መዳን የሚፈጸመው መቼ ነው? የቀደመ በደል ምንድነው? ክፍል 2 በመጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ ፣ ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ እና መጋቤ ሐዲስ ነቅዐጥበብ
Vložit
- čas přidán 1. 04. 2022
- #ትምህርቱን_ቢያንስ_ለ10ሰው_Share_ያድርጉ
#ቻናሉን_Subscribe_ያድርጉ
Deacon Birhanu Admas
Megabe Hadis Rodas Tadese
Henok_Haile
ሄኖክ ኃይሌ
Ethiopian Orthodox Tewahedo Sebket 2021/2014
Ethiopian Orthodox Tewahdo Sebket 2021/2014
Ethiopian Orthodox Tewahedo Sibket 2021
Eotc
Mahibre Kidusan
ሔኖክ ኃይሌ
Henok Haile 2014
Henok Haile 2022
Henok haile new
Aba Gebrekidan new
Aba Gebrekidan 2014
Aba Gebrekidan 2022
አባ ገብረኪዳን
አባ ገብረ ኪዳን
አባ ገብረኪዳን 2014
ኦርቶዶክስ ስብከት
ተዋሕዶ ስብከት
ዐቢይ ጾም
Unauthorized distribution and reupload of this content is strictly prohibited copyright ©️
መምህራኖቻችን ቃለህይወት ያሰማልን ዘማናችሁን ያርዝምልን
በእውነት አይጠገብም ብሰማው ቃለህይወት ያሰማልን እርጅም እድሜን ይሰጥልን
ቃለሕይወት ያሰማልን መምህራኖቻችን በቤቱ ያቆይልን!!!
በእዉነት ቃለ ኅይወትን ያሠማልን መምህሮቻችን
በዚች ቀና እና አንዲት የተመረጠች ሀይማኖት ስላደረከኝ ኢየሱስ ክርስቶስ አምላኬ ሆይ ስምህ ለዘላለም የተመስገነ ይሁን። መምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ቃለ ሕይወትን ያስማልን መምህሮቻችን
በእውነት ቅልህውት ያሰማልን
እንዴት ደስ ይላል እግዚአብሔር ይመስገን ቃለ ህይወት ያስማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
አሜን አሜን አሜን
ቃለ ሂወት ያሰማልን
ቃለህወት ያሠማልኝ
መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ፀጋውን ያብዛልን የተዋህዶ ልጆች ኑ የእግዚአብሔር ቃለ ወንጌል እንማር
ከማዳም ስራ ጎን ለጎን
Amen Amen Amen
Qaloysmlae
🙏🙏🙏😍
EgiziAbiher yimesigen
Amen Amen Amen✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️🙏🏾✝️
Amen
በጣም እናመሰግናለን ማስያሶች፡ መጋቤ ሐዲስና በተለይ ደግሞ የእነ መም. ብርሃኑ የምያስረዱበት መንገድ እና አገባብ ግን በጣም ጥልቅ እና ኦርቶዶክሳዊም ይመስለኛል። አሁን በቅርብ ከተለመደ ጥቅስ ብቻ አረዳድ ወጥቶ እምጥንታ እስከ ተፍጻሜታ ሚያትት ነውና በርቱልን።
Kale hiyewut yasemaln memehrochachin bebme betena yetebkiln Egziabeher
💕💕💕💕💕
መምህራኖቻችን ቃለህወት ያሰማልን በጣም የምወዳችሁ መምህሮቸ
ለመምህራኖቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን እረጅም እድሜን ያስጥልን ለኛም ቃሉን በልቦናችን ያኑርልን በቤቱ ያኑረን በእውነት እጅግ የሚጣፍጥ ቃለ ወንጌልን ተመገብን
Proud to be orthodox tewahedoo ❤️⛪❤️🙏
ቃለ ህይወት የስምዓልና መምህራና እግዚኣብሔር ጸጋ ኣብ ልዕሊ ጸጋ ይዓድልኩም ኣሜን
መምህሮቻችን ለሁላችሁም ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋዉይ ያብዛላቹሁ እያም የሰማነዉን በልቦናችን ያስድርብን
ቃለህወት ያሰማልን ሰምተንበቃሉእንድንጠቀምእግዚአብሔርሰሙ ይመስገን አሜን አሜን አሜን🙏🙏🙏❤️❤️❤️
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመን ያርዝምልን
መምህሮቻችን እግዚአብሔር እድሜ ይስጥልን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
Amen amen amen kale hewet yasemalin
ቃለ ህይወትን ያሰማልን🙏🙏🙏
ቃለህይወት ያሰማልን
አሜን ቃል ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን!
ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን 🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን በእውነት ቃለ ህውይት ያስማልን በእውነት አባቶቻችን እሸ መምህራችን እኛንም የምነምህርሁን ቅድስት ድንግል ማርያም በለባችን ትፀፍልን ሳሚ ብቻ ሳኒሆን የቃልሁ በተግባር ላይየምናውል ያደርገን እግዚአብሔር🙏
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን በእድሜ በጤና ያቆይልን እግዚአብሔር ይጠብቅልን እኛም ቃሉን ሰምተን 30/60/100እድናፈራ ቸሩ አምላክ ይርዳን ልቦና ይስጠን አሜን፫
መምህራኖቻችንን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
በፎቶ የተጠመዳቹ አባቶቼ እንቅስቃሴ ምን ያህል እንደሚረብሽ ለናንተ መንገር ይከብዳል ባይሆን...
Amne aAmne amne
Qaliyotin yasemalin stegahun yabzalin mamerochachen🙏💒❤🇪🇹❤
kale hiwet yasemaln enamesegnalen egziabher ystln egnam yetemarnewn endnreda yrdan amen
እንቁ የተዋሕዶ መምህሮቻችንእንኳን ደሕና መጣቹ
ለሁላቹም ቃለህይወት ያሠማልን
በጉጉት ስጠብቀው ነበር ይህ ጥያቄ መልስ እዛ ሰምቼው ቃለ ህይወት ያሰማልን 💚💛❤️
ግሩም ነው
Share share share please 1 sew wede betu limeles yichilal🙏🙏🙏
Grateful to Almighty Lord for our church leaders to explain the mysteries of our Orthodox tewahedo religion . May Lord Almighty grant us peace and strength in our faith
Please keep guiding us so that we keep our precious faith
Amen
ሰላም መምህር መጋቢ ሃዲስ ነቃጥበብ ፣ አንድ ጥያቄ ነበረኝ። በዚህ ምድር ላይ ስንመላለስ የሰው ልጅ ሁሉ አላማው ሥጋ እና ነፍስ አስማምቶ አዋህዶ መኖር እንደሆነ ግልጽ ነው። ነገር ግን ከመጀመሪያው የሥጋ መፈጠር ለምን ያስፈልጋል? ምስጢር ይኖረው ይሆን? በነፍሳችን ህያው ከሆንን ለምን ሥጋ መፈጠር ከዛ ቀጥሎም መዋህድ ለምን መጣ?! አመሰግናለሁ።
ሁል ጊዜ የሚቆጨኝ እና የሚገርመኝ ተራ ወሬዎች በአንድ ቀን ውስጥ ከ100 ሽህ በላይ ተመልካች እየተረባረበባቸው ይህንን የመሰለ የሕይዎት ቃል ግን አዳማጩ ትንሽ ነው! አይ የዓለም ነገር ፤ ሁል ጊዜም ይገርመኛል፡፡
የምን ማመካሸት ነው ፕሮቴስታትን መምህር ይሄ እኮ የዛር መንፈስ እምነት ነው እኮ እስቲ ጥናት ያካሁዱ።
እንደሱ አልመሰለኝም ወንድሜ! ጌታ ሳምራዊው የሰራውን ዓይነት ሥራ ሥሩ ባለው መሠረት ሰዎች ሁሉ መዳንን ያገኙ ዘንድ እንዳቅማችን ብንሠራ ለእኛ ዋጋ ያሰጣል፡፡ በተለይ በቅን ልቡና በጸሎት ብናስባቸው ሊመለሱ ይችላሉ! የኛን ድርሻ እንዳቅማችን ብቻ ብንሞክር መልካም ነው! ግን ይህ ሲባል ካቅማችን በላይ በመንጠራራት የሰይጣን ምርኮኞች እንዳንሆን መጠንቀቅም ይገባል
ቃለህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን አንድ ጥያቄ አለኝ መልሱንኝ እምኖረው አረብ ሀገር ነው እና ጒደኛየ ሙስሊም ነው እኔ የምከታተለውን ትምህርት እያየ ከአሁን ቡሀላ ኦርቶዶክስ ነኝ ብሎ ይስግዳን ~ጸሎት ያረጋን ይቻላን ወይ መጠመቅ የለበትም ወይ ልጠመቅ ቢልም የለም ከዚህ
አይቻልም እህቴ መጀመሪያ መማር ማመንና መጠመቅ አለበት።
በጣም መልካም ዜና ነው! አሁን ካገላለጽህ እንደተረዳሁት ጓደኛህ በኦርቶዶክስ አምኗል፡፡ ያ ከሆነ የቀረው መጠመቅ ነው፡፡ እንደምንም ቤተክርስቲያን አፈላልጋችሁ አስጠምቁት፡፡ ሳይጠመቅ መዳን ስለሌለ፡፡
Romans 3 (አማ) - ሮሜ
20: ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
21: አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
22: እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
23: ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
24: በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
ይህን ቃል ምን እናድርገው?
