የሥላሴ አስተምህሮ ፣ በመጽሐፍ ቅዱሳዊ የአንድ አምላክ ትምህርት ተፈትሾ የወደቀበት ውይይት! Apostolic Vs protestant

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 12. 06. 2023
  • #Apostolic_gospel #Apostolic_Truth #ACE#Apostolic_church_International.#Apostolic_church_song #Apostolic_Songs #Ethiopia #Apostolic_church #International_Apostolic_church #Apostolic_Church_of_Ethiopia #Addis_Ababa #orthodox #Protestant #Catholic #Muslim #Islam #Religon #poletics #Federalism #Ethiopian_flag #UPC #united_Pentecostal_Church #One_God #One_Name #One_baptism #Jesus #Jesus_Christ #USA #America.#Europe #Asia #Australia #Africa #North_America #South_America #Canada

Komentáře • 78

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 Před 13 dny +1

    “እግዚአብሔርም በምድር ሁሉ ላይ ይነግሣል፤ በዚያ ቀን እግዚአብሔር አንድ፥ ስሙም አንድ ይሆናል።”
    - ዘካርያስ 14፥9

  • @arabtowers9123
    @arabtowers9123 Před rokem +7

    አሜን እግዚአብሔር አንድ ነው ☝️👏👏🤲🤲❤❤❤❤

  • @alemituergena2249
    @alemituergena2249 Před rokem +4

    ወንድማችን በረካት ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይበርክህ ጽጋዉንም ያብዛልህ ❤❤

  • @ceuimsanoyr3230
    @ceuimsanoyr3230 Před rokem +9

    ዛዳግም ምራፍ 6+ካቁጡራ 4+እስራኤል ሆይ ስማ ጌታ አምላካችን . እግዚአብሔር አንድ ነው ☝️☝️☝️☝️

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Před rokem +1

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

    • @user-tl2pt7bm3d
      @user-tl2pt7bm3d Před 11 měsíci

      @@Joshuagen ይሄ የአንተ አመለካከት ወይ ደሞ የአንተ አረዳድ እንጂ እግዚአብሔር 1ም,3ም ሆኖ አያውቅም ሲቀጥል እራሱ ኢየሱስ ከሰማይ ከወረደው በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም በሰማይ የሚኖረው እርሱ የሰው ልጅ ነው አላለም ዮሀ 3:13
      ታዲያ በሰማይ አንድ ዙፉን አለ ኢሳ እንደተናገረው , አንድ ተቀማጭ እና አንድ መቀመጫ አለ ዮሀንስ እና እናንተ ከ3 ማናቸውን በዙፉኑ ታስቀምጣላቹ?

  • @davidasefa2491
    @davidasefa2491 Před rokem +2

    ወ/ቤክዬ በጣም ደስ ብሎኛል ውሻታቸውን ገልጠህበቸዋል!!ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ተባረክ።❤❤❤❤

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Před rokem

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @DinkineshPetros-dj6vk
    @DinkineshPetros-dj6vk Před rokem +5

    እግዚአብሔር አንድ ነው ::

  • @LovelyBulldogPuppy-eb7sy
    @LovelyBulldogPuppy-eb7sy Před 4 měsíci +2

    ወ/ም ቤክ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ በርታ ወንድሜ እግዚአብሔር መጨረሻውን ያሳምርልህ የሐዋሪዊት ወንጌል አሁንም ጌና ሁሉንም ይወርሳል ኢየሱስም ቃል ኪዳኑን ይፈጽማል እግዚአብሔር አንድ ነው ስሙም ኢየሱስ ነው ።

    • @yosepha.a2014
      @yosepha.a2014 Před 2 měsíci

      ዳኒ ጥያቄወቹ በጣም ደስ ይላሉ : ትህትናውም ደስ ይላል

    • @yosepha.a2014
      @yosepha.a2014 Před 2 měsíci

      ቤኪ ስርዓት የሌለው : የተጣመመ ሰው ይመስላል።

  • @EshetuFitamo
    @EshetuFitamo Před rokem +4

    አንድ ብቸኛ አምላክ ኢየሱስ ይባረክ!

