የስላሴ አካል ሶስት ወይስ አንድ? [ለጥያቄዎ መልስ] Apostle Zelalem Getachew

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 21. 08. 2024
  • Short Videos of Apostle Zelalem Getachew
    teaching ll Inspirational ll Motivational ll revelation ll trinity ll ስላሴ
    ....................................................................................................................
    #Apostle_Zelalem_Getachew #ApostleZelalemGetachew #ሐዋርያ_ዘላለም_ጌታቸው

Komentáře • 64

  • @gessemmedia4116
    @gessemmedia4116 Před 7 měsíci +3

    መንፈሳዊውን አለም በሥጋዊ ዕውቀት መግለጥ ሰለማንችል ስለሥላሴ ጉዳይ ትተን የተገለጠውን ክርስቶስን አጥብቀን እንያዝ ብቻው አምላክ ነውና

    • @mohamedmame9652
      @mohamedmame9652 Před 13 dny

      ኧረ መሸፈንህ ነው ኦ.ጂ ....የተገለጠውን ኢየሱስን ለመስበክ የላከውን አባት(አብ) ማወቅ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው የተገለጠውን ክርስቶስ ማን ገለጠው እንዴት መጣ ???? መቼም ወልድ አብ ነው ኮት ነው ቱታ ነው እንደማትለኝ እርግጠኛ ነኝ አይደል🙄🙄🙄🙄

  • @DMilk270
    @DMilk270 Před měsícem

    what an amazing explanation in brief!
    "ya silasen mistir ba imnatachin lik naw miniradaw!" thank you, Blessed.

  • @user-or1zb6pe2x
    @user-or1zb6pe2x Před 2 měsíci

    እግዚአብሔር አምላክ አብዝቶ ይባርክህ በርታ

  • @rebeccamekonnen6331
    @rebeccamekonnen6331 Před 2 lety +2

    እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርክህ! ሐዋርያ ዘላለም በአንተ ትምህርት በብዙ ተጠቅሜአለሁ!!!

  • @bamyayire9673
    @bamyayire9673 Před rokem

    ከረጅም ጊዜ በኋላ ነው የማይህ። የአባቶችን መሠረት እያስተማርክ በመሆኑ እና የነቢያትና የሐዋርያት መሠረት ደግሞ ቅዱስ ቃሉ ላይ ማብቃቱን በመናገርህ ደስ ብሎኛል።

  • @bewongeal-alaferme
    @bewongeal-alaferme Před 5 měsíci +1

    እኔ እንደገባኝ አብርሃም ይስሓቅም ያዕቆብም ሙሴ ዳዊት ሃዋርያት ነብያት እና ጌታ የሱስ ክርስቶስም እግዚአብሔር ስላሴ ነው ብለው አላስተማሩም። ስለ አብ ወልድ እና መንፈስ ቅዱስ ሲያስተምሩ እግዚአብሔርን ከአንድ በላይ ነው የሚል ትምህርት አላነበብኩም። ሁልጊዜም ስለ አንድ እግዚአብሔር መፅሃፍ ሲናገር ስለ እግዚአብሔር አብ ብቻ ነው። ይልቅ ከትእዛዛት ሁሉ ፊተኛ የሆነውን ትዛዝ በመተላለፍችሁ ደግሞም በማስተማራችሁ ተጠያቂ ናችሁ።
    የማርቆስ ወንጌል 12
    29 ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው፦ ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ፦ እስራኤል ሆይ፥ ስማ፤ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው፥
    30 አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላክህን ውደድ የምትል ናት። ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት። የቀደመው ትእዛዝ ካልተቀየረ እንዴት አዲስ ትምህርት ፈጠራችሁ? ሌላው ጌታ የሱስ ክርስቶስ የማየታይ አምላክ ምሳሌ ከሆነ እንዴት ብሎ ነው እግዚአብሔር ሶስትም አንድም የሚሆነው? እግዚአብሔር አንድ ነው ሲባለ ድግሞ በመለኮት ነው ብለሃል መለኮት ማለት ምን ማለት ነው? መፅሃፍ እግዚአብሔር አንድ ነው ሲል በመልኮት ነው ይላል? ይህን ፍልስፍና ከየት አገኘህው? ምንም የማስተማር ልምድ እንዳለህ ባውቅም ከጌታ መማር መልካም ስልሆነ ከስር ያስቀመጥኩትን የጌታችንን የየሱስ ክርስቶስን ትምህርት አሰላስለው።
    የዮሐንስ ወንጌል 8
    51 እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ ቃሌን የሚጠብቅ ቢኖር ለዘላለም ሞትን አያይም።
    52 አይሁድ፦ ጋኔን እንዳለብህ አሁን አወቅን። አብርሃም ስንኳ ሞተ ነቢያትም፤ አንተም፦ ቃሌን የሚጠብቅ ቢኖር ለዘላለም ሞትን አይቀምስም ትላለህ።
    53 በእውኑ አንተ ከሞተው ከአባታችን ከአብርሃም ትበልጣለህን? ነቢያትም ሞቱ፤ ራስህን ማንን ታደርጋለህ? አሉት።
    54 ኢየሱስም መለሰ አለም፦ እኔ ራሴን ባከብር ክብሬ ከንቱ ነው፤ የሚያከብረኝ እናንተ አምላካችን የምትሉት አባቴ ነው፤
    55 አላወቃችሁትምም፥ እኔ ግን አውቀዋለሁ። አላውቀውም ብል እንደ እናንተ ሐሰተኛ በሆንሁ፤ ዳሩ ግን አውቀዋለሁ ቃሉንም እጠብቃለሁ።
    አስተውል የጌታ የየሱስ ክርስቶስ አባት አይሁድ አምላካችን ነው የሚሉት ያህዌን ነው። ያህዌ ደግሞ ለዘላለም አንድ ነው። በአዲስ ኪዳንም ቢሆን በብሉይም።

