Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ያለሁት አረብ አገር ነው ግን የምትለቀው ትምህርት ሕይወት እኛበረታኝ ነው አምላክ ሰለ አንተ አመሰግናለሁ ሰደት ከባድ ቢሆን አምላክ በምንም መንገድ ያሰተምራለ ሰሙ ከፍ ይበል
ተባረኪ
Zemwnsh ylemlm🙏🙏❤
Amenn Tabarki konjoo
Geta yeradashal Hulu melkam yehonal ehte
Awo enem endanchi naye geta mengedu buzu naw ehite barchi geta melkam naw And Qani enamelkalen ❤🙏🙏
ለውጥ እድገት ነውየመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ሂደት ነው አቤት የጌታ ፍቅር እንዴት ግን ይህ ሁሉ ምህረት የማይገባኝ ትእግስቱ ያስገርመኛል በእውነት ይሄን ምክርና ትምህርት እንድንሰማ የራራልን ለዘላለም ይባረክ እርሱ ከገባ ጀምሮ ሰላም ብርሀን ሰውአድርጎኛል ድንጋዩን ልቤ በፍቅር ሰበረው:: ያላለቀ ቤት የገባ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን ::
✞❤✟ነብሴ ሆይ!? ሀገሬ ሆይ!? ምድሬ ሆይ!? እነሆ ንጉሥሽ!!?✞❤✟““ለጽዮን ልጅ እንዲህ በሏት፤ ‘እነሆ፤ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ፣ በአህያዪቱና በግልገሏ፣ በውርንጫዪቱም ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።’ ”” - ማቴዎስ 21፥5 (አዲሱ መ.ት)
አአአአአሜን አአአአአሜን
Tebareklin❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር አምላክ ዘመንህ ይባረክ ዘኔ አመሰግናለሁ❤❤❤
Amen Amen 🙏
ተባርከህ ቅር ይብዛልህ
ነብይ ዘኔ ዛሬሜ ውይይይ ዶ/ር ነትህን ጥሩ አካሜ እንደሆንክ አይቻለሁ እንዴህ አየነቱን ፀጋ ያብዛልህ ❤
ዘኔዋ እግዚአብሔር ይባርክህ መልእክቱ በጣም ገብቶኛል እኔን ይመለከተኛል ሁሌ ስጋዬን አወራዋለው እገስፀዋለው አለዛ አይዘለቅም ገዥየ ነው የሚሆንብኝ እግዚአብሔር ይረዳኛል ይህ የመንፈስ ቅዱስ ድምፅ ነው ለኔ እግዚአብሔር ያብዛልህ ሰንነካ የተደበቁ ትንንሽ ማሙሾች ይወጣሉ ዘኔየ ይብዛልህ
አሜን አሜን ተባረክ
አሜን እግዛብሄር ይባርክህ አንደኛ
መንፈስ፠ቅዱስ❤❤❤❤❤❤❤
በአንተ ሆኖ እግዚአብሔር የኔንም የብዙ ሰው ህይወት እየቀየረ ነው ተባረክ ዘኔ !!!😊
መንፈስ ቅዱሳ የለውጠን በመንፈስ ❤❤❤
ተባረክልኝ ዘንየ ጥሩ ዘርን እየዘራህብን ነው እንወድሃለን 🍀😍💧🙏
setate new 100%ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅፅበት ድኗል የደህንነቱንም ዋስትና አግኝቷል። ነገር ግን አንድ ሰው ድነት በእምነት ነው የምንቀበለው ካለ በኋላ ላለመጥፋት መልካም ስራ መስራት ፣ አስራት መክፈል ፣ ሀይማኖታዊ ጥረቶችን ማድረግ አለብኝ ቢል ይህ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም።
Amen amen amen amen amen ❤❤❤❤❤❤
አሜን እውነት ነው ዘንዬ… መንፈስ ቅዱስ ነው እየተናገረ ነው ወዳጄ የመንፈስ ቅዱስ መገለጫ እቃው ስለሆንክ ጌታዬን አመሰግናለሁ።
Amen amen 🙏🙏🙏
Thanks doctor zenebe GBU 💙🙏🙏🙏
E/r be nger hulu yibarkachu yabata birkane tebarekulgne
Beyesusem geta berek yargeh
ዜንዬ ወል ካም መንፈሰ ቅዱሰ ወል ካም🌹🌹🌷🌷📖📖📖📖📖📖📖
ወደድኩህ ተባረክ
✞ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።✟❤“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።” - ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
ተባረክ የሚገርም ድቅ ትምርት ጌታ እየሱስ ይባርክ ፀጋውን ያብዛልህ
Uuuuufffffg ::😊😊😊 ተባረክ አሜን ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ 😊😊😊❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
Tebarekln yemigerm tmrt
ፀጋን ያላወቀ ነገር ግን የዳነ ወንድም ዘኔ
ዘመንህ ይባረክ ሰለ ትምህርት አምላክ አመሰግናለሁ በዚህ ዘመን የሚያሰፈልገው እንዲ ነው ቃሉ ምንድ ነው በለን እንድናነበ ነው ዘመን ቃል ነው የሚያሰፈልገው
I'm very lucky to be here Holy spirit presence !! I'm at under construction ,,,,,,, Thank you Holy spirit and Thank you profit Zene for your commitment to serve your people!! Much respect 🙏🙏🙏
Romans ሮሜ4:4 ለሚሠራ ደመወዝ እንደ #ዕዳ ነው እንጂ እንደ #ጸጋ አይቈጠርለትም፤5: ነገር ግን #ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ #ለሚያምን ሰው #እምነቱ #ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።6: እንደዚህ ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር #ያለ #ሥራ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ስለ ሰው ብፅዕና ይናገራል እንዲህ ሲል፦7: ዓመፃቸው የተሰረየላቸው ኃጢአታቸውም የተከደነላቸው ብፁዓን ናቸው፤8: ጌታ ኃጢአቱን #የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።ወንድሜ ስተሃል እግዚአብሄር ይርዳህ።
amen amen geta yebarkhe
አምላክ ይባረክ ሰለ ትልቅ ትምህርቾህ አመሰግናለሁ ዘመንህ ይባረክ❤❤❤❤
Yes
ማንው መንፈስ ቅዱስን አስመርሮና አሳዝኖ ክርስቶስ በውስጡ ሊያኖር የሚችለው። እግዚአብሔር እኮ በልጁ የሰጠውን ጸጋ በቅድስና መያዝ ስለማንችለው መንፈስ ቅዱስን የላከልን እርሱ ነውና ታዲያ መንፈስ ቅዱስን አሳዝነን አስወጥተን ክርስቶስን በደጅ አስቀምጠን, ክርስቶስን እያዋረድን የገዛ ፈቃዳችንን ስናደርግ ዝም ይለናል። አይልም።ራእይ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁰ ዳሩ ግን፦ ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤²¹ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።²² እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤²³ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።ዕብራውያን 6¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴ አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን⁵ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን⁶ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።3. ሮሜ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁸ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤²⁹ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥³⁰ ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥³¹ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤³² እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።4. “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።” ኤፌሶን 4፥305. “የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥” ዕብራውያን 10፥266. ሞት የሚገባው ኃጢአት አለ፤ ስለዚያ እንዲጠይቅ አልልም።” 1ኛ ዮሐንስ 5፥167. ትእዛዛትህን እጅግ እንጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝ። እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ፤መዝ119:4: ዮሐ15:121ጢሞ6:14
ጌታ ይባርክህ ዘኔ ያልከው ሁሉ እውነት ነው መንፈስቅዱስ ብዙብዙ ቆሻሻ አመሌን ጠርጎልኛል ክብር ለመንፈስ ቅዱስ !!!!!!!!!!