  • @user-be1ix2og5u
    @user-be1ix2og5u Před 4 měsíci +1

    አንድ ነው ጌታ እግዚአብሔር ☝️☝️ሌላ የለም ብቻውን በቂ ነው 🤗🤗

  • @animalsite
    @animalsite Před rokem +3

    amazing. God is one👏👏

  • @sarahsafira8249
    @sarahsafira8249 Před rokem +2

    Amen tebareki tebareku❤❤

  • @meseretmengesha5230
    @meseretmengesha5230 Před rokem +1

    እየሶስ ይመሰገን አንድማለታችሁ ይበቃል አነድ መሆኖን እመኑ ሰይጣነን እንኮን አሞኖ ይነቀጠቀጣል አስተውሎ

  • @tagetage
    @tagetage Před rokem +2

    ❤❤❤❤❤❤❤❤wondim bek😊

  • @RahelNegash-zv3we
    @RahelNegash-zv3we Před 2 měsíci

    Geta eyesus yibark wondme bareket

  • @ayalnehmesfin5887
    @ayalnehmesfin5887 Před 3 měsíci

    አሜን አሜን ተባረክ ቤኪ

  • @Fares-zz4pn
    @Fares-zz4pn Před 7 měsíci

    W/beki ename W/yadi hulachumi wondimoche yesuse yibarikachiwu እውነትን በፍቅር እያደረገችሁ አንዱን እግዚአብሔርን ለዓለም ሁሉ ተሰውቃለችሁ የሱስ በጸጋ ይበርከችሁ የአንድ አምለክ ብርቱ ወተደሮች❤❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏

  • @user-um6mj1qu9m
    @user-um6mj1qu9m Před měsícem

    ቤኪ አንጀቴን አራሰከው እውነተኛ የአባቱ የኢየሱስ ልጅ ስብከት ለሐዋርያት ትንተን ብትን እርከት የሚያረግ ትምህርት የሚገኙ በሐዋርያት አማኞች ነው ተባረኩ እውነትም ሐዋርያት እምነት

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Před rokem +2

    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።

    • @newhaven4455
      @newhaven4455 Před rokem

      Egzabher bekerestos hono alemun kerasu gar yasetarek neber.
      God is in Christ!
      God was manifested in the flesh 1Thimothy 3:16
      john 10:30,31

  • @getentwoldmariam7548
    @getentwoldmariam7548 Před 3 měsíci +1

    ዮሀንስ ም30 እኔና አብ አንድነን

  • @EyasuZeleke-on5ib
    @EyasuZeleke-on5ib Před 3 měsíci +1

    ☝️☝️☝️☝️☝️☝️☝️

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Před rokem +4

    ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
    ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
    34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
    36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
    ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
    2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
    3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
    4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
    5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
    6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
    7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
    8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
    9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
    10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
    11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
    12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
    13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
    14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
    ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
    ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
    2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
    16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
    የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
    ዮሐ 17፡ 20 - 23
    … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
    እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
    እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
    ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
    ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
    መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
    ሌላው
    ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
    ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
    እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
    ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
    1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
    1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
    ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
    1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @TamuTadese-lk8ex
    @TamuTadese-lk8ex Před rokem +1

    ኢየሱስ ይባርክ ወንድሜ

  • @tesemamelketo5959
    @tesemamelketo5959 Před 2 měsíci

    አጋንንት እንኳ እግዚአብሔር አንድ መሆኑን በመንቀጥቀጥ ያምናሉ የሥላሴ አማንያን ግን በድፍረት እግዚአብሔርን ሦስት ያደርጉታል::

  • @tigistmathewos6739
    @tigistmathewos6739 Před rokem

    W/m beki tebareki ❤❤❤❤❤

  • @yisakchurkos4689
    @yisakchurkos4689 Před rokem

    Tebarek beki

  • @mekonnenbogale3231
    @mekonnenbogale3231 Před 2 měsíci

    Geta Yesus abizito yibarikih !