  • @tenayegebrewold3181
    @tenayegebrewold3181 Před 10 měsíci

    Geta yebarekehe Hawareyawe Zelaleme!!🙏🙏🙌🙌🙌

  • @aeduseid1151
    @aeduseid1151 Před rokem

    የረዳህ እግዚአብሔር ይባረክ ተባረክ

  • @user-kv2fc8uq2p
    @user-kv2fc8uq2p Před rokem

    ተባረክልኝ የእግዚአብሔር ልጅ

  • @ESRAEL_TEFFERA
    @ESRAEL_TEFFERA Před měsícem

    APOSTEL

  • @asnakeshewaseyasib2284

    ትልቅ ትምህርት ነው።ተባረክ መምህር

  • @KA-vu4re
    @KA-vu4re Před 10 měsíci +2

    የክርስቶስ ትምህርት ስላሴ የሚል ሳይሆን እኔ ማን እንደሆንሁ ባታምኑ በኃጢአታችሁ ትሞታላችሁ የሚል ነዉ ኢየሱስን አይሁዶች ማን ነህ ሲሉት የመለሰላቸዉ መልስ ይህ ነዉ የዮሐንስ ወንጌል 8:25 ስለዚህ ኢየሱስ ቃል ሆኖ የነበረዉ በስጋ የመጠዉ አምላክ ነዉ እንጂ ልጅ ብቻ አይደለም

    • @sushinaty5864
      @sushinaty5864 Před 7 měsíci

      ኢየሱስ ወልድ እንጂ አብ አይደለም። አንድም ማስረጃ የለህም የዲያብሎስ ልጅ ነህ እሺ😏

    • @mohamedmame9652
      @mohamedmame9652 Před 13 dny

      @@sushinaty5864 ተወው የሴባልዮስ ልጅ ነው የእግዚአብሔር ልጅ ጠላት .....መሠረት የሌለው ኩቱም ጃኬቱም እርጥብ ስጋ ምናምን ከየት ከየት እንደሚያመጡት የማይታወቅ ጉድ እኮ ነው የሚያስተምሩት የተፃፈውን የሚክድ ከእንጨት የደረቀ ጨለምተኝነት ነው ያለባቸው እነዚህ ሰዎች ዳግም ካልተወለዱ በቀረ የእግዚአብሔርን መንግስት አይወርሱም መቼም አብ ወልድ አይሆንም ወልድም አብ አይሆንም እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ እንደዚህ ብሎ የሚያስተምር መፅሀፍ ቅዱስ የለንም ። ዘልዬ እግዚአብሔር ይባርክህ በጥሩ ሁኔታ አስቀምጠኸዋል።

