆች ጨዋታ ከቶ አይፈፅምም። የዘላለም ህይውት ሰጪ ጠባቂም እ/ር እራሱ ነው። ደካማ ሰው በምን አቅሙ ህይወቱን ይጠብቃል። መፅሃፍ እንደሚል " የሚያፀናችሁ ከክፉውን ይሚጠብቀን የታመነ ንው" 2ተሰ 3:3, ይሁ 24
ጥያቄ ይቻላል።
@@samidane ሰው ዛሬ ድኖ ነገ የሚጠፋ ከሆነ ወንጌል የምስራጭ ነው ብለን የምንለው ውሸት ነው ማለት ነዋ?
@@amazing-3691 ወንድም ለሃጥያት ለመስራት ቀድመን የምናስይዘው የንስሃ ቀብድ የለንም። ሁሉም በክርስቶስ በሆነ ቤዛነት የዳነ ህዝብ ነው።“ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።”
- 1ኛ ቆሮንቶስ 6፥19-20
Amen metelut gebetoachehu newe
በጣም የምወደው እና የማከብረው ።ጌታ ለዘለአለም የቃሉ ብርሀን አይወሰድብህ።
አረ ተዉ ወዴት ወዴት ፣ ምን አይነት ማበረታታት ነው፣ እየተስተዋለ ቢሆን ጥሩ ነው
Wowww God bless you more blessing pastor Dawit 💙💙❤️❤️❤️
Amennn ,,betaaam des yemil sew hiwot keyarii timirtii neww,,,,bertaa ayzn
እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል።የሚለው ቃል የታመነ ና እውነተኛ ነው።
የነፍስ መዳን ነው
እለት እለት ደህንነት ስለሚያስፈልጋት የእግዜር ቃል እውቀትን በየእለቱ ያስፈልጋታል ።
መንፈስ ዳግም ከተወለደ ዳግም አይጠፋም ።
@@etsegenetamare7165 አስተማሪ ለምን እስፈለገ ለምን መሪ ለቤተክርስቲያን ለምን ተሰጠ ? ሰዋችን ለመንግስተ ሰማይ እየመከሩ እያስተማሩ ወደ ፍፁምነት እንድንሄድ ነው ።
Kminden newe yemidinewe
ጌታ ዘመንህን ይባርክ
1ኛ ዮሐንስ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁶ በእርሱ የሚኖር ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፤ ኃጢአትን የሚያደርግ ሁሉ አላየውም አላወቀውምም።
⁷ ልጆች ሆይ፥ ማንም አያስታችሁ፤ እርሱ ጻድቅ እንደ ሆነ ጽድቅን የሚያደርግ ጻድቅ ነው።
⁸ ኃጢአትን የሚያደርግ ከዲያብሎስ ነው፥ ዲያብሎስ ከመጀመሪያ ኃጢአትን ያደርጋልና።
⁹ ስለዚህ የዲያብሎስን ሥራ እንዲያፈርስ የእግዚአብሔር ልጅ ተገለጠ። ከእግዚአብሔር የተወለደ ሁሉ ኃጢአትን አያደርግም፥ ዘሩ በእርሱ ይኖራልና፤ ከእግዚአብሔርም ተወልዶአልና ኃጢአትን ሊያደርግ አይችልም።
¹⁰ የእግዚአብሔር ልጆችና የዲያብሎስ ልጆች በዚህ የተገለጡ ናቸው፤ ጽድቅን የማያደርግና ወንድሙን የማይወድ ሁሉ ከእግዚአብሔር አይደለም።
🔴ሙሉውን አንብብ - በሱ የሚያምን ሀጥያትን ካላደረገ ታድያ ለምን ንስሀ ተሰጠ?