  • @user-gi9xi9dx3e
    @user-gi9xi9dx3e Před rokem

  • @amarchbombi8155
    @amarchbombi8155 Před rokem

    Besemay.bemifir.igiziyaber.anidinawu❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @AbelBekele-ij2my
    @AbelBekele-ij2my Před rokem

    Wd bekiye ....

  • @EyuelAdefris-wf3bd
    @EyuelAdefris-wf3bd Před měsícem

    እ/ር አንድ ነው ካልክ በሗላ በዘ.6v4
    እንደ ገና ከ1በላይ ነው ማለት እብደት ይመስላል!

  • @chaleasefa4887
    @chaleasefa4887 Před 7 měsíci

    እግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥር እኛ ብሏል ።

  • @user-hn6bb6gm4n
    @user-hn6bb6gm4n Před 5 měsíci

    ዮሐንስ ወንጌል 14 ፥ 8ፊልጵዮስ ገታ ሆይ አብን አሳየን ይበቃናል አለዉ እየሱስም አለዉ አተ ፊልጵዮስ ይህን ያህል ዘመን ከእናንተ ጋር ሲኖር አታዉቀኝምን? እነን ያየ አብን አይቶታል በአካል ሶስት ተብሎ አልተፃፈም ዮሐንስን 8፥19 እንግዲህ አባትህ ዎደት ነዉ አሉት ጥቁር 24 እኔ እደሆነዉ ባታምኑ በሐጣታቹ ትሞታላችሁ አላቸው ይሁዳ መልክት 1 ፥ 4 ንጉሳችንን እየሱስ ክርስቶስን ብቻዉን ያለዉን ይክዱታል እየሱስ አብ ነዉ አንድ አምላክ

  • @Psalm100_1
    @Psalm100_1 Před 2 měsíci

    Were Becha yehone Ye Hawariat Bete menafeqan Pastor

  • @markosmame7000
    @markosmame7000 Před 4 měsíci

    Please don't be confused God is only one.

  • @martamarta507
    @martamarta507 Před rokem +1

    ❤❤❤❤❤❤❤❤በኬ❤❤❤❤😊😊😊😊😊🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉አንድአምላክይነግሣል😊

  • @aayoosh6090
    @aayoosh6090 Před 13 dny

    ኤፌሶን 4
    ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
    ⁴ በመጠራታችሁ በአንድ ተስፋ እንደ ተጠራችሁ አንድ አካልና አንድ መንፈስ አለ፤
    ⁵ አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት፤
    ⁶ ከሁሉ በላይ የሚሆን በሁሉም የሚሠራ በሁሉም የሚኖር አንድ አምላክ የሁሉም አባት አለ።

  • @zekariasgeneto3330
    @zekariasgeneto3330 Před rokem +1

    Esral hoyi sima egr amlaki andi silasa nw talo tatsifowali

  • @moetesgera7329
    @moetesgera7329 Před 5 měsíci

    Hi beky kebatary

  • @getentwoldmariam7548
    @getentwoldmariam7548 Před 3 měsíci +1

    ፊልጶስም እየሱስን አብን አሳየንና ይበቃናል አለው ።እየሱስም አንተ ፊሊጶስ እንዴት አብን አሳየኝ ትላለክ እስከዛሬ ካንተ ጋር ሆኜ አታቀኝምን ?

  • @tellthetruth4335
    @tellthetruth4335 Před rokem +1

    ቃሉ ይናገር መጽሐፍ ገጽ 51 ብሎ የተናገረውን አላገኘሁም ፍጥጥ ብለው ይዋሻሉ እንዴ😮

  • @amarchbombi8155
    @amarchbombi8155 Před rokem +1

    ☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼🙏🏼

  • @maireghailu4603
    @maireghailu4603 Před 4 měsíci

    ዳኒ መስማት አይፈልግም መረታቱን ያሳያል ላለመሸነፍ ይመስለል

  • @yosepha.a2014
    @yosepha.a2014 Před 2 měsíci

    ቤኪ እምነቱን መግለፅ አይችልም: ይገርማል

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Před rokem

    Heb 1:3 Who being the brightness of his glory, and the express image of his person, and upholding all things by the word of his power, when he had by himself purged our sins, sat down on the right hand of the Majesty on high;
    the express image of his person - this verse is clearly states that Jesus is the express image of - his person so God has his own personality as well as Jesus has his own personality.
    Moreover; according to Joh 17:21 … that they also may be one in us: you are requested clarify the word Us.

