አክሊለ ሜሎስ ያነሳዉን ነጥብ ፍራቻ በዘለፋ ተገለጠ | ኤርሚያስ አበበ | ኤል ቃል tube | ኦርቶዶክስ | eyoha media | melos | አክሊለ
Vložit
- čas přidán 4. 04. 2024
- #ሃንኤል #መዝሙር #ተናገር #ዮኒማኛ #ኦርቶዶክስ
ኤል ቃል tube
አክሊለ ሜሎስ ያነሳዉን ነጥብ ፍራቻ በዘለፋ ተገለጠ | ኤርሚያስ አበበ | ኤል ቃል tube | ኦርቶዶክስ | eyoha media | melos | አክሊለ
አክሊለ ሜሎስ ያነሳዉን ነጥብ ፍራቻ በዘለፋ ተገለጠ | ኤርሚያስ አበበ | ኤል ቃል tube | ኦርቶዶክስ | eyoha media | melos | አክሊለ
አክሊለ ሜሎስ ያነሳዉን ነጥብ ፍራቻ በዘለፋ ተገለጠ | ኤርሚያስ አበበ | ኤል ቃል tube | ኦርቶዶክስ | eyoha media | melos | አክሊለ
ሜላ ❤❤❤ የራሳቸዉን መፅሀፍ እንዴት ነዉ እንደሚፈሩት 😅😅😒
አክሊላ አባቶቼ ከሚላቸው አንዱ መጥቆራን ይሆን?
😂😂🤣
😂😂😂😂😂
ሜሎሴ ገና እውነትን የምትገልጥበት ጸጋ ይብዛልህ።
የዘመኑ ጳውሎስ ናችሁ ጌታ ይባርካችሁ በርቱ
በነገራችን ላይ እንደዚህ አይነት ውይይት ቀና ልብ ለሰዎችክብርና ፍቅር ይጠይቃል እንጂ በውስጣቸው ጥላቻና ንቀት ይዞ አስመስሎና የራስን አሳብ ብቻ ልናገር የሚል ሰው በእንዲ አይነት ውይይት ላይ አብሮ መነጋገር አያስፈልግም ወንጌል ደግሞ መጽሐፍ ቅዱስን ብቻ ያማከለ እንጂ የራሳቸውን ገደላገደል ትርክትና ተረተረት ለሰዎች ህይወትም ይሁን ወንጌል ነው ብሎ ለማሳመን አስቸጋሪ ስለሆነ ሁሉንም ሊያስማማ የሚችለው መጽሐፍ ቅዱስ ብቻ መሆን አለበት ከዛ ውጭ ክርክርና ጭቅጭቅ ወንጌል ነው ብላችሁ አታስቡ ሁሉም መዳን ከፈለገ የእግዚሃብሔርን ቃል ያንብብ ያኔ የቃሉ ባለቤት መረዳትን የሚሰጥ ነው መንፈስ ቅዱስ አስተማሪ ነውና የሰውን ልብና የመንፈሳዊ አይንን ይከፍታል ያኔ ሰዎች ቀድሞ በእግዚሃብሔር የተመረጠና ቀድሞ ለመዳን በክርስቶስ ኢየሱስ ከተመረጡ ያኔ መዳናቸውን በተጠሩት ውስጥ ከሆነ ቃሉን በሚያነቡት ወቅት ሊሆን ይችላል ወደእውነት የሚመራ የእግዚአብሐር መንፈስ ይመራቸዋል ስለዚህ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ በመሆነ ነገር ላይ ብዙም አለመከራከር ነው ምክንያቱም አመጣጡም ምንጩም ከየት እንደሆነ ብዙም ግልጽ ስላልሆነ ነው
ቀሲስ ዲበኩሉ ምን ነካዎት ? ሜሎስ ወዴት ነው የሚመለሰው ? ወደ ተረት ? ይተዉ እንጂ ቤተ እምነትዎ ለሚከፍልዎ ደመወዝ ሳይሆን ለእውነት ይቁሙ ።