  • @user-ci1jh3yi7r
    @user-ci1jh3yi7r Před 5 měsíci

    Tbarek❤❤❤❤❤❤❤❤❤ zlalem

  • @user-oo1hq8eb2b
    @user-oo1hq8eb2b Před 3 měsíci

    You are blessed

  • @user-ci1jh3yi7r
    @user-ci1jh3yi7r Před 5 měsíci

    Tbarek❤❤❤❤❤❤❤❤❤ zelalm

  • @EshessRoyal-hn6lz
    @EshessRoyal-hn6lz Před měsícem

    Tabarek silasen mawok ina nanan ye hiwot guday naw

  • @richlove4954
    @richlove4954 Před 2 lety

    God blessed you Apostle

  • @johnfeday1394
    @johnfeday1394 Před 2 lety

    You are blessed apostle.

  • @takelebegna3215
    @takelebegna3215 Před 2 lety

    Clearly three personality one idea.
    Thanks beloved much blessings.♥

  • @genenefekede4086
    @genenefekede4086 Před rokem

    Good teaching

  • @mayko2762
    @mayko2762 Před 2 lety

    Thank you so much yene Tyaki neber

  • @tigistdenke6589
    @tigistdenke6589 Před 2 lety

    Blessed man Apostle 🙏

  • @aeduseid1151
    @aeduseid1151 Před rokem

    ተባረክ

  • @mahome8623
    @mahome8623 Před 2 lety

    Stay blessed memihir.

  • @alemhailemariam3682
    @alemhailemariam3682 Před 2 lety

    Blessed apostle

  • @Andy-sh1ms
    @Andy-sh1ms Před 2 lety

    you are blessed.

  • @habtomumolalm7185
    @habtomumolalm7185 Před rokem

    Tebark

  • @solomontafese8086
    @solomontafese8086 Před 6 měsíci

    tebarek

  • @yilmawube6863
    @yilmawube6863 Před 2 lety

    Stay blessed

  • @user-of9dn5ox1z
    @user-of9dn5ox1z Před 5 měsíci

    ከኋላ ወደ ፊት መግለጽ ወይም መተንተን ለምን አስፈለገ? ስማቸው በተቀመጠበት ሥርዓት ብተነተን ይሻላል እላለሁ። አመሰግናለሁ

  • @andinetbegashaw96.gimelcom86

    አባቴ በመሆንህ ኩራት ይሰማኛል

  • @ElEl-hd2ps
    @ElEl-hd2ps Před 11 měsíci +1

    ግን እኔ ብቻዬን ነኝ ብሎ ሶስትነት አለበት ማለት አይከብድም ለምንስ እስራኤል ስላሴን አይቀበልም መዳን ከአይሁድ ነው ስላለ ቃሉ ይህ የመፅሀፍ ቅዱስ ቃል አይደለም

  • @DanielLulseged-z7n
    @DanielLulseged-z7n Před 27 dny

    Slasen banawkew addis ftret kemehon ykeleklenal

  • @richlove4954
    @richlove4954 Před 2 lety +1

    አብ በወልድ ውስጥ ሆኖ አብ በመንፈስ ቅዱስ ሆኖ ይገለጣል ማለት ነው? እግዚአብሔር በወልድና በመንፈስ ቅዱስነት ይገለጣል እንጂ እሱ አንድ ነው ማለት ነው?

  • @habtomumolalm7185
    @habtomumolalm7185 Před rokem +1

    Kmesafkudusi,Kelle,lemin,yastemiralu

    • @bamyayire9673
      @bamyayire9673 Před rokem

      ፊደላቱ የለም እንጂ ትምህርቱ እንዳለ ግልጽ ነው። ማስተማር ያስፈለገው ደግሞ በሂደት ቤተክርስቲያን ለገጠማት ቀጣፊ የሀሰት ትምህርቶች መልስ እንዲሆን ነው

  • @gessemmedia4116
    @gessemmedia4116 Před 7 měsíci

    ወንድሜ በምድር ላይ ያሉት የተደበላለቁ ቋንቋዎች መንፈሳዊውን አለም እንዳነረዳ የተደበላለቀ ሐሳብ አምጥቶብናል

  • @hiwottesfaye274
    @hiwottesfaye274 Před rokem

    Bzu temrebetalehu amesegnalehu gn tyake neberegn MENFES KIDUS amlak nw

  • @gemededenbi-st6df
    @gemededenbi-st6df Před měsícem

    የስላሴ ትምህርት አስ

    • @gemededenbi-st6df
      @gemededenbi-st6df Před měsícem +1

      የማይታይ አምላክ አብ ነው? አንተም ብለሃል። እግዚአብሔርን ማንም ከቶ አላየም ይላልና
      ኢየሱስ ክርስቶስ ታይቶአልና
      እንደት ነው? ኢየሱስ እግዚአብሔር ነው የምትሉት? እግዚአብሔር ሁሉት ልሆን ይችላል?