  • @mussieamanuel1222
    @mussieamanuel1222 Před rokem

    3 akal yemilew efeson 4;-4 1akal new emilew

  • @jojowondukicWonde
    @jojowondukicWonde Před 11 měsíci

    Andi amilak

  • @Joshuagen
    @Joshuagen Před rokem +1

    በገዛፈቃዱ እራሱን ባዶ አደረገ ይላል ቃሉ እኮ እዚህ ጋር እንደ ሰው በጥበብ በቁመት በሞገስ አደገ ጥበብ ሞላበት በመንፈስ ጠነከረ ይላል እኮ ቃሉ

  • @DawitMana-wj6xk
    @DawitMana-wj6xk Před měsícem

    ወይ ዳንኤል ምንም መልስ

  • @zekariasgeneto3330
    @zekariasgeneto3330 Před rokem

    Ena milawu silasa lamin alittafam babil

  • @Wahidislamicapologist

    ዳንኤል እያነበበ ነው የሚወያየው። ክክክክክ ምስኪን ተዋረደ

  • @haq-rv3pn
    @haq-rv3pn Před 2 měsíci

    ስላሴ ነው እግዚአብሔር ዳኒ እውነት ተናግሯል ዮሐ16:8 እዩት

  • @DawitMana-wj6xk
    @DawitMana-wj6xk Před 4 měsíci

    ማኑዋልና የመማማርያ መጽሐፍትን እንኳን አያውቅም

  • @newhaven4455
    @newhaven4455 Před rokem

    trinity is a man made doctrine,people need to be awakened! God is one ,john 4:24,God was manifested in the flesh (1 timothy 3:16)

  • @EthiopianEthioppabsl-hg2nl

    ለሲላሴዎች መጽሃፍ ቅዱሲ መስረጀ የለዉም

  • @user-tl2pt7bm3d
    @user-tl2pt7bm3d Před rokem +1

    እኔ ግርም የሚለኝ 😂
    ሴጣን እግዚአብሔር አንድ መሆኑን ያውቃል ብሎም ይቀጠቅጣል ግን ለሰው ልጆች 3 ነው ብሎ ያጦዛቸዋል😂😂😂

  • @user-qj4yb1ne3y
    @user-qj4yb1ne3y Před 4 měsíci

    WOYI DANI BEKI KE IGZIABIHER KALI YEMISETIHIN MELSI YEMATKEBELEWU YETESASATE AREDAD AMITITE LITINAGERNA BETE KIRISTIYANIN LITTECHI NEWU . WOY DANI YETEKBEZEBEZK KALUN SATIBELA KERE IKO , PLEASE MY BRO DIGAME SITGEBA IRASIHIN ASHASHILENA COOL DISCUSSION LEMADREG TEZEGAJITE NA. 😂 LEMEREDAT YEGEBA SEWU AYDELEM TASTAWUKALE LE KIRKIR BICHA. BEKI TEBAREKILIGN WONDIME

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Před rokem

    God is one in every aspect! That is all. ስላሴውያን እናንተ እንደ ምታምኑት እግ/ር አብ ፤እግ/ር ወልድ እና እግ/ር መንፈስ ቅዱስ ምንድር ናቸው??? አንድነታቸው, ልዩነታቸውም ምንድነው???

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Před rokem +1

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @asmeromgebremedhne1663

    There no any justification about this one GOD that he had inside him there is partner ,Bible is written by GOD himself you should listen what GOD says
    one one one one ,alone alone alone ,no partner ,no partners ,to save his people GOD no need help !!!!!!!

