የኢትዮጵያ ሀዋርያዊት ቤተእምነት አስተምሮ ስህተት እንደሆነ ገለጡ | ኢየሱስ አብ አይደለም | Dr Tesfaye Robele

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 23. 08. 2024
  • ዶ/ር ተስፋዬ በኢንተርናሽናል የመጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የአዲሱ መደበኛ ትርጒም ተርጓሚ ሆኖ ሠርቶአል፡፡ የዶክትሬት ዲግሪውንም የሠራው ለረጅም ዓመት በሠራበትና ወደ ፊትም በስፋት ሊያገለግልበት በሚፈልገው በክርስቲያናዊ ዐቅብተ እምነት (Christian Apologetics) አገልግሎት ነው፡፡
    በመንፈሳዊ ርዕሶች ላይ ያተኮሩ መጽሃፎችንም ጨምሮ አሥራ ሰባት መጽሃፍት ጽፋዋል። ለዐቅብተ እምነት አገልግሎት ካለው ትልቅ ሸክም የተነሣ፣ ተስፋ ዐቃብያነ ክርስትና ማኅበርን መሥርቶአል፤ በዐቅብተ እምነትም ላይ በርካታ መጻሕፍትን አዘጋጅቶአል፡፡
    ትምህርተ ስላሴ በዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ 👇
    • ትምህርተ ሥላሴ-The Trinity-...
    ቴሌግራም ቻናላችን
    t.me/exposingOJ

Komentáře • 11

  • @Tameis4Christ
    @Tameis4Christ Před 6 měsíci +5

    የተባረከ በእግዚአብሔር ቃል እውቀት የተሞላ አእምሮ ይህን ይላል
    blessed ❤❤❤❤❤❤❤❤

  • @metekutekalegn2855
    @metekutekalegn2855 Před 6 měsíci +11

    ዶ/ር ተስፋዬ ሮቤል በኢትዮጵያ ውስጥ የኦንሊ ጅሰስን ኑፋቄ ቀድሞ ያወቀ ሰው ነው። Big respect.❤

  • @merkato_gebya
    @merkato_gebya Před 6 měsíci +10

    ኦንሊጂሰሶች የእግዚአብሔር ልጅ ማንነት ስለሚክዱ እግዚአብሔር አብ በልጁ በኢየሱስ በኩል የገለጠው የፀጋ ማዳን በቤተእምነታቸው አይሰራም:: ስለዚህ ደህንነታቸውን ለማረጋገጥ ህግጋቶችን በማክበር ድህንነታቸውን የፈፀሙ ይመስላቸዋል:: በስራ የሚፀድቁ ይመስላቸዋል:: ስለዳኑ ሳይሆን ለመዳን ህግ እና ትእዛዛትን ይፈፅማሉ:: ኦንሊጂሰሶች ወደ እግዚአብሔር ልጅ ወደ ኢየሱስ ኑ እና እረፉ::

  • @RamaRama19772
    @RamaRama19772 Před 6 měsíci +6

    የሌላ ኢየሱስ ሰባኪው የተክሌ መንፈስ እየቀለጠ እየቀለለ እየረገፈ መታሰቢያው እየጠፋ ነው

  • @SpenserXo-ci7wj
    @SpenserXo-ci7wj Před 6 měsíci +9

    ዶክተር ተስፋዬ ተባረክ፣ በተክሌ የተቃዠው ቅዠት ገና በ60 አመቱ ተፈጠፈጠ

  • @haymanotdebella6329
    @haymanotdebella6329 Před 6 měsíci +3

    Be blessed!

  • @user-gd3dx8fx4t
    @user-gd3dx8fx4t Před 2 měsíci

    ዶ/ር ተስፋዬ ሮበሌ መቼም ለሐዋርያት ቤ/ርን ሕዝብ እንዳንተ የራራ እንዳንተ የጻፈ እንዳንተ የመከረ ሰው አላየሁም አሁን ግን ድካምህ ጥረትህ በአይኔ ለማየት አበቃኝ ኦሊጂሰስ እመነኝ ገለባ መሆኑን አለም ሁሉ እያወቀ መጥቷል በጥያቄ ሕዝቡ ስላስጨነቃቸው ያንን ለማርገብ ነው

  • @user-gd3dx8fx4t
    @user-gd3dx8fx4t Před 2 měsíci +1

    አሁን ተሳክቶልሐል ትምህርቱ እየተማታ ነወ ፍሬ አፍርተሐል ወንድም ነኝ ደውልልኝ

  • @sami2utube
    @sami2utube Před 18 dny

    አብ በራሱ ሕይወት እንዳለው እንዲሁ ደግሞ ለወልድ በራሱ ሕይወት እንዲኖረው ሰጥቶታልና።

  • @user-of9dn5ox1z
    @user-of9dn5ox1z Před 6 měsíci +3

    እውነተኛ አምላክ ብቻ ሰው ያልሆነ (አብ)፣ እውነተኛ አምላክና እውነተኛ ሰው በአንድ አካል (ኢየሱስ ክርስቶስ ወይም ወልድ ወይም የእግዚአብሔር ልጅ) ነው።

  • @tsegazeabgirma8411
    @tsegazeabgirma8411 Před měsícem

    Paro passinist እንደሚሉት የተሠቃየልን አብ ከሆነ፤ በመስቀል ላይ "አባት ሆይ ይህን መስቀል አርቅ ያለው ማንን ነው?