    • @gemededenbi-st6df
      @gemededenbi-st6df Před měsícem

      ተመልከቱ

  • @habtshi5283
    @habtshi5283 Před rokem +1

    ጥያቄው አብና ወልድ የሉም ሳይሆን አብና ወልድ የአንድ አካል ባህሪ ወይስ የሁለት አካል ባህሪ የሚል ነው?

    • @bamyayire9673
      @bamyayire9673 Před rokem

      ሁለት አካላት ናቸው። አንዱ አባት ነው። ሌላው የአባቱ ልጅ ነው። አንዱ ልጁን ልኮልናል። ሌላው አባቱን በመታዘዝ ወርዶልናል። አንዱ ተጠምቋል። ሌላው ከሰማይ ድምጽ ልኳል። አንዱ በስጋው ወደ ሥላሴ አቅርቦናል። ሌላው በልጁ ወደ ሥላሴ ስቦናል። አንዱ ከሙታን ተለይቶ ከብሯል። አንዱ አክብሮታል። ከስም ሁሉ በላይ ስም ሰጥቶታል። ወልድ ይህን ማዕረግ ተቀብሏል። የሥላሴ አስተምህሮ የአዲስ ኪዳን ደም ስር ነው።

  • @habtomumolalm7185
    @habtomumolalm7185 Před rokem

    Eysuis,resul,abinew

    • @bamyayire9673
      @bamyayire9673 Před rokem

      ኢየሱስ አብን እንደ ሌላ የራሱ አካል ያለው አባት እንጂ እኔ አብ ነኝ አላለም። ይልቅ ወደ አብ በየዕለቱ ይጸልይ ነበር። ያለህበት ድርጅት ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስን በጤነኛ አእምሮ ብታነበው ኢየሱስ አብ ነው የምትልበትን ድፍረት አታገኝም ወንድሜ

  • @dawitmersha3081
    @dawitmersha3081 Před 2 lety +2

    ስላም ላንተ ይሁን ዘሌ እኔ ክርስቲያን የኦርቶዶክስ ህይማኖት ተከታይ ነኝ ትምህቶችህን እከታተላለው ስለ መጽሀፍ ቅዱስ ያለኝ መረዳት እና እውቀት እንዲሰፋ እና እንዲያድግ ትምህርተህ እረድቶኛል ዛሬ 1 ጥያቄ አለኝ በነዚህ የመጽሀፍ ቅዱስ ክፍሎች ላይ ያለህን መረዳት እንድታካፍለኝ ነው (እኔ ሰው በእምነት እንጂ በስራ እንደማይጸድቅ አምናለሁ ይህንም ብዙ የመጽሀ ቅዱስ ክፍል ያስረዳል ሮሜ 3፣28/ ገላቲያ 2፡16/ 3፡11/ ኤፌሶን 2፡8 ስራ የሚጠቅመው ለ አክሊል እንደሆነ አምናለው ጢሞ 2፡5/ 4/8) ነገር ግን በሌላ ክፍል ደግሞ እምነት ያለስራ የሞተ እንደሆነ ያስረዳል ያእቆብ 2፡14/17 ) ስለዚህ እነዚህ 2 ክፍሎች ላይ ስፋ ያለ ትምህርት ብትሰጠኝ ማለትም እንዲሁ ክፍሎቹን ስመለከታቸው የሚቃረኑ ይመስላል ሌላው ደግሞ የስራ እና የእምነት ህግን ብታብራራልኝ ደስ ይለኛል ሮሜ 3፡27።

    • @nardosyeshua
      @nardosyeshua Před rokem

      ሰላም ጠያቂይ ዳዊት ይን ጭት ስለለው በቴሌግራም ወይም በዩቲብ ዳዊት ፋሲል ሚንስቴር በሚል ሊክ ግባ

    • @filimontad
      @filimontad Před rokem

      ይኸዉልክ ወንድሜ በደንብ ስርአተ ነጥቦቹን እይ ያእቆብ መልእክት 2 ከ17 ጀምሮ በያእቆብ እና በሆነ ሰዉዬ መካከል dialogue ነዉ።

  • @KA-vu4re
    @KA-vu4re Před 10 měsíci +1

    ኢየሱስ ልጅ ብቻ ነዉ ወይስ አብም ነዉ ?