  • @GDM82879
    @GDM82879 Před rokem

    ቤኪ አልቻልክም፣ ግራ ገብቷችኋል ተው በቃ😂😂😂😂😂

    • @Fares-zz4pn
      @Fares-zz4pn Před 7 měsíci

      Mindinow yalichalawu?🤔😌

  • @user-lv1pz5fh9i
    @user-lv1pz5fh9i Před rokem

    beka lemn tferaleh muluwun bezawm greekun lemn Alposetkm😂😂😂😂😂

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Před rokem

    ኢየሱስ አብም ወልድም ነው!! ቃሉ ይናገር ውስጥ አብም ወልድም አንድ ነው! ማለት ለምሳሌ፡ ሥጋህና ነፍስህ ተለይተው ሁለት ይሆናሉ??? ነፍስህ ከሥጋህ ተለይተው መኖር ይችላል ወይ??? ይህ ማለት ነው፡፡
    የመጽሐፍ ቅዱስ ቋንቋ አተርገጓጎም እና ማንኛውም ቋንቋ አተርጓጎም አንድ አይደለም፡፡

    • @Joshuagen
      @Joshuagen Před rokem

      ዮሐ 14፡ 23 ኢየሱስም መለሰ አለውም፦ የሚወደኝ ቢኖር ቃሌን ይጠብቃል፤ አባቴም ይወደዋል ወደ እርሱም እንመጣለን በእርሱም ዘንድ መኖሪያ እናደርጋለን።
      ሐዋ ሥራ 2፡ 34 - 36
      34-35 ዳዊት ወደ ሰማያት አልወጣምና፥ ነገር ግን እርሱ፦ ጌታ ጌታዬን፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው አለ።
      36 እንግዲህ ይህን እናንተ የሰቀላችሁትን ኢየሱስን እግዚአብሔር ጌታም ክርስቶስም እንዳደረገው የእስራኤል ወገን ሁሉ በእርግጥ ይወቅ።
      ዕብራዊያን 1፡ 2 - 14
      2 ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዓለማትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን፤
      3 እርሱም የክብሩ መንጸባረቅና የባሕርዩ ምሳሌ ሆኖ፥ ሁሉን በስልጣኑ ቃል እየደገፈ፥ ኃጢአታችንን በራሱ ካነጻ በኋላ በሰማያት በግርማው ቀኝ ተቀመጠ፤
      4 ከመላእክት ይልቅ እጅግ የሚበልጥ ስምን በወረሰ መጠን እንዲሁ ከእነርሱ አብዝቶ ይበልጣል።
      5 ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?
      6 ደግሞም በኵርን ወደ ዓለም ሲያገባ፦ የእግዚአብሔር መላእክት ሁሉም ለእርሱ ይስገዱ ይላል።
      7 ስለ መላእክትም፦ መላእክቱን መናፍስት አገልጋዮቹንም የእሳት ነበልባል የሚያደርግ ይላል፤
      8 ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው።
      9 ጽድቅን ወደድህ ዓመፅንም ጠላህ፤ ስለዚህ እግዚአብሔር አምላክህ ከጓደኞችህ ይልቅ በደስታ ዘይት ቀባህ ይላል።
      10 ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
      11 እነርሱም ይጠፋሉ አንተ ግን ጸንተህ ትኖራለህ፤ ሁሉም እንደ ልብስ ያረጃሉ፥
      12 እንደ መጎናጸፊያም ትጠቀልላቸዋለህ ይለወጡማል፤ አንተ ግን አንተ ነህ፥ ዓመቶችህም ከቶ አያልቁም ይላል።
      13 ነገር ግን ከመላእክት፦ ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ ከቶ ለማን ብሎአል?
      14 ሁሉ መዳንን ይወርሱ ዘንድ ስላላቸው ለማገዝ የሚላኩ የሚያገለግሉም መናፍስት አይደሉምን?
      ዮሐ 17፡13 አሁንም ወደ አንተ እመጣለሁ፤ በእነርሱም ዘንድ ደስታዬ የተፈጸመ እንዲሆንላቸው ይህን በዓለም እናገራለሁ።
      ወደ አንተ እመጣለሁ ሲል ወደ አባቱ ወደ ሰማይ መሄዱን እያመለከተ ነው አባቱ ወዳለበት
      2ኛ ጴጥ 1፡16 - 18
      16 የእርሱን ግርማ አይተን እንጂ በብልሃት የተፈጠረውን ተረት ሳንከተል የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ኃይልና መምጣት አስታወቅናችሁ። 17 ከገናናው ክብር፦ በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው የሚል ያ ድምፅ በመጣለት ጊዜ ከእግዚአብሔር አብ ክብርንና ምስጋናን ተቀብሎአልና፤ 18 እኛም በቅዱሱ ተራራ ከእርሱ ጋር ሳለን ይህን ድምፅ ከሰማይ ሲወርድ ሰማን።
