Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
በአዉዲዮ ከሚሆን በምስል ቢሆነ የምታስተምረዉ ደስ ይላል የኔ ሐሳብ ነዉ
ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ .. ውስጤ ሲቃጠል ይሰማኛል ማወቅ የሚገባንን እያወቅን አይደለም ትምህርታችን መቀየር እንዳለባቸው ይሰማኛል በማይጠቅሙ ጊዜያዊ ነገሮች ተተብትበናል.. እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ
አስተምህሮቶችህን በጣም ነው የምወደው ጌታ ዘመንህን ዘላለምህን ይባርክ ወድም ዴብ
ተባረክ በብዙ !!!አቤት ስወድህ !እንዳንተ ኣይነቶችን ያብዛልን
ጌታ ይባርክህ! ግልጥ በሆነ መንገድ ነው ያስቀመጥከው።
So interesting and clear bless u Dave bro.
Wonderful teaching! Evident, understandable, and powerful teaching.Stay blessed!
Waaqayyoo si Eebbiseera jabaadhu Obboleessa koo!
God bless you Dave
እግዚአብሔር ፀጋው ሰላም ያብዛልህ የኔ ወንድምህ እየሱስን አመሰግናለሁ ❤❤❤❤❤
ትምህርትህን እያደንኩኝ ማዳመጥ ዴይሊ ሩቲን ሆኖብኛል።ዋው!blessings!!
ዴቭ ብዙ ትምርቶችህ ደስ ይሉኛል ይህኛው ግን የተገለጠልህ አልመሰለኝም እስራኤል ሲል የሱን ማለትም ከአለም ያሉ የአምላክን ህዝቦች እንጂ ስለ እስራኤል ሃገር ህዝብ አይደለም ሌላው ደሞ 144ሺዎቹ ከአለም ካሉ ብሄራቶች የሚሰበሰቡ እንጂ ይሁዲዎች አይደሉም እና ይሄኛውን ስብከት በደንብ ብታጠናው ይሻላል ካልገለጠልህ ደሞ ባትሰብከው ይሻላል
May God bless you richly richly my son
Tebarek
ተባረክ ወንድም በድምፅ ከሚሆን በvideo ቢሆን መልካም ነው
Amazing teaching.
ወንድሜ ጌታ ይባርክህ
የኔ አባት ዘርህ የተባረኩ ይሁኑ
God bless you
You are blessed dave
Selam kidusan
blessed man of God
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
ፀጋ ይብዛልህ
I am blessed by the preaches and teaching. God bless you. But Please Let you teach us about Mathew ch.5 up to Ch 7... the so called YETERARAWU SIBKET!
❤
Tebarke wendme deve!!
እንዳንተ የእውቀትን ቃልን መረዳት አጥብቄ እሻለው
ጌታን ለተጠማሁት ለአንድ ለኔ ብሎ ያስነሳህ ስው አሁንም ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
GOD bless U our brother! Much Grace up on you!!
በይሖዋ ምስክሮች ጉባኤ ውስጥ የክርስቶስን ደም እና አካል በጌታ ራት አለመቀበልን ይለማመዳሉ!
2.038 / 5.000Resultados de tradução" ቆም በል፥ እይ፥ አድምጥ፥ ሉቃስ 8:17 የማይገለጥ የተሰወረ የለምና፥ ወደ ፊትም የማይገለጥ ወደ ብርሃንም የማይመጣ የተሰወረ ምንም የለምና።" ኢየሱስ ሥጋውን የሚወክለውን ኅብስት እንዲበሉና ደሙን የሚወክል ወይን እንዲጠጡ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የገባው የአዲሱ ቃል ኪዳን አካል አይደለም፣ የዘላለም ሕይወት እንዴት ታገኛላችሁ? (ሉቃስ 22:19, 20) የእግዚአብሔር ቃል?" 16-“ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። 17- ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።” ( ዮሐንስ 6፡53-57 ) 53- ስለዚህ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፡- እኔ የሰውን ልጅ ሥጋ ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም፤ 54 ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን እነሣለሁ አላቸው። 55- ሥጋዬ እውነተኛ መብል ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና፤ 56- ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም ከእርሱ ጋር አንድ ነኝ። እኔ የምኖረው ስለ አብ ነው፤ ስለዚህ የሚበላኝ ከእኔ የተነሣ ሕያው ይሆናል፤ መንገድና እውነት ሕይወትም ይኖራል፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም። ኢየሱስ የተናገረውን አስተውል፡- ማቴዎስ 23:13 “እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፣ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፣ ወዮላችሁ! ምክንያቱም መንግሥተ ሰማያትን በሰው ፊት ዘግተውታል; እናንተ ራሳችሁ አትገቡም ሊገቡም የሚችሉትን አታስገቡምና።” የኢየሱስን መደምደሚያ ተመልከት (ዮሐ. 10:09, 10) 9- በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገቡ ሁሉ ይሆናሉ። 10 - ሌባ ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።
Egna le min rai 5 isk 22 in sebkalen
የክርስቶስን መሲህነትና የእግዥጅዛብሔር ልጅነት ያመኑ 15% እሚሆኑ ሀይውዳውያን አሉ አሁንም,። በብዛት ያሉት ባያምኑም,..ግን ቀስ እያሉ እንድባንድ እየበራላቸው ነው። በራሳቸውም መፅአፍትን መመርመር ጀምረዋል እግዚአብሔርም እየረዳቸው እውነትን እያወቁ ነው።ችግሩ ማመናቸው ሲታወቅ, ምንም አስተዋፆ እንዳላረጉ ሁላ ጠላት እየበዛባቸው እና ከማህበረሰቡም እያገለሉዋቸው ነው እንጅ,!!