🔴መፅሐፍን አንብቡ አዳራሽ የተነግራችሁን ብቻ ይዛቹ አቱሩጡ::
@@addisnet21 ንስሃ ማለት ሃጢዓትን ለማቆም በመወሰን ከክፉ መንገድ መመለስ ነው ። ንሰሃ የተሰጠው ሰዎች ከክፉ ስራቸው ርቀው በጽድቅ ክርስቶስን በመምሰል ይኖሩ ዘንድ ዳግመኛ እድል እንዲያገኙ ነው።
ስለዚህ በክርስቶስ በማመን በንስሃ ከክፉ ስራ ርቆ ጽድቅን የሚያደርግ በክርስቶስ ይኖራል።
- ሳይፈልግ በኀጢዓት ለታሰረው ጌታ በፀጋው ነፃ አውጥቶ የንስሃን እድል ይሰጠዋል።ነገር ግን የንስሃ ዕድል የሚሰጠው ነገ ንሰሃ እገባለሁ እያለ ሰው ዛሬ ላይ በድፍረት ሃጢዓትን እንዲያደርግ አይደለም። እንደዚህ የሚቀልድ ሰዉ ለጥፋት ተጋላጭ ይሆናል።
ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8
ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
ወደ ኤፌሶን ሰዎች 2 : 8
@@etexhaile201 ✅እሱንማ ሁሉ ያምናል ችግሩ ፅጋ ብቻ ብለሽ ካነበብሽ ነው::
ተባረክ ፓስተር ዳዊት❤
ማቴዎስ 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²² በዚያ ቀን ብዙዎች፦ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ በስምህ ትንቢት አልተናገርንምን፥ በስምህስ አጋንንትን አላወጣንምን፥ በስምህስ ብዙ ተአምራትን አላደረግንምን? ይሉኛል።
²³ የዚያን ጊዜም፦ ከቶ አላወቅኋችሁም፤ እናንተ ዓመፀኞች፥ ከእኔ ራቁ ብዬ እመሰክርባቸዋለሁ።
እንደዚ ያገኘኸዉን ጥቅስ እየያዝክ የተለያየ መልስ አትፈልግ እሺ ይሄንስ ምን ትለዋለህ
የዮሐንስ ወንጌል 5 24 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፥ ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም።
አየክ የጊዜዉን አለማወቅ ነዉ ያደናገረህ
አላዉቃቹም ሚላቸዉ ሳይነጠቁ ቀርተዉ በ7አመት መከራ አልፈዉ እየሱስ በማቴዎስ 25 የተፃፈዉን ፍርድ ሊፈርድ ሲመጣ ሚጠየቁት በግና ፍየሎች ናቸዉ እንጂ ከመነጠቅ በፊት ያመኑ እነሱ ቅዱሳን ናቸዉ።
God bless u brother amazing teacher congratulations
Wow what a brilliant person (teacher)is he !!! wow we proud of You may God bless you 🙏
በኃጢአት ፀንተሽ እየኖርሽ ነው?
God bless you 🙏
I appreciate for your teachings. It's clear and simple languages. Thank you for sharing God bless you.
“በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።”
- ዕብራውያን 6፥6
ዳዊት ተባረክ!!
Amen
“ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።”
- ራእይ 3፥5
መዳኑን ያልጠበቀና ኃጢአትን ያልተወ የሚደመሰስ እንዳለ አያሳይም።
እስቲ ስልክ እንለዋወጥና እንወያይ ?
More grace to you Dave.
Once saved always saved የሚለው ትምህርት አይሰራም።
ebrawiyan 6-;4 አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
5 መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
6 በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና። endete yetayal betaserdagn? tebarek
Deviy tebark tsega ybizalh endet argi endmgilts alwkm bicha buzu zeman nurlin buzu zeman agilgel enwodhalin❤
ተባረክ
እንደ ዛሬ ገብቶኝ አያውቅም ተባረክ
God bless you
እናመሰግናለን!
ፀጋ ይብዛልህ
Dava egziaber tsegawin yabizalih
ተባረክልን
አሜን
“ድል የሚነሣም እንደ እነርሱ ነጭ ልብስ ይለብሳል፤ እኔም በአባቴና በመላእክቱ ፊት እመሰክርለታለሁ፤ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም።”
- ራእይ 3፥5 (አዲሱ መ.ት)
ልትደመሰስ ትችላለህ!!!
በጣም ጥያቂ ይፈጥራል ይህ ትምህርት ፀጋ የተሰጠን ሀጢአት ለመሰራት አይደለም
ወንድም ኤርሚያስ እስከ ዛሬ ድረስ የምታስተላልፈውን መንፈሳዊ መልዕክቶችህን 2:51 እከታተልና እጠቀምም ነበር ዳዊትን የመሰለ የዘመናችችንን ታላቅ አስተማሪ ስትተች ወረድክብኝ።
ትባርክ
Dave እግዚ/ር እድሜ ና ጤና ይስጥልህ
Yes eyesus mulubemulu keflowal Ameen Ennante Mindagnoch sewoch yedanute be Ennanente bedemoze waga Atasmeselute pls yekiristosin stega sibeku....
