ልዩ ጥናታዊ ዘገባ (Documentary) ስለ "ቶ" መስቀል - በዶ/ር መስከረም ለቺሣ
Vložit
- čas přidán 27. 07. 2023
- - የ “ቶ” ፊደል ምልክት፡ ክርስቲያናዊ? ወይስ አጋንንታዊ?
- የ “ቶ” መስቀል፡ የቻነሌ ዓርማ የኾነበት ምክንያት፡ ምንድነው?
- የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ የግብፅ ነው? ወይስ፡ የኢትዮጵያ?
- የ “ቶ” ፊደል ቅርፅ ያለው መስቀል፡ መጀመሪያ ጥቅም ላይ የዋለው፡ መቼና የት ነው?
- በእውኑ፡ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን፡ ዕድሜዋ ስንት ነው?
- የምሥጢር ማኅበረሰቦች፡ ስለ “ቶ” መስቀል ምን ያስባሉ?
ዋቢዎች (References)፦
ተስፋ ሥላሴ ሞገስ (አባ)። የቢ.ቢ.ሲ. (B.B.C.) የጥያቄ ጥበቦችና የአባ ተስፋ ሥላሴ የምሥጢር መልስ። (አዲስ አበባ፥ ንግድ ማተሚያ ድርጅት፥ 1993)
______________። ቅዱስ ማርቆስ ኢትዮጵያዊ ነው፤ የተዋሕዶ አንበሣም መድኃኔዓለም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። (አዲስ አበባ፥ 1988)
Biruk ze Tewahido. (2020, November16). አባ ተስፋ ሥላሴ ሞገስ [video]. CZcams. • አባ ተስፋ ስላሴ ሞገስ ||Aba T...
መጽሓፈ ምሥጢር ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
ሔኖክ ዘ አዶናይ ራፋኤል [ለሕዝብ ይፋ ያልኾነ ጥንታዊ መጽሓፍ]
ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2014 ዓ.ም)። የፀሓይ ከተማ። አዲስ አበባ፥ ወይንሸት ማተሚያ ቤት።
ዶ/ር መስከረም ለቺሳ (2008 ዓ.ም)። (ኢ)ዩቶፕያ። አዲስ አበባ፥ አፍሪካ ማተሚያ ቤት።
የቅዱሳን ታሪክ. (2018, March 3). አባ መቃርስ - ክፍል 2. [video]. CZcams. • አባ መቃርስ - ክፍል - 2 / Ab...
Aldred, Cyril (1988). Akhenaten: King of Egypt. London: Thames and Hudson.
“Crux Ansata”. Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.art-and-archaeology.com/eg...
Du Bourguet, Pierre (1991). "Art Survivals from Ancient Egypt". In Atiya, Aziz Suryal (ed.). The Coptic Encyclopedia. Vol. I. ISBN 978-0-02-897025-7.
Finnestad, R. (1996). Images as Messengers of Coptic Identity. An Example from Contemporary Egypt. Scripta Instituti Donneriani Aboensis, 16, 91-110.
Hoffmeier, J. K. (2015). Akhenaten and the Origins of Monotheism. Oxford University Press.
Levitt, P., & Parrs, A. (2017). Hiding in plain sight: The Coptic Museum in the Egyptian cultural landscape-draft.
Redford, Donald (1984). Akhenaten: The Heretic King. Princeton, NJ.
Ridley, Ronald Thomas (2019). Akhenaten: A Historian's View. The AUC History of Ancient Egypt. Cairo; New York: The American University in Cairo Press. ISBN 978-9774167935.
“Tombstone of Plenis.” Coptic Museum of Cairo. Retrieved on 7/28/23 from www.coptic cairo.com/museum/selection/stone/stone/files/page47-1007-full.html
Waterson, Barbara (1999). Amarna: Ancient Egypt's Age of Revolution.
Wells, H. G. (2021). Crux Ansata. Good Press.
ዘመንሽ ከእግዚአብሔር ጋር እራስሽን ጠብቂ ከብዙ ሺህ ነገሮች አንቺ ጠበብት ሴት ተባረኪ
እጅግ በጣሞ አሰደናቂ መንፈሳዊ ጥበብ መንፈሳዊ እውቀት እግዚአብሔር ይባርክሽ::
እግዚአብሔር ያበርታሽ ዶክተር መ/ለቺሳ ሁላችነም እናከብርሻለን❤❤❤❤❤❤❤
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
በእውነት እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋልሽን ከዚህ በላይ ያስፍልሽ የትውልዱ ግራ መጋባት በግልፅ የሚገባሽ እና የቻልሽውን ያህል መስመር ለማሳየት የምትጥሪ መልካም የተዋህዶ ልጅ ነሽ ብዙ እንድታገለግይን እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!
ከይቅርታ ጋር።የፊደላት ሃይልና ትርጓሚ እንደሚታወቀው ረቂቅ ነውና።ዩቶፕያ።።ያላል የአማርኛው የሚዲያሽ ስያሜ እና የኔ ጥያቄ።ለምን ።።ዩቶጵያ።።በሚለው አልተጻፈልንም።።ስላልገባኝ ነው።።አመሠግናለሁ
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::
አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!