አይ አክሊለ ድርሳናትና ገድላትን ሽሽት የሚያደርገዉ ጥረት የእግዚአብሔር እስትንፋሰ መለኮት የሆነዉ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር እኩል ስለ መዳን እያወሩ እያከበርአቸዉ በዚህ አልወያይም የሃይማኖት መከራከሪያ አይደሉም ሲል በጣም ያሳዝናል ካወገዛቸዉ አሱም እንደሚወገዝ ጠንቅቆ ስለሚያዉቅ ነዉ በነገራችን ላይ ወንድሞቻችን እነዚህ መጻሕፍቶች እንዲያፍሩባቸዉ አድርገዋል ይኸ እራሱ ትልቅ ዉጤት ነዉ ጌታ እግዚአብሔር ይመስገን
አይ አክሊል ታሳዝናለህ እግዚአብሄር እዉነትን ይግለፅልህ
አቦ ዘመናቹ ይባረክ። ወንድሞቼ
ተባረኩ ሜሎስ ትልቅ ስራ በዚህ በቲክቶክ እየሰራችሁ ነው ሕዝባችን ከ1 30 የተጠቀጠቁ አማልክት ድነትን አገኛለሁ ብሎበረከቱን ለአራዳ ደብተራ ሲገብር የኖረው ሜላሕዝባችን ነጻይወጣል በቅርቡ ከነዚሕ በላተኞች መንፈስቅዱስ ስሙ ይባረክ ትውልድ እያነቃችሁነውና ዶክተርሁላችሁምተባረኩ።።
The fact that they've started renouncing gedilat and dirsanat is a victory.
Akelele tebeyew werrre becha ENTOFENTO YE ABABA TESFAYE TERETERET YEMESELE MELA WE LOVE YOU
መናፍቅ ከመጽሐፍ ቅዱስ ውጪ ምንጩ ከየት እንደሆነ የማይትታወቅ መጻሕፍትን በመቀበል በእግዚአብሔር ላይ የሚገለሙት ነው ። ለምሳሌ ስለ ሰዎች ኃጢአት የተሰቀለው መርቆሬዎስ ነው ብሎ ማመን እንዲሁም ሰይጣን ተጠምቆና መነኮሰ እናም ሌሎች ሺህ ተረቶች ።
እውነት ነው የኦርቶዶክሰ አማኛች የተገላቢጦሸ ነው መናፍቃን የሚሉት መፅሀፍ ቅዱሰ ብቻ ያለ መናፍቅ ነው ተረት ተረት የሚያሰተምሩ ደግሞ እውነተኛ ናቼው ሀይማኖተኛ ሰንሆን እንዲህ ነው የሚያደርገው ጌታ ሊመጣ ዘመኑ እዬቀረበ ይቀልዳሉ ተባረኪ(ክ)🙏❤
ምን አልክ እውነትሕነው አኬ የተባልከው ገድል የሐይማኖት መሠረት አይደለም እኛ ኦርቶ የነበርነው እየሰማን እኮ ነው በየቀኑ የአምልኮ ስራ በአደባባይ መካድ ተገቢ ነው እነኤርሚ ገድልን እንዲጠሉ ከባድየወንጌልስራ ሰርታችሐል ጌታስሙይባረክ
ባለማወቅ ገደል ከገባህ አኬ ምንያድርግህ
ዋው ጌታ ይባርካችሁ ሜላ በጣም ነው ምንኮረበችሁ❤❤
የዘመኑ ጳውሎስ ናችሁ ጌታ ይባርካችሁ በርቱ❤
አክሊል ለተባለው ሲጀመር ከእግዚአብሄር ቃል ውጪ የሞላበት ኮተት ተሸክማቹ ወንጌላውያኑን መቃወም ደባቹ ነው ግን ከምንም በላይ የእግዚያብሄር ቃል ያድግና ይበዛ ነበር አሁን የሆነው ይህ ነው በዚህም ዘመን ብዙ ህዝብ ተይዟል በብዙ ነገር ስለዛ እግዚአብሄር ይላቹሀል ያገለግለኝ ዘንድ ህዝቤን ልቀቅ እያለ ነው ጌታ መፅሀፍ ቅዱስ ብቻ ❤❤❤ይገለጥ 🙏
