"እኔ ነኝ!" --- አርሴማ ደርቤ

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 29. 08. 2024

Komentáře • 1

  • @Sola_mezmur
    @Sola_mezmur Před 3 měsíci +2

    📜ሰባቱ ኢየሱስ ክርስቶስ በዮሐንስ ወንጌል "እኔ ...ነኝ" ያላቸው ቦታዎች
    1. የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ
    “ኢየሱስም እንዲህ አላቸው፦ የሕይወት እንጀራ እኔ ነኝ፤ ወደ እኔ የሚመጣ ከቶ አይራብም በእኔ የሚያምንም ሁልጊዜ ከቶ አይጠማም።”
    ዮሐንስ 6፥35
    2. እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ
    “ደግሞም ኢየሱስ፦ እኔ የዓለም ብርሃን ነኝ፤ የሚከተለኝ የሕይወት ብርሃን ይሆንለታል እንጂ በጨለማ አይመላለስም ብሎ ተናገራቸው።”
    ዮሐንስ 8፥12
    3. እኔ የበጎች በር ነኝ
    “ኢየሱስም ደግሞ አላቸው፦ እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እኔ የበጎች በር ነኝ።”
    ዮሐንስ 10፥7
    4. መልካም እረኛ እኔ ነኝ
    “መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።”
    ዮሐንስ 10፥11
    5. ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ
    “ኢየሱስም፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል፤”
    ዮሐንስ 11፥25
    6. እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ
    “ኢየሱስም፦ እኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ፤ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም።”
    ዮሐንስ 14፥6
    7. እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ
    “እውነተኛ የወይን ግንድ እኔ ነኝ፤ ገበሬውም አባቴ ነው።”
    ዮሐንስ 15፥1