ይመጣል ስለተባለው ንጉስ የሚናገሩ 8 ጥንታዊ መጻሕፍት አሉ! መጋቤ ሐዲስ ሮዳስ ታደሰ እና ዲ/ን ብርሃኑ አድማስ
Vložit
- čas přidán 17. 05. 2022
- #ትምህርቱን_ቢያንስ_ለ10ሰው_Share_ያድርጉ
#ቻናሉን_Subscribe_ያድርጉ
Henok_Haile
ሄኖክ ኃይሌ
Ethiopian Orthodox Tewahedo Sebket 2021/2014
Ethiopian Orthodox Tewahdo Sebket 2021/2014
Ethiopian Orthodox Tewahedo Sibket 2021
Eotc
Mahibre Kidusan
ሔኖክ ኃይሌ
Henok Haile 2014
Henok Haile 2022
Henok haile new
Aba Gebrekidan new
Aba Gebrekidan 2014
Aba Gebrekidan 2022
አባ ገብረኪዳን
አባ ገብረ ኪዳን
አባ ገብረኪዳን 2014
ኦርቶዶክስ ስብከት
ተዋሕዶ ስብከት
Unauthorized distribution and reupload of this content is strictly prohibited copyright ©️
መምህር እሮዳስ በእውነት ትልቅ ሰው ነህ!! እውነታውን አስከምትችለው ነውና የተናገርኸው እንጅ ሰለሌላውም ጊዜ ይፍታው ብለሀልና ። የበለጠ በዚህ አስተዋይነትህ እንድትቀጥል እግዚአብሔር ይርዳህ።
ሁላችንም ህዝበ ክርስቲያኑን እግዘብሔር አስተዋይ ልቦና ይስጠን። አሜን።
ሮዳስ እግዚአብሔር ይባርክህ እውነትን ገልጠሐል ልብ ያለው ልብ ይበል
አሜንን አሜንንንን አሜንንን አሜንን🙏🙏🙏🙏
መምህራችን ሮዳስ ቤተከርስቲያን የምትናገረውን ነገር በመናገሮ ትልቅ ነቶን ነው የሚያመልክተው።ጊዜ ይፍታው ማለቶ እንደኔ እንዳከብሮ አድርጎኛል።
መምህሮቻችን የህውይት ቃለ ያሰማልን በእውነት እንደ እናተ ያልሁትን ለቃውት አባት ያብዛልን እግዚአብሔር🙏
እግዝሐብሔርንና ቃሉን ሚስጥሩን ማንም በፍፁም ሊመረምር አይችልም "
ሰው ዝም ብለህ ድከም ሲለው ይመራመራል *:
"ይመጣል…" የተባለው ንጉሥ፥ የነገስታት ንጉሥ፣ የጌቶችም ጌታ የሆነውን መድኃኔዓለምን ብቻ ከፍ የሚያደርግ የመድኃኔዓለም አገልጋይ ነው፤ ክርስቶስ የሚገለጥበት፣ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ንብረት ነው፥ ለምስክርነት ይገለጣል።
እውነት እንደው እውነት ናት፣ ለፈለፍክ አለፈለፍክ እግዚያብሄር እንደው ያላት አንድ አትቀር፣ የኢትዮጵያ ምቀኞች ሁላ፣ መምህር ሮዳስ ግን የኢትዮጵያ የአለም ብርሃንን ከመንቀፍ ተቆጥበሃልና እናመሰኛለን።
መምህሯቻችን እርጀምእድሜና ጤናእናየአግልግሎት ዘመን ያረዝምል
በመምህራን አድሮ የአስተማረን የመከረን የነግስታቶች ንጉሥ ልዑል እግዚአብሔር ይክበር ይመስገን።
ለመምህራኖቻችን ልዑል እግዚአብሔር ይስጥልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምራኖቼ ውይ መምህር ብርሃኑ እንዴት እንደምወድክ ግን ምን ያደርጋል አይናችን ታውሮ ጆሮዋችን ተደፍኖ ይሄው እንዳክራለን ሁፍፍፍፍፍፍ ትክክል እራስ አልኩኝ በማይጠፋ ቃሉ ያረስርስልኝ ሺ አመት ኑሩልኝ
እውነት ነው ግን ምን ያደርጋል የኛ ሰው ግን ማንን መስማት እንዳለበት አላወቀም አሁንም ያሳዝናል
አሜን አሜን አሜን በእውነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ቃለ በረከት ያሰማልን አምላከ ቅዱሳን በእድሜና በጤና ይጠብቅልን
ለእኛም ማስተዋሉን ያድለን
መምህር ብርሃኑ እንድዚህ አፍረጥረው ስለነገሩን እግዚሃብሄር ጸጋውን ያብዛልዎት!!!!! እኛ ኢትዮጵያዊ ኦርቶዶክሳያውን በሌለን ነገር የሌሌ ትዕቢት ሰፍሮብናል ክርስቶስን ሳንለብስ አመጻ በዝቶብናል
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን!