Geta Eyesus Yibarek!🙏
God bless u znye
✍ አንድ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ከእግዚአብሔር ከተወለደ ሀጥያትን እንደልማድ ያደረገ ህይወት ሊኖር አይችልም ። 1ዮሐ3:6-9 ✍ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም።ቲቶ 2:11-13 ✍ መፅሀፍ ቅዱስ ደህንነት በፀጋ ብቻ፥ በእምነት ብቻ እንደሆነ ይነግረናል።( ኤፌ ምዕ. 2) 8፤ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤9፤ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም። ✍ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅፅበት ድኗል የደህንነቱንም ዋስትና አግኝቷል። ነገር ግን አንድ ሰው ድነት በእምነት ነው የምንቀበለው ካለ በኋላ ላለመጥፋት መልካም ስራ መስራት ፣ አስራት መክፈል ፣ ሀይማኖታዊ ጥረቶችን ማድረግ አለብኝ ቢል ይህ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም። 📖 ጳውሎስ በገላቲያ መልዕክቱ ❝ይህን ያህል የማታስተውሉ ናችሁን? በመንፈስ ጀምራችሁ በሥጋ ፍጹም ለመሆን ትጥራላችሁን?❞ -ገላትያ 3: 3 (አዲሱ መ.ት) ✍ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማግኘት አንችልም። ስለዚህ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማፅናት አንችልም። 📌እግዚአብሔር ብቻ ነው ድነታችንን ማፅናት የሚችለው። ( ይሁዳ 24) 📌የእግዚአብሔር እጅ ነው ማንም እንዳይወስደን አጥብቆ የያዘን።( ዮሀንስ 10:28~29) 📌 የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ማንም ከእርሱ ሊለየን እንዳይችል የደረገው ( ሮሜ 8:38~39) ✍ ታዲያ ይህ ማለት አንድ ክርስቲያን ድነቱን ስለማያጣ እንደፈለገ በሃጢአት መኖር ይችላል ማለት ነው? 📖 መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል፦ 📌 ሐዋሪያው ጳውሎስ ስለዚህ ነገር ሲናገር ፥ ( ሮሜ ምዕ. 6) 1፤ እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ #በኃጢአት_ጸንተን እንኑርን? #አይደለም። 2፤ ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን? 📌ክርስቲያኖች አዲስ ፍጥረት ናቸው።( 2 ቆሮ 5:17) 📌 ክርስቲያኖች የመንፈስ ፍሬዎች የሚገለጥባቸው ናቸው።( ገላ 5: 19~21) 📌 ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በውስጣቸው ስላለ ሀጥያትን እንደልምድ አርገው ሊኖሩ አይችሉም።( 1 ዮሐ 3:6~9) 📌በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖሩ ናቸው። ቲቶ 2:12-13 ✍ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም። ✍ስለዚህ የዘላለም ሕይወት ዋስትና ለሀጥያት ፈቃድ ይሰጣል ማለት አይደለም። ይልቅስ ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት የተረዳ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖር ነው። ቲቶ 2:12-13 ✍ከእግዚአብሔር የተወለደ የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በእርሱ ውስጥ ይኖራልና ሀጥያትን እንደልማድ አድርጎ አይኖርም 1ዮሐ3:9 (ሕያው ቃል) ✍ሮሜ 6:14 ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና። 📌ይሁዳ 1 24፤ ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ #ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ #ለሚችለው 25፤ ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን። 📌" አንድ ሰው ሊጠፋ የሚችለው ከእግዚአብሔር ያልተወለደ ከሆነ ብቻ ነው። ✍ጥንቃቄ፦ =========== ♦#መዳንህን_እንድትጠራጠር #ከሚያደርግህ_አስተምህሮ እና #አገልጋይ_ቶሎ_ብለህ_ራቅ♦ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን ተፈጸመ። czcams.com/users/sgaming/emoji/7ff574f2/emoji_u2666.png
የተገለጠው የእ/ር ፀጋ የድናል!!!! ያኖራልም!!!!!በራሳችን ማስተዋል ለመኖር ከመሞከር ይኸው የእ/ር ፀጋ ይጠብቀን!!!!!
ያለማቋረጥ በውስጣችን የተቀመጠብን ያረፈብን ብቻ ከመሰለን ተሳስተናል። ያለማቋረጥ #የስጋን ተፈጥሮ እየከለከለ የእርሱን በእኛ ለማድረግ ይሰራል። ዘኔዋ ውድ ሰው!❤
ዋው ጌታ ይርዳኝ መድሀኒቱ ኦሪጂናል ስለሆነ በየትኛውም ሰአት ቢወሰድ ይጠቅማል እንጂ ጉዳት የለውም 👏 ተባረክ ዘኔ 🙏🏾እግዚአብሔር ያግዝህ አንተ መልካም የሀገሬ ልጅ🙏🏾
praise GOD i'm being choosen by him
zemenochehe yelemelame yhun bezame yelke be blussed
የእውነት ድንቅ ትምርት ነው ለዚህ ዘመን ትውልድ ደና አድርጎ አፍርሶ ይሰራናል ተባረክ ነብይ ዘነበ ፀጋ ይብዛልህ
Aman segawn yabzalh ❤❤
ዘኔ እ/ር ይባርክህ!!!!!ወደ ራሳችን ወደ ውስጣችን መመልከት!!!!!!ተጠርተናል ነገር ግን ከተመረጡት ውስጥ ካልሆንን ከግብፅ ወጥተናል ወደ ተስፋይቱ ምድር ካልገባንቅድስተ ቅዱሳን ገብተን የኃይልን በትር በየዕለቱ ካልተቀበልን ምንኛ ከንቱ ነን!!!! ከሠርን ማለት ነው!!!!! ጠፋን ማለት ነው!!!!!ልምምድ ላይ ነን!!!!!!
እግዚአብሔር ይባርክህ የጌታ ሰው
Essssay geta yebark
Powerful Message. You are blessed
Amen!! Amen Nebyi menfes kidus yelwethin 3hinm ye tazehinwen capsul bey 8 sehathu hindnwesed rashu menfes kidus yerdane 🙏🙏🙏Birkhi bellilhin
ይሄ እውነት ምን ያህል ሰው ያስተለዋል ጦርነቱ የኔ ብቻ ይመስለኝ ነበር እግዚአብሔር ዘመን ህን ይባርከው;:
ዘንኔ ተባረክ መንፈስ ቅዱስ ስላስተማረን አመሰግ ነዋለው እራሴን አንዳይ ስላ ስተማረኝ የተቸገርኩበት ነገር ስለሆነ በእውነት ጌታ ይባርክህ
God bless you Prophet
ሃሌሉያ መንፈስ ቅዱስ እወድሀለው
እረ ወይኔ እንዴት ያለ ትምህርት ነው!🙌🙏 ፀጋ ይብዛ ይትረፍረፍልህ🙏 ባስተማርከው ትምህርት አንተው እራስህ ተባረክ🙏
የእግ/ር ሰው ዘመን በሙሉ ይባረክ።
EssssyyyyeeeEyesuse geta newo diki kale tabrkilige EGZBHERE yebrkihi
Wow ❤❤❤❤❤❤🎉
ዋው ድንቅ ነዉ ተበረክ
ጌታ ዘመንህን ይባርክ በዚ ፀጋ ያበርታህ የምለውጥ መንፈሳዊ ትምህርት ነው ብርክ በል ውድ ወንድሜ በጌታ ወድሃለው
አሜን ድንቅ ትምህርት ነው
ክብር ለቃሉ ባለቤት ይሁን።ፀጋ ይብዛልህ
ፀጋ ይብዛልህ ወዳጄ💕💕
Thank you Jesus! Hallelujah
አሜን አሜን blessed
Shalom kedusane yagata selamena saga yebezalahue tabarkue
Amen amen amen amen keber legata leysuse ehuni tebarki gata ysuse ebarkihi
ምን ናፈቀሽ ብትሉኝ በመንፈስ ማሸነፍ ጌታ የገባው ተፀድቶና ተሰናድቶ ባላለቀ ቤት ነው ይህ የፍቅር ንጉስ ::
Ehziabeher Ybarkeh Denke Tmehert New
Getaa yibarkh ameeen ameeen hallelujah
AMEN dinki megeleti kbru legeta yhuin 🙌🙌❤️❤️ tsegaw ybzalin lemlim
Amen Amen
Medres yemfelgebet bota ale getan endet metebek endalebgn temrebhalewu ..geta yibarkh
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ
I fail to get delighted even though I'm blessing you all the day Zanisha
ጌታ ዘመንክን ይባርከው ስላንተክ ልኡል እግዚአብሔር ይባረክ ♥♥♥♥
እግዚአብሔር ብርክርክ ያድርግ
Zeneyy teberk..........
Tebarek
GOD bless you more
Tebarek!
Ameeeeen kibr yihunlet lewutognal zeniye tebarek
Betam nw yemewdhe tbark
God bless you more and more
Oh my God very strong iMessage
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
በትክክል
Zenye geta abzeto ybarekeh yezmnu setotachen neh
ameeenn ameeenn
Ameen
under construction..Thank you Holyspirit
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ያባቴ ልጅ!! መንፈስ ቅዱስ አመሰግንሃለሁ
በኢየሱስ ስም ይሄ ትምሕርት ልክ አይደለም። ጅማሬህ ጥሩ ነው ድምዳሜው ግን ከፍርሃትህ ነው!!!! ደህነትን ታጣለህ ብሎ ከዘረዘራቸው እርሱ የማይፈፅመው የቱ ነው? ከዘረዘርካቸው ቢያንስ ቅናት አለብህ ስለዚህ ደህነትህን ታጣለህ። ነብይ ዘኔ ጥሩና ቅን ሰው መሆንህን ከአገልግሎት ቆይታ መረዳት ይቻላል ስለ ሕይወትህም ጥሩ ምስክርነት ሰምቼአለው። ደህንነትን በተመለከተ ግን ነፃ መውጣት ያለብህ ቦታ አለ ምንም እንኳን ቅን ብትሆንም የምትለካው በቃለ እግዚአብሔር ነውና መሳሳትህን እንድታውቅ ጌታ ይርዳህ🙏
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏💯💯💯💯💯💯
ደህና ሄደህ ሄደህ ስለ ደህንነት ስትጀምር መሪ ሳትክ።አብርሃም በእነት ስለ ጸደቀ ተገረዘ እንጂ ግርዘቱ ለጽድቁ አንዳች አስተዋጽኦ አልነበረውም።እንዲሁ ጳውሎስ መልካም ሥራን የምንሰራው ስለዳንን እንጂ ለመዳን አይደለም ይላል።ጌታ ይርዳህ!
God bless you... prophet zanabe..