☺️😘
መስኪ እግዚአብሔር ልቦናችንን እንድናነቃ ምሪቱ አይለየን ጸልዪልን ❤
የሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው ።
ዶክተር ልዑል እግዚአብሔር በየዘመኑ ሰው ያስነሳል በዚህ ጨለማ ዘመን ያስነሳሽ የኢትዮጵያ እንቁ ነሽ እንዳንች ያለውን ያብዛልን።
ሰው እንደዚህ አታሞግስ።በኋላ ለማማትም ያስቸገራልና። አታብዛ እሺ
መስኪ እጅግ የማደንቅሽ የምከታተልሽ የእውቀት መፅሃፍ ነሽ ብል ማጋነን አይሆንም ምናለበት የማንቂያ ደወል መዝሙር እያሉ ወጣቱን የሚያደናቁርት ሰባኪ ነን ባዮች ከአንቺ ትምህርት ቢወስዱ ጥሩ ነው 🙏
የተባረክሽ እህቴ የአለም መድኀኒት ከነእናቱ በማስተዋልሽ የፅናሽ ረዥም ዕድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ
አሜን የኢትዮጵያን ትንሳኤዋን ለማየት ያብቃን እግዚአብሔር ይባርክሽ ።❤❤❤
ዶ/ር መስከረም እናመሰግናለ እንዳንች ያለውን ያብዛልን🙏🙏🙏
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ድንቅ።ምን እላለው። ጥበብሽን ያብዛልሽ።እኛንም ልቦናችን ይክፈትልን
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
እህታችን በጣም ደሰ የሚል አገላለጽ ነው እግዚአብሔር ጸጋሽን ያሳድግልሽ ለዘለአለም ተባረኪ
ዶ/ር ግሩም ምርምርና ጥናታዊ ፅሑፍ ስለሆነ ጠቅለል አድርገሽ በመፅሐፍ መልክ ለምዕመናን የሚደርስበትን ሁኔታ ብታመቻች የበለ ጠ ጠቀሜታው ጉልህ ነው።ድካምሽ ሁሉ የበረከት ይሁንል ሽ ፡ ፡ታሪካችን ከውቅያኖስ ጋር የሚመሳሰል ነው።ይህን ለማወቅ ፍላጎት ስለሌንና ስለተምታታብን ግራመጋባት ውስጥ ስለገባን ነው።
እግዚአብሔር ያክብርልን እህታችን በጣም እናመሰግናለን::
አሜን ቃለሕይወት ያሰማልን ። 💚💛❤
ዶክተር እግዚአብሔር ያበርታሽ11 እድሜ ከጤና ጋር ያድልልን!!!
ኢትዬጲያ የሚስጢር ታሪክ ብዙያዘች ታሪከኛ ታላቅ ሀገር ናት እኔ በወገኔ ኤርትራዊ ነኝ ጊን የማይ ካድ ወይም ዝም የማይስብል ታሪክ ያላት ነው እትዬጵያ ታሪክሽ የሚገርም ነው 🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇷 ኑሪ ለዘላለም
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
Hmmm,
Ethiopian hasewti eyom.
Ezia sebeyti bzuh eya thsu.
Genet ab ethiopia trkeb.
Ye Noah merkeb ab ethiopia.
Kulu tzarebo hasot eyu.
Nay hsot doctor eya
@@Fyon686 እቶም ዚሕስዉ ዘለዉ ሓንቲ ዶክተር እዬ በሃሊትን ውሑዳት ሰዓብታን እዮም:: እዚ ንብዘሎ ዓዲ ዚምልከት ኣይኮነን:: የግዳስ ከምቲ ኣነ ዝገበርክዎ ብመርትዖ እናገበርካ ነቲ ሓሶት ምቅላዕ የድሊ::
@@user-dw9co2oe7h
Qdmi hiji Bzuh gize xhifela eye.
ዶ/ር መስከረም ለቺሳ።የእግዚአብሄር ጥበቃው አይለይሽ።የዘወትር ፀሎቴ ነው!!!