ውድ መምህራኖቻችን እግዚአብሄር አምላክ ዘመናችሁን አብዝቶ ይባርክ
መምህሮቻችንን፥ እግዚአብሔር ያክብራችሁ። የተናገራችሁት፥ በትክክል 'መስመሩን' የጠበቀ ነው። እጅግ የተደሰትኩበት፥ በግሌ፥ የመምህር ብርሃኑ ትንቢተ ሕዝቅኤል፥ ምዕራፍ 34፥ ቁጥር 24 ጥቅስ ነው፦ "እኔ እግዚአብሔር አምላክ እሆናቸዋለሁ፥ ባሪያዬም ዳዊት በመካከላቸው አለቃ ይሆናል።" ስራው የእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ነው፥ በራሱ ሠዓት ያረጋግጠዋል።
“ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና፦ ሊቃውንት ተብላችሁ አትጠሩ።”
- ማቴዎስ 23፥10
Egiziabiher Yistilin!!! Kalhiyiwot Yasemalin!!!
ቃለ ሕይወት ያሰማልን በእውነት ጸጋውን ያብዛላችሁ!!
በእዉነቱ ቃለ ሕይወትን ያሠማልን መምህሮቻችን
ለኛም ማስተዋሉን ያድለድ
አሜን አሜን አሜን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
መምህራን በፀጋ በሞገስ ይጠብቅልን! መንግስቱን እና ፅድቁን እጠብቅ ዘንድ መድን አለም ክርስቶስ ይርዳን ጠንከር ያለ ትምህርት ነው!
መምህር ቃለ ህይውትን ያሰማልን 💚💛❤🙏🙏🙏
በዉነቱ ለመምህራኖቻችን ቃለሆይወት ያሰማልን በድሜ በጤና ይጠብቅልን ለኛም አይነልቦናችንን ይክፈትልን
የማያልቅበት ቸሩ ፈጣሪ አምላክ ጥበቡን የገለጠላቸን መምህራን ዕድሜና ፀጋውን አብዝቶ ይጠብቅልን።
ቃል ህይወት ያስማልን
ዋው የሚገርም ትምህርት ነው በ እውነት
እግዚአብሔር ይስጥልኝ!!! ዕድሜ ይስጣቹ!!!
