Over 30 years ago when I was in sudan i did remember like yesterday before I wake up early morning i did saw her face close to eyes i did wake up. Their is nothing so far beautiful woman close to compassion like her period. How do you describe about rock formations inside just by looking at? Some one may think she is ordinary Jewish woman BUT she is exceptional very beautiful woman i haven't seen like her it's true. She saved me all ways etc i am extremely lucky & great full forever to virgin Mary.
" . . . እግዚአብሔርንም ለሚወዱት እንደ አሳቡም ለተጠሩት ነገር ሁሉ ለበጎ እንዲደረግ እናውቃለን። . . '" ሮሜ 8 ÷ 28 እንደ ተባለው እነሱ በቅድስት እመቤታችን ክብርና ቅድስና ላይ ያለንን መረዳት ለመሸርሸር የወረወሩት ድንጋይ እናንተ በበዛ መጠን አትግቶ በጎላና በተረዳ መጠን እንድትናገሩ እኛም ተመስጦ እንድምጠን ወደ ተሻለ መረዳት እንድናድግ አደረረገን፣ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! በጣም ጥሩ ዝግጅት ነው እግዚአብሔር ቃለ ሕይወትን ያሰማልን!
Great comment,, keep it up
አሜን!
በነሱ ምክር ነው አይንሽ ሚከፈተው? አንቺስ ምንድነው ፍለጋሽ?
ጽዮን ድንግል ማርያም ሆይ ስለ አንቺ ክብር የሚመሰክሩልሽ አንደበቶች ሁሉ የጻድቃን አንደበትን የተሰጣቸው ምሁራን አባትና እናቶቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን። የጠሉሽ ወደ ጫማዋችሽ ትብያ እንደሚመለሱ ቃል ኪዳን ያለሽ ጽዮን ሆይ የሚንቁሽ ሁሉ ልጅሽ ልቦና ይስጥልን።
በእውነት ለአባቶቻችን ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ኦረቶዶክስ መልስ አላት #እቁ ልጆች አሏት ሊቃውንት አሏት #የተዋሕዶ ልጆች ውሻ በጮኸ ቁጥር አትበርግጉ ተረጋጉ እመኑ ፅኑ በእምነታችሁበዚች እቁና ንፅእት እምነት ሁላችንንም ያፅናን አሜን ✝️✝️✝️💒💒💒💐💐💐🌹🌹🌹👍👍👍👍🥰🥰🥰🥰ሰላም ለሀገራችን !!!
ቃለሕይወት ያሰማልን
ለኛም እመቤታችን ምልጃዋ አይለየን
ለመናፍቃኖችም ልቦናቸውን እመቤታችን ትመልሰሏቸው
መምህራኖቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አስበ መምሕራንን ያድልልን☝🙏🙏
እኛ ግን ለእውራነ ልቡና መናፍቃን መልስ ተጨንቀን ሳይሆን ስለ ድንግል እመቤታችን ፍቅርና ስለናንተ ስለ መምህራኖቻችን ጥልቅ እውቀትና ሃይማኖት ለራሳችን ትምህርት ከልቡና በመነጨ ፍቅር እናደምጣችኋለን❤🙏
ኑሩልን🙏🙏🙏
Gjzgzjgjzgjzgjzgjzgjzgjgzjgjgjzgzjjggjzgjgjzjgjzgjjggzjgzjgzjgjzjggjgzjgzjgzjgzjjggjzgjgjzgjzjgjzgjzgjzgjzgjjzjggjzgzjgjzgjgjzgzjgjzgjzgjzgjjggjgjzgjjzgzjgzjgjzgjgzjgzjgjgjzgzjgzjgzjgzjgjgjzgjzgzjgjzgjzgzjjgjggjzgjjggjzgzjgjjgzjjggjzgzjgjgjgzjgjzjggzjgjzgjzgzjgzjgzjgjzgjzgzjgjzgzj