ያንተ መረዳት ይሆናል መሪ የሣተው
ደህንነት ካገኘን በውላ ኃጢአትን እንደዉሃ እየጠጡ መኖር በቸርች ዉስጥ ሆኖ የሲኦል ተጉዋዥ መሆን ነዉ እግዚአብሔር ብርሃን ነዉ በእርሱ የሚኖር በብርሃን እንጂ በጨለማ አይደናበርም ይህ ነዉ ትምህርቱ እንደገባኝ Adunya Ayana, አንተ ምን እንደምትል እንጃ
ቸርችን ባልበሰለ እና መረን ባደረገ ትምህርት ያስፋነነ ሰባኪ ወይም የተማሪ ጠረን ሸተተኝ አታግማሙን እግዚአብሔር ምህረት ያደርግልህ።ከቻልክ ቁጭብለህ ተማር ።
@@teshomeayana dDzasaeasaas
ሀሌሉያ ከማልፈልገው ጋር አልኖርም ቢያቅተኝ በኔ ውስጥ ያለው ስሩን ይነቅልልኛል ::ጌታ ሆይ እርዳኝ እርዳኝ::ደጋግሜ ብሰማው አልጠግብ አልኩኝ ንግግሩ የውስጥ ስለሆነ ተስፋ አለኝ ::
Zenye wedikalew geta ybarkik bedinet guday lay gn awezagebkegn. Ye Eyesus memtat tirgmu mndinew dinetin ene besiraye mefetsem kechalku? Yene melkam sira mengiste semayn mimetin kehon eyesus endihu meta malt nw?
በእዉነት በጣም ትክክለኛ ትምህርት አይደለም :: ምክንያቱም ኑሮአችን በፀጋው ነው የእኛ ስራ ሳይሆን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት ነው መንግስት ሰማያት እንወርስ ያደረገን ወንድሜ ኢየሱስ ክርስቶስ የግል አዳኝ አድርገህ ስትቀበል አዲስ ሰው ትሆናለህ መንፈስ ቅዱስ የራሱን መልካም ስራ ያሳያል እናማ ወንድሜ በእዉነት ፀጋ አላማዎት ምኖት እና ሀጢአትን የሚያስከድ ነው እና ኑሮ በፀጋ ይሁኑ ህግ ታስተምር ህግ ሰው ወደ እስራት ይመራሉ ስለ ጌታ ቃልና የጌታ ጸጋ አስተምር ሰውም ይፈውሳል የጌታ ምህረት የጌታ ቸርነት በቂ ከበቂ በላይ ነው አጽናኙ አስተማሪው የተባለው መንፈስ ቅዱስ ለምንድን ነው እንዴ ይልቅም ከጌታ ጋራ ተጣብቆ ቃሉን አንብቡ በላቸው በዛ ሰዓት ትልቅ ለውጥ ከጌታ ጋር ያለዉ ህብረት ሰው በእዉነት በጣም የተለየ ሰው ውብ ቆንጆ አድርጎ ይሰራል ዋናው ግን ከጌታ ጋር ብረት ብቻ ነው:: ተባረክልኝ
ማንው መንፈስ ቅዱስን አስመርሮና አሳዝኖ ክርስቶስ በውስጡ ሊኖር የሚችለው። አስቢ እህቴ እግዚአብሔር እኮ በልጁ የሰጠውን እኮ በቅድስና መያዝ ስለማንችለው መንፈስ ቅዱስን የላከልን ታዲያ መንፈስ ቅዱስን አሳዝነን አስወጥተን ክርስቶስን በደጅ አስቀምጠን, ክርስቶስን እያዋረድን የገዛ ፈቃዳችንን ስናደርግ ዝም ይለናል። አይልም።ራእይ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁰ ዳሩ ግን፦ ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤²¹ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።²² እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤²³ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።ዕብራውያን 6¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯⁴ አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን⁵ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን⁶ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።3. ሮሜ 1¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯²⁸ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤²⁹ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥³⁰ ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥³¹ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤³² እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።4. “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።” ኤፌሶን 4፥305. “የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥” ዕብራውያን 10፥266. ሞት የሚገባው ኃጢአት አለ፤ ስለዚያ እንዲጠይቅ አልልም።” 1ኛ ዮሐንስ 5፥167. ትእዛዛትህን እጅግ እንጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝ። እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ፤መዝ119:4: ዮሐ15:121ጢሞ6:14
በጣም ደስ ይላል እግዚአብሔር ይባርካችሁ›› ግን ለሁላችሁም አገልጋዮች አንድ ጥያቄ አለኝ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነውና ብዙ ቸርቾች ውስጥ አይተገበርም ወይም የተለየ ማብራሪያ ካለው ወይም ቃሉን የሚሽር ሌላ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ካለ አላቅም እኔ እስከማቀው፡፡ በእናንተ በኩል እንዴት ይታያል ውድ ወንድሞቼ? 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎችምዕራፍ 111. እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ፡፡4. ራሱን ተከናንቦ የሚፀልይ ወይም ትንቢት የሚናገር ወንድ ሁሉ ራሱን ያዋርዳል፡፡5. ራስዋን ሳትሸፍን ግን የምትፀልይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁሉ ራስዋን ታዋርዳለች፣እንደ ተላጨች ያህል አንድ ነውና፡፡??????6. ሴትም ራስዋን ባትሸፍን ጠጉሯን ደግሞ ትቆረጥ፣ ለሴት ግን ጠጉርዋን መቆረጥ ወይም መላጨት የሚያሳፍር ከሆነ ራስዋን ትሸፍን፡፡?????7. ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌና ክብር ስለሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም፣ ሴት ግን የወንድ ክብር ናት፡፡እስከ-ቁጥር15
ያለሁት አረብ አገር ነው ግን የምትለቀው ትምህርት ሕይወት እኛበረታኝ ነው አምላክ ሰለ አንተ አመሰግናለሁ ሰደት ከባድ ቢሆን አምላክ በምንም መንገድ ያሰተምራለ ሰሙ ከፍ ይበል
ተባረኪ
Zemwnsh ylemlm🙏🙏❤
Amenn Tabarki konjoo
Geta yeradashal Hulu melkam yehonal ehte
Awo enem endanchi naye geta mengedu buzu naw ehite barchi geta melkam naw And Qani enamelkalen ❤🙏🙏
ለውጥ እድገት ነውየመንፈስ ቅዱስ ፍሬ ሂደት ነው አቤት የጌታ ፍቅር እንዴት ግን ይህ ሁሉ ምህረት የማይገባኝ ትእግስቱ ያስገርመኛል በእውነት ይሄን ምክርና ትምህርት እንድንሰማ የራራልን ለዘላለም ይባረክ እርሱ ከገባ ጀምሮ ሰላም ብርሀን ሰውአድርጎኛል ድንጋዩን ልቤ በፍቅር ሰበረው:: ያላለቀ ቤት የገባ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ ይሁን ::