      የአባቱ ድምጽ ደግሞ ከሰማይ ሲመጣ እንመለከታለን የምወደው ልጄ እያለ ስለዚህ እነዚህ ጥቅሶች ሁለት የተለያዩ ማንነቶችን አያመለክቱም
      ዮሐ 17፡ 20 - 23
      … አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
      እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
      እረ ሰዎች አፈሩ እንጂ ጌታችን መድኃኒታችን እርሱ እራሱ እኛ እያለ አንተ ማን ንህና ነው አንድ ነው የምትለው?!
      ሮሜ 1፡ 3-4 … በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
      ልብ በል እንደ ቅድስና መንፈስ ከሙታን መነሳቱን እና የእግዚአብሄር ልጅ መሆኑ ጠጨማሪ ማረጋገጫ
      መዝ 110፡ 3 ከአንተ ጋር ቀድሞ በኃይልህ ቀን፥ በቅዱሳን ብርሃን፥ ከአጥቢያ ኮከብ አስቀድሞ ከሆድ ወለድሁህ። ይላል
      ሌላው
      ሉቃ 2፡ 40 ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
      ሉቃ 2፡ 52 ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
      እንግዲህ ይህንን ምን ትሉታላችሁ እድገቱ በጥበብና በቁመት በሞገስም ነው ልክ እነደሰው
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 (በእግዚአብሔር መልክ መኖሩን፤ እራሱን ባዶ ማድረጉን በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን እንዳዋረደ) እንመለከታለን በዮሐ 17፡ 5 አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
      ፊሊጵስዩስ 2 ፡ 6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥ 7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥ 8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ። 9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
      1Jn 5:7 For there are three that bear record in heaven, the Father, the Word, and the Holy Ghost: and these three are one.
      1Jn 5:8 And there are three that bear witness in earth, the Spirit, and the water, and the blood: and these three agree in one.
      ከላይ በእንግሊዘኛ የተፃፈው በድሮው የቁም ጽሁፍ መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
      1ኛዮሐ 5፡7 - 8 በድሮው የቁም ጽሁፍ እንዲህ ይላል በሰማያት የሚመሰክሩ ሦስት አሉ እሊህም አባት፤ ቃል (የእግዚአብሔር ቃል የተባለው ኢየሱስ - ስሙም የእግዚአብሔር ቃል ተብሎአል(ራዕይ 19፡ 13)፣ እና መንፈስ ቅዱስ ይልና እነዚህም ሦስቱ አንድ ናቸው ይላል አንግዲህ መቀበል አና ማመን የናንተ ድረሻ ነው፡፡

  • @asmeromgebremedhne1663

    He needs to sit down and learn about the word of GOD he just talk he didn’t give any knowledge

  • @EyuelAdefris-wf3bd
    @EyuelAdefris-wf3bd Před měsícem +1

    ዘዳ 6v4
    ማር 12v29
    ያቆ.2v19
    ሚል.2v10
    ዘዳ4v39
    """ 32v39
    ኢሳ 44v6,44v24
    ይሁዳ ቁ 4
    ዘፀ.20v1.., ከእኔ በቀር ሌሎች አማልክት አይሁኑልህ
    እ/ር ብቻውን ነው
    ስላሴ X😂😂😂

  • @filatefiche5918
    @filatefiche5918 Před rokem

    አንተ ዳንኤል; በግድ አንድን መጽሐፍ የእምነታችሁ አንቀፅ ነው ብለህ ልታሳምን ትሞክራለህ እንዴ???