እኛም እየተገለልን ነው ጌታ ይባርካቸው ያስፋቸው
Aligebagnime mikiniyatum 144,000 tadiya minding mindinachewu 1 Betesolinke ketestafewu gar yemaymelisili kehon ?2 elikiti ke mensteki gar endeti yeyazali endi siliki jobawuchu likinachewu malate sayhon gelastaki aligebagnim
እዚህ ሃነም ይገባሉ ይባላል እዚያ ይነጠቃሉ
ትምህርትህ በጣም ሚገርም ነው ግን ለምን እያየንህ አታስተምረንም ካንተ እኮ የምንካፈለው ነገር አለ እና ደፍረህ እንደዛ አስተምረን
ወዳጄ በቭድዮ ስብከት አለዉ ዳዊት ፋስል ብለህ ዩቱቭ ዉስጥ ፈልግ ታገኛለህ መልካም ጊዜ
የሐሰት ትምህርት ከመከር በፊት ቤተክርስተን ትነጠቀሌች የምለው መጽሐፍ ምረፊ እስክ ስጠን ተለቁ ተገድሎ ሰይጨረሱ የሞቱት ፀድቀን የቱ ነው? ይህን ትምህር ብተቆም ይሸለል
144,000 yetebalut gena yeminesu wetatoch sayhonu . Yihen mawekYemifelig kale tewahdo betechristaninYiteyik . Mels alat . Eza yetemarkut neger silale new. Ewnetegna ewket lemtfelgu.
አዲሱ ኢየሩሳሌም የሚለው
መስህው ስመጣ በምድር ለይ ይሚመሰረተውን መንግሥት የምመሰርተው በኤስረኤል ለይ ነው ብለሀል። ጥያቄ፦ መስህው መጥቶ ገና የምመሰሪተው መንግሥት የተኘው ነው? የእግዚአብሔር መንግሥት አሁን የለም ወይ?የእግዚአብሔር መንግሥት ገና የምመሰረት ከሆነ አሁን የለም ማለት ነዋ?
የሺህ ዓመታት መንግሥቱማ ክርስቶስ በአካል መጥቶ እስራኤል ውስጥ መንበሩን አድርጎ ዓለምን የሚያስተዳድርበት መንግሥት ነው፡፡ ክርስቲያኖች ነገሥታት ኢየሱስ ደግሞ የነገሥታት ንጉሥ ይሆናሉ፡፡
ለዛ ይመስለኛል መንግስትህ ትምጣ የሚል ፀሎት የምንፀልየዉ። አባታችን ሆይ የሚለዉ ፀሎት ላይ
አሁን ያለው የእግዚአብሔር መንግስት መንፈሳዊ መንግስት ነው:: በዚያን ጊዜ ግን መንፈሳዊ እና አካላዊ መንግስት ነው ::
ጅሆቫ ዊትነሶች አንተ ይላሉ ያልከውን ግን አይሉም 144ሺዎቹ ተሰብስበው አልቀዋል አይሉም በዛ ላይ ደናግላን የሆኑት ከሃሰት ሃይማኖት እንጂ ከስጋ ድንግልና አይደለም
በአዉዲዮ ከሚሆን በምስል ቢሆነ የምታስተምረዉ ደስ ይላል የኔ ሐሳብ ነዉ
ኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡኡ .. ውስጤ ሲቃጠል ይሰማኛል ማወቅ የሚገባንን እያወቅን አይደለም ትምህርታችን መቀየር እንዳለባቸው ይሰማኛል በማይጠቅሙ ጊዜያዊ ነገሮች ተተብትበናል.. እግዚአብሔር ዘመንህን ይባርክ
አስተምህሮቶችህን በጣም ነው የምወደው ጌታ ዘመንህን ዘላለምህን ይባርክ ወድም ዴብ
ተባረክ በብዙ !!!