My Teacher
I like your teachings brethren
Amazing teaching Pastor Dawit Fassil. May the Lord bless you more and more
ኃጢያት የሚያደፋፍር ስብከት ::ለጆራችሁ የሚመችን ንግግር ብቻ አትስሙ ::የተሰጠን ፀጋ ከኃጢያት ባርነት እንድንድን እንጂ በድፍረት በኃጥያት እንድንኖር አይደለም ::ወገን ይህ የመጨረሻው ዘመን ነዉና ከዲያብሎስ ትምህርት ተጠንቀቁ ::
ምኑ ነው ኃጢአት የሚያደፋፍር
አንተ በቃ አልዳንክም ደህንንነት በንተ ስራ ሳይሆን በክርስቶስ ከ ክርስቶስ ብቻ ነው
Amen tabaraki🙌
አብዛኛው ት/ትክ ተመችቶኛል ነገር ግን ሰው ካመነ የፈለገውን አጥያት ቢጨማለቅ መንግስተ ሰማይ ይወርሳል በምድር ይቀጣል የሚል አጢያትን የሚያበረታታና ስህተት ትምህርት ነው።
Yaaa Geta yibarkih wendenme medanachinin Anderson fetsimotal
Ameeen
wendim dawit be eyesus semi moges yiderebilehe tsega yichemerelehe
ጌታ ሆይ ስለ ወንድማችን ተመስገን
Amazing ህይዉት ዘራእብኝ ከዛሬ ጀምሮ በህብረት አገኛለሁ ዴቭ አመሰግናለሁ !!
Frie yalafera yikoretal malet mn malet yihon? Endet ayinet ye sihitet timihirt lay nw yalachuhut??
Geta yibarkih
ቅድስና ለእግዚያብሄር
ልክነህ ግን መዳናችን አግኝተናል ብለናል መዘናጋትና በሀፂያት እንዳንሄድ ጠበቅ አድርገህ ተናገር ብዙዎቻችን ድነናል ብለን በአለም ማይሰራውን ክፍት ጭካኔ ሀፂያት ውስጥ ነን መረን አታድርግ የዳኑትን ጳውሎስ የቆሮጦስን አማኞች በአለም የሌለ ያለው ዛሬ እጥፍፍ ሆናል ተውውውው አታበረታታ እኳን ተጨማልቀን ተለይተንም ከባድ ነው
yekbedal lehatiYat ber kefach nw temehertu .....maseriya linorw yegabal
20:05 የምታስተምራቸው ብዙ ግልፅና የእግዚአብሔርን ቃል መሰረት ያደረጉ ናቸው አንዳንድ ግን ከእግዚአብሔር ቃል አንፃር ጥያቄ የፈጠረብኝ ትምህርቶች አሉ ለምሳሌ አፌ :4:11 ላይ ያሉ የፀጋ ስጦቶዎችን በዝህ ዘመን የማይሰሩ አሉ ስትል ሰምቸሃለሁ ጥያቄም አቅርቤ ነበር ምላሽ አልሰጠህም!ለማንኛውም አገልግሎትህን ጌታ ይባርክልህ!
ሰው ያጣል ደህንነቱን በርግጠኝነት
በመፀሀፍ ቅዱስ ማስረጃ በተረጋገጠ
እናገራለሁ
24 Remember that some men, even pastors, lead sinful lives, and everyone knows it. In such situations you can do something about it. But in other cases only the judgment day will reveal the terrible truth. 25 In the same way, everyone knows how much good some pastors do, but sometimes their good deeds aren’t known until long afterward.
Footnotes
❤🎉🩸ፍቅር እየሱስ የወደዳቸውን እስከመጨረሻ ወደዳቸው
Why it is so true🥺!