እግዚአብሔር ይመስገን እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልሽ እህቴ ፍፃሜሽ በእግዚአብሔር ፊት ያማረ ይሁን
በአዉነት የአባ መቃሪያስ በረከታቸው ይደርብን የገነት ቁልፍ አሳቸዉ ለትዉልድ ያስተላለፉት ዛሬ በአኛ ዘመን ደርሶ ይህዉ አግዚአብሔር አዉቀትን አፍስሶብሽ ለኛ ይህንን አያስተላለፍሽ ትዉልድ ከርስትናን አንዲያዉቅ አንድናነብ ማንነታችንን አንድናዊቅ አያደረግሽ ነሽ ከዉጭም አራሳችንን አንድንረሳ ማንነታችንን አንዳናዉቅ አየ ተደረገ ነዉ አድርገዉታል በጣም ከባድ ነዉ አግዚአብሔር አድሜ ከጤና ጋር ይስጥሽ
እፃናት በማይደርሱበት ቦታ ይቀመጥ !!! ድንቅ አገላለፅ ። ፀጋሽን ይጠብቅልሽ
አቺን ህራዶስን ህናታችን ዶክተር አበበችን ሌሎችን መሰል ሕግዚያብኤር ህድሜና ጤና ይስጣቹ
ቶ መስቀል የብር እና የመዳብ እንዲሁም የሲሊቨር አለ ባደኩበት ጎጃም አካባቢ ይለበሳል አሁን ድረስ ። እናመሰግናለን እኛም ለመማር ዝግጁ ነው ። አባ ተስፋ ግን ወዴት ጠፉብን ? የኢትዮጵያን ታላቅነት ከክርስትና እምነት ውጪ ያሉ ሌላ አማኞች ያዋርዷታል፣ ማወቅም፣ መስማትም የማይፈልጉ ብዙ ናቸው። በርግጥ ገልፀውልናል ።እግዚአብሔር የመንግሥቱ ወራሽ ያርግልን።
(ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ 1)
----------
8፤ ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
9፤ አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
10፤ ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።
11፤ ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤
12፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም።
ዶክተር በርቺልን በጣም interesting አስተምሮ ነው።
ዲያቢሎስ የእግዚአብሔር የሆነውን ነገር የማይገባ ትርጉም በመስጠት ወይም በማይሆን ቦታ ላይ በማስቀመጥ በሰዎች አእምሮ የተቀደሰውን አራክሶ ማሳየት የኖረ ስልቱ ነው!
ትክክለኛ የዛን የቀደመው እባብ ባህሪይ ገልፀሽዋል 🙏👏
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
I really really really appreciate where you are going with this. Finally, we found someone who make sense.
Sense? Bro merkeneshal
አምላክ ይጠብቅሽ እውቀትሽ እንደማር ይጣፍጣል ።
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ቃልወት ያሠማልይ ዶክተር በጣም ይገርማል ሳልጠቀምባቸው የተለዬኋቸው አባት አባ ተሥፋ ሥላሴ ከቢቢሲ ኢንተርቢ ያደረጉት መፅሓፍ በስጦታ ተሠቶኝ ሳልጠቀምበት ተሠደድኩ ዋዋ
በ pdf አይታጣም
ዶ/ር መስከረም ጤናና ሰላም ላንቺ ይሁን አንድ በጣም ያስገረመኝ መፅሐፍ አለ ከቻልሽ ስለዚህ መፅሐፍ ማብራሪያ ብትሰጪ በት ፡ 2000 years of Christ's power by Dr Nick Needham ኦርቶዶክስን ለማጥፋት የተደረገ ብዙ ሴራዎችን ስለ ነበብኩ ነው ሰላም ለሁላችን ይሁን
እናመሰግናለን
እመቤቴ. ደኩተር. መስከረም. ተባረኪ ልጄየእትዮጵያ. አምላክና. የቀደሙት. ንፁሀን. አማኞች. እና. አሁንም. የደጋጎች. አማኞዎች. አምላክ. ይጠብቅሸ. በርቺ. ኦርቶዶክስ. ታማለች. ይማራት. ተባረኪ. ስላምሁኚ
አሁን ከቀርብ ግዜ በሃላ በአገራችን ብዙ ስው ይጠቀመዋል ቶ በጣም ትልቅ ሃይል ያለው መስቀል ነው እንኩን ታለበስነው ስንመለከተው የሜነገረን የሜስማን በጣም መባረከ ነው 🙏 ቶ 🙏 🙌 🙌
ዶክተር ተባረኪ ሼር ሼር ሼር አድርጉ የዶክተርን ዩቱን አሜሪካን እና ኢሮፖዎችን የኢትዮጵያን ማፍረስ አላማቸውን ያከሽፋል ለመላው ኢትዮጵያ እንዲደርስ ማንነታችንን ትምህርት ሰጪ ስለሆነ ሼር ሼር አጣድፉት ዶክተር የኢትዮጵያ ቅዱስ ናት ❤❤❤❤ሼር ሼር
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
መስኪ እግዚአብሔር ይመስገን ፈጣሪ አገራችነነ ኢትዮጵያ ሰላሟን ያምጣልን ❤🙏
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ፈጣሪ አምላክ እረጅም እድሜና ጤና ይስጥሽ
ሰላም ዉዳችን:: የጠፋዉን ንብረታችንን አስመልሽልን ጀግና ነሽ:: ወላዲተ አምላክ እዉቀትሽን ጨምራ ታበልፅገዉ::
መረጃሽ ብዙ መናፍቃን አንጫጭቷል በርችልን እላለሁ::
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
በእውነት በጣም ደስ የሚል አገላለፅ ነውስለ ቶ ቡዙ እውቀት አልነበረንም ቃል ሂወት ያስማልን መምህር ተስፍዬ ሼርአርጎልን ነው የመጣውት ፀጋውን ያብዛልሽ ኢህታችን 🥰🥰🥰
አጋንንትን... ቢያስተምራችሁ.... ቃለ ... ሂወት.. ያሰማልን.... የምትሉ... ኦርቶዶክስ... ውስጥ .. የተሰገሰጋችሁ.... ሴቶች.... ብትማሩ... አትለወጡ.... ወይይይ አታነቡ....ግርርርርር መንጋ ... የሴት .. መንጋ .. አረ ኤድያ .... የእግዚአብሔር ቃል አንብቡ... ወይ አስነብቡ....ቱ... በረከት ነው ማንበብ... አንዴ በድግምት... አንዴ ጥንቆላ... እግዚአብሔር አይታችሃል.... ክፋታችሁን... ለዚህ ነው ... ሰው የማትሆኑት...!!! አንብቡልን በሉ ቃሉን ...!