AMEN kale hiwot yasemaln. be memhrochachin lay adiro yastemaren ye abatochachin amlak yegnam amlak yikber
yimesgen
አሜን አሜን አሜን
አሜን አሜን አሜን ቃለ ሂይወት ያሠማልን
መምሕር ሮዶስ ቃለሕይወትየሠማልን
አሜን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ቃል ሂወት ያሰማልን
ቃል ህይወት ያሰማልን
ቃለህይወት ያሰማልን
ኑሩልን
Kale hiwot yasemalen
Kale Hiwet yasemalin memhirochachin
ኢትዮጵያ የስላሴ የክብራቸው መገለጫና መመስገኛ ምድር ርስተ ድንግል ማርያም።
ተብሎ መጠራት ሲጀምር የሚያንቀጠቅጣችሁ ለምን እንደሆነ ስለምናውቅ አይገርመንም ወደዳችሁም ጠላችሁም ኢትዮጵያ ሀገረ እግዚአብሔር መሆኗን በወሬ ሳይሆን በተግባር ሚገለፅበት ግዜ ቅርብ ነው አታስቀሩትም እያየን እየተመለከትን ነው ምኑንነው ምታስተባብለው ለማንኛውም ጊዜው አልቋል አቶ ሮዳስ ታደሰ ለሰጠሀኸን አዋልድ መፀሀፍትን መሰረት ያደረገ ገለፃና ትምህርት ከልብ እናመሰግናለን ሌሎቻችሁም ልክእንደ አቶ ሮዳስ እውነትን ተጋፈጧት።
ፃድቃን ሰማእታት የፀለዩባት የደከሙባት በሰማይም በምድርም ንግስት ወላዲተ አምላክ የመቤታችን እርስት ኢትዮጵያ ተብሎ ሲነገር እውነት እቺአገር የአጭበርባሪዎች የሌቦች ጥርቅም ሆና የምትቀር ይመስላችኋል?????
አስተውሉ !!!!
እውነት ነው😢😢😢
❤❤❤❤❤አቤት እዉቀት ከትህትና ጋር ሲገጥም እንዲሕ ነው ። ቃለ ህየወትን ያሰማልን ።
በእኔ እምነት ቴዎድሮስ እንደሚመጣ አምናችሁ ግን ልንጠብቀው አይገባም ማለት ተገቢ ነው አልልም መጋቢ ሮዳስ ታደሰ ስለሰጠኸን ማብራረሪያ ከልብ እናመሰግናለን ይምጣል ጊዜው ግን አይታወቅም ጊዜ ይፍታው ማለትህ ብስለትህን ያሳያል ።ሁለተኛውም መምህር ትንቢቱን እቀበላለሁ ይፈፀማልም አይቀርምም ካሉ በሃላ ነገር ግን አልጠብቅምና አትጥበቁት ማለትዎ ተገቢ ነው አልልም ።
የተለያዩ ሀሰተኛ ቴዎድሮሶች መኖራቸውንና ከ300 በላይ መሆናቸውን ምእመናን በደንብ እናውቃለን ይሁንና ትክክለኛውን ትንቢት መርምራችሁ ለምእመናን የማስገንዘብ ግዴታ እንዳለባችሁ ማወቅ አለባችሁ ።
ከዚህ ውጪ ማንም ይሁን ማንን ብትተቹ እኛን አታስተምሩንም ።
ከዚህ በተጨማሪ ስለ ሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩን ውግዘት ሳትፈሩ በግልፅ መምህራንን ሰብስባችሁ ጠይቃችሁ መልስ ስጡ ።
ከቤተክርስቲያን ቅዳሴ ከካህን መስቀል አለመሳለም ያወገዘው የሊቁ ውግዘት ነው ስለዚህ አንድም ሰው ሊደፍረው ያልቻለውን በግልፅ ወደ ሚዲያ አምጡት ያን ግዜ ምእመናንን እውነትን እንዲያውቁ ልታደርጉ ትችላላችሁ ።
Sagalee jireenya isin haa dhageessisuu
ያልተጠመቀ አይድንም ታቦት ምን አደሆነ መረዳት የማትፈልጉ ጴጤወች አትንጫጬ ዝምብላችሁ ዝለሉ የት መሔድ ትፈልጋለህ ቻው በላቼው ተገልጦልኛል ብር በባንክሽ ይገባል አሰገቢ ያለሽን ማነው አጭበርባሪ ጌታ ገለጠልኝ ደፋሮች እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ
Thank you!! God bless you all!!