1ኛ ጴጥሮስ 4
7፤ ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥
correct
ፓሰር ዲብ ዘመንህ ይለምልም
ሊያጣ ይችላል በቅድስና ካለመኖር የሃጥያት ባርያ ከሆነ መንግስተ ሰማይ አይገባም
Min iyesus laman now yemotawu latsadeqagnoch woyens lahatyatagnoch
Yehatyat tensh telq ale ende hulume 1 now iyesus demo yemotawu lahataytagnoch now
Yesawe lij zemut eunkn besars rasu iyesus erasu kaza hiwot yawotowali ijny tihito yemihed ayedelam isu inde sawi ayedelamena
Crstosen new mitasayen Geta yibarkeh
Wawoooo🙏
እስከመጨረሻው የሚፀና እሱ ይድናል
👌👌👍👍
ዴቬዬ መልስ ለመስጠት አይደለም ምርጥ አስተማሪ ነህ ግን በራሴ ያየሁት ነገር ቢኖር ተደጋጋሚ ባክ አረግ ነበር አስቸግር ነበር በጣም አንድ ቀን እንዴት እንደወደኩ ሳላቅ ራሴን ሲዖል አገኘሁት ትል ላይ ወድቄ ከዛን ቀን ጀምሮ አደብ ገዛሁ መስመር ውስጥ ገባሁ በራሴ አተያይ ሰው ባንድ ጊዜ ሲዖል ላይገባ ይችላል ውድቀት ሲደጋገም ግን ሊጠፍ ይችላል ብዬ አስባለሁ
🙏👏
ኃጢአት የምትሰራ ነፍስ እርሷ ትሞታለች የሚለውን እንደሚመችህ አድርገህ ተርጉመው ።
መዳንህን እለት እለት አስታውቅ የሚለውንስ
እስከመጨረሻ የሚጸና ማለትን ......... ብዙ ቃሎች አሉ ግን ወዳጄ ኃጢአትን አታበረታታ ።
በጌታ መዳናችንን የምናረጋግጠው በየጊዜው ባለን ምልልስ ነው ።
እኔ በጌታ ነኝ ጌታስ በእኔ መሆኑን በምን አውቃለሁ ?? ጥንቃቄ ያሻል
Dave stay blessed
deva you are really exact biblical and blessed man of God with exact blessing ,you are full of blessing stay blessed and extend beyond any boundary which limit and distort the exact truth Gods word and truth !!!!!!!!! love u deva
ዴቭዬ አንተ የማሁኝ ቀን እድለኛ ነኝ ክረስትናዬን በአንተ ወዳድኩት
በዚህ ትምህርትህ ስንቶቹን ወደሞት ነዳህ? የሐጥያት license እየሰጠህ ከነሀጥያቱ እንዲኖሩ አድርገሀል። ደፍረህ ሰዉን ወደሀጥያት እየመራህ ነው። በአስተምህሮህ ለሚጠፉት ሁሉ እግዚአብሔር ይፈርድብሀል
You better understand first the spirit of the lesson. I think you mis the point. Get the point and live with it my dear.I don't get it in a way you understand.
Bless you!
ITS AMAZING REVELATION BUT NOT FOR LL RATHER WISDOM NEEDED EARLY TO CHRISTIAN LIFE STANDARD.
True Biblical teaching!
Ke hatyat tatbo melso wede hatyat Eriya mehon ? Mn aynet temhert nw ?
ምክንያቱም መክሰስ ሰውን፡ አያምልስም: ንግግሩ: ልክ፡ ቢሆንም: ያነጋገር: ስርአት: በፍቅር በሀዘን መግለጥ እንደገና ለጌታ፡ አንዱመለሱ: በማዘን ጌታን: እንዲወዱ: በጣም የበለጠ የዘላለም ሂውትን: ማጣት በጣም ይከብላል: ስለዚ በፍቅር በፀሎት በመውደድ: ስንናገር በሚያቀርብ: ይሁን: ባለቤቱ ሀይለኛ: ነው ምን ማረግ እንደሚቻል ያውቃል ፓስተር እናመሰግናለን በመምከር መጓዝ ነው
እውነተኛ መምህር ደቭ
Wow Troth
ትክክልነህ ወንድሜ አታድር የተባለውን አድርጌ ባደርግ ምን እንደምቀጣ እያወኩ ስጋዬ አሸንፎኝ ለሰራውት ሀጥያት ሂሳብ እያወራረድኩ ነው
“ልጆቼ ሆይ፤ ይህን የምጽፍላችሁ ኀጢአት እንዳትሠሩ ነው፤ ነገር ግን ማንም ኀጢአት ቢሠራ፣ በአብ ዘንድ ጠበቃ አለን፤ እርሱም ጻድቁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።”
- 1ኛ ዮሐንስ 2፥1 (አዲሱ መ.ት) ibakachu liyunatachinin eyatababin lamgababat inmokir . Ye Hasb liyunat 2000 balay hamanotin fatirowal ❤❤❤
siga lay fird yifetsemal yalkatin bitabraralign????? endet new mifetsemew???
እስከ መጨረሻው የሚፀና ይድናል ምን እናርገው ?
Yes it was under the fiveth judges
ወደ ገላትያ 5
24፤ የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።