@@dao-107 ስለምክሩ ኣመስግናለው ግን ትምህርቱ በንፅህ ልቦና ብትስማው እንዲ አትልም ነበር
@@user-kq8hw9yb5f አረ እቺን አቃታለሁ ... አባትዋ ጠንቃይ ነው .... እግዚአብሔርን አታውቅ... አስመሳይ... የዚችን ያህልማ ... ሰይጣንም ያወራል ... እንዳውም በተሻለ ... አይቶታላ ክብሩን መላእክ ነበረም … የምትሰሚውን ተጠበቂ
@@dao-107እንዴ በሰላም ነዉ አንዘፈዘፈሽ እኮ አንች ራሱ መንፈስ እንዳለብሽ ታስታዉቂያለሽ መንፈሳዊ መንፈስ ቅዱስ ያደረበት ሰዉ እንዲህ አያደርገዉም በጣም ፀያፍ ነዉ በነገርሽ ላይ መንፈስ ቅዱስም እርኩስ መንፈስም ሲያድሩብሽ አይታዮም በባህሪ ነዉ የምታቂያቸዉ በማታዉቂዉ ነገር አትዘባርቂ ጥሩም ይሁን መጥፎ ነገሩን ጨርሰሽ ሳታዳምጭ አትፈርጅ ጠቢብ በማስተዋል እስከመጨረሻ ይከታተላል ቁንፅል ነሽ
@@dao-107ደግሞ አንች እነሱን የመሳደብ ሞራል የለሽም እስኪ የአንችን መንፈሳዊ ልምድ ንገሪን ያስተምር ከሆነ በቀን 7 ጊዜ ትፀልያለሽ እንደነሱ በቀን ስንት የአምልኮ ስግደት ትሰግጃለሽ? እነሱ ግን በአህዛብ አገር ለአምላካቸዉ በቀን 500 ድረስ የሚሰግዱ እንዳሉ ታዉቂያለሽ? እመቤታችን ፅናታቸዉን አይታ በአህዛብ ሀገር በገሀድ ተገልጣ ታምር የምትሰራላቸዉ እንዳሉ ታዉቂያለሽ እንደዉ ሁሉም ላይ አፍ መክፈት ለምዶብን ቅዱሳንን ሳናዉቃቸዉ እንዳንሳደብ ተጠበቂ እግዚአብሔርን ፍሪና የራስሽን ህይወት ላይ ትኩረት አድርጊ ከነጎደዉ ጋ አትንጎጅ አትሳች
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ከልብ እናመሰግናለን ውድ ድንቅ እህታችን👑💚💛❤🙏
እግዚአብሔር ይመስገን አንችን የሰጠን የታሪክ ጥፋት ባለበት ዘመን እህትየ በርች እግዚአብሄር በስራሽ ሁሉ ይምራሽ አይለይሽ:: አሜን
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
እድሜ እና ጤና አብዝቶ ይስጥልን ። እውቀትን ጨምሮ ይስጥልን ።
እግዛብሄር ይስጥልን
ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር ያክብርልኝ ካንቺ ብዙ ተምሬአለሁ ለወደፊቱም ብዙ ታስተምሪኛለሽ ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ ።
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ፈጣሪ ያክብርልን ጥሩ መረጃና እውቀት ይዘናል!