ትክክል ነው በጣም! አሁን ሚስጥር የለም እግዚአብሔር በቁጣ ተነስቶአል ጉድ እየሆነ ነው። መዝ 2፦... እግዚአብሔርን በቡድን አዋርዶ በረከት የለም።😢
❤❤❤ቀሱስ ዲበ ኩሉ ጥሩ አገልጋይናቸው ያ ሪስፖክት።
አኬ የሚባለው ሲጀመር ኢየሱስን የት ታውቀዋለህ አንተ የሀይማኖት ጠበቃ እንጂ ስለ መዳን ትርጉም አታውቅም
እኔኮ ያልገባኝ እነሱ ገና አርባ አመት ይዘዋችሁ ይዞራሉ ። አንዲት ቃል መፈፀም ያቃታቸው ሰው ገድላትና ድርሳናት አርባ አመት ቢተረቱም አያልቁም ። ለምን እነሱን ትታችሁ ወንጌል አትሰብኩም ።
ትዕዛዛቱንኮ መጠበቅ አቅቷቸው ነው አባቶቻችን ኢየሱስ መስቀል ላይ የዋለው ። እኛም ዛሬ የፈፀምነው ትዕዛዝ የለም እንዲያው በፀጋው በነፃ በእምነት ነው የዳነው ። እንደ አባ ገብሬ መግቢያ በሩ ብዙ ነው በአይሴማ በመጥቆራ በኩል እያሉ ነው ።
ወንጌል ስበኩ ወንድሞች እነሱ ቢጠሩም አልተመረጡም ይሔው ቀሲስ አንድ ሜሎስን ተመለስ ይላል ።ሀያ ሚሊየኑስ እና አልበራላቸውም ተዋቸው ወንጌል ሐይል አለው ድሮም ይሔ ሚዲያ ሳይኖር ነው በወንጌል ስርጭት ይህ ሑሉ ያመለጣቸው አሁንም መታደስ አይፈልጉም ። ብርሌ ከነቃ አይሆንም ዕቃ ።
እኔ ኦርቶዶክሶች የሚገርሙኝ ተመለሱ የሚሉት እንዴ ወዴት? ሰው ከብርሀን ወደ ጬለማ ከህይወት ወደ ሞት ይመለሳል ? እሰቲ ወደ እናተ የሚያሰመልሰ ከኛ የተሻለ ህይወት ያለው ምኑ ጋ ነው? እንደውም ከዛ ከወጣን የማናውቀውን መርገም እዬሰማን ያለነው ጴንጤ ከሆን ነው ሰይጣን እንድናመልክ ነው የምንመለሰው ኢየሱስን የሚሳደብ ማሪያምን የሚሳደብ መላእክትን የሚሳደብ የአጋንንት መፅሀፍ ለማንበብ እንመለሰ ፍጡርን ሰእልን እንጬትን ለማምለክ እንመለሰ ? ሰው እኮ ትንሸ ሊያፍር ይገባል የቤታችሁ ቆሻሻ እንኳን እውሰጥ ሊያገባ በበር አያሳልፍም አፅዱና ወደ ጌታ ተመለሱ ንሰሀ ግቡ በጌታ በኢየሱስ ሰም አንዳንድ አለማዊ ህይወት ያልጠገበ ሲመለሰ ጊዜ እናተ ጋ ህይወት ያለ እንዳይመሰላችሁ ወንድሜ ህይወት ያለው ልጁ ያለው ብቻ ነው አንተ በሰንበት ከሲኦል ወጥተህ መንግሰተ ሰማያት አርፈህ ትመለሳለህ የሚሉትን የቅዤት አሰተማሪ እዬሰማህ እራሰህን አታታል አንድ መፅሀፍ ቅዱሰ አዳኝ አንድ ኢየሱስ ብቻ ሀሌሉያ ተባረኩ🙏❤
🥰🙏
አክሊሉ ” ገድላትና ታምራት ለድህነት አይሆኑም” ሲል የተነሳበትን አውድ መከት ያስፈልጋል፡፡ እሱ እያለ ያለው ለድህነት መሰረት አይደሉም እንጂ በጭራሽ ለድህነት አይሆኑም እያለ አይደለም፡፡ ምክንያቱም ለድህነት መስረት የሆነው እግዚአብሄርን መፍራት እንዲሁም ክርስቶስንና አባቱን ማወቅ ስለሆነ ነው፡፡