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን ደስ በሚል አንደበት የእመቤታችንን ክብር በሚገባ ገልጻችኋል ክበሩልን❤
እግዚአብሔር ይስጥልን አንጀቴን አርሰኸዋል። ትምህርት አልቦ ሰባኪ ወላዲት አምላክን አፉን ከፍቶ ሲሳደብ፣ እንደጣቃ ሲበጠረቅ አዝኜ መጥፎ ምላሽ ሰጥቻለሁ። በእሷ የሚመጣ ነገር ስለማያስችለኝ ነበር። ከገባው ይህ ለሕይወት የሚሆን ድንቅ፣ በጎ ትምህርት እያስጠላውም ቢሆን ይዋጠው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
******************************************
በአደባባይ በድፍረት ተዋሕዶን ለተሳደበው እዝነልቦና አልቦ የፔንጤ ሰባኪ ዮናታን አክሊሉ የተጻፈ።
አባቶቻችን አፍር ፣ ትቢ ልሰው ዳዋ ለብሰው እንዳንተ እየሳቁ እጃቸውን ኪሳቸው ላይ ከተው እንደዚህ ለብሰው ዘና ብለው ሳይሆን አንገታቸውን ደፍተው በትህትና ነው ይቺን እምነትና አገር ያቆይዋት።
ዮናታን ትንሹ ጭንቅላትህ ይህን አሳሰበህ እንጂ እኛስ የምናመልከው አጋዓዚተ ዓለም ስላሴን (ወልድ ዋህድ መድህን ዓለም ክርስቶስ) በእምነታችን ከእሱ ሌላ አምላክ የለንም። አንተ እንደምትለው የሱስ ሳይሆን የጌቶች ጌታ የሆነው መድህን ዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ከእሱ ሌላ የምናመልካው አምላክ የለም።
በመጽሐፍ ቅዱስ እራሱ ጌታ በመልዕልተ መስቀል ለቅዱስ ዮሐንስ እነሆ እናትህ እነሆ ልጅሽ ተብላ የተሰጠችን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን እናከብራታለን፣ አማላጃችንም ናት፤ ምን ትሆን ተቃጠል። ሰይጣኑ ከድሮ ጀምሮ አሳዷታል የልጇና የእሷ ስም ሲነሳበት ስለማይወድ አንተም የእሱ ልጅ አሳዳጅዋ ሆነሃል ለዚህም ነው አፍህን የከፈትከው፤ ዘንዶ የተባለው አንዱ አንተ ነህ ፤ ዘመኑም እያለቀ ነውና ይህ ሊሆን ግድ ነው አይገርመንም።
የፃድቅን በፃድቅ ስም የነብይን በነብይ ስም የሚሰጥ ዋጋውን አያጣም ይላል፤ ከገባህ ከዚህ የምልጃ ስርአትን ተማር የአብርሃምንና የአልአዛርን ታሪክ ፈትሽ? አላዋቂው ቀባጣሪ።
ይቅር ከጌታ ጋር መከራ የቀመሰች ክብርት ንዕድት ድንግል በክልዔ ወላዲት አምላክ ስለጌታ ፍቅር እራሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ቅዱሳን ሐዋርያት፣ ሰማዕቱ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣ቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ቅድስት አርሴማ... እመነኝ ዮናታን በአንተ እና እሷን በምትጠሏት የሉተር ልጆች ላይ እሷ በጌታ ቀኝ ቆማ ትፈርድብሃለች ቅዱሳን ሃዋርያት ሰማዕታት ፊት ለፊት ቆመው ይፈርዱብሃል የአፍህን ፍሬም ትበላለህ።
አንተና መሰሎችህ እንፀልይላችሁ ትሉ የለ? ፀሎት ይፈልጋል ያላችሁት ሰው እራሱ ስለምን አይፀልይም? አንተ እንኳን ስራ የሌለህ ሀጢያተኛ ሰው የምልጃ ስርዓት እየፈፀምክ ለመሆኑ ስለምን ትጠራጠራለህ? የእራሴን ሀሳብ ላስቀምጥልህ እሷን አይሆንም እንጂ አምላኬ ብላት በተገባ ነበር ለምን ብትለኝ የአምላክን ባህሪ ተላብሳለችና ምሉዕ በኩልዬ የሆነው አምላክ በአጭር ቁመት በጠባብ ደረት ተወስኖ ከስጋዋ ስጋ ከነብሷ ነብስ ነስቶ በላይዋ ላይ አደረ፣ ይህ ምን ማለት ነው? ተመራመርበት? ምን ትሆን?