እድሜ ከጤና ይስጥሽ ዶ/ር
እንዲያው እመቤቴ በበለጠው ትባርክሽ እህታችን።
እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተራችን
ስለ አባ ተስፋ ከ25 ዓመት በፊት ብዙ የተሰወሩ ማዕድናት እና አብያተክርስቲያናት እንዳረጋገጡት እና ትውልዱ ሊያምነውም ሊቀበለውም እንደማይችል ሰምቼ ነበር እንዲያውም ብዙ ያልተነገረ ምስጢር አላቸው አነችንም እናመሰግናለን ታሪክ አዋቂዎችን ያብዛልን አሜን
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
እግዚአብሄር የጠብቅሽአይዞሽ በርች የኢትዮጵያ ብርቅ ልጅ ነሽ
ስለ መንፈሳውያውንና ጥበባውያን አብራርተሽ ምልከታሽን ብታጋሪን 🙏
ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው
መሰረታዊ ኪ ሰጡት ለቶ መስቀል ከበቂ በላይ ስላስገነዘብሽኝ በእውነት ፈጣሪ አንደበትሽን ይባ ርከው የኔውድ
ቃለ ህይወት ያሰማልን በኮፒ ማሽን የምትባዥ ቢሆን ኢትዮጵያ በሽ አባዝታ ትፈልግሽ ነበር ቢሆንም ሽ አመት ያኑርሽ
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
እጅግ በጣም ዎቅታዊ የሆነ አትዮጵያን ታሪክ ከአትዮጵያዉያኖች ተደብቆ ታሪካቸዉን እንክዋን እንዳያውቁ ለማድረግ ብዙ ገንዘብ እየተከፈለ ይሄው እዚህ ደርሰናል. Dr. ለቺሳ ታላቅ አትዮጵያዊ ጀግና የቆቻቸው ይሄው በሰፊው ይዘዉታል. በዚህ አጋጣሚ Dr. እባክዎ ይቀጥሉበት እያልኩ በሰፈው ይቅናዎት.
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤❤
I appreciate your presentation not only for its organization, but also you cited the references for any one who wants to go further with the thought. May GOD bless you.
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
ዶክተር ግርታ በሚፈጥሩ ነገሮች ላይ የምትሰጭውን ማብራሪያ እየተመለከትኩ አድናቂሽ ነኝ አምላክ የስጠሽን ብሩህ አእምሮና የመመራመር ፍቅር አብልጦ እንዲያዘልቅልሽ እመኛለሁ፡፡ ቀጥየ የማሳስብሽ የእመቤታችንን ልብስ እና ቀለማትን እንዲሁም በትከሻዋ በግንባርዋ ላይ ከመስቀል ውጭ ስለሚቀመጡ ምልክቶች ብትገልጭልን ጊዜሽን አምላክ ይባርክልን፡፡
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
እናመሰግናለን መስኪ::
በጣም የማከብርሽ እና የምከተልሽ ተወዳጆ መምህርት መስከረም ዶክተር የሚለዉን ማእረግሽን አልወደዉም ብዙ እንደለፉሽበት አዉቃለሁ ቢሆንም አልወደዉም በእርግጥ ምክንያት አለኝ እሱን ላቆየዉ እና የቶ መስቀል በእኔ አረዳድ የኛ አደለም ምክንያቱም የናምሩድ ነዉ የናምሩድ አባት ያገኝዉን የድንጋይ ላይ ጥበብ ለናምሩድ አስተማረዉ በዚህም ትምህርት ምክንያት ናመሩድ እራሱን ወደ ግዙፍነት ቀየረ ብቻ ሳይሆን ሰዉን እና የተለያዪ እንሰሳን አዳቀለ እግዚአብሄር በዉሀ ያጠፋዉን የወደቁትን መላእክት ስራ ዳግም አስጀመረ እና ወደ ሰማዪ ሰማያት ለመግባት በተማረዉ ጥበብ ባቢሎንን ገነባ አንቺም እንደምትረጂዉ ግንቡ ዝም ብሎ ግንብ አልነበረም በጥበብ ወደ ሰማይ የሚያስገባ ነዉ እና እሱ ካዳቀላቸዉ ፍጡሮች ዉስጥ አንዱ ንስር እና ሰዉ የተገኝዉ ግዙፍ የወፍ ጭንቅለት ያለዉ ድቃይ ፍጡር አንዱ ነዉ ይኸዉ ፍጡር በተሳላቸዉ ስእሎች ላይ ቶ ን ይዞት ይታያል ሌላዉ ፀሀይን የሚያመልኩ ናምሩድን በፀሀይ ስለሚመስሉት ነዉ ሚስቱን በጨረቃ እሱ ከሞተ በሁዋል ሚስቱ አረገዘች እና እሷም ናምሩድ ፀሀይ ነዉ እና በጨረሩ አስረገዘኝ ብላ ልጅ ወለደች የወለደችዉንም ልጅ በኮኮብ መሰለችዉ እና ከለተባአት ንክኪ ዉጪ ወለድኩ በማለት የክርስቶስን እና የእመቤታችንን ቦታ ለመዉሰድ አሴረች ከእሱ ጋር በተያያዘ አሁን የምንጠቀመዉን መስቀል ቀድመዉ ያወቁ ይመስላል እሱንም ለማሳሳት ይህን መስቀል አመጡብን እነሱ እንደሚሉት የሁሉም ነገር ቁልፍ ነዉይላሉ ቀድሞም ምልክታቸዉ ነዉ ግብፅ ዉስጥ በስፉት ነበሩ በፊትም ኤሊዬን የሚባሉት ዝርያዎች ነበሩ እነሱም ከግዙፎቹ የወደቁት መላእክት ልጆች ይልቅ ጥበበኞች እንደነበሩ ነዉ እና እስቲ አሁንም በደንብ መርምሪ ከአንቺ አላዉቅም ነገር ግ በብዙ ነገሮቻችን ዉስጥ የነሱ የሆነዉን አስገብተዋል መርምሪ ከገንፎ አይጠፋም ስንጥር ነዉ
ዶክተር መስከረም እረጅም እድሜ ይስጥልኝ
i hope The Ethiopian resurrection is too nearest
እግዚአብሔር ን የምለምነው የአንችን ምኞት እሳቤ አሳክቶት
ለሀገራችን ሰላም ፍቅር እድገት እና ምድረገነት እንድትሆን አደራውን ለቸሩ መድሀኒት የአለም ሰጥቻለሁ
በተረፈ መፅሐፍሸን አንብቢያለሁ እጅግ ጥልቅ ምርምር እና ጥናትን ብስለትን የተጎናጸፈ ነው
I LIKE YOUR SOUND ❤❤❤ MY LOVELY SISTER
ሸማክ ነኝ ከድሬ
ዘ ዘውገ የቢጫ ወርቅ ስጦታ
ካቶሊክ ስለእመቤታችነሸ ታላቅ ክብር አላት። ፀሎቶችም ውስጥ ትጠቀሳለች። ምን ለማለት እንደፈለግሽ አልገባኝም።
አው እዜ ላይ ስህተት ስምቻለሁ ካቶሌክ እና ፓሮቴስታውችን አንድ አድርግ ያቀረበችው ተሳስታለች ብዙ ኡሮቶዶክስውች ስለ ኢትዩ ካቶሊክ ብዙ እውቀት የላቸውም ኢትዩያ ውስጥ
የዛሬ 7500 አመት ብላ ያወራችው ልክ ነው ግን ዛሬ ላይ ሰላሉ Catholic ያወራችው ግን ስህተት ነው?
ብሩክ ሁኚ ከነመላ ቤተሰብሽ ❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉
እውነት ነው አኹን ያለነው ትውልድ ግድ የሌለን እንቅልፋሞች ነን አባቶች ደግ አድርገዋል ።
አንቺንም እመብርሃን ትጠብቅሽ ለበለጠ አገልግሎት እንድትተጊ ዕድሜ ከሙሉ ጤናጋር ይስጥሽ እግዚአብሔር።
አሜን አሜን አሜን 🙏🙏
እግዚአብሔር ይስጥልን ዶክተር እጅግ ጠቃሚ ትምህርት ነው በውጭ ዓለም ያሉት ቤተ ክርስቲያን የ ቶ መስቀል የዶሮ መለከት ያለበት አይቻለሁ በጣም ግራ እየገባኝ ነበር መልስ ስለ አገኘሁ አመሰግናለሁ ዕድሜና ጤና ይስጥልኝ!!!!!
የአብነት ትውስተታ ለኔ
አሜን እግዚአብሔር ይክርሽ ትልቅ ጥያቄዬን ነው የመለሽልኝ ❤❤❤
ድል ለአማራው ህዝባዊ ሰራዊት ፋኖ።
እግዚአብሔር ይስጥልን ደጋግሞማዳመጥን ይጠይቃል በኔ እምነት መስኪ
እግዚአብሔር እድሜሽን ያብዛ❤❤❤
እግዚያብሔር ይስጥልን።
አሜን🙏አሜን🙏አሜን
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።
የድንግል ልጅ አብዝቶ የያዝሽውን እውቀት ይጨምርልሽ።
በተለይ ቅድስት ሀገሬና ቅድስቲቷ ኦርቶዶክሳዊት ተዋህዶ ኃይማኖቴ አሁን ካሉበት ነባራዊው እውነት መውጫውና ማምለጫው ያንቺ የምታአቀርቢያቸው ጥናታዊ ግን እውነት ላይ የተመረኮዙ ፅሁፎች መሆናቸውን ሳስብ ምናለ የዛ ትውልድ(የሀገሬንና የቤተክርስቲያኔን ትንሣኤ ደርሶበት የሚመለከተውን ማለቴ ነው) አካል ቢያደርገኝ ብዬ እመኛለሁ/እቀናለሁኝም።
ዶክተር መስከረም እግዚአብሔር እረጅም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ጥሩ እውቀት ነው የምትሰጭን እናመሰግናለን
በርቺ
ጤና ይስጥልን እመይቴ !
I really like this video watching you from Cincinnati.good job
በጣም ጥልቅና አስገራሚ ትንታኔ ነው ። ፈጣሪ ማስተዋልሽን ያብዛልሽ ።እናመሠግናለን ይህንን የመሰለ ድንቅ ሚስጥር ስላካፈልሽን❤❤❤
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
፣እህቴ እግዚአብሔር ይባርክሽ!!
Egzabeher tibekawun yabzalish.