በአዲስ ኪዳን ውስጥ ኢየሱስ እግዚአብሄርን እና ፈቃዱን ማወቅ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥቷል። በዮሐንስ 17 3 ኢየሱስ እንዲህ ይላል፦ "አሁን ይህች የዘላለም ሕይወት ናት፤ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንክ አንተንና የላክኸውን ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ነው።" እዚህ ላይ አምላክንና ኢየሱስን ማወቅ ከዘላለማዊ ሕይወት ጋር እኩል ነው ፤ ይህ ሕይወት ብዙውን ጊዜ ወደ ሰማይ መድረስ ተብሎ ይተረጎማል ።
ክርስቶስን የማያውቅ አንዴት ቅዱሳኑን ሊያውቅ ይችላል፡፡ እንዴት ገድላቱን ሊያውቅ ይችላል፡፡ መሰረቱ ክርስቶስን ማወቅ ነው፡፡ አባቱን ማወቅ ነው፡፡
very mach
ዝም ብሎ ጊዜ እየገደለ ነው። ሲጀመር በመጽሐፍ ቅዱስ ብቻ አያምኑም ዛሬ ሌሎችን ትተናል እያለ ነው በውስጥ አዋቂነት
በርቱ እውነትን እንዲህ ግለጡ ተባረኩ እግዚአብሔር እናንተን አስነስቶልና ጌታ አሁንም ይጠቀምባችሁ
Uuuuuu allele Gurrrrra becha
ተባረኩ ወገኖች
አክሊለ ገነ ለገና የሚረታበት የረባ ማስረጃ ስለሌለ አስቀድሞ ጭቅጭቅ ያበዛል ልክ እንደ ትሁት ያክታል ውስጡ ከባድ ተንኮል አለበት እንዴት ግን የአባቴ ልጆች ይሄን አልምጥ ለማላገጥ እንደገባ ማወቅ ያቅታችኋል ? መንቅራችሁ አታስወጡትም? በእናንተ ትንሽ ቅር ብሎኛል አኬ በቅርብ ገቢ ይሆናል
አባቶች ማለት ይወዳሉ ለማምለጥ የደህንነት ነገር በጌታ እየሱስ ሲባሉ መሥማት አይፈልጉም
ኤፊ ጌታ ይባርክህ!
"ገድላትና ድርሳናት ላይ ሞትና ህይወት ተንጠልጥለውባቸው መሠረታዊ አይደሉም ማለት ምን ማለት ነው"
ምንድነው ቀሲስ አጭር ንግግር ተናግረህ ብትለቅ ጨዋ ጨዋ አትጫወት
ጭፍን ትላቻ የያዘ ሰውነው አውቂያለሁ ይላል እሚከተለው የተረት አባቶችን ነው የሚያምነው ከመፀሐፍቅዱሱ ይልቅ ልደተቃል ይሻላል የዚህ የተለየ ጥላቻ ነው የለው መዳኑን ሳያረጋግጥ እንዴድኑ ይላል እኛ ሳንጠራጠር ድነናል ወንድማችን
ኦርቶዶክስ ፡ ቤተ ፡ ጣዖቶች ፡ ነች። ውስጧ ፡ የሞላውን ፡ የተረት ፡ ተረቶች ፡ መጻሕፍት ፥ ለኢትዮጵያ ፡ ትያትር ፡ ቤቶች ፡ ብትሰጠው ፤ ጥሩ ፡ ትእይንት ፡ ይመነጫቸዋል። ለመሳቅም ፡ ብዙ ፡ ይጠቅማል።
የቤተክርስቲያንቱን ትምህርት ስለድነት ካላወራ ምን ላያወራ መጣ???
ሁሉም ሰው እንደ አክሊሉ መፀሀፍ ቅዱስ መመለስ አለባቸው
የመጽሐፍ ቅዱስ ሀሳብን የሚናጋዉ ገደላትስ?