  • @sobndad3369
    @sobndad3369 Před 11 měsíci

    1,ሰው እንፍጠር እንደመልካችን እንደምሳሌያችን የሚለው እነማንን ነው??
    2,ክርስቶስ ሲጠመቅ አብ ከሰማይ፣ወልድ በስጋ፣መንፈስቅዱስ በእርግብ መልክ ሲገለጥ ሶስትነትን አያሳይምን??
    3,እንግዲህ አህዛብን ሁሉ በአብ፣በወልድ፣በመንፈስቅዱስ ስም እያስተማራችሁ አጥምቁ የሚለው ሀሳብ ታድያ ሶስትነትን ያሳያል።
    አሁን ወልድ እና መንፈስቅዱስ በእግዛብሔር አካል ወስጥ ብቻ ከሆነ።ወልድ የሚባል አካል እንዴት ሌላ አካል ሆኖ መጣ?
    እየሱስ ደሞ እኔ እሄዳለሁ አፅናኙን መንፈስ ቅዱስ እልክላችኃለው የሚለውስ ሀሳብ ታድያ ዛሬ በምድሪቱ ላይ ያለው መንፈስቅዱስ አካል አደለምንም??
    ደግሞም አብርሃም ቤት በእንግዳ መልክ እግዛብሔር በሄደ ጌዜ ሶስት ሆኖው ነበረ ለአብርሃም የታዩቱ እነሱ እነማን ናቸው??
    ዘፍ11:7እና ዘፍ18:2 የወረዱት ሶስት ሰዎች ለአብርሃም የተገለጡት እና ቋንቋ ሊደበላልቁ የወረዱት እነማን ናቸው????
    መልሱልኝ አደራ

  • @YohannisMekuanint
    @YohannisMekuanint Před 5 měsíci

    አንተ እርሱ እግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አታምንም 2ተመም አታምኑም
    አንድ ስሊ አብ ብቻ ነው
    ኢየሱስ የአብ ልጅ ነው

  • @johnkas.4008
    @johnkas.4008 Před 2 měsíci

    ዳኒ ውሸት ለሁሉም የማርቲን ሉተር ደቀ መዝሙር ከምቶን ለመፅሐፋ ቃል በእውነት ብትገዛ እግዚአብሔር ይከብራል የ3 አካል ትምህርት መፅሀፋ አያቀውም ከማርቲን ውጭ 😮 እኔ እኔ እግዚአብሔር ነኝ ከእኔ ውጭ አምላክ የለም ሰማይ ምድርን የሞላ አንድ ብቸኛ አምላክ እንዳለ ነው የሚናገረው ሰው ወደ መዳን እንዳይመጣ አጋንንት እንዳንተ አይነት ሰው እንደተጠቀመ በደንብ ነው የተረዳሁት 😢ከአንድ በላይ አምላክ እንዳለ አባዝቶ የሚያሳይህ አጋንንት ነው ለምን አጋንንት የሚንቀጠቀጠው አንድ መሆኑን ስለሚያቅ ነው ሶስት ካረክለት ምን አደከመው 😂ዳኒ ባንተ የሚሰናከለው ሰው ደሙ በእጅህ ነው😢ቄ/በረከት ተባረክ

  • @tesemamelketo5959
    @tesemamelketo5959 Před 2 měsíci

    አጋንንት እንኳ እግዚአብሔር አንድ መሆኑን በመንቀጥቀጥ ያምናሉ የሥላሴ አማንያን ግን በድፍረት እግዚአብሔርን ሦስት ያደርጉታል::