አዲስ ስብከት ነገረ ድኅነት በመምህር ያረጋል አበጋዝ || Negere Dihinet by Yaregal Abegaz
Vložit
- čas přidán 27. 08. 2023
- መካነ_ሕያዋን - Mekane Hiyawan
Share: / @-mekanehiyawan9645
«መካነ ሕያዋን - ሚዲያ» በመካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት እየተዘጋጀ የሚቀርብ የዩቱብ ገጽ (CZcams CHANAL) ነው፡፡ ይህ የዩቱብ ገጽ በዶግማ፣ በቀኖና፣ በምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ በታሪክ፣ በክብረ ቅዱሳን፥ በምግባረ ሃይማኖትና በቅዱሳት መጻሕፍት ዙሪያ ትኩረታቸውን ያደረጉ ትምህርቶች ይቀርቡበታል። በተጨማሪም ዓውደ ስብከት፥ ጣዕመ ዝማሬ፥ ቃለ መጠይቅ፣ ወቅታዊ መረጃ፣ የበዓላትና የመንፈሳዊ ጉዞ ማስታወሻ ይተላለፉበታል።
በመካነ ሕያዋን የዩቱብ ገጽ ላይ የሚለቀቁ መልእክቶች ላይ አስተያየት በመስጠት፣ የገጹ አባል በመሆን (SUBSCRIBE በማድረግ) እና ለምእመናን በማስተዋወቅ በአገልግሎቱ እንዲሳተቱ ጥሪ እናደርጋለን።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፤
በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት
የመካነ ሕያዋን ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰንበት ት/ቤት
Amen ❤
ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ ድንቅንና የቤተክርስቲያን ዓይን የሆኑ መምህር ጸጋውን ያብዛሎት
መ/ር ቃለ ሕይወት ያሰማልን ድንቅ ነው❤
መምመምህ ቃል ህይወት ያሰማልን❤❤❤❤❤❤❤❤
አሜን አሜን አሜ😢😢 በእዉነት ቃለ ህይወት አባታችን ያሰማልን በረከታቸው ይደርብን❤❤❤❤❤
ዋናው ነገረ ድህነት ነው
በእውነት በጣም ቡዙ ነገር ተማርኩ የማላውቃቸው በዙ ነገሮች ነበሩ ውስጠ ጥያቄ ይፈጥር የነበረው ነገር አሁን ተመልሶልኛል ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህራችን እግዚአብሔር ካንቴ ጋር ይሁን ❤❤❤❤❤🙏🙏🙏🙏🙏🇪🇹🇪🇹🙏🙏🇪🇹🇪🇹
የምር በጣም የሚያወዛግበኝ ጥያቄ ነው የተመለሰልኝ እግዚአብሔር የአገልግሎት ዘመኖትን ያርዝምልን
ወንድሜ አባቴ እድሜ እና ጤናውን ያድልልን ከብዠታ ውስጥ ወጥቻለሁ
ሠንበት ቀን እኮ ነው
ኣሜን ቃለ ህወት ያስማልን
አሜን አምን አሜን
Wow ❤❤❤❤
የኛ መምህር ቃለ ህይውት ያሰማልን
ቃለህይወት።ያሰማልን።መምህራችን።እናመሰግናለን።
እግዚአብሔር በጥበቡ ይጠብቅልን
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህር እረጅም አድሜና ጤና ይስጥልን !!!
በድሜ በጤና ይጠብቅልን መምህራችን
ቃለ ህይወት ያሰማልን መንግስቱን ያዉርስልን: ፀጋዉን ያብዛሎት መምህር 🙏❤️❤️
Kale hiwot yasemalin.
ቃለህይወት ያሰማልን ! በነብስ በስጋ ይጠብቅልን፡፡
ቃለ ሕይወት ያሰማልን
አሜን አሜን አሜን
ቃለህይወት ያሰማልን አሜን አሜን አሜን አሜን።
መምህር ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለህወት ያሠማልን መምህራችን❤❤❤
መምህራችን ድንቅ ትምህርት ነው ❤
ፀጋውን ያብዛላችሁ
ቃለ ህይወት ያሰማልን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏🙏🙏
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን መምህር
ለመምህራችን ቃለ ህይወት ያሰማልን 🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤🙏🙏🙏
ቃለሕይወት ያሰማልን ጸጋውን ያብዛልን
እናመሰግናለን ይሄ ትምህርት ያልተቀረፀ መስሎኝ በጣም አዝኜ ነበር
መምሕራችን ቃለሕይወት ያሠማል
መሀረ=አስተማረ |||መምህር = አስተማሪ
መሐረ=ይቅር አለ|||መምሕር = ይቅር ባይ
🙏🙏🙏
🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን መህራችን ከበዛው ፀጋው አብዝቶ ይስጥልን ረጂም እድሜና ጤናውን ያድልልን
መምህሬ❤❤
መምህር ግሩም ትምህርት ነው። ከመነሻው ሲያስተምሩን ከዚች ዛፍ ፍሬ አትብላ በበላህ ጊዜ መልካምና ክፉን ታውቃለህ በዚህ ጊዜ ትሞታለህ ብለውን ነበር። ይህ ማለት ደግሞ ሰው መልካምን ሆነ ክፉን አያውቅም ነበር ማለት ነው። ሰው የአምላኩን ትዕዛዝ ባፈረሰ ጊዜ መጥፎን አወቀ ሲሉን መልካምን ግን ቀድሞ እንደሚያውቅ አድርገው ነው ያስተማሩን። አልተጋጨምን?