እያንዳንዱ ኦርቶዶክስ አኬን የሚሰማው ገብቶት ሳይሆን፣ " እኔ ስላልገባኝ እንጂ አኬ የሚናገረው ሚስጥር ነው።" ብሎ ነው። ወንድሞችን የምነግራችሁ ገድሎቻቸውንና ድርሳናቸውን ሳታፈርሱ ወደ ሚኩራሩበት ወደ አእማደ ሚስጥራት አትግቡ።
ኦርቶዶክሶች በግልጽ አይናገሩ እንጂ በገድሎቻቸውና በድርሳናቶቻቸው እያፈሩ መሆናቸው ያስታውቃል። ኦርቶዶክሶች በገድል ጉዳይ ሳይሆን ስለ 5ቱ አዕማደ ሚስጥራት ብቻ እንነጋገር እያሉ ነው።ነገር ግን ስለ 5ቱ አዕማደ ሚስጥራትና ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ከመናገራቸው በፊት ገድላ ገደሎቻቸውን በግልጽ ይካዱ።
አኬ እንድዚህ አይነት አስተሳሰብ እልህ ብዬ አላስብም ነበር በጠበኩህ አላገኘሁህም ይገርማል አንድ መፅሀፍ ቅዱስ ተይዞ መፃፉ ምን ይላል
እግዚአብሔር ይባርካቹ የቃሉን ሠይፍ ምዘዙት ኮራሁባቹ
በዚህ ዘመን ያሉ ከቤተሰብ እስከ ሀገር ከጌታ ውጭ አማራጭ አለኝ ብሎ እንዲያስብ እና መንገዱን ስቶ ወደሲዖል እየነዳው እነዚህ የሃይማኖት መሠረት አይደሉም ትላለህ!?? አክሊል እውነት ከገባህ ከልብህ ግለጠው ካልሆነ አታድበስብስ ይህ አካሄድ ያስጠይቅሃል!!!
አክሊል የሚባል ሰውዬ ዕውቀቱ ይህን ያክል ነው፡፡ እንደዚያ ማለቱ በመርዝም ሊያጠፋን ይሞክራል እነደ ማለት ነው፡፡ አይቻለውም እንጂ፡፡
Wendme wengel kEyesus wech zero new stlfu gizem atabaknu,!!! Ewnetun Eyesus krestos bcha new!!!
አክሊል ጥላቻውን እያጣቀሰ እናንተን አይደለም ይላል ስለ ጌታ ከሆነ አዎ ለነሱ መናፍቅ ስንሆን እግዚአብሄር በልጁ ያዳነን ልጆቹ ነን
ምናምን
melos
"አክሊል " ጠፋ ሲባል ይበዛሉ የሚለውን መዝሙር ጋበዝኩክ።
ወንድሞች ተባረኩ ፀጋ ይብዛላችሁ አክሊለ የቤተክርስቲያን አባቶች የምትላቸው መጥቆራን የተረት መፅሐፍ ናቸው አይደል ለምን ታፈሩበታላችሁ
Kkkkk
ይጠፋሉ የተባልነው እና ሲሟረትብን የቆየው ከዘመናት በፊት ነው፡፡ በተቃራኒ እየበዛን እየበዛን ምድሪቱብ ሞልተን ናላቸው እኮ ዞረባቸው
I don't want to see Efrem Balageru, Dagi Tilahun, and Abel Abuna on social media. Please tell them to change their behavior or leave the platform.
Who Are you? Yeyetegnaw emnet teketay new? Christian endalihonik eregetegna negni. Christian kristosen yemiketel wendimeh bibedel ye matewos wongel18:21_22 21 በዚያን ጊዜ ጴጥሮስ ወደ እርሱ ቀርቦ፡- ጌታ ሆይ፥ ወንድሜ ቢበድለኝ ስንት ጊዜ ልተውለት? እስከ ሰባት ጊዜን? አለው።
22 ኢየሱስ እንዲህ አለው፡- እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት እንጂ እስከ ሰባት ጊዜ አልልህም።
ግን መቼ ነው የራሣቹን ትምህርት የምታስተምሩት
Kes dibekulu yemechugnal, hulum ye emenetun yigilets bemekebaber.