kalehiwot yasemaln
ሁሉም እናቃለን ባዮች ይበዛሉ ይላል ቃሉ በዛቹሁ በጣም በዛቹሁ ከፈጣሪጋር ያልተገናኘ ትርክት ትተርካላለቹ ማነው ንጉሱ ? ይመጣልስ የምትሉት አዘጋጅታቹሁ ያስቀመጣችሁትን ንጉስ እናተው ታውቁታላቹሁ
✝የቅዱስ ገብርኤል የክብር ስግደት ✝
ቅዱስ ገብርኤል ሆይ ወደኔ ና 3X
ሊቀ መልአኩ ሆይ ወደኔ ና 3X
መልአከ መጋቤ ሐዲስ ሆይ ወደኔ ና 3X
እሰገድ ለገብርኤል 3X
ምስጋና ይሁን ለገብርኤል 3X
ስብሐት ይሁን ለገብርኤል 3X
ውዳሴ ይገባሌ ለገብርኤል 3X
አብሳሪው ገብርኤል፥ የአብ መልእክተኛ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የወልድ ባለሟል
አብሳሪው ገብርኤል፥ የመንፈስ ቅዱስ አገልጋይ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አብሳሪ ድንግል
አብሳሪው ገብርኤል፥ የካህናተ ሰማይ ጎደኛ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የሚካኤል ወዳጅ
አብሳሪው ገብርኤል፥ የመኃይማንን ከለላ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አጽናኝ መልአክ
አብሳሪው ገብርኤል፥ አማላጅ ተራዳኢ
አብሳሪው ገብርኤል፥ እሳተ ነበልባል
ኦ የራማው ንጉሥ መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል ሆይ፥ ክብርና ምስጋና ይሁን ዛሬም ዘወትርም ለዘላለመ ዓለም አሜን
ይሄ ሊንክ በመንካት በድምፅ አብረን መስገድ እንችላለን እንኳን አደረሳችሁ።
czcams.com/video/i84-vo-y74E/video.html
ቃለ ህይወት ያሰማልን
🙏🙏🙏🙏🙏🙏
በሊቀ ሊቃውንት አለቃ አያሌው ታምሩ ተወግዛችሆል።
ምነው እሱን አያነሱ¿¡
መምህር ሮዳስን ግን በእውነቱ ሰፋ አድግ አርቆ የሚያስብ ሰው መሆኑን ተረድቻለሁ።
የእመቢታችንም መወለድ የእናትዋንም መምከንም ያለመዉለድም ሀናንም የቂስንም ሚስትም ነበረሽ ልጅም የላትም ለቢተክርስትያንም ንም ተስላም ባልዋም ቢተክርስትያንም አገልጋይ ነበር አብረዉም ከቢተክርስትያንም ልጅንም እንዲያገኙ። ተሳልዉም ተማጠንዉ በፀሎትም ሰባትንም ቀናትም ስመዉንም ለቢተክርስትያንም ንም ልጅም እናስረክብንም አለን ብለዉም ለፈጣሪ ተሳልዉለትም በንፅህና ንም በቃላቸው ንም ይችንም ወደሰማይ አረገሽ የፈጣሪ ንም ቃልም የሚገባትን ላዳም ከልጅንም ልጅህንም ተዋጀም አድንህም አለሁይንም ስላለውንም ቃልዉም ሰመረሽ የአዳምንም ነብስንም ሰላትም ቀናትም እየተፈራገጠንም አልወጣም ብላም ነብስዉም ፈጣሪንም አየዉ ትፕናገረዉ አዳ አዳም አለዉ ከልጅንም ልጅህንም ተወልጀም አድንህ አለሁይ እመልስህ አለሁይ ከሙታንም ብልዎንም ቃልም የተገባለትን ቃልዋም በመቢትየንም መጣሽ በገብርኢልም አበሰራት ልጅንም ትወልጃለሽ ስምዉንም እየስዉስንም ክርስቶስንም ትይዉንም አለሽ ወንድልጅንም ይወለዳል አላት ይባላል ያንም ቃልም ተፅፎንም ቆየም በኦሪትንም ዘፍጥረትም ያባርህንም ዙፋንም ትወርሳለህም የሚለዉንም ቃዉወም ካስራሁለትዉንም ሀዋርያትም አዲስንም ቢተክርስትያንም በዳዊትንም መንግስት ትወርሳለህም ያለዉም ያንም ቃልም ወዲስንም ኩዳንም የዳዊትንም ቃለም ለፈጣሪው ንጉስንም ፀላይም የነበረዉንም ዳዊትንም ወደክርስቶስንም ስምንም