አቤት ስወድህ !
እንዳንተ ኣይነቶችን ያብዛልን
ጌታ ይባርክህ! ግልጥ በሆነ መንገድ ነው ያስቀመጥከው።
So interesting and clear bless u Dave bro.
Wonderful teaching! Evident, understandable, and powerful teaching.
Stay blessed!
Waaqayyoo si Eebbiseera jabaadhu Obboleessa koo!
God bless you Dave
እግዚአብሔር ፀጋው ሰላም ያብዛልህ የኔ ወንድምህ እየሱስን አመሰግናለሁ ❤❤❤❤❤
ትምህርትህን እያደንኩኝ ማዳመጥ ዴይሊ ሩቲን ሆኖብኛል።ዋው!
blessings!!
ዴቭ ብዙ ትምርቶችህ ደስ ይሉኛል ይህኛው ግን የተገለጠልህ አልመሰለኝም እስራኤል ሲል የሱን ማለትም ከአለም ያሉ የአምላክን ህዝቦች እንጂ ስለ እስራኤል ሃገር ህዝብ አይደለም ሌላው ደሞ 144ሺዎቹ ከአለም ካሉ ብሄራቶች የሚሰበሰቡ እንጂ ይሁዲዎች አይደሉም እና ይሄኛውን ስብከት በደንብ ብታጠናው ይሻላል ካልገለጠልህ ደሞ ባትሰብከው ይሻላል
May God bless you richly richly my son
Tebarek
ተባረክ ወንድም በድምፅ ከሚሆን በvideo ቢሆን መልካም ነው
Amazing teaching.
ወንድሜ ጌታ ይባርክህ
የኔ አባት ዘርህ የተባረኩ ይሁኑ
God bless you
You are blessed dave
Selam kidusan
blessed man of God
ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
ፀጋ ይብዛልህ
I am blessed by the preaches and teaching. God bless you. But Please Let you teach us about Mathew ch.5 up to Ch 7... the so called YETERARAWU SIBKET!
❤
Tebarke wendme deve!!
እንዳንተ የእውቀትን ቃልን መረዳት አጥብቄ እሻለው
ጌታን ለተጠማሁት ለአንድ ለኔ ብሎ ያስነሳህ ስው አሁንም ፀጋውን ያብዛልህ ወንድሜ
GOD bless U our brother! Much Grace up on you!!
በይሖዋ ምስክሮች ጉባኤ ውስጥ የክርስቶስን ደም እና አካል በጌታ ራት አለመቀበልን ይለማመዳሉ!
2.038 / 5.000
Resultados de tradução
" ቆም በል፥ እይ፥ አድምጥ፥ ሉቃስ 8:17 የማይገለጥ የተሰወረ የለምና፥ ወደ ፊትም የማይገለጥ ወደ ብርሃንም የማይመጣ የተሰወረ ምንም የለምና።" ኢየሱስ ሥጋውን የሚወክለውን ኅብስት እንዲበሉና ደሙን የሚወክል ወይን እንዲጠጡ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር የገባው የአዲሱ ቃል ኪዳን አካል አይደለም፣ የዘላለም ሕይወት እንዴት ታገኛላችሁ? (ሉቃስ 22:19, 20) የእግዚአብሔር ቃል?" 16-“ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና። 17- ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።” ( ዮሐንስ 6፡53-57 ) 53- ስለዚህ ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፡- እኔ የሰውን ልጅ ሥጋ ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ በራሳችሁ ሕይወት የላችሁም፤ 54 ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ የዘላለም ሕይወት አለው፥ እኔም በመጨረሻው ቀን እነሣለሁ አላቸው። 