3000ሺ አመት የሞላት ቤተክርስቲያን የለችም ከፓስተር በቀለ ወልደኪዳን ጋር የተደረገ ቆይታ! Yezer Hasaboch | የዘር ሃሳቦች
Vložit
- čas přidán 21. 08. 2024
- 3000ሺ አመት የሞላት ቤተክርስቲያን የለችም
#የዘር_ሐሳቦችበቤተክርስቲያን አመራር፣ በመጽሐፍ ቅዱስ አስተምህሮ፣ በጸጋ ስጦታና ልምምዶችበወቅታዊ ጉዳዮች በየሳምንቱ በዘር ሐሳቦች የዩቲዩብ ቻናል ላይ እየተዘጋጀ የሚቀርብ ፕሮግራም። #subscribe #ethiopia
የክርስትና ሕይወትና ቤተክርስትያን ጀማሪ ጌታችን መድሃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
Pastor Beke I wish you Long life.
ጋሽ በቀለ በኢትዮዽያ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ በተለይም ባለፉት 48 ዓመታት እግዚአብሔር ለዓላማ ያቆመው አገልጋይ ነው።።
-ጊዜውን በማስተዋል
-ያለንበትን መንፈሳዊ ወቅት አውቀን በመረዳት እንድንኖር ከረዱን መንፈሳዊ አባቶች ከዋነኞቹ አንዱ ነው።
- ኢየሱስን በመጠባበቅ መኖር አማራጭ የሌለው እንደሆነ በኑሮው፣በትምህርቱ፣ በንግግሩ ገላጭ የሆነ የምንወደው አገልጋያችን ነው።።
እግዚአብሔር አብዝቶ ይባርከው።።።።
ወጠጤነትህ ጉልህ ሆኖ የሚታይ መሆኑ ቻናልህን ሰብስክራይበር አሰጣው እንጂ ፕሮግራመ በጣም ቆንጆ ነው፡፡ እኚህን ዕድሜ እና ክብር ጠገብ ሽማግሌ ደግሞም ፓስተር የሆኑ የሃይማኖት አባት በነጠላ አንተ ትላቸዋለህ? ካህን አንተ አይባልም፡፡ ቅሌህን ዋጠው፡፡ እግዚአብሔር ይገስጽህ፡፡ ንስሐ ካልገባህ እግዚአብሔር ከነትዕቢትህ ይበትንህ ብዬ ረግሜሃለሁ፡፡
እንደ ቁራ የሚጮህ
በአጥቢያ ቤተ ክርስቲያን ተአምራት ስላላየን የጸጋ ስጦታዎች ተቋርጠዋል (በእዚህ ዘመን ኣይሠሩም) የሚለው እጅግ በጣም ደካማ ሙግት ነው። ስለዚህም መልስ መስጠት ቀላል ነው... ነገርግን፣ ተጨማሪ ጥያቄዎች አሉ። ለምሳሌ፦ የቀኖናው መዘጋት (መፈጸም) ተጨማሪ መገለጦች እንዲቀሩ አድርጓል የሚለውን እንዴት ይመልሱታል?
የዛሬ 28 አመት ጀርመን መጥተህ ስታገለግለን በጣም ትልቅ ስፍራ በህይዎቴ ሰጥቼህ ነበር፣አሁን ግን አጨራረስህ እንዲህ መሆኑ እግዚአብሄር ምስክሬ ነዉ በጣም ነዉ ማዝነዉ።ምመክርህ ሰትሰማም እንጂ ሚዲያ ላይ መዉጣቱን ተዉ ።ለራስህ ግዜ ዉሰድ ንሰሀ ግባ ፣መጨረሻህን አሳምር በጣም ቀለልክ ዝም ማለት በዚ ዘመን አገልግሎት ነዉ
በኤርትራ ለአመታት የታሰሩ ስለ ስም ክርስቶስ ይሁኑ ስለ ፓለቲካም በሁሉም ለአገር የሚጠቅሙ ያለ ፍርድ ያለ ፍትሕን ዘመናት የሆናቸው። ኢሰያስ ነው ምሕረት ማድረግ ያለበበት ምን አጥፍተው😢ምንድነው ኮምብራይዝ ማድረግ? ኢሰያስና አቢ ጸረ ከርስቶስ ናቸው።
ጋሼ በቀለ ፦ ጸጋ ይብዛልህ ፣ ነቃፊዎችን አትስማ ፣ ዋጋህ በላይ አለ ፣ ኢንተርቪየሩም ረጋ ያለ ነው ፣ ቀጥልበት እላለሁ ።
ስማ ይሄ ምን ፓስተር ነ ስይጣን የመታው ባለጌ
ምነው አንተ አሁን ፓስተር ነህ 2ፅጉር አውጥተህ በፈጣሪ ታላግጣለህ ነው ፀጉርህ እኮ እድሜ መስሎኝ ለካስ ጥጥ ነው ወዳ አሁን አንተን ፖስተር ብለው የሚጠሩህ ተዋረድ ባንተ ምነው ፈጣሪ ጦርነትን ህዝብ ማለቅን ይደግፉል እንዴ ይኮንል እንጂ ምነው ቀልድክ በራስህ ላይ ይትግራይ ህኅብ ጦሱን ውስድ የበሰበስክ ማፍያ ሽማግሌ የትግራህ ህኅብ ተጏድቷል እየወጣህ እየደጋምክ አነቱ ባትለው እንደ ቅሌትህ መሳቂያ እየሆንክ ነው