ወዳዲስንም ኪዳንም ቃልም ተቀየረም ክርስቶስንም ንግስናዉንም በፈጣሪ ንም ፀሌትም ተፃፈበት ይህንም እንድትረድዉትም ነዉ የፃፍኩላችሁንም ንም ካዲስንም ኩዳንም የቀረዉንም ሳይፃፍንም በቢተክርስትያንም ንም እንዲፀለይበትም የቀረዉንም መፃህፍም ፈቀደም እራስዉንም ክርስቶስንም በአዲስንም ኩዳንም አለም ትሰበክ አለሽ አደቢተክርስትያንም ይመጣልዉም ያልን ግዝየም አብረዉንም ከዝችንም ቢተክርስትያንም ይፀልያልዉም ብልዎም። ክርስቶስንም ገልፅዋል ተናግርዋል ተፅፍዋል እና ስለዚህንም ቲድሮስንም ንጉስም ሲመጣም እስዉንም አላም በዘንግም ይገዛታል ህዝብዉንም ወደድምዛችንም ቡተክርስትያንም ህዝቦችዉንም በህብረትም ይሰግድዉላታል እና ይህንም ተስፍዎንም ተቀምጥዋል ። በሰባም ሁለት አመተምህረት
ጅራታም ኮከብንም ወጣ ከደቡብንም ወደስሚንም ፊትዉንም ነበር ያየነዉም የሊትም ትምህርትንም እየተማርንም የፈለገም ሂወትም ስንማርም አይተነው ለመምህራችንም ስንነግረዉም በልጅነታችንም እስዉም በእድምየንም የሸመገለም መምህርም ነበረም እና አስረዳነም በስምንተኛው ሽንም ጅራታም ኬከብንም ይወጣል ይባላል ደረሰም አለንም ያልምንም ግዝየም የፍካሪንም እየስዉስንም ቃልዉም ደረሰም አለም ተጎንብሶ ንም አዘነም ልጄችን ስሞትም ገዳም ዋልባም ወስዳችሁንም። እንድትቀብርዉይም ብልዎም። ቃልም አስገባንም አስተዉሰዉም አለሁይም ።
አንድ ነገር እንወቅ እግዚያብሔር ያለውን ማንም ተሰብስቦ ሰላወራ አይሽረውም ኦርቶዶክስ ተዋሕዶን የሚያምን ከፍታዋን አይጠላም ያልተባለ ተባለ አይልም መጀመሪያ መልክቶቹን አንብቡ መርምሩ እንደቦለቲካ ደጋፊ ጫፍ ይዛችው ሕዝብን አታወዛግብ በሱባኤ ድንግልን ጠይቁ ለራሳችው አትዋሹት ምክንያቱም መድሐንያለም የተናገረው ማንም ልያከቀረው ሊያዘገየው ሊስቀድመው አይችልም ጊዜ ባለቤት ፈጣሪያችን ነውና
Jesus is comming soon
Megabi Addis yetnagerew tekikilll naw ye diyaqonu gin ke tensehuu letselottt yalefe sebket aydelem
አለም በክፋት እየባሰባት ይሄዳል። በመጨረሻው ዘመን ብሎ መፅሃፍ ቅዱስ የሚነግረን ነገሮች እንደሚከፉ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ሲገለጥ እምነትን ያገኝ ይሆንን ይላል። የሰው ችግር በሰው አይፈታም። ለዚያ ነው መድሐንያለም ኢየሱስ ክርስቶስ ዙፋኑን ትቶ ለሃጥያታችን ዋጋ ለመክፈል የወረደው በአብና በሰው መካከል መካከለኛ ሆኖ በመስቀል የሃጥያታችንን ዋጋ የከፈለው በደሙ ሊያነፃን ነው። በስጋ የተገለጠው ከድንግል ማርያም የተወለደው ቤዛችንን ትተን ዋጋ ያለከፈሉልንን ገፀ ባህርያትን ከተረት መፅሐፍ እያነበብን እንፀድቃለን ብንል እንደኛ ያለ ምስኪን ሰው በምድር ላይ አይኖርም። እግዚአብሄር ሰው ሁሉ ሐጥያትን ስለሰራ እራሱ ሊያድነን በኢየሱስ ክርስቶስ የተገለጠው። ሰው ሰውን ቢበድል እግዚአብሔር አለ ሰው እግዚአብሔርን ስለበደለ እራሱ ሰው ቤዛ ሊሆን አይችልም ነበር። እባካችሁን ሞኞች አትሁኑ የሰው ፅድቅና ቅድስና የለም በፀጋ በኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነትና አማላጅነት ብቻ ነው ወደ አብ መግባት የሚቻለው። ይህነ እውነት ክደው ብዙዎች ወደ ፍርድ ትንሳኤ ሄደዋል።