✞❤✟ነብሴ ሆይ!? ሀገሬ ሆይ!? ምድሬ ሆይ!? እነሆ ንጉሥሽ!!?✞❤✟
““ለጽዮን ልጅ እንዲህ በሏት፤ ‘እነሆ፤ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ፣ በአህያዪቱና በግልገሏ፣ በውርንጫዪቱም ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።’ ””
- ማቴዎስ 21፥5 (አዲሱ መ.ት)
አአአአአሜን አአአአአሜን
Tebareklin❤❤❤❤❤❤
እግዚአብሔር አምላክ ዘመንህ ይባረክ ዘኔ አመሰግናለሁ❤❤❤
Amen Amen 🙏
ተባርከህ ቅር ይብዛልህ
ነብይ ዘኔ ዛሬሜ ውይይይ ዶ/ር ነትህን ጥሩ አካሜ እንደሆንክ አይቻለሁ እንዴህ አየነቱን ፀጋ ያብዛልህ ❤
ዘኔዋ እግዚአብሔር ይባርክህ መልእክቱ በጣም ገብቶኛል እኔን ይመለከተኛል ሁሌ ስጋዬን አወራዋለው እገስፀዋለው አለዛ አይዘለቅም ገዥየ ነው የሚሆንብኝ እግዚአብሔር ይረዳኛል ይህ የመንፈስ ቅዱስ ድምፅ ነው ለኔ እግዚአብሔር ያብዛልህ ሰንነካ የተደበቁ ትንንሽ ማሙሾች ይወጣሉ ዘኔየ ይብዛልህ
አሜን አሜን ተባረክ
አሜን እግዛብሄር ይባርክህ አንደኛ
መንፈስ፠ቅዱስ❤❤❤❤❤❤❤
በአንተ ሆኖ እግዚአብሔር የኔንም የብዙ ሰው ህይወት እየቀየረ ነው ተባረክ ዘኔ !!!😊
መንፈስ ቅዱሳ የለውጠን በመንፈስ ❤❤❤
ተባረክልኝ ዘንየ ጥሩ ዘርን እየዘራህብን ነው
እንወድሃለን 🍀😍💧🙏
setate new 100%
ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅፅበት ድኗል የደህንነቱንም ዋስትና አግኝቷል። ነገር ግን አንድ ሰው ድነት በእምነት ነው የምንቀበለው ካለ በኋላ ላለመጥፋት መልካም ስራ መስራት ፣ አስራት መክፈል ፣ ሀይማኖታዊ ጥረቶችን ማድረግ አለብኝ ቢል ይህ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም።
Amen amen amen amen amen ❤❤❤❤❤❤
አሜን እውነት ነው ዘንዬ… መንፈስ ቅዱስ ነው እየተናገረ ነው ወዳጄ የመንፈስ ቅዱስ መገለጫ እቃው ስለሆንክ ጌታዬን አመሰግናለሁ።
Amen amen 🙏🙏🙏
Thanks doctor zenebe GBU 💙🙏🙏🙏
E/r be nger hulu yibarkachu yabata birkane tebarekulgne
Beyesusem geta berek yargeh
ዜንዬ ወል ካም መንፈሰ ቅዱሰ ወል ካም🌹🌹🌷🌷📖📖📖📖📖📖📖
ወደድኩህ ተባረክ
✞ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።✟❤
“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
- ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
ተባረክ የሚገርም ድቅ ትምርት ጌታ እየሱስ ይባርክ ፀጋውን ያብዛልህ
Uuuuufffffg ::😊😊😊 ተባረክ አሜን ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ ኢየሱስ 😊😊😊❤❤❤❤❤🎉🎉🎉
Tebarekln yemigerm tmrt
ፀጋን ያላወቀ ነገር ግን የዳነ ወንድም ዘኔ
ዘመንህ ይባረክ ሰለ ትምህርት አምላክ አመሰግናለሁ በዚህ ዘመን የሚያሰፈልገው እንዲ ነው ቃሉ ምንድ ነው በለን እንድናነበ ነው ዘመን ቃል ነው የሚያሰፈልገው
I'm very lucky to be here Holy spirit presence !! I'm at under construction ,,,,,,, Thank you Holy spirit and Thank you profit Zene for your commitment to serve your people!! Much respect 🙏🙏🙏
Romans ሮሜ
4:4 ለሚሠራ ደመወዝ እንደ #ዕዳ ነው እንጂ እንደ #ጸጋ አይቈጠርለትም፤
5: ነገር ግን #ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ #ለሚያምን ሰው #እምነቱ #ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።
6: እንደዚህ ዳዊት ደግሞ እግዚአብሔር #ያለ #ሥራ ጽድቅን ስለሚቆጥርለት ስለ ሰው ብፅዕና ይናገራል እንዲህ ሲል፦
7: ዓመፃቸው የተሰረየላቸው ኃጢአታቸውም የተከደነላቸው ብፁዓን ናቸው፤
8: ጌታ ኃጢአቱን #የማይቆጥርበት ሰው ብፁዕ ነው።
ወንድሜ ስተሃል እግዚአብሄር ይርዳህ።
amen amen geta yebarkhe
አምላክ ይባረክ ሰለ ትልቅ ትምህርቾህ አመሰግናለሁ ዘመንህ ይባረክ❤❤❤❤
Yes
ማንው መንፈስ ቅዱስን አስመርሮና አሳዝኖ ክርስቶስ በውስጡ ሊያኖር የሚችለው። እግዚአብሔር እኮ በልጁ የሰጠውን ጸጋ በቅድስና መያዝ ስለማንችለው መንፈስ ቅዱስን የላከልን እርሱ ነውና ታዲያ መንፈስ ቅዱስን አሳዝነን አስወጥተን ክርስቶስን በደጅ አስቀምጠን, ክርስቶስን እያዋረድን የገዛ ፈቃዳችንን ስናደርግ ዝም ይለናል። አይልም።
ራእይ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ ዳሩ ግን፦ ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤
²¹ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።
²² እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤
²³ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።
ዕብራውያን 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
⁵ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
⁶ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።
3. ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
²⁹ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥
³⁰ ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
³¹ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤
³² እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።
4. “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።” ኤፌሶን 4፥30
5. “የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥”
ዕብራውያን 10፥26
6. ሞት የሚገባው ኃጢአት አለ፤ ስለዚያ እንዲጠይቅ አልልም።” 1ኛ ዮሐንስ 5፥16
7. ትእዛዛትህን እጅግ እንጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝ። እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ፤
መዝ119:4: ዮሐ15:12
1ጢሞ6:14
ጌታ ይባርክህ ዘኔ ያልከው ሁሉ እውነት ነው መንፈስቅዱስ ብዙብዙ ቆሻሻ አመሌን ጠርጎልኛል ክብር ለመንፈስ ቅዱስ !!!!!!!!!!