ይቅር እሱን ፀንሳ ሳትፀንስ በፊትም በእናቷ ቅድስት ሐና ማህፀን ውስጥ ሆና ተዓምር ሰርታለች በማህፀንዋ እያለም ተዓምር ሰርቷል። እናቱ እመብርሃንም አሁንም እስከአለም ፍፃሜ ተአምር እየሰራች ትኖራለች።
አንተ ያልታደልክ ፍጡር የሰበሰብከውን መንጋ እንዳሻህ እያስፏጨህ፣ እየገረፍክ ንዳው። ሁሉንም ሲረዳ ነገ ጥሎህ እንደሚሄድ አትጠራጠር፤ እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የሽቱ ብልቃጥ ናት፤ ከብልቃጡ ሽቶው ከአለቃ በኋላ እንኳ ሽታው አይጠፋምና።
ወላዲት አምላክ ትል በሆንከው በአንተ በገማ አፍ አትብጠለጠልም፣ አታንስም አፍህን ሰብስብ። ለብሰህ ስትታይ ሰው ትመስላለህ ትል፣ ትቢያ፣ አፅም እንደሆንክ አስብ። በአንደበትህ የሰዎችን እምነት ሳትነካ የእራስህን የሀሰት ትምህርት ማስተማር አትችልምን?
ይቅር አንተ ምግባር የሌለህ ተራ ግለሰብ እንደምትለው በፀጋው ልጅነት ድኛለሁ የምትለው ሆድ አደር አፍ አደር አርብ ረቡዕ የማታውቅ፣ ያገኘኸውን የምትጨረግድ፤ ቅዱሳንን የምታቃልል እንዳሻህ የምትኖር በሀፀ ዝሙት የምትነድ፣ የምትሰክር በምድራዊ አስተሳሰብ ሁሉንም ሀጢያት እየሰራህ ምግባር ሳይኖርህ ፈጣሪን ለማግኘት እንደምን ይቻልሃል? ሀጢያት የሌለበት አምላክ ስለምን አርባ ቀን አርባ ሌሊት ፆመ...? አስተውል? አባቶቻችን እሱን ለማግኘት 20፣30 አርባ አመት ለፍተው ያላገኙትን በኋላ ላይ ለድል ያበቃቸውን አንተ መንፈስ ቅዱስ ተገለፀልኝ የምትለውን ሀሰት እራሱ ይፈርድብሃል። አንተ የዲያቢሎስ ልጅ አቡሃ ለሀሰት ከእናታችን አፍህን ሰብስብ።
ምድራዊ ባለሥልጣን ጋር ለመግባት እንኳን ስንት በር አልፈህ፣ ጥበቃ አስፈቅደህ፣ ደጅ ጠንተህ ነው። ይቅር የፈጣሪን? በምን ፅድቅህ በምን ምግባርህ ነው ቀጥታ የምታገኘው? መድረክህ ላይ አንተና ተከታዮችህ ከምታፈራውም ፍሬ ይታያል የምትሰራው ትሪክ... እውን የሚያፀድቅህ (የሚያፀድካችሁ) ነውን? ፈጣሪን የምታገኙበት መንገድ ነውን?