ቃለ ሕይወት ያሰማልን ።
ክብር ይስጥልኝ መስኪ። የሚገርምሽ ባላወቅሁት መንገድ ቶ መስቀል ቤቴ ገባ። ከዚያም አንድ ቪድዮ ቶ መስቀል ትክክለኛ አይደለም የሚል ስሰማ ገሸሽ አድርጌው ነበር። መስኪ ተወዳጁ አምላካችን እግዚአብሔር የሆነ ነገር አእምሮዬ ጥያቄ ሲፈጥርብኝ በላሰብኩት መንገድ ወይ በመጽሐፍ ወይ በሆነ መንገድ መልስ ይሰጠኛል ። አንዱ መልስ ያገኘሁት በዚህ ቪድዮ ነው። በጣም አስተውላለሁ በአንቺ አእምሮ ውስጥ ያለው ጥበብ ጥበብ መንፈሳዊ እና ጥበብ ስጋዊ (የምታስረጅባቸው) አመክንዮአዊ መንገዶች። በጣም ባንቺ እቀናለሁ። ገለጻዎችሽ መድረክ ላይ የሰጠሻቸው ማብራርያዎች አንድ ሳይቀረኝ እከታተላቸዋለሁ። በጣም ደስ ይለኛል።
Ehte ahunem bihone to meskle ayfekdem bebetkiristiyanachen astewyu
የአምላክ እናትነትዋ ክብር ከፍጥረት ሁሉ በላይ መሆኑን የሚያቃልል አማኝ መሣይ ኢአማኒ ሲሆን የባዶነቱ እና የሚጠላት የአውሬው ልጅነቱን ይገልፃል ።
ቃለ ህይወት ያሰማልን!
እግዚአብሔር ረዝም ዕድሜና ጤና ይስጥሽ ስለ እውነተኛ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት እውነተኛ ታሪካዊ ሃማኖት ስለ መሆኑና ስለ ኢትዮጵያ ሃይማኖታዊ አባቶች ታሪክ ስአስተማርሽን ቃለ ህይወት ያሰማልን።
እየወልሽ ዶክተር መስከረም ስለ ቤተክርስቲያን ያለሽ ፍቅር እና ጉጉት እጅግ ያስደስታል ድንግል በእቅፏ ታኑርሽ በበረከት ትጎብኝሽ።
ነገር ግን በዚህ ቪዴዮ ያገኘሁበትን ስህተቶች ልንገርሽ
1. እስከ አሁን ሙሉ ቪድዮውን የጠቀስሽው የኚህን አባት መጽሐፍ ሲሆን ይሄ በጭራሽ እንደ ዋቢ ልንጠቀመው አንችልም ምክንያቱም የእርሳቸው መጽሐፍ በመላምት እና አለ ብለው በሚያስቡት ወይም እሳቸው በሚናገሩት የተለያዩ ቤተክርስቲያናት ነው ይሄ የጠቀሱት ቤተክርስቲያን ደግሞ በቅዱሳን አዋልድ መጽሐፍት ተጠቅሰውም አይገኙም። ስለዚህ ካመናችሁ እመኑ እኔ ይሄንን በራዕይ አይቻለሁ የሚለው ከተረት ተረት በቀር ሌላ ትርጉም አይሰጠውም ሲቀጥል ስለ እኚህ አባት ቅድስና ቤተክርስቲያን እውቅና አልሰጠችም እና ቅዱስ ናቸው ብለን ማውራት አይገባንም በራዕይ ያዩትን እውቀትም እንደ መጽሐፍ ለመቀበል ቤተክርስቲያን የእራሷ የሆነ የመፈተሻ መንገድ አላት 1. በውሀ 2. በእሳት 3. ድውያን ላይ በመጣል። በእነዚህ ሁሉ ላይ ድንቅ ነገር ካሳየ ነው ደገኛ መጽሐፍ የሚባለው እንጂ ሰውየው አየሁ ስላሉ አይደለም።
2. የቶ መስቀል ከAnkh የግብጾቹ key of life ብለው ከመጥራታቸው በፊት የነበረ ነው የሚለውን ለማስረዳት ከብጽ ስልጣኔ በፊት የእዚህን መስቀል ግኝት ማሳየት ይኖርብናል። ከአዋልድ መጽሐፍት ይሄ ደግሞ አንቺ በጠቀስሽው መጽሐፍ ላይ አናገኘውም። አንዳንዶቹ በመጽሐፈ አክሲማሮስ ይገኛል ይላሉ መጽሐፉ ሲገለጥ ግን ቶ የሚል የለውም።
ዞሮዞሮ ወደ ማጠቃለያዬ ስገባልሽ አባቶች በምሥጢር አጠኑ የሚባለውን ከመቀበልሽ በፊት እነዛ አባቶች፣እነዚህስ መጽሐፍቶች በትክክለኞቹ የቤተክርስቲያን ሊቃውንት ምን አይነት ምላሽ ይሰጥበታል የሚለውን ብታጠኚ በጥልቀት።ሲቀጥል ደግሞ አንቺ እንደዚህ አይነት እርግጠኛ ያልሆንሽባቸውን ሐሳቦች ስታቀርቢ ይላሉ አያልሽ ገለልተኛ ሆነሽ ብታቀርቢ ጥሩ ነው።
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
❤❤❤ I love it
አሜን እግዚአብሔር ይባርክሽ
ዶክተር፣ ሆነ ፕሮፌሰር፣ ሳይንቲስት የእግዚአብሔር ባርኮት ወይም የጸጋ ስጦታ ማስተዋል፣ ፍቅር፣ ደግነት፣ እውነተኝነት ርህራሄ እነዚህ ከሌሉን ከንቱ የከንቱ ከንቱ ነን የእግዚአብሔሯ መስኪ ደህና ሁኝልን
የተደበቀችዋ ኢትዮጵያ የምታበራበት ዘመን ቅርብ ይሁንልን አሜን
❤❤❤❤❤
አሜን ።
ዶክተር እግዚአብሔር ይባርክሽ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅነሽ አንቺ ከተፈጠርሽበት ኢትዮጵያ በመፈተ ሬ አምላኬን አመሰግናለሁ እድሜሽን ያርመው
Thank you so much DR ❤️ God bless you
እግዚአብሔር ይባርክሽ መስኪ እውቀትን ስለዘራሽብን🙏
D.r Live long . God bless you.