ሜሎስ እንደ ህፃን የሚያለቃቅስ ምንም አይነት እውቀት የሌለው በደረቅ ንትርክ አዋቂ ለመምሰል የሚታገልና መጽሐፍን በራሱ ልክ ሰፍቶ ምላሱን እንደ እባብ የሚያውለበልብ ሱቅ በደረቴ የመሰለች ምኩራብ አለቃ ነው 😅😅😅😅😅😅
አክሊለ ድንጋይ ወርውረህ ትሮጣለህ ?
የኦርቶዶክስ የሀይማኖት መሠረት የኒቂያ የሀይማኖት መግለጫ ነው... ገድላትና ድርሳናት ስትሉ አታፍሩም እነሱ ጌጣችን ናቸው...ዕብ 13:7፤የእግዚአብሔርን፡ቃል፡የተናገሯችኹን፡ዋኖቻችኹን፡ዐስቡ፥የኑሯቸውንም፡ፍሬ፡እየተመለከታችኹ፡
በእምነታቸው፡ምሰሏቸው።
8፤ኢየሱስ፡ክርስቶስ፡ትናንትና፡ዛሬ፡እስከ፡ለዘለዓለምም፡ያው፡ነው።
9፤ልዩ፡ልዩ፡ዐይነት፡በኾነ፡በእንግዳ፡ትምህርት፡አትወሰዱ፤ልባችኹ፡በጸጋ፡ቢጸና፡መልካም፡ነው፡እንጂ፡
በመብል፡አይደለም፤በዚህ፡የሚሠሩባት፡አልተጠቀሙምና።
10፤መሠዊያ፡አለን፥ከርሱም፡ሊበሉ፡ድንኳኒቱን፡የሚያገለግሉ፡መብት፡የላቸውም።
አቃጥሏቸዉ ስለ ቅዘን የተፃፈ መፃፈ አና ስለ መጥቆራ ስትከራከሩ አታፈሩም ማፈሪያዎች 🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
@@user-se4vk1jn2d በአምላክ ፊት ብታውቅ ባልተሳለክ ነገር ግን እንሻላለን ትላላችሁ ከአሳማ ይልቅ ለሆዳችሁ እየተገዛችሁ አይምሮ በማጣት ምትፏንኑ እናንተ ናችሁ...
Melkam u gedle tegadlachihual
አኬ እንዲ ይባላል እንዴ?የደደህንነት አያድኑም?ለምን ታዲያ አታቃጥሏቸውም?በዚህ የደህንነት አያገለግሉንም በዛያ ገድላትን አንብቡ ትላላቹ።የተምታታብህ
Ferto new teredut yetinikola metsahaf silehonu min bilo yinegagerbachew😁😁
shame on you ኦርቶዶክስ
Ake ento fento taweraleh. Orthodoxen yemiwekil sew gebto yeweyayu
To be hobest Orthodoxoch begedelat teshemakeku ahun endemayaskedachew selaweku yehayimanot chenbel endayegelet feracha anaweram Big shame.
ምን ሆናችሁ ነው ግን የማትደማመጡት?
ወይኔ ኦርቶዶክስ ለምን መፅሀፍቱ ተከማቹ
አኪላ የሚባል ልጅ አይሰማም
እማሰሚው አችነሽ የእውቀት አባትነው❤
መጥቆራን አምላኪዎች 🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣🤣
ሜሎስ ከእውቀት ነፃ የሆነ 😅😅ሲጀመር ከአኬ ጋር ዲቤት የማድረግ ብቃት የለውም ስሜት ብቻ😂😂
በ ገድላገደል ከተከራከረ እንደሚሸነፍ እውቆ ፈረጠጠ ! ሚያዋጣው እሱ ነው ደግ አረገ ።
እውነት???
የእናንተዉን ጉድ ስለሚጋልጥባችሁ ነዉ😢😢
አክሊሉ ጴንጤዎች ንጉስ ያደረጉትን በጋሻውን አንበርክኮ ይቅርታ ያስጠየቀ ምሁር ነው።
የዘመኑ ጳውሎስ ናችሁ ጌታ ይባርካችሁ በርቱ