ዘመኑ የእኔ ነው ብለህ ከሆነ ተሳስተሃል በእምነት የሚመጣ ነገር ፈፅሞ የማይበርድ እንደሆን እወቅ። እኔ በእምነቴ የማላፍር ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ነኝ በእምነቴ አልለቅህም፣ በእምነቴ አትምጣ እናቱን የማያከብር የፈጣሪን እናት ያብጠለጥላል። የተፃፈው ውስጥህ ሲፀርስ ይገባሃል በመሰለህ ብትተረጉመው መልሶ የሚጎዳህ አንተን ነው። አልገባህም፣ አልተረዳኸውም።
ዮናታን አንደበትህን እጅህን ከኦርቶዶክስ እምነት ላይ አንሳ በእውነት ስድሳ ሚሊዮን ሕዝብ እንደማይለቅህ እወቅ ለተናገርከውም ምድራዊ ዋጋህን በህግ ታገኛለህ በሰማይ ቤትም ይፈረድብሃል።
ተረዳው በያዝነው በዚህ ዘመን በዓለም ላይ ባሉ የዲያቢሎስ ልጆች ይቺ ርትዕት ቤተክርስቲያናችን፣ አገራችን እየተፈተነች ትገኛለች ምክንያቱ አጭርና ግልፅ ነው እውነት በውስጧ ስላለ ነው።
የእኔ ቢጤው እንኳ አንተ ዘንድ አይደርስም የሚመጣው እኛ ዘንድ ነው ስለእመቤታችን ብሎ የእለት ጉርሱን ያገኛል ፈጣሪ አምላኩ መሆኑን ስለሚያውቅ እግዚአብሔር ይስጥልኝ ብሎ ያመሰግናል ከዚህ ተረዳ።
ውድ ኦርቶዶክሳዊያን ወገኖቼ ይህን ሰው በእምነታችን መጥቷልና ፈጣሪ ይቅጣው ብለን ዝም ብለን የምንለው(የምናልፈው) ጉዳይ አይደለም። መንፈሳዊው አካሄድ እንዳለ ሆኖ በምድራዊ የህግ ስርአት ሊጠየቅና ገትረን ልናቆመው ይገባል።
የፈቀዳችሁ ለሁሉም ሼር አድርጉት
በዘመነ ደርግ
እናቸንፋለን የሚሉት የደርግ ተቃራኒዎች-ወያኔ ኢፒአርፒ ወዘተ ሲሆኑ እናሸንፋለን ደሞ የመንግሥት ወገን ነን የሚሉት ናቸው ሲሉት የነበረው።ፖለቲከኞቹ ሠፈር እንዲህ ያለ የግብዝነት ነገር ይኑር እንጂ በቋንቋው ሊቃውንትና ቋንቋ ስምምነት እንደመሆኑ በብዙኃን ተናጋሪዎች ዘንድ የነበረውና አሁንም ድረስ ዖፊሴላዊው መነጋገሪያ ውስጥ ' ሸ '
እንጂ ' ቸ 'አደለም ኢያገለገለ ያለው።
አሁን ድረስ ባካባቢ እና ቀዬ ' ቸ ' ን እንዳለ ያስቀጠሉ ደሞ ሞልተዋል።
ቡድኖቹ ልዩነትን በዚህም ያንጸባርቁ እንጂ ብዙ ልዩነታችን ሚሏቸው ነጥቦችን ነበር ሚመዝዙ።
ሲጨመቅ ግና ምን እንደሆኑ እና እንደነበሩ ቢያንስ በዘመን አጉሊ መነፅርነት ያወቅነው ወይንም የደመደምነው አለ-አሁን ከሞላ ጎደል ብዙዎች የሚጋሩት ፈርጅ።
ፖለቲክስ ከፍ ሲል ሐይማኖት ይሆናል፤
ሐይማኖት ከፍ ከፍ ሲል ደሞ መንፈሳዊ ጦርነት ይሆናል።
ከፍና ዝቁ በተዋንያኑ ልክ እንጂ ሐይማኖት እንደውሁ ሁሌም ሥፍራው አይቀየርም - ከፍ ያለ ነው።
ኢየሱስ እና የሱስ
የሚለውን ዐይቼ ነው።
' ኢ'
አፍራሽ ነው ሚሉ ነበሩ ( ዐዋቂዎቹ-በዕድሜም በአስተውሎትም ) ልክነቱን በማሰብ የተቀበልንበትም ጊዜ ነበር።
ኋላ ላይ ግን ……… ሰይጣን ምን ያክል በሰዎች እንደሚቀልድ ሲገባኝ
ከ ' ጨዋታው '
ራሴን አወጣሁ። እንዳሁን ነገር ሁላ ……………………
አንዱና ብዙ ሲ'ሠራበት የሚታየው ነገር ያለ መንፈስ ቅዱስ ልዩ የምሪት መገለጥ - ባሻ :- ቦዩንና ማንዶልዶያውን ወደ ፈለጉት እንዲፈስስ ……………………
( አገር በቀል local=ለአባባል ያክል ነው ) …………………………
ቀመርን የማበጀት ነገር !