ክርስቶስ በመስቀል ላይ የሠራው ሥራ በቂ አይደለም
እያላችሁ ነው።
መሉዉን ከሰማህ በኋላ ብትፅፍ አይሻልም??
ቤተ ክርስቲያን የዳንዉ፤አየዳን ያለኘዉ የምንድነዉ በክርስቶስ ነዉ ብላ ነዉ የምታስተምረዉ።
የህግ ስራ እና መልካም ስራ የተለያየ እንደሆነ እየተናገረ ነበር። አንተ ግን መስማትን አልመረትክም።
ፀልይዉ ለሚታገልዉላችሁንም ታቦትም ይዛችሁንም ንም ተከተልዋቸዉ ይህንም ግዝየዉንም ደርስኣልም እና መምጫዉንም ነዉ ካማራም ታጋይዌችንም ምንገድውንም ይጠርግዉለታል ስልጣንዉወተረአቡትም በኻልም ያገለለጣልም ቲፍሬድንም መንግስትም ያለም ስብሰባንም ከኢዮርሳሊም ካተሉክዉም እስላምዉንም ይሁድዉም ያ አማኝዎችንም ሁልዉ ይሰበሰባልዉ ወደኡየሩሳሊም የኢትዮጵያ ፃዲቅም ቲድሮስንም ይልክዉታል ያማራም መንግስትም ምንገድዉም የሚጠርግዉለ ትም ወክሎም ለመወዳደርም በፀሎትም በንፈስም ቅዱስንም እርግብዋንም ያረፈሽበትምከኢዮርሳሊም ቲድሮስ ያሸንፋል የእስዉም እምነትም እስላም ከክርስትያንም ይሁድም ከካተሉክም የቲድሮስንም እምነትም ብቻም ይከተላልዉ እና ባለም ዙርያም ይነግሳል በዘንግም አለም ይገዛታልም በእምነትዉም በፀሌትዉም አርባም አመትም ኡትዮጵያ።ይመራልም ቲድሮስንም እሽይ
ማሪያም ሃጢያትን የማስተሰረይ ሥልጣን አልተሰጣትም, የማስተሠረይ ሥልጣን የኢየሱስ ብቻ ነው።Romans 3 (አማ) - ሮሜ
20: ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
21: አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
22: እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
23: ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
24: በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
ኧረ ምእመናንን ንቁ John 3 (አማ) - ዮሐንስ
16: በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
17: ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
18: በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
በርሱ የሚያምን ግን መልካም ስራን ሊያደርግ ይገባል። ስራ የሌለዉ እምነት የሞተ ነዉ። የሞተ አምነትስ ያድናል??
ያልዳነ መምህር እንዴት የመዳን መንገድ ማሳየት ይችላል ።ኧረ ኢየሱስ የመጣው እኮ እኛ በራሳችን መልካም ሥራ መፅደቅ ስለማንችል ነው።Romans 3 (አማ) - ሮሜ
20: ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
21: አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
22: እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
23: ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
24: በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
ኧረ በክህን እንደዉ ሙሉዉን አድምጥ። መልካም ስራንና የህግ ስራን ለይተህ እወቅ።
ቃለ ሂወት ያሰማልን