Geta Eyesus Yibarek!🙏
God bless u znye
✍ አንድ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ከእግዚአብሔር ከተወለደ ሀጥያትን እንደልማድ ያደረገ ህይወት ሊኖር አይችልም ። 1ዮሐ3:6-9
✍ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም።ቲቶ 2:11-13
✍ መፅሀፍ ቅዱስ ደህንነት በፀጋ ብቻ፥ በእምነት ብቻ እንደሆነ ይነግረናል።( ኤፌ ምዕ. 2)
8፤ ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤9፤ ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
✍ ሰው በእውነት በኢየሱስ ክርስቶስ ባመነበት ቅፅበት ድኗል የደህንነቱንም ዋስትና አግኝቷል። ነገር ግን አንድ ሰው ድነት በእምነት ነው የምንቀበለው ካለ በኋላ ላለመጥፋት መልካም ስራ መስራት ፣ አስራት መክፈል ፣ ሀይማኖታዊ ጥረቶችን ማድረግ አለብኝ ቢል ይህ መፅሀፍ ቅዱሳዊ አይደለም።
📖 ጳውሎስ በገላቲያ መልዕክቱ
❝ይህን ያህል የማታስተውሉ ናችሁን? በመንፈስ ጀምራችሁ በሥጋ ፍጹም ለመሆን ትጥራላችሁን?❞
-ገላትያ 3: 3 (አዲሱ መ.ት)
✍ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማግኘት አንችልም። ስለዚህ ድነታችንን በራሳችን ጥረት ማፅናት አንችልም።
📌እግዚአብሔር ብቻ ነው ድነታችንን ማፅናት የሚችለው። ( ይሁዳ 24)
📌የእግዚአብሔር እጅ ነው ማንም እንዳይወስደን አጥብቆ የያዘን።( ዮሀንስ 10:28~29)
📌 የእግዚአብሔር ፍቅር ነው ማንም ከእርሱ ሊለየን እንዳይችል የደረገው ( ሮሜ 8:38~39)
✍ ታዲያ ይህ ማለት አንድ ክርስቲያን ድነቱን ስለማያጣ እንደፈለገ በሃጢአት መኖር ይችላል ማለት ነው?
📖 መፅሀፍ ቅዱስ ምን ይላል፦
📌 ሐዋሪያው ጳውሎስ ስለዚህ ነገር ሲናገር ፥ ( ሮሜ ምዕ. 6)
1፤ እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ #በኃጢአት_ጸንተን እንኑርን? #አይደለም።
2፤ ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
📌ክርስቲያኖች አዲስ ፍጥረት ናቸው።( 2 ቆሮ 5:17)
📌 ክርስቲያኖች የመንፈስ ፍሬዎች የሚገለጥባቸው ናቸው።( ገላ 5: 19~21)
📌 ክርስቲያኖች የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በውስጣቸው ስላለ ሀጥያትን እንደልምድ አርገው ሊኖሩ አይችሉም።( 1 ዮሐ 3:6~9)
📌በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖሩ ናቸው።
ቲቶ 2:12-13
✍ ፀጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን ያስክዳል እንጂ ቅዱሳንን ወደ ሀጥያት አይመራም።
✍ስለዚህ የዘላለም ሕይወት ዋስትና ለሀጥያት ፈቃድ ይሰጣል ማለት አይደለም። ይልቅስ ይህንን መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውነት የተረዳ ክርስቲያን በእግዚአብሔር ጸጋ ሀጥያተኝነትን እና አለማዊ ምኞትን በመካድ በጽድቅ በቅድስና እግዚአብሔርን በመምሰል በጸጋው ሀይል የሚኖር ነው።
ቲቶ 2:12-13
✍ከእግዚአብሔር የተወለደ የእግዚአብሔር የቅድስና ዘር በእርሱ ውስጥ ይኖራልና ሀጥያትን እንደልማድ አድርጎ አይኖርም 1ዮሐ3:9 (ሕያው ቃል)
✍ሮሜ 6:14
ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
📌ይሁዳ 1
24፤ ሳትሰናከሉም እንዲጠብቃችሁ፥ በክብሩም ፊት በደስታ #ነውር የሌላችሁ አድርጎ እንዲያቆማችሁ #ለሚችለው
25፤ ብቻውን ለሆነ አምላክና መድኃኒታችን ከዘመን ሁሉ በፊት አሁንም እስከ ዘላለምም ድረስ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ክብርና ግርማ ኃይልም ሥልጣንም ይሁን፤ አሜን።
📌" አንድ ሰው ሊጠፋ የሚችለው ከእግዚአብሔር ያልተወለደ ከሆነ ብቻ ነው።
✍ጥንቃቄ፦
===========
♦#መዳንህን_እንድትጠራጠር #ከሚያደርግህ_አስተምህሮ እና #አገልጋይ_ቶሎ_ብለህ_ራቅ♦
ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን
ተፈጸመ። czcams.com/users/sgaming/emoji/7ff574f2/emoji_u2666.png
የተገለጠው የእ/ር ፀጋ የድናል!!!! ያኖራልም!!!!!
በራሳችን ማስተዋል ለመኖር ከመሞከር ይኸው የእ/ር ፀጋ ይጠብቀን!!!!!
ያለማቋረጥ በውስጣችን የተቀመጠብን ያረፈብን ብቻ ከመሰለን ተሳስተናል። ያለማቋረጥ #የስጋን ተፈጥሮ እየከለከለ የእርሱን በእኛ ለማድረግ ይሰራል።
ዘኔዋ ውድ ሰው!❤
ዋው ጌታ ይርዳኝ መድሀኒቱ ኦሪጂናል ስለሆነ በየትኛውም ሰአት ቢወሰድ ይጠቅማል እንጂ ጉዳት የለውም 👏 ተባረክ ዘኔ 🙏🏾እግዚአብሔር ያግዝህ አንተ መልካም የሀገሬ ልጅ🙏🏾
praise GOD i'm being choosen by him
zemenochehe yelemelame yhun bezame yelke be blussed
የእውነት ድንቅ ትምርት ነው ለዚህ ዘመን ትውልድ ደና አድርጎ አፍርሶ ይሰራናል
ተባረክ ነብይ ዘነበ ፀጋ ይብዛልህ
Aman segawn yabzalh ❤❤
ዘኔ እ/ር ይባርክህ!!!!!