' ዝም ' ሳይሆን በፊደል ያልተቀመጠ፣
ለዕምነት እና መንፈስ ቅዱስን በልባችን ስናነግሥ ሊገለጥልን የተጠበቀልንን ለመክፈት የምንሞግት አለን በየሥርፋው።
ክርስቲያን ነኝ የሚል ሁሉ የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ሦስት ቁጥር አሥራ ስድስትን መቸም ያውቃል።
መፅሐፍ ቅዱስ በምንም ዓይነት version ቢዘጋጅ ከዚህ መሠረታዊ አሳብ ከወጣ ወጥቶ ለይቶለታል ይባላል።
እንንዲህ ነው።
የሰው ዘር ሁሉ ተጋርቶት ሚኖረው የሕይዎትን ጉዳይ ነው።
በዚህም ምክነያት ስለ ዕጣ ፈንታው
ያዋጣኛል ባለው መንገድ ለመድረስ
በሩጫ ፣ በሶምሶማም ይሁን በዕርምጃ መንገድ ላይ ነው።
የት እንደ ደረሰ ወይንም መንገዱ የት እንደሚያደርስ ተመልሦ መጥቶ ያሳወቀ ባይኖርም ነገሩ ሁሉ ምንም ማይታወቅና ድፍንፍን ያለ ነው ማለት ግን ፈፅሞ አይደለም።
ግብዝና ፣ ከንቱ ውዳሴና ሸፍጥ በፈጠሩት ብዥታና ውዥንብር ውስጥ ኩልል ያለ የጠራ ነጥብ- ዕውነት ሁሌም እንደ ኮከብ በሥፍራው አለ-ሳይናወጥ።
በብኩርናው እንደ ተደራደረው ዔሳው
ወይንም ኩራቱ እንዳየለበት ሳዖል አለያም የዚህን ዓለም ደስታ እንዳስበለጠው ዴማስ ሳይሆን
ብድራቱን ትኩር ብሎ እንዳየው ሙሴ
ወስነን እና ለጊዜው ምን ቢያምመንም፤ ጊዚያዊውን ችግርና እንግልት
ታግሰን ለሚሽሻለው እንድንበቃ ዛሬ በሚባለው አሁን ፤ የነፍስን አሳብ መርምሮ በሚያውቀው በፈጣሪያችን ፊት በትሕትና እንንበርከክ።
Amen amen 🙏
" አዎን አንቺ ከሴቶች ሁሉ ተለይተሽ የተባረክሽ ነሽ " ። የጌታዬ እናት !! እኔም በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀብሬ በትንሳኤው ተነስቻለሁና ትውልድ ነኝ ስለዚህም ብጽዕት ነሽ እያልኩ አመሰግንሻለሁ።
የመናፍቃን መነሳት ለኛ ትምህርት ነው መምህሮቻችን እግዚአብሔር ይጠብቅዎት ቃለ ሕይወትን እናታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ትጠብቀን
ሚገርም ትንታኔ ነው በጣም ደስ የሚል ትምህርት ነው ስለ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ክብሯን ንጽህናዋን በደንብ ነው የተማርነው ደግሞ መምህር የጠቀሱትን የመፀሐፍ ቅዱስ ማስረጃ ብንመለከት በጣም በጣም ብዙ ነው ወደ ፶ የሚሆኑ ምዕራፎችን በዝርዝር አስረድተውናል ምን እንላለን የድንግል ማርያም ልጅ ፀጋውን ያብዛሎት መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን እባክህን አምላኬ እኔም በተማርኩት ትምህርት ስለ እናትህ ስለ እናቴ መመስከር እንድችል እርዳኝ
የእነታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ምልጀው አየለያን አሜን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
መልክሽ የአምላክን መልክ ይመስላል ማርያም ለስዕልሽ ሰላም አሜን።
አሜን ፍቅሯን በልባችን ጣዕሟን በአንደበታችን ያሳድርብን፣ያኑርልን
AMEN +++
ትልቅ አባባል ቃለ ህይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን መምህራችን
እስኪ ቢያንስ ይሄን ቪዲዮ እምናይ እንኳን ስለሀይማኖታችን ለማዎቅ እንጣር እስኪ።
እልልልልል አቤት ዶ/ር መምህር እንዴት ውብ አገላለፅ ነው?!! በእውነት ድንግል ማርያም አማኑኤል አምላክ ረዥም እድሜ ፀጋውን ከጤና ጋር ይስጥልን።
እጅግ እናመሰግናለን❤️❤️🙏🙏
በእውነት ቃለህወት ያሰማልን መምህር🙏ለኛ ለልጆቿ መዳሀኒታችን ናት 🙏💞🌹🙏 እመ አምላክ ቅድስት ድግል ማርያም ፍቅሯ በልባችን ጣህሟ በአደበታችን ይደርብን አሜን🙏🌹💞🙏
medehanitachen Mariam natech alalum eko please
መምህር ሮዳስ ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመንህ የተባረከ ይሁን።
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን! ያገልግሎት ዘመናችሁን አምላከ እስራኤ ይባርክልን!
አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን
Over 30 years ago when I was in sudan i did remember like yesterday before I wake up early morning i did saw her face close to eyes i did wake up. Their is nothing so far beautiful woman close to compassion like her period. How do you describe about rock formations inside just by looking at? Some one may think she is ordinary Jewish woman BUT she is exceptional very beautiful woman i haven't seen like her it's true. She saved me all ways etc i am extremely lucky & great full forever to virgin Mary.
እንኳን እንደዚህ ፍንትው አድርገው የሚያስረዱን የሚያሳዩን ፈጣሪ የቀባቸው አገልጋዮች እያሉን ይቅርና የእመቤታችን ፍቅሯ መች ይሰደናል ።
እዩጩፋ ለፈለፈ
ዮናታን ለፈለፈ የማንም ወጠጤ ስለለፈለፈ ሳይሆን የእመቤችን ታዕምሯ እውርን ሲያበራ ድውይን ሲፈውስ በአይኔ በብረቱ እያየሁ ላንቃው እስኪሰነጠቅ ሰይጣን ቢያስለፈልፈው መች እሰመዋለሁ።
ግራም ነፈሰ ቀኝ ነፈሰ ተዋህዶ ሐይማኖቴ ለዘላለም ትኖራለች
የእመቤቴን አማላጅነት ተዋህዶ ዛሬም ነገም ትመሰክራለች።
አሜን በእውነት ለአባቶቻችን ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ኦረቶዶክስ መልስ አላት እመብርሃን ትጠብቃችሁ !!!!
ቃለ ህይወትን ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን ያገልግሎት ዘመኖን ይባርክልን መምህር
ቃል ሂወት ያሰመልን መምህራቺን ሮዳስ እግዝኣብሔር ኣምላኽ ፀግኡ ይደርብን።
ድንቅ ቃል በተዓምረ ማርያም መቅድም ላይ ስጋዊ ነገርን ከማሰብ የተጠበቀ ማን ነው መላዕክት እንኳን የማይገባቸውን ሽተው ፈልገው ወድቀዋልእና ... በመናገር በማድረግ በማሰብም ጭምር ንፅእት ድንግል ናት! ንፅህናዋን የሚስተካከል ንፅህና ያለው ፍጥረት የለም ስለዚህ ነው አምላክ ከርሷ ሊወለድ የመረጣት! የአምላክ አማናዊት መቅደሱ ድንግል ማርያም ሆይ ደስ ይበልሽ!
