Debate የመዳን ጥምቀት በኢየሱስ ስም ወይስ በሌላ? ፓስተር ታሪኩ እና ፓስተር በረከት
Vložit
- čas přidán 2. 07. 2023
- #የመዳን_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ወይስ_በሌላ?
#Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
#የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
#Apostolic_Church_International_Fellowship
#Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
#Apostolic_Generation
#ApostolicSong
#Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
#acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
#Apostolic_doctrine
#onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
#Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
#onlyjesus
Follow me on:
www.tiktok.com/@tame_apo?_t=8...
On Facebook page:
profile.php?...
Telegram:
t.me/kalu2023
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት እንዲቀበል ነቢያት ሁሉ ይመሰክሩለታል።”
- ሐዋርያት 10፥43
ወንድማችን ቄስ በረከት ስላንተ ኢየሱስን አመሰግናለሁ ተባረክ የሱስ ይባርክህ
ፀጋውን ያብዛልህ ወ/ም በረከት😍😍😘😘
ወንድም በረከት ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ለሚድኑት የእውቀትን ሽታ እየገለጠብህ ስለሆነ ጸጋው ይብዛልህ
ፓስተር በረከት የእውነት አምላክ ጌታ ኢየሱስ ፀጋውንና ክብሩን አብዝቶ አብዝቶ እንደጳውሎስ ለምድር ሁሉ የሚደርስ አቅምና ጉልበት ይሁልህ።
ጴጥሮስ👉"ሁለተኛ👉የወለደን👈" በማለቱ በዬሀንስ 3:5:-መሰረት መወለድ ማለት ጥምቀት ነው።ስለዚህ ተጠምቋል
ከነጴጥሮስ ጋር የተካከለ እውነት ስለተገለጸልን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ
“ከመላእክትስ፦ አንተ ልጄ ነህ፥ እኔ ዛሬ ወልጄሃለሁ፥ ደግሞም፦ እኔ አባት እሆነዋለሁ እርሱም ልጅ ይሆነኛል ያለው ከቶ ለማን ነው?”
- ዕብራውያን 1፥5
ጌታ እየሱስ የባርክህ ወንድም በረከት
ፓስተር ታሪኩ የኢየሱስ ስም ጥምቀት ከኃጢአት እንደሚያስተሰረይ ማመናቸው ይገርማል እግዚአብሔር እየረዳው ነው ኢየሱስን የገደለም ያልገደልንም ኃጢአታችን እንዲስተሰርይ በኢየሱስ ስም መጠመቅ አለብን ማለት ነው 🙏
ወንድሜ በረከት ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ።
ወንድም በኪዬ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ዘሜንህን በሙሉ ጌታ ኢየሱስ ይባርክ የቃሉን መገለጥ በየ ግዘዉ ኢየሱስ ይጨምርልህ ይሸከምህ
ዎንድም በረከት ጌታ እየሱስ የ ናቢያት እና የ ሐዋርያት አምላክ እየባረከ ይባረክ ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️ፀጋውንም ያብዛልክ 🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹🌹abet እንዴት ደስ ይላል
ጌታ ኢየሱስ ይባረክ ፓሰተር በረከት ❤❤
እየሱስ ይባርክህ ፓስተር በረከት
አባታችን እየሱስ አብዝቶ ይባርኮት ፅጋን ይጨምርሎት
ሐዋርያት 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴⁴ ጴጥሮስ ይህን ነገር ገና ሲናገር ቃሉን በሰሙት ሁሉ ላይ መንፈስ ቅዱስ ወረደ።
⁴⁵ ከጴጥሮስም ጋር የመጡት ሁሉ ከተገረዙት ወገን የሆኑ ምዕመናን በአሕዛብ ላይ ደግሞ የመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ስለ ፈሰሰ ተገረሙ፤
⁴⁶ በልሳኖች ሲናገሩ እግዚአብሔርንም ሲያከብሩ ሰምተዋቸዋልና።
⁴⁷ በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ መልሶ፦ እነዚህ እንደ እኛ ደግሞ መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉ እንዳይጠመቁ ውኃን ይከለክላቸው ዘንድ የሚችል ማን ነው? አለ።
⁴⁸ በኢየሱስ ክርስቶስ ስምም ይጠመቁ ዘንድ አዘዛቸው። ከዚህ በኋላ ጥቂት ቀን እንዲቀመጥ ለመኑት።
“ዳግመኛ የተወለዳችሁት ከሚጠፋ ዘር አይደለም፥ በሕያውና ለዘላለም በሚኖር በእግዚአብሔር ቃል ከማይጠፋ ዘር ነው እንጂ።”
- 1ኛ ጴጥሮስ 1፥23
ዋው ደስ የሚል ውይይት ነው!!