ወደ ራሳችን ወደ ውስጣችን መመልከት!!!!!!
ተጠርተናል ነገር ግን ከተመረጡት ውስጥ ካልሆንን
ከግብፅ ወጥተናል ወደ ተስፋይቱ ምድር ካልገባን
ቅድስተ ቅዱሳን ገብተን የኃይልን በትር በየዕለቱ ካልተቀበልን
ምንኛ ከንቱ ነን!!!!
ከሠርን ማለት ነው!!!!!
ጠፋን ማለት ነው!!!!!
ልምምድ ላይ ነን!!!!!!
እግዚአብሔር ይባርክህ የጌታ ሰው
Essssay geta yebark
Powerful Message. You are blessed
Amen!! Amen Nebyi menfes kidus yelwethin 3hinm ye tazehinwen capsul bey 8 sehathu hindnwesed rashu menfes kidus yerdane 🙏🙏🙏Birkhi bellilhin
ይሄ እውነት ምን ያህል ሰው ያስተለዋል ጦርነቱ የኔ ብቻ ይመስለኝ ነበር እግዚአብሔር ዘመን ህን ይባርከው;:
ዘንኔ ተባረክ መንፈስ ቅዱስ ስላስተማረን አመሰግ ነዋለው እራሴን አንዳይ ስላ ስተማረኝ የተቸገርኩበት ነገር ስለሆነ በእውነት ጌታ ይባርክህ
God bless you Prophet
ሃሌሉያ መንፈስ ቅዱስ እወድሀለው
እረ ወይኔ እንዴት ያለ ትምህርት ነው!🙌🙏 ፀጋ ይብዛ ይትረፍረፍልህ🙏 ባስተማርከው ትምህርት አንተው እራስህ ተባረክ🙏
የእግ/ር ሰው ዘመን በሙሉ ይባረክ።
Essssyyyyeee
Eyesuse geta newo diki kale tabrkilige EGZBHERE yebrkihi
Wow ❤❤❤❤❤❤🎉
ዋው ድንቅ ነዉ ተበረክ
ጌታ ዘመንህን ይባርክ በዚ ፀጋ ያበርታህ የምለውጥ መንፈሳዊ ትምህርት ነው ብርክ በል ውድ ወንድሜ በጌታ ወድሃለው
አሜን ድንቅ ትምህርት ነው
ክብር ለቃሉ ባለቤት ይሁን።ፀጋ ይብዛልህ
ፀጋ ይብዛልህ ወዳጄ💕💕
Thank you Jesus! Hallelujah
አሜን አሜን blessed
Shalom kedusane yagata selamena saga yebezalahue tabarkue
Amen amen amen amen keber legata leysuse ehuni tebarki gata ysuse ebarkihi
ምን ናፈቀሽ ብትሉኝ በመንፈስ ማሸነፍ ጌታ የገባው ተፀድቶና ተሰናድቶ ባላለቀ ቤት ነው ይህ የፍቅር ንጉስ ::
Ehziabeher Ybarkeh Denke Tmehert New
Getaa yibarkh ameeen ameeen hallelujah
AMEN dinki megeleti kbru legeta yhuin 🙌🙌❤️❤️ tsegaw ybzalin lemlim
Amen Amen
Medres yemfelgebet bota ale getan endet metebek endalebgn temrebhalewu ..geta yibarkh
እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ
I fail to get delighted even though I'm blessing you all the day Zanisha
ጌታ ዘመንክን ይባርከው ስላንተክ ልኡል እግዚአብሔር ይባረክ ♥♥♥♥
እግዚአብሔር ብርክርክ ያድርግ
Zeneyy teberk..........
Tebarek
GOD bless you more
Tebarek!
Ameeeeen kibr yihunlet lewutognal zeniye tebarek
Betam nw yemewdhe tbark
God bless you more and more
Oh my God very strong iMessage
Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen Amen
በትክክል
Zenye geta abzeto ybarekeh yezmnu setotachen neh
ameeenn ameeenn
Ameen
under construction..Thank you Holyspirit
ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ያባቴ ልጅ!! መንፈስ ቅዱስ አመሰግንሃለሁ
በኢየሱስ ስም ይሄ ትምሕርት ልክ አይደለም።
ጅማሬህ ጥሩ ነው ድምዳሜው ግን ከፍርሃትህ ነው!!!! ደህነትን ታጣለህ ብሎ ከዘረዘራቸው እርሱ የማይፈፅመው የቱ ነው? ከዘረዘርካቸው ቢያንስ ቅናት አለብህ ስለዚህ ደህነትህን ታጣለህ። ነብይ ዘኔ ጥሩና ቅን ሰው መሆንህን ከአገልግሎት ቆይታ መረዳት ይቻላል ስለ ሕይወትህም ጥሩ ምስክርነት ሰምቼአለው። ደህንነትን በተመለከተ ግን ነፃ መውጣት ያለብህ ቦታ አለ ምንም እንኳን ቅን ብትሆንም የምትለካው በቃለ እግዚአብሔር ነውና መሳሳትህን እንድታውቅ ጌታ ይርዳህ🙏
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏💯💯💯💯💯💯
ደህና ሄደህ ሄደህ ስለ ደህንነት ስትጀምር መሪ ሳትክ።አብርሃም በእነት ስለ ጸደቀ ተገረዘ እንጂ ግርዘቱ ለጽድቁ አንዳች አስተዋጽኦ አልነበረውም።እንዲሁ ጳውሎስ መልካም ሥራን የምንሰራው ስለዳንን እንጂ ለመዳን አይደለም ይላል።ጌታ ይርዳህ!
God bless you... prophet zanabe..