አሜን ቃለህይወት ያሰማልን ለመምህራች የእመቤታችን እረደትዋና በረከትዋ ይደርብን
ፓፓፓፓፓፓፓ ዋው ዋው ዋው እውነትም ኦርቶዶክስ መልስ አላት በወንጌል ቃል ነፍሴ ተደሰተች
ለመምህሮቻችን እግዚአብሔር አምላክ የአገልግሎት እድሜ እና ጤና ይሰጥልን
አሜን፫ ቃለሕይወትን ያሠማልን መጽሐፍ ቅዱሱን ለክርክር ስለሚያነቡት አይገባቼውም
ለእኔስ የእመ ብረሀን ፍቅሮ ባደርብኝ በበዛልኝ እና ባመሠገንኮት ሁሌም እግዚአብሔር ይመስገን ፀጋዋ የበዛላቼው አባቶች ሲያመሠግኖት መስማትም ትልቅ እድል ነው እግዚአብሔር ይመስገን✝️👏
መጋቤ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
እግዚአብሔር ይስጥልን🤲ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
ቃለህይወት ያሠማልን መምህራችን ምንም ቢሉ እመቤታችንን ከመጥላት አያስቆሙንም
ቃለ ህይወት ያሰማልን! አሜን!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅልን አሜን
እመብርሃን ትጠብቃችሁ አባቶቻችን ቃለህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አብልጦ ይባርካችሁ እድሜና ጤና ይስጥልን ክፉ አይንካችሁ በጣም እናመሰግናለን ❤🙏
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር በእውነት 🙏🏿😘
አሜን እናታችን የቅዲሰተማርአም ልቦና ትሰጣአቸውመአምሕራአችን ቃለሕወት ያሰማአልን
በእውነት ግሩም እጅን በአፍ የሚያስጭን ምስጢርና አገላለፅ ቃለ ህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር ።
ቃለህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያዊት ያዋርሰልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህር🙏🏾
አሜን አሜን አሜን! በእውነት ወንድሞቼ ቃለህይወት ያሰማልን: እግዚአብሔር በእድሜ በጸጋ ይጠብቃችሁ: ደስ ብሎኛል።
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን thank you !!!!!!!!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ክቡራን መምህሮቻችን ድንቅ ትምህርት ነው ቃለ ህይወት ያሰማልን 🤲🤲🤲 , በእውነት ሁሉም ነገር ለበጎ ነው እኛም ምዕመን እንድንነቃና በደንብ ይበልጥ እንድናውቅ ስላደረጉን እናመሰግናቸዋለን እ ነ ዮናታን ይበልጥ እንድንነቃና እንድንጠነክር እያደረጉን እንደሆኑ መች ገባቸው ያልታደሉ
ማርያምን ልቤ ሀሴት አደረገች ምህራኖቻችን አባቶችቻችን ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ቃለ ህይወትን ያሰማልን የመንግስቱ ወራሾች ያድርግልን 🥰🥰🥰 እነሱ በስህተት ባያነሱት እኔ አልማርም ነበር ከዚህ በኋላ ቁጭ ብዬ እንድማር አድርጋቹህኛል !!! እናንም አባቶቻችን ሁሌ አስተምሩን ከተኩላው እንድንጠበቅ ! እመ አምላክ ወላዲተ አምላክ ቅድስት ንጽህት ድንግል ማርያም እናቴ ለኔ ስለተሰጠሽኝ እድለኛ ነኝ በፍጹም ልቤ አከብርሻለሁ እወድሻለሁ ምክኒያተ ድህነቴ ነሽና 🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰🥰
ቃለህወት ያሠመልን
WOW. Amazing God bless Dr.
ነፍስን ደሰ የሚያሰኘ ትምህርት።
አሜን ቃለ ህይወት ያስማልን እመቤታችን የተመጠች የመለኮት ማደሪያ ንፅይት ቅድስት እንወድሻለን
እግዚአብሔር ይጠብቅልን ።ቃለ ሕይወት ያሰማችሁ
ቃለ ሂወት ያሰማልን አሜን 🙏🙏🙏🙏🙏💚💚💚💒💚💚💚
አሜን አሜን አሜን
እናመሰግናለን መ/ር ቃለ ህይወት ያሰማልን።
amen kal hewot yasmalen abatachen.
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሬ እረጅም እድሜ ይስጥልኝ
“ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “መንገዱ እኔ ነኝ፤ እውነትና ሕይወትም እኔው ነኝ፤ በእኔ በኩል ካልሆነ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
- ዮሐንስ 14፥6 (አዲሱ መ.ት)
Qerabena temare atefera wendema lebunahen enda Lediya yekefateleh.