ጥምቀት ለመዳን ነው።
Lemedan temket sayihon Medan karsetose new ye hawaryawt yemetbalu sewochi aweko kemsate Geta Eyesus yifewusachihu
@@saronmekonen አልሞት በይ ተገደይ አትሁን ቃሉ የሚለውን ብቻ ነው መደመጥያለብህ!!
ክርስቶስን አምኜወለሁ ብሌክ ቆጭ ብለክ ከሰመይ መቅረትህ ነው ምክንያቱም ሰው ደግማኛ ከልተወለደ የእግዚአብሔርን መንግስት መግበት ሰይሆን መያትም አይችል የሐ 3:5 " በለው መሠረት ፌዙን ቶወውና ተጠመቅ ልትድን ከፈለክ😓😓🙏🙌@@saronmekonen
😅😅😅😅@@Fares-zz4pn
ቤኪ የሱስ ፀጋ ይጨምርልህ ተባረክ።
ወ/ም ፀጋው ይብዛልህ ይህ ወንጌል በአለም ሁሉ ይስበካል!!!!
ተመስገን ጌታ ኢየሱስ እውነትህ እና ወንጌልህ ለአለም ሁሉ በልጆችህ በኩል እየተላለፈ ስለሆነ አሁንም ፀጋውንና ብርታቱን አብዛልን አሜን
“ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን በመነሣቱ ለሕያው ተስፋና ለማይጠፋ፥ እድፈትም ለሌለበት፥ ለማያልፍም ርስት እንደ ምሕረቱ ብዛት ሁለተኛ የወለደን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ፤ ይህም ርስት በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ለተዘጋጀ መዳን በእምነት በእግዚአብሔር ኃይል ለተጠበቃችሁ ለእናንተ በሰማይ ቀርቶላችኋል።”
- 1ኛ ጴጥሮስ 1፥3-5
ፓስተር በደብ ከሰማህ መዳን ይሆንልሐል የዘላለሙን ህይወት ታገኛለህ አንተና ቤተሰቦችህ ትድናላችው አሰላስል: ያልገባህን :ጠይቅ:ተረጋጋ: የሰማኸውን :ደግመህ አንብበው ደጋግመው ግዜ ስጥ የእግዚያብሔር ቃል ነውና!!!!!!
ጌታ ኢየሱስ ይባርክ ጸጋዉ ይብዛልህ
ሐዋርያት 10፥43-48 በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኃጢአቱን ስርየት እንዲቀበል ነቢያት ሁሉ ይመሰክሩለታል።”
በኢየሱስ ክርስቶስ ስምም ይጠመቁ ዘንድ አዘዛቸው። ከዚህ በኋላ ጥቂት ቀን እንዲቀመጥ ለመኑት። ስለዚህ ቆርንሊዮስ አልገደለም!
እንዴት ደስ ይላል እንዲህ በትግስት ስትነገሩ ወንድም በራከት ኢየሱስ ጸጋ የብዛሃል❤❤❤❤
ወ ም በረከት ጌታ እያሱስ ጸጋ የብዘልህ
ሃሌ ሉያ.........ኢየሱስ ይባረክ....ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክህ፡፡
ወንድም ቤረከት ፀጋውን ያብዛልህ
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤ ወ/ም በረከት
" በብዙ ሌላ ቃልም መሰከረና። ከዚህ ጠማማ ትውልድ ዳኑ ብሎ መከራቸው።"
(የሐዋርያት ሥራ 2:40)
አኔ እንዚህ ያለ አንደበተ ርቱዕ መሰካሪ የቃል ሙላትና መገለጥ አካቶ የተገለጠ አገልጋይ ነው ወንድሜ በረከት ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ጉድጓዳቸውን እራሳቸው እየቆፈሩ እንድገቡበት ማዘጋጀት ነው
Bere tebarek
አየሱስ ክርስቶስ አብዝቶ ይባረክህ ወንድም beki 🙏😊❤️
ኢየሱስ ክርስቶስ ይባርክህ ወ/ም በረከት
ፓስተር በክ ጌታ እየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ፃጋዉን ያብዛልክ 🙏
ወንድምበረከትጌታእየሱስስይባርክሕ
የኢየሱስ ስም ጥምቀትን የሥላሴ አማንያን እጅግ አድርገው መጥላታቸው ይገርማል
አየሱስ ክርስቶስ አብዝቶ ይባረክህ ወንድም beki
ወንድማችን ቄስ በረከት ጌታየሱስ አብዝቶ ይባርክእ
beki tebarek this is the conversation b/n Jesus and nikidemos
አሜን አሜን
Amen!