Kale hiwet yesmealna
Thank you Dr. Meskerem 🙏🏽 may the Almighty bless you with long and healthy life! Please keep shining your light on this generation which is slowly but surely going into deep darkness.
አሁን ደግሞ የ"ቶ" መስቀል በሚል በአንድ ወቅት የአረማውያን አምላክ የነበረውንና በአፈ-ታሪኩ መሰረት አሁን በህይወት የሌለውን የታሙዝን (ሕዝቅኤል 8:13,14) ምልክት ማለትም:- የተገለበጠ እንቁላል አናቱ ላይ ያደረገውን "ፐ" : ክርስቶስንና ክርስትናን እንደሚወክል ለማሳመን ትኳትናለች። በተገለበጠው እንቁላል የምትወከለው የመራባት አምላክ የሆነችው ፣ የናምሩድ እናትና ሚስት ሰሚራሚስ ነች። ከክርስትና ጋር የሚያገናኝ ገመድ የለውም። ሙሉ በሙሉ የጣኦት ምልክት ነው። ኦሪት ዘፀአት 20:4-6 ላይ “በላይ በሰማያት ወይም በታች በምድር አሊያም ከምድር በታች በውኃ ውስጥ ባለ በማንኛውም ነገር አምሳል የተቀረጸን ቅርጽ ወይም የተሠራን ምስል ለራስህ አታድርግ። 5 አትስገድላቸው፤ ተታለህም እነሱን አታገልግል፤ ምክንያቱም እኔ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ብቻ እንድመለክ የምፈልግና በሚጠሉኝ ሁሉ ላይ በአባቶች ስህተት የተነሳ በልጆቻቸው እንዲሁም በሦስተኛና በአራተኛ ትውልዶቻቸው ላይ ቅጣት የማመጣ አምላክ ነኝ 6 ሆኖም ለሚወዱኝና ትእዛዛቴን ለሚጠብቁ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ታማኝ ፍቅር የማሳይ አምላክ ነኝ።" በማለት እንዲህ ያለውን ድርጊት አጥብቆ ይከለክላል። ይህን ህዝብ በኢትዮጵያዊነት ስም የሕይወት መንገድ ከሆነው ከክርስትና ጎዳና ወደ ጣኦት አምልኮ ለመውሰድ የሚደረግ የሰይጣን ትምህርትና የክህደት ሥራ ነው።
❤❤❤thank D r Meskerem.
መስኪ የእኔ ድንቅ በብዙዎቻችን ላይ የሚብላላ የተለያዩ ለሚያንዣብቡ መልስ ፈላጊ የሐሳብ ሙግቶች ድንቅ የትንተና ጥናታዊ የቅኝት ዘገባ ነውና ምስጋናየ ይድረስሽ
ሃሳዊ ክርስቶስ ይዞ የሚመጣው ምልክት ነው
እግዚአብሔር ይገስፅሽ ከጌታችን መስቀል ውጪ ሌላ መስቀል አናውቅም እሱም ቢሆን የተሰቀለውን ከሙታን የተነሳውን በአብ ቀኝ ያለውን ተመልሶ የሚመጣ ውን ጌታ እንጂ መስቀል የተረገመ ሰው የሚሰቀልበት ነው እንጨት ነው ወይ በር ነው አልያ መዳብ ነው
ለዚህ ማረጋገጫ ዘፀአት 20ን ማንበብ በቂ ነው ዶ/ር ን ፐሮፌሰር ነን እያላቹ ሕዝቡን አታሳስቱት እግዚአብሔር ይጠይቃችኋል
መስኪ ከሐረር ሚካኤል ሰፈር ነው አስተያየት የምሰጥሽ ሐረር ጁኔር እንደተማርሽ ነው የተነገረኝ እግዚአብሔር ጠናሽን ይጠብቅልሽ ረጅም እድሜ እመኛለሁ
እሰይ ተባረኪ ከአፍሽ ማር ይዝነብ !
Egziabher yibarkesh