አሜን አሜን አሜን ቃል ሂወት የስምዓልና
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
Amen amen amen 🙏🙏🙏❤️
Amen amen kalehewet yasemalin kubur memhirachin
Kale hiwot yasemalen memhr Egziabher yistelen
ቃል ሕይወት ያሰማልን መምህር
ማርያምን ትሳል እና ታማልዳለች የሚለው ቃል በቃል ብታሳየን
አታማልድም የሚለውንስ ቃል በቃል ልታሳየን ትችላለህ ወንድም? ወንድሜ እኛ እናመልካታለን አላልን፣ ለምን እምነታችሁ ላይ ትኩረት አታደርጉም? ጌታ ቅዱስ መድሃኒት አለም ክርስቶስን በቅጡ ሰበኩ ጨርሱና ከዛ ሌላውን እንነጋገራልን። በአፍ ብቻ ወንጌል አውቃለው ብትል በተግባር የምታውቀውን ካልኖርክ ወንጌል ማወቅህ ለምን ነው? ወንድሜ እንዲሁ ወንጌል ማወቅ ብቻውን አያጸድቅም ቅዱስም አያሰኝም እውነተኛ ፈጣሪን በቅን ልቦናና በፍቅር እንዲሁም በፍርሃት ካልተቀበልከው። ባለህበት ጽና የኛን ለኛ ተውልን። እንዲሁ በመልካምነት የምታሰበንና መንገዱን ሰተዋል ብለህ የምታስብ ከሆነ በግብዝነት እና በመታበይ ሳይሆን በቅንነት ወደ እውነተኛው አምላክ ቅዱስ እየሱስ ጸሎት አድርግልን። ከዚህ ውጪ ምንም የምታደርገው ነገር የለም።
Kale Hiwot Yasemalen!!!
Kale hiwoyen yasemalen !!! Bewnet mister yigeltale memher. Thank you!
You are Amazing teacher Thank you so much .
God bless you 🙏🙏🙏
ወላዲተን። ስንት ጊዜ እንዳዳመጥኩኝ___አጠግብ አልኩኝ ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን። ለእኛም ሰምተን እንድንድን አይኔ ልቦናችንን ያብራልን የእመቤታችን ፍቅሯ ይደርብን።
kal hiwet yasemalen memeher🙏
Waaqayoo saagale jireenyaa isin yaa dhaagechisuu dhugummati Dr mamer rodas qele eyote yasmalen 🥰🥰🥰🥰🥰😍
እግዚአብሔር ይባርክህ ቃለሕይወት ያሰማህ
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምሕር✝️
ዶክተር ሮዳስ እግዚአብሔር እረጅም እድሜ ይስጦት❤❤❤
ቃለ ህይወት ቃሰማልን በሚገባን ቃል ትንትን አድርገው ስላስተማሩን እናመሰግናለን 🙏💚💛❤️🌷
እውነት ነዉ ለተዋህዶ መልስ አላት። ቃል ህወሃትን ያሰማልን
ቃለሕይት ያሰማልን መጋቢ /ዶር ሮዳስታደሰ ።
Kale Hiwete Yasemalene
ወይከውነከ ትፍሥሕተ ወሐሤተ ወብዙኃን ይትፌሥሑ በልደቱ ።
የሉቃስ ወንጌል 1:14
Kale hiywetin yasemalin.!
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር የኔታ
መምህራችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ፣መምህራችን!!!
Kale hiwote yasemaline
Kalehiwot yasemalin!
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
ስለሁሉም ነገር አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን፤ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሃገር ናት!!!
ሃገርን ከነድንበሩ፣ ነፃነትን ከነክብሩ፣ ፊደልን ከነቁጥሩ እና በዓላትን ከነቀመሩ የያዘች የስርአት ሁሉ ምንጭ!!!
እጅግ በጣም መልካም መርሐግብር ነበር!!!
መጋቢ ሐዲስ ዶክተር ሮዳስ ታደሰ አምላካችን ቅዱስ እግዚአብሔር እስከመጨረሻይቱ ቀን ድረስ በህይወት፣ በጤና እና በእድሜ ጠብቆ በዚህች ኦርቶዶክሳዊት ቅድስት ቤተክርስቲያን ያጽናልን!!!
ቃለህይወት ያሰማልን
Kale hiwet yasemalin
ቃለ ሂወት ያሰማልን
ቃል ህይወት ያሰማልን መምህር
Kale hiwet yasemaln memhiranochachn
Kale hiwot yasmellane
kalehiwot yasemalin!!!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
egziabher yistlin rejjim aeedimie yadililn ye agelglot zemenewen yarzmilin