ወንጌል በኢየሱስ ስም ይስፋ ተባረኩ
ተባረክ
እኔ በዘመኔ ፕሮቴስታንት ውስጥም በሐዋርያትም እምነት ውስጥም በመሆን የልጅነት እድሜን አሳልፋለሁ ነገር ግን የቅዱሱን መጽሐፍ ከነ ክብሩ ለሐዋርያት ሰጡት እነሱ ጋ ትክክለኛ ወንጌል አይቻለሁ ።
በእውነት ፓስተር በረከት የሚያነሳቸው ሀሳቦች ተጨባጭ የሆኑ ሀሳቦች ናቸው ውይይቱን እንዳደመጥኩት ፓስተር ታሪኩ ለጠየቁት ጥያቄ መልስ በትክክል አለመመለሱን እና ለመሸሽ የሚሞክረውን ነገር ተረድቻለሁ
በኪ እግዚአብሔር ይባርክህ ወንድሜ
Beru be blessed
በረከት በዝረራ ነው ያሸነፈው🎉🎉
pastore berekete🥰🙏
Beki tsegawun yabizalh bertalin, God bless you
AMEN AMEN AMEN AMEN TEBAREKII TEBAREKII ❤❤
❤ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክህ።
ተባረክ ቤክ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Wonderful Beki !!
God bless you pastor bar
ጌታ ኢየሱስ እስከ ፅዮን ይሸክም ወንድማች በክ❤❤❤❤😊😊
ቤክዬ ሰወድህ❤❤❤❤
Tebarki wondem bekie ❤❤❤
Paster bereketi eyesusi yibarikihi ❤❤❤❤❤❤
❤❤❤❤❤
በአራቱም:ወንጌል:ጌታችን:በስሜ:ተጠምቃቹ:ትዳናላቹ:አላለም:በእኔ:እመኑ:ትዳናላቹ:(ሕይወት)ታገኛላቹ
ወንጌልን ለማስተማር ይሁን ውይይታቹ ክርክር አታድርጉት
እየሱስ ብርክ ብርክክ ያርግህ
ጌታ እየሱስ ክርስቶስ የሐዋራቶችን አግር ሲያጥብ ጴጥርስ ጌታን አንተ ልታጥበኝ አይገባም ሲል እንግዳውስ እድል ፍንታ የለህም ሲለው እጄንም አጠብ ጌ,_ታ ሆይ አለ እነሱ ጌታ አጥምቋቻል
እውነትን በፈቅር በኪዬ የሱስ ይበርክህ ❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉😊😊😊😊😊😊
ሀዋሪያው ጴጥሮስ በምእራፍ ሀለት ይቅርና ከዛ በኋላም እንኳን ከአይሁድ ውጪ የሆኑ በጥምቀት ብቻ(በኢየሱስ ስም) ይድናሉ ብሎ አያምንም ነበር።ከኋላ ግን ኢየሱስ ክርስቶስ በራእይ ገልጦለት ለአህዛብ የነበረው አመለካከት የተቀየረው
♥️♥️♥️♥️♥️
wodim Beki Egizhabiher tsegawun chemiro chemamiro yabizalik❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ቀስ በረከት እየሱስ ይባርክ
በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የሀጢያቱን ስርዓት እንድንቀበል ነብያት ሁሉ ይመሰክራሉ ሐዋርያት ሥራ 10-43
የኀጢአት ስርየት ያለው በስሙ እንጂ በውሃ እየተነከርክ ብትውል የለም ብሮ ስም ደግሞ አዳኝ ስለሆነ ነው ።
Memareyechalale
“በነገው ዮሐንስ ኢየሱስን ወደ እርሱ ሲመጣ አይቶ እንዲህ አለ፦ እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ።”
- ዮሐንስ 1፥29
AMEN TAKE ☝️🙌🏾🙌🏾🙌🏾🙌🏾🙌🏾🙌🏾🤲🏻🤲🏻🤲🏻❤❤❤❤❤❤❤❤😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘😘
እየሱስ አብዝቶ ፀጋ ይጫምር በክ
ፓስተር ታሪኩ ሰሜን መሠረተ ክርስቶስ ልጅ እያለው አውቀዋለው። በእውቀት ምንም ለውጥ የለውም። ቢማር ጥሩ ነው።
አቤት እንዴት ወደ እውነትን ወደማወቅ እንደሚደርሱ ???? ፓስተር ቢኬ ፀጋውን ያብዛልህ
Beki zemenh yibarik
W/m beki geta yesusi abizito yibareki ❤❤❤❤❤❤❤❤❤🥰🥰🥰🥰🥰🙏🙏🙏🙏🙏🙏
Abet medanachen denk new Egziabeher yimesgen
A .3..5
Luk.24:-47 yehati'at sryet besmu (beyesus sm) bcha nw....