ሰው ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ ሲበላ መልካምንም መጥፎንም በአንድነት አወቀ ማለት አይደለምን?
ሰው ከተከለከለው ዛፍ በበላህ ጊዜ መጥፎን ታውቃለህ ተብሎ ታዞ ቢሆን ኖሮ አዎ መልካምን ቀድሞ ከተከለከለው ዛፍ ፍሬ ሳይበላም ያውቅ ነበር ተብሎ ሊታመን በተገባ ነበር። ማብራሪያ ቢሰጡበት አመሠግናለሁ።
ወንድሜ የራሱን የዲያቆን ያረጋልን የኦሪት ዘፍጥረት ማብራሪያ ላይ አለልህ ግዛ እና አንብብ
አዳም እና ሄዋንን ሰይጣን እንዴት ገነት ገብቶ አሳሳታቸው እንዴት ገባ
ሰይጣን ገነት ምን ያረጋል ወደ ምድር ወድቆ የለ ገነት ማን አስገባው ማንም ሊመልስልኝ ያልቻለ ጥያቄ???
በእንዳንተ አይነት እባብ ተሰውሮ፡፡
ከመሳደብ ማሰረዳት ሰናሰረዳ ከእኛ ወገን ቢሆን ያውቃል ለሱ ሰናሳውቅ ሌላው አንብቦ ያውቃል ብንችል አብሶ መንፈሳዊ ነገሮች ላይ ለምንጠየቀው መመለስ ካላወቅን ዝምም
@@sameriyemaretalij2112 ጥያቄው ጤነኛ ከሆነ በእባብ ተሰውሮ ነው በይልኝ የኔእህት አንቺን ይቅርታ
ወደ ምድር ወደቀ የተባለው ከእግዚአብሔር መንግስት መውጣቱን ለማሳየት ነው እንጂ በእግዚአብሔር ፊት ቆመ ይላል እኮ ለመክሰስ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ ስለዚህ ተረጋግታችሁ አስቡ መምህራንን ጠይቁ
ቅዱስ ጴጥሮስ ከጌታ ጋር ቆሞ ሳለ ሠይጣን የጌታን የማዳን ሥራ የተቃወመው በአንደበቱ ተጠቅሞ ነው ለዚህም ነው "ሂድ አንተ ሠይጣን" ያለው።
አርባ ቀን ያልሞላው ህጻን ሳይጠመቅ ቢሞት እንዴት ይሆናል
አልተፃፈም እግዚአብሔር ነው የሚያቀው
hitsan simin bimot edt yihonal maletim alebeh lemin timiketin bicha tanesaleh
መምህር ስለትምህርቱ በጣም እናመሰግናለን አንድ ጥያቄ አለኝ ሰው በጸጋ ከዳነ በኃላ እንዴት ድፍረት ያጣል በራሳችን ችሎታ ሳይሆን በጌታ ጸጋ ከዳንን ለምን እንጠራጠራለን ቃሉ ሲናገር በኤፌ 2፤8-10 ያለውን ሊያፈርስ አይችልም ንግግሮት ውስጥ ድህነታችን ተፈጸመ ብሎ ኢየሱስ የተነናገረውን ያፈልሰዋል ጽድቃችን እንደመርገም ጨርቅ ነው ይላለል
አይደለም በጸጋ የተሰጠንን መዳን የምንጠብቀው በትጋድሎ ነው ጌታም ያለው እስከ መጨረሻ የጸና ይድናል" ነው የማይጸና አይድንም ማለት ነው ስለዚህ የእኛም ድርሻ አለ በመዳናችን ውስጥ ለዛ ነው ቅዱስ ጳውሎስም "በፍርሃት እና በመንቀጥቀጥ የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ"ያለው
@jordites3897
3 months ago
ቃለ ህይወት ያሰማልን መንግስቱን ያዉርስልን: ፀጋዉን ያብዛሎት መምህር 🙏❤❤
ድንቅ ነዉ