ያንተ መረዳት ይሆናል መሪ የሣተው
ደህንነት ካገኘን በውላ ኃጢአትን እንደዉሃ እየጠጡ መኖር በቸርች ዉስጥ ሆኖ የሲኦል ተጉዋዥ መሆን ነዉ እግዚአብሔር ብርሃን ነዉ በእርሱ የሚኖር በብርሃን እንጂ በጨለማ አይደናበርም ይህ ነዉ ትምህርቱ እንደገባኝ Adunya Ayana, አንተ ምን እንደምትል እንጃ
ቸርችን ባልበሰለ እና መረን ባደረገ ትምህርት ያስፋነነ ሰባኪ ወይም የተማሪ ጠረን ሸተተኝ አታግማሙን እግዚአብሔር ምህረት ያደርግልህ።ከቻልክ ቁጭብለህ ተማር ።
@@teshomeayana dDzasaeasaas
ሀሌሉያ ከማልፈልገው ጋር አልኖርም ቢያቅተኝ በኔ ውስጥ ያለው ስሩን ይነቅልልኛል ::ጌታ ሆይ እርዳኝ እርዳኝ::ደጋግሜ ብሰማው አልጠግብ አልኩኝ ንግግሩ የውስጥ ስለሆነ ተስፋ አለኝ ::
Zenye wedikalew geta ybarkik bedinet guday lay gn awezagebkegn. Ye Eyesus memtat tirgmu mndinew dinetin ene besiraye mefetsem kechalku? Yene melkam sira mengiste semayn mimetin kehon eyesus endihu meta malt nw?
በእዉነት በጣም ትክክለኛ ትምህርት አይደለም :: ምክንያቱም ኑሮአችን በፀጋው ነው የእኛ ስራ ሳይሆን የኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት ነው መንግስት ሰማያት እንወርስ ያደረገን ወንድሜ ኢየሱስ ክርስቶስ የግል አዳኝ አድርገህ ስትቀበል አዲስ ሰው ትሆናለህ መንፈስ ቅዱስ የራሱን መልካም ስራ ያሳያል እናማ ወንድሜ በእዉነት ፀጋ አላማዎት ምኖት እና ሀጢአትን የሚያስከድ ነው እና ኑሮ በፀጋ ይሁኑ ህግ ታስተምር ህግ ሰው ወደ እስራት ይመራሉ ስለ ጌታ ቃልና የጌታ ጸጋ አስተምር ሰውም ይፈውሳል የጌታ ምህረት የጌታ ቸርነት በቂ ከበቂ በላይ ነው አጽናኙ አስተማሪው የተባለው መንፈስ ቅዱስ ለምንድን ነው እንዴ ይልቅም ከጌታ ጋራ ተጣብቆ ቃሉን አንብቡ በላቸው በዛ ሰዓት ትልቅ ለውጥ ከጌታ ጋር ያለዉ ህብረት ሰው በእዉነት በጣም የተለየ ሰው ውብ ቆንጆ አድርጎ ይሰራል ዋናው ግን ከጌታ ጋር ብረት ብቻ ነው:: ተባረክልኝ
ማንው መንፈስ ቅዱስን አስመርሮና አሳዝኖ ክርስቶስ በውስጡ ሊኖር የሚችለው። አስቢ እህቴ እግዚአብሔር እኮ በልጁ የሰጠውን እኮ በቅድስና መያዝ ስለማንችለው መንፈስ ቅዱስን የላከልን ታዲያ መንፈስ ቅዱስን አሳዝነን አስወጥተን ክርስቶስን በደጅ አስቀምጠን, ክርስቶስን እያዋረድን የገዛ ፈቃዳችንን ስናደርግ ዝም ይለናል። አይልም።
ራእይ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁰ ዳሩ ግን፦ ነቢይ ነኝ የምትለውን ባሪያዎቼንም እንዲሴስኑና ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉ የምታስተምረውንና የምታስተውን ያችን ሴት ኤልዛቤልን ስለምትተዋት የምነቅፍብህ ነገር አለኝ፤
²¹ ንስሐም እንድትገባ ጊዜ ሰጠኋት ከዝሙትዋም ንስሐ እንድትገባ አልወደደችም።
²² እነሆ፥ በአልጋ ላይ እጥላታለሁ፥ ከእርስዋም ጋር የሚያመነዝሩትን ከሥራዋ ንስሐ ባይገቡ በታላቅ መከራ እጥላቸዋለሁ፤
²³ ልጆችዋንም በሞት እገድላቸዋለሁ፤ አብያተ ክርስቲያናትም ሁሉ ኵላሊትንና ልብን የምመረምር እኔ እንደ ሆንሁ ያውቃሉ፥ ለእያንዳንዳችሁም እንደ ሥራችሁ እሰጣችኋለሁ።
ዕብራውያን 6
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁴ አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
⁵ መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
⁶ በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።
3. ሮሜ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁸ እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
²⁹ ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥
³⁰ ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
³¹ የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤
³² እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።
4. “ለቤዛም ቀን የታተማችሁበትን ቅዱሱን የእግዚአብሔርን መንፈስ አታሳዝኑ።” ኤፌሶን 4፥30
5. “የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥”
ዕብራውያን 10፥26
6. ሞት የሚገባው ኃጢአት አለ፤ ስለዚያ እንዲጠይቅ አልልም።” 1ኛ ዮሐንስ 5፥16
7. ትእዛዛትህን እጅግ እንጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝ። እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በርሳችሁ ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እስኪገለጥ ድረስ ያለ እድፍና ያለ ነቀፋ ሆነህ ትእዛዙን ጠብቅ፤
መዝ119:4: ዮሐ15:12
1ጢሞ6:14
በጣም ደስ ይላል እግዚአብሔር ይባርካችሁ›› ግን ለሁላችሁም አገልጋዮች አንድ ጥያቄ አለኝ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ነውና ብዙ ቸርቾች ውስጥ አይተገበርም ወይም የተለየ ማብራሪያ ካለው ወይም ቃሉን የሚሽር ሌላ የመፅሐፍ ቅዱስ ቃል ካለ አላቅም እኔ እስከማቀው፡፡ በእናንተ በኩል እንዴት ይታያል ውድ ወንድሞቼ?
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች
ምዕራፍ 11
1. እኔ ክርስቶስን እንደምመስል እኔን ምሰሉ፡፡
4. ራሱን ተከናንቦ የሚፀልይ ወይም ትንቢት የሚናገር ወንድ ሁሉ ራሱን ያዋርዳል፡፡
5. ራስዋን ሳትሸፍን ግን የምትፀልይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁሉ ራስዋን ታዋርዳለች፣እንደ ተላጨች ያህል አንድ ነውና፡፡??????
6. ሴትም ራስዋን ባትሸፍን ጠጉሯን ደግሞ ትቆረጥ፣ ለሴት ግን ጠጉርዋን መቆረጥ ወይም መላጨት የሚያሳፍር ከሆነ ራስዋን ትሸፍን፡፡?????
7. ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌና ክብር ስለሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም፣ ሴት ግን የወንድ ክብር ናት፡፡
እስከ-ቁጥር15