ለምን ከቃሉ መውጣት አስፈለገ “በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ ሁሉ፥ እርሱ ወንድሜ እኅቴም እናቴም ነውና አለ።”
- ማቴዎስ 12፥50
ቱዎድሮስ ከሰማይ ነው የሚወርደው ወይስ ከጉድጓድ ይፈልቅ ይሆን?
ማስያስ ተዩብ ስለምታቀርቡልን ፕሮግራም አመሰግናለሁ ግን ትምህርቱ የሚሰጥበት ቦታ ና የምታሳየው ምስል አይመሳሰልም ለወደፊቱ ብታስተካክለው ጥሩ ነው
መቼ ነው ከጥንቆላ ወጥታችሁ የምትድኑት። ስራችሁ ይፍረስ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ሥም።
Wonderful replies. King Theodros will come to preach EOTC, one religion, one world,........if all people return to EOTC by repentance, then Theodros will be exposed by God Himself. By the way Top politicians and Top MK members who live in Ethiopia and USA know ....When he comes he will proclaim the only religion in the world -EOTC and other oriental churches......Dn Birhanu Admas has clearly stated what is expected from us.So pls dear Ethiopians ignore racist ideology and love Christ who died for the world. King Theodros is still living in Ethiopia......Amanuel will decide when we return to EOTC. Don't expect being racist,glutton,heretic,selfish, greedy,careless in our christian lives ..........19 Ginbot 2014 Eve of Gebreiel Friday...To your surprise,let me ask u one question,Is there a christian in Ethiopian land??????????
Eyesus erkusu dikalaw esek enatu mariam shermutayitu lezelalem bsiol yinoralu .yihe new ewntu .enat erkusoch andem ewent yelachuhim .
ባዶ መሬት እና ሰው አልባ ምድር ለመውረስ ነውዴ የሚመጣው !?
Aman aman aman betelotachu asebghe
ለአምታቲሆን
እየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ነው።
ይህን ወንድማችን ሊበረታታ የሚገባ እና ሊደገፍ የሚገባው ወንድማችን ነው አግዙት
czcams.com/video/U-nhs9Qu-JU/video.html
እባካችሁ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ የሆናችሁ ሁሉ ቤተክርስትያናችን አገር አሸፍ ምህላ እንድትጠራ ጠይቁልን። ይህን የጥፋት ጊዜ ማለፍ የሚቻለው በማህበራዊ ምህላ ጾምና ፀሎት ነውና የፌስቡክ እንካ ሰላምትያው ወደ ፈጣሪ የሚቀርብ ማህበራዊ ፀሎት አይደለም በእመብርሀን ስም እለምናችኋለሁ !!!
