የፀሐይ ከተማ ማን ናት? | ከዶክተር መስከረም ለቼሳ ጋር | ክፍል 1 | መልክአ ሕይወት | ሀገሬ ቴቪ
Vložit
- čas přidán 14. 12. 2022
- ዶ/ር መስከረም ለቺሣ፡ በሕፃናት ትምህርት፥ በመምህራን ሥልጠና፥ በትምህርት ቴክኖሎጂ አጠቃቀም፥ በአካባቢ ሳይንስ፥ በአውሮፓውያን የሰብአዊነት (Classical Humanism) ፍልስፍናና በተያያዥ ርእሰ ጉዳዮች ላይ፡ ከ 15 በላይ ጥናቶችን፡ በተለያዩ የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ጥናታዊ መጽሔቶች (Journals) ላይ አሳትማለች። እንዲሁም፡ ከተለያዩ ፀሓፊዎችና ማኅበራት ጋር በመተባበር፡ ለሕፃናት ማስተማሪያነት መዋል የሚችሉ የአማርኛና የእንግሊዝኛ ጥራዞችን፡ በበጐ ፈቃደኝነት ሠርታ አሳትማለች። ዶ/ር መስከረም ለቺሣ፡ በመምህርነት ዘርፍ፡ የ2011 ዓ. ም “የዓመቱ በጎ ሰው” ሽልማት፡ ዕጩ ተሸላሚ ነች።
በማኅበራዊ መገናኛዎች ያግኙን
ፌስቡክ: / hagerietv
ትዊተር: / hageriet
ኢንስታግራም: / hagerie_television
ቴሌግራም: t.me/Hagerie_TeleVision
ዩቲዩብ: / hagerietv
ዌብሲይት: www.hagerietv.com
ኃይለማርያም!የምታቀርባቸው እንግዶች በጣም የተከበሩ በእውቀት የተዠሞሉ ናቸውና በርታ!!!
እንዴት መስለሽ ደስ ብሎኝ የምስማሽ እርጋታሽ አስተዋይነትሽ ከጥያቄሽ ስለማትወጭ ነገሮችን እንድአስተውል አርገሽኝእኝአል ጏበዝነሽ ለኢትዬፅያ የምትቀሚ ስለሆንሽ እስየው በዚህ ቀጥይልን
አመሰግናለሁ አመሰግናለሁ
Dr meskerem..I can't believe...you just happened in this generation....for me ...I learned physics...you..are one of a kind..ho..
መስኪ ነፍሴ
❤❤❤
🙏🏻🌸🌕🌸
Yemr yetemare denez set nsh, gena tkateyalesh yenante teret teret meronal. Chaw.
ሰለ ዶ/ር መስከረም ለቺሳ ምን ማለት ይቻላል? እኔ ዶ/ርን ለማድነቅም ለማመስገንም ምንም ዕውቀትም ቃልም የለኝም። ግን እንደው ባዶ እጄን እንዳልሆን ዶ/ር የዘመኑ የኢትዮጵያና የኢ/ኦ/ተ/ቤ/ክ በረከት /ስጦታ/ ናት ።ነሽ
ኬዲኤም
፩፪፫ እልፍ
ድንቄም ሀገሬ ቲቪ ለምን ማህበረ ቅዱሳን ቲቪ ብላቹ አሰይሙትም ሁሌ ለአንድ ሀይማኖት የሚወግን ፕሮግራም ታቀርባላቹ ኢትዮጵያኮ የሁሉም ናት የሙስሊሙም የክርስቲያኑም ለዛ ሁሌ ወገንተኛ አትሁኑ
በስራው ነው ሁሉም የሚወሣው ።
@@hayleyesusabebe4949 እኮ ያለፈዉ አለፈ አሁን። በታሪክ ደሞ እንኮራለን አንገታችንን ቀና አርገን እንድንሄድ አርጎናል በዚ አስተዋፆ ደሞ የሁሉም ድርሻ ነበረበት እንጂ የአንድ ሀይማኖት ተከታይ ሰዉ ብቻ አይደለም ነገስታቱም ቢሆኑ ሙስሊሙም ጭምር በገበረዉ ግብር ነዉ ሀገር እያሳደጉ እስከዚም ያቆዩልን ኢሄን መዘንጋት የለብህም ሁሌ ክርስቲያኑ ብቻ አትበሉ።ሀገራችን እስካሁን የቆየቹ የሁላችንም ተሳትፎ ስለነበራት ነዉ።አሁንም አሏህ ሀገራችንን ሰላም አርጎ ያሳድግ ያበልፅግልን እሱን የምንፈራ ህዝብ ያርገን።
ምን አቀለለህ ወንድም ? አትቅለል ከፈለግህ ባለማየት ራስህን ነጻ መውጣት እኮ ትችላለህ፡ እንጅ ማን ስም ሰጭ አደረገህ ። ?!
አልተስማማሽም?
ቢመርህም ተቀበለው። እውነቱ ይህ ነው።
ምነው በኢትዮጵያዊ ወግ ቸኮል ቸኮል ባንል እና ረጋ ብለን በኢትዮጵያዊ አክብሮት አንቱ የሚል ንግግርን ብንጠቀም? እንህ ምሁር እኮ በሥራቸው አንቱ ኡሚባሉ ናቸው። እድሚያቸው ሳይሆን በሥራቸው አንቱ መባልን ያተረፋ ናቸው እና ዝም ብለን እንደስልጣኔ ቆጥረን አንዘርጥጥ!!! መታሰብ ያለበት ይመስለኛል። መዘርጠጥ ማወቅ አይደለም። ኢትዮጵያዊ አክብሮት ትህትና ነው እና አንቱ የሚለውን ወግ እንጠቀመው ለሚገባቸው ብቻ።
አች ግም ነሽ በሰው ሀዘን የምትደሰች ሰው ነሽ ኮቲባ አጺዋ ዜብል ሀራ