ንጉሥ (የእግዚአብሔር ልጅ - ክፍል 28)

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 6. 03. 2024
  • ከትንሣኤው በፊት ውጫዊ ገጽታው ሲታይ ተራ ሰው፣ ቤት የለሽ፣ ጓደኛ አልባ፣ ተጽዕኖ የሚያደርግበት ኀይል የሌለው ምስኪን ይመስላል። ያኔ የእግዚአብሔር ልጅነቱ በውርደትና በዝቅታ የሚታይ ነበር፤ አሁን በትንሣኤው ግን የእግዚአብሔር ልጅነቱ በኀይል ተገለጠ።
    ስለዚህ ትንሣኤው የእግዚአብሔር ልጅነቱ በኀይል የታወቀበት ወይም በኀይል የእግዚአብሔር ልጅነቱ የተገለጠበት እንጂ ጌታ ኢየሱስ ለመጀመሪያ ጊዜ የእግዚአብሔር ልጅ የሆነበት አይደለም። አሁን ከትንሣኤው በኋላ ጌታችን የሚላገጥበትና የሚፌዝበት ንጉሥ አይደለም። በአህያ ላይ የሚቀመጥ ንጉሥም አይደለም፤ በድል አድራጊ የጦር መሪነት በፈረስ ላይ የሚታይ እንጂ (ራእይ 19፥11)።

Komentáře • 14

  • @selammenberu6359
    @selammenberu6359 Před 4 měsíci +1

    ፖዬ ጌታን ሰላንተ አመሰግነዋለሁ ። ፀጋ ይብዛልህ ወንድሜ በመንፈስ ቅዱስ ሀይል ቃሉን ስለአስተማርከኝ ❤።

  • @tutukebede2236
    @tutukebede2236 Před 4 měsíci

    ወንድም ጳውሎስ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ ፀጋው ይብዛልህ

  • @berhanewoldeselassie
    @berhanewoldeselassie Před 4 měsíci +1

    በመጀመሪያ በጣም እናመሰግናለን ጌታ ይባርክህ ብትችል ስለጥምቀት አስተምረን 🙏🙏🙏

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Před 4 měsíci

      ጌታ ቢፈቅድና ብንኖር ወደፊት ማድረጌ አይቀርም

  • @Kidist_
    @Kidist_ Před 4 měsíci

    Thank you for the thorough teaching! Blessings.

  • @netsuhgirma9070
    @netsuhgirma9070 Před 4 měsíci

    Thank you for teaching us. God bless you brother Paulos

  • @almazsibihat1051
    @almazsibihat1051 Před 4 měsíci

    ወድሜ ጳውሎስ ጌታ እየሱስ አብዝቶ አብዝቶ ይባርክህ በመቀጠል እባክህ ወንድሜ እባክህ አንድ ነገር ከቻልክ ካላስቸገርኩህ ትዬሎጂ አስተማራያችን ሪኮማንድ ያደረገን መፅሐፍ የእንተን የእግዚአብሔር ልጅ የሚለው መፅሐፍ ነው የት ነው የማገኘው ብትችል ብትጠቁመኝ ለምን ነገረ ክርስቶስ እየተማርን ነው ጌታ ይባርክህ ተበረክ::

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Před 4 měsíci

      የት ነው ያለሽው?

    • @almazsibihat1051
      @almazsibihat1051 Před 4 měsíci

      @@PaulosFekadu እኔ ያለሁት ዴቨር ኮሎራዶ ነው አስተማሪውም የኔ ባለቤት ነው ፓስተር የሀንስ በቀለ ወልደሚካኤል ይባላል ተባረክ

    • @PaulosFekadu
      @PaulosFekadu  Před 4 měsíci

      @@almazsibihat1051 በዚህ ስልክ ደውይና ታገኚያለሽ +1 (857) 230-9990