ታላቁ ተጋድሎ ፮ኛ ትምህርት፡ ሁለቱ ምስክሮች
Vložit
- čas přidán 29. 08. 2024
- 📌 ሰማይ የጀመረውና ወደ ምድር የወረደው ታላቁ ተጋድሎ መልኩን በተለያየ ሁኔታ የቀያየረ
ቢመስልም ዋናው ዓላማ ግን በመጽሐፍ ቅዱስ የተገለጸው የእግዚአብሔርን አፍቃሪነት በሰዎች
ልብ ውስጥ ቦታ እንዳይኖረው ማድረግ ነው፡፡
📢 በተለይ “ሁለቱ ምስክሮች” በሚል ርዕስ በምናጠናው በዚህ ትምህርት እነዚህ ምስክሮች ለ1,260 ዓመታት (ሦስት ዓመት ተኩል) ማቅ ለብሰው እንዴት ሲመሰክሩ እንደነበር በስፋት እንዳስሳለን፡፡
⚡️ በራዕይ 11 “ሁለት ምስክሮች” የተባሉት እነማን ናቸው?
⭕️ ዮሐንስ በራዕይ 11 “ሁለት ምስክሮች” ብሎ ከጠራቸው ምን እንማራለን?
⭕️ ምስክሮቹ ማቅ መልበሳቸው ምን ያመለክታል?
⭕️በ18ኛው ክዘ መገባደጃ ሁለቱ ምስክሮች እንዲገደሉ ያደረገ ምን ነገር ተከሰተ?
ከእነዚህ በአንዱ የሚዲያ አማራጭ ሊያገኙን ይችላሉ👇🏾
CZcams ( / @giziew ) | Telegram (t.me/giziew7) | Facebook ( / giziew7 )
እነዚህና መሠል ተያያዥ ሀሳቦች ከመፅሀፍ ቅዱስ አንፃር በጥልቀት የተዳሰሱበትን የመፅሀፍ ቅዱስ ጥናት እንድትመለከቱ ለሌሎችም እንድታጋሩ እንጋብዛችኋለን !
#greatcontroversy #biblestudy #amharicbibleteaching #amharicbiblestudy #hopechannelethiopia
#sabbathlesson