ጴጥሮስ ለሎች ሰዎች በተጠመቁበት ጥምቀት
ነው የተጠመቀው እንጅ እርሱ ለብቻው የተጠመቀበት ለላ የለም
Eyes use
Yebarikehi
👏👏👏👏👏👏👏 bire
Eyasus yebarkehe w/m beki
Impossible to stops Gods power.
ተበሬክ ቤክ
ደሙ በኛና በልጆቻችን ይሁን ብለው አሳልፈው ሰጡት።
የስህተት ትምህርት መፅሐፍ ቅዱስን ያስክዳል
ሐዋርያት 2 (አዲሱ መ.ት)
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ በዚህ ጊዜ ከሰማይ በታች ካለው ሕዝብ ሁሉ የመጡና እግዚአብሔርን የሚፈሩ አይሁድ በኢየሩሳሌም ነበሩ።
⁶ ይህን ድምፅ ሲሰሙ፣ ብዙ ሕዝብ በአንድነት ተሰበሰቡ፤ እያንዳንዱም ሰው፣ ሰዎቹ በገዛ ቋንቋው ሲናገሩ በመስማቱ ግራ ተጋባ፤
…
⁸ ታዲያ፣ እያንዳንዳችን በተወለድን በት፣ በራሳችን ቋንቋ ሲናገሩ የምንሰማቸው እንዴት ቢሆን ነው?
⁹ እኛ የጳርቴና፣ የሜድ፣ የኢላሜጤም ሰዎች፣ በመስጴጦምያ፣ በይሁዳ፣ በቀጶዶቅያ፣ በጳንጦስ፣ በእስያ፣
¹⁰ በፍርግያ፣ በጵንፍልያ፣ በግብፅ፣ በቀሬና አጠገብ ባሉት በሊቢያ አውራጃዎች የምንኖር፣ ከሮም የመጣን
¹¹ አይሁድና ወደ ይሁዲነት የገባን፣ የቀርጤስና የዐረብ ሰዎች ስንሆን፣ ሰዎቹ የእግዚአብሔርን ታላቅ ሥራ በየቋንቋችን ሲናገሩ እንሰማቸዋለን!”
ከአይሁድ ሌላ ሌሎች ህዝቦች መኖራቸውን ስማቸውን እየጠቀሰ እንዴት ይዋሻሻል even የገዛ ቋንቋችን እንዴት እንሰማለን ለምን አሉ ከዕብራይስጥ ውጪ ሌሎችን ስላወሩ አደል በረከት ፓስተር እንዴት በተወለድኩበት ቋንቋ እንዴት አናገርከኝ ብሎ ሊገረም አይችልም ምክንያቱም ሁለቱም የአንድ ሀገር ሰው ስለሆኑ አንድ ቻይናዊ በእኛ ቋንቋ ቢያወራ ግን መገረማችን አይቀሬ ነው
Pr tarku love you ❤
Melese
Citefamesake
Ayechaleme
ቄስ በረከት ለpaster ታሪኩ የሐዋ.ሥራ 10፥43 መልስ ነዉ! ኢየሱስ እጅግ ይባርክህ!
Hello Brother Bereket, now you Said ""All Nation Should be Baptized in the name of Father, in the name of SON and in the name of Holy Spirit"" this is what Jesus ordered you.
are you take the name of jesu only cast out to demons. But the name jesus is work to every thing.
አቤት ይሄ ዘመን በወንጌል ክርክር የስጋ ስራ ነው ገላቲያን አንብቡ ምን ይሁን ነው ስው በደረስበት ይመላለስ ፣አጉል አዋቂዎች መንፈስ ቅድስ ይስተምረን ፣የስጋ ፍልስፍና ምንም አይጭምርም ።
Eyesus Amlak new Tuta aydellem. Amlakinetun bitikebel noro beman sim indititemek yazezehin taderg neber.
በመጀመሪያ ከዘላለማዊው ሞት ድኖ ወደዘላለማዊው ህይዎት ከመግባት ሌላ ብዙ አይነት መዳኖች ስላሉ ስለነሱ መረዳት ቢኖር ኖሮ መልሱ ቀላል ይሆን ነበር:: ለምሳሌ በስጋ መዳን፣ በነፍስ መዳን፣ በመንፈስ መዳን (ዳግም ልደት በማግኘት ከዘላለማዊው የእግዚአብሔር ፍርድ መዳን)፣ ወዘተ...
መዳን እንጂ መዳኖች አይባልም ለመዳን ምን ላድርግ? ተብሎ ይጠየቃል ንሰሐ ግብቶ ቃሉን አምኖ በኢየሱስ ስም በመጠመቅ ይጀመራል በብዙ መንገድ ይፈፀማል
Beki Tabrk
“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው ደቀ መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
- ማቴዎስ 28፥19-20