55- ሥጋዬ እውነተኛ መብል ደሜም እውነተኛ መጠጥ ነውና፤ 56- ሥጋዬን የሚበላ ደሜንም የሚጠጣ በእኔ ይኖራል እኔም ከእርሱ ጋር አንድ ነኝ። እኔ የምኖረው ስለ አብ ነው፤ ስለዚህ የሚበላኝ ከእኔ የተነሣ ሕያው ይሆናል፤ መንገድና እውነት ሕይወትም ይኖራል፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም። ኢየሱስ የተናገረውን አስተውል፡- ማቴዎስ 23:13 “እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፣ እናንተ ግብዞች ጻፎችና ፈሪሳውያን፣ ወዮላችሁ! ምክንያቱም መንግሥተ ሰማያትን በሰው ፊት ዘግተውታል; እናንተ ራሳችሁ አትገቡም ሊገቡም የሚችሉትን አታስገቡምና።” የኢየሱስን መደምደሚያ ተመልከት (ዮሐ. 10:09, 10) 9- በሩ እኔ ነኝ፤ በእኔ የሚገቡ ሁሉ ይሆናሉ። 10 - ሌባ ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ሌላ አይመጣም፤ እኔ ሕይወት እንዲሆንላቸው እንዲበዛላቸውም መጣሁ።
Egna le min rai 5 isk 22 in sebkalen
የክርስቶስን መሲህነትና የእግዥጅዛብሔር ልጅነት ያመኑ 15% እሚሆኑ ሀይውዳውያን አሉ አሁንም,።
በብዛት ያሉት ባያምኑም,..ግን ቀስ እያሉ እንድባንድ እየበራላቸው ነው።
በራሳቸውም መፅአፍትን መመርመር ጀምረዋል እግዚአብሔርም እየረዳቸው እውነትን እያወቁ ነው።
ችግሩ ማመናቸው ሲታወቅ, ምንም አስተዋፆ እንዳላረጉ ሁላ ጠላት እየበዛባቸው እና ከማህበረሰቡም እያገለሉዋቸው ነው እንጅ,!!
እኛም እየተገለልን ነው ጌታ ይባርካቸው ያስፋቸው
Aligebagnime mikiniyatum 144,000 tadiya minding mindinachewu
1 Betesolinke ketestafewu gar yemaymelisili kehon ?
2 elikiti ke mensteki gar endeti yeyazali endi siliki jobawuchu likinachewu malate sayhon gelastaki aligebagnim
እዚህ ሃነም ይገባሉ ይባላል እዚያ ይነጠቃሉ
ትምህርትህ በጣም ሚገርም ነው ግን ለምን እያየንህ አታስተምረንም ካንተ እኮ የምንካፈለው ነገር አለ እና ደፍረህ እንደዛ አስተምረን
ወዳጄ በቭድዮ ስብከት አለዉ ዳዊት ፋስል ብለህ ዩቱቭ ዉስጥ ፈልግ ታገኛለህ መልካም ጊዜ
የሐሰት ትምህርት
ከመከር በፊት ቤተክርስተን ትነጠቀሌች የምለው መጽሐፍ ምረፊ እስክ ስጠን
ተለቁ ተገድሎ ሰይጨረሱ የሞቱት ፀድቀን የቱ ነው? ይህን ትምህር ብተቆም ይሸለል
144,000 yetebalut gena yeminesu wetatoch sayhonu . Yihen mawek
Yemifelig kale tewahdo betechristanin
Yiteyik . Mels alat .
Eza yetemarkut neger silale new.
Ewnetegna ewket lemtfelgu.
አዲሱ ኢየሩሳሌም የሚለው
መስህው ስመጣ በምድር ለይ ይሚመሰረተውን መንግሥት የምመሰርተው በኤስረኤል ለይ ነው ብለሀል።
ጥያቄ፦ መስህው መጥቶ ገና የምመሰሪተው መንግሥት የተኘው ነው?
የእግዚአብሔር መንግሥት አሁን የለም ወይ?
የእግዚአብሔር መንግሥት ገና የምመሰረት ከሆነ አሁን የለም ማለት ነዋ?
የሺህ ዓመታት መንግሥቱማ ክርስቶስ በአካል መጥቶ እስራኤል ውስጥ መንበሩን አድርጎ ዓለምን የሚያስተዳድርበት መንግሥት ነው፡፡ ክርስቲያኖች ነገሥታት ኢየሱስ ደግሞ የነገሥታት ንጉሥ ይሆናሉ፡፡
ለዛ ይመስለኛል መንግስትህ ትምጣ የሚል ፀሎት የምንፀልየዉ። አባታችን ሆይ የሚለዉ ፀሎት ላይ
አሁን ያለው የእግዚአብሔር መንግስት መንፈሳዊ መንግስት ነው:: በዚያን ጊዜ ግን መንፈሳዊ እና አካላዊ መንግስት ነው ::
ጅሆቫ ዊትነሶች አንተ ይላሉ ያልከውን ግን አይሉም 144ሺዎቹ ተሰብስበው አልቀዋል አይሉም በዛ ላይ ደናግላን የሆኑት ከሃሰት ሃይማኖት እንጂ ከስጋ ድንግልና አይደለም