    • @sushinaty5864
      @sushinaty5864 Před 7 měsíci

      ኢየሱስ ከዘላለምም ለዘላለምም ልጅ ነው: ልጅነት ባህሪው ነው። ከማረጉ በፊት ወደ አባቴና ወደ አባታቹ እሄዳለሁ ሲል አሁንም አባቱ ጋር እንዳለ ያስረዳናል። 🙏

  • @Samsunga-gp3cc
    @Samsunga-gp3cc Před rokem

    Dear Br Do know a bout the teachings of trinty or you do not accept it at all?There are three personalities in the God head .

  • @fenetihailu4082
    @fenetihailu4082 Před 5 měsíci

    በነገራችሁ ላይ እግዚአብሄርን ሶስት የማድረግ ጥረት እግዚአብሄር ቀድሞ ያውቅ ነበር ምክንያቱን የእየሱስ ክርስቶስ መምጣት ይሄንን ውዥንብር እንደሚያስነሳ ስለሚያውቅ ሙሴን በታቦቱ ላይ የመጀመሪያ ትዕዛስ ዘዳግም 6፡4 እስራኤል ሆይ ስማ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው ብሎ እንዲጽፍ ያደረገው።አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ እግዚአብሄር የተገለጠበት መንገድ ነው።አብ በራሱ ስጋ ተገለጠ እሱም እየሱስ ነው እየሱስ የአብ የሚታየው በሀሪው ነው መንፈስ ቅዱስ በሁሉ የሆነ የእግዚአብሄር መንፈስ ነው።እየሱስ በስጋው ወልድ ነው በመለኮቱ ግን አብ ነው ይሄ እኛ የምንቀንሰው የምንጨምረው ነገር አይደለም ቃል ስጋ ሆነ።እግዚአብሄር አንድ ነው።

  • @gebregirmay9565
    @gebregirmay9565 Před 2 lety +1

    Apostle ኢየሱስ ተመልሶ ሲመጣ የት ይኖራል ብለህ ታስባለህ?? እባክህ በዚህ ጉዳይ አንድ ቪዲዮ ብትሰራልን::

  • @AdefrisZeniye
    @AdefrisZeniye Před rokem

    please read Judah 4. Jesus Christ is the only and lonely true God. so, there is no trinity in the bible.

    • @bamyayire9673
      @bamyayire9673 Před rokem

      No he is not lonely 😂
      ወደ አባቴ ብሎ ነው የሄደው ወንድሜ ወደ አባትነት መልኬ አላለም

  • @yedilzena7160
    @yedilzena7160 Před 2 lety

    መንፈስ ቅዱስ ሰራፂ ነው ማለት ወደ ውስጥ የሚገባ ማለት አይደለም። ቃሉ ግዕዝ ነው በግዕዝ ሰራፂ ማለት በተቃራኒው የሚወጣ ማለት ነው። ይህም ከአብ ና ከወልድ የሚወጣ ማለት ነው።

  • @user-fd7mp8to3y
    @user-fd7mp8to3y Před 2 lety +1

    አንተ ጋኒን የሆንክ ሰዉየ

    • @Professor_AD
      @Professor_AD Před 2 lety +1

      አንድ እግዚአብሔር መታመኛዬ ነው ከሚል ሰው እንደዚህ አይነት ቃል አይጠበቅም።

    • @belaynegash6550
      @belaynegash6550 Před 2 lety +1

      አንተ የአባትህ የዲያቢሎስ ልጅ !

    • @yedilzena7160
      @yedilzena7160 Před 2 lety +1

      ስድብ ከእግዚአብሔር አለመሆንህን ይገልጣል ተመለስ

  • @andinetbegashaw96.gimelcom86

    አባቴ በመሆንህ ኩራት ይሰማኛል