ውጤቱንም በቅፅበት እናየዋለን እንመሰክራለን እናመሰግናለን !!!
Ahunis ye Israel ye biluy kidan kahinat timeslalachihu qurit enesun abatochachihun kaba eyegotetachihu muse ,muse ,timtam zibazinke qiliqil yetemereze ewinet.
ቀጣዩ ሰው የት ነው
እኔ ሐጢያተኛው ብነግስ ቢያንግሰኝ ድብቅ ጦር ነኝ እሺ ቀልድ ልክ አለው
iwukt mallaet yih new
መቼ ነው የትውልዶችን ታሪክ ተረት አጋንንታዊ ልምምድ ኮኮብ ቆጠራውን ትታችሁ የተሰቀለውን ክርስቶስን የምትሰብኩት 1ቆሮንቶስ 1:22_23
???
Bseat ena be cerstyan ement yelem .ye aheya ena ye cerstyan sega 1 new yihe new ewentu erkus shermuta hula .ye eyesus abat pandira yibalal
ጻድቅ መሆን ....??? ይመጣል…" የተባለው ንጉሥ፥ የነገስታት ንጉሥ፣ የጌቶችም ጌታ የሆነውን መድኃኔዓለምን ብቻ ከፍ የሚያደርግ የመድኃኔዓለም አገልጋይ ነው፤ ክርስቶስ የሚገለጥበት፣ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ንብረት ነው፥ ለምስክርነት ይገለጣል።
ሻወር መውሰድ ገላችን እንዲነጻ ይረዳል።ነገር ግን በማይታየውና በውስጠኛ መንፈሳችን ደሞ ሀጢያት የሚባል የውስጥ ገላን የሚያሳድፍ ነገር ተጣብቆ ይኖራል። ለገላችን ሳሙናና ውሀ ተጠቅመን እንደምንታጠብ ለመንፈሳችን መንጻት ደግሞ የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ፈሶልናል።
በጌታ ኢየሱስ ደም ውስጥ ሀጢያትን አጥቦ የሚያነጻ ሀይል አለ።
👉1ዮሐንስ 1:7 የልጁም የኢየሱስ ክርስቶስ ደም ከኃጢአት ሁሉ ያነጻናል።
ከሀጢያት መንጻትና የእግዚአብሔር ልጅ መሆን በጣም ቀላል ነው ምክንያቱም ከባዱን ስራ ጌታ ኢየሱስ ሰርቶ ጨርሶታል።
ከሀጢያቴ መንጻት እፈልጋለሁ የምትሉ አሁን እንዲህ ብላችሁ ጸልዩ።
"እግዚአብሄር ሆይ እኔ ሀጢያተኛ ነኝና ይቅር በለኝ። ሀጢያቴን ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ደም አጥበህ አንጻኝ።ስለኔ ሀጢያት በሞተልኝ በኢየሱስ ክርስቶስ አምኜ ተቀብየዋለሁ።ከክፉ ሁሉ ጠብቀኝ።በመንገዴ ምራኝ።ቃልህን አስተምረኝ።አሜን።
መልዕክትህን፡ ስትጀምር፡ ስለፃፍከው፡ አሁን፡ መመልከቴ፡ ነው። እግዚአብሔር፡ ብቻ፡ መመልከት፡ ስለሚችለው፡ የሌላ፡ ሠው፡ 'ልብ'፡ የራሳችንን፡ 'ግምገማ'፡ ባናቀርብ፥ በእግዚአብሔርም፡ ሆነ፡ በሰው፡ መልካም፡ ይሆናል።
የፍካሪንም እየሱስንም መምጫዉንም ለቀረበም ሁልዉንም ህዝብንም ኢትዮጵያዊያንም ሊትም ከቀንም ፀልይዉ ብለናል ግዝየዉም የፀሎትም ግዝየም ነዉ ከትግርየም መንግስትም የሚመጣዉም ቀጥሎም ያማራም ህዝብንም ታጋይም ስልጣንዉ ሲረከብ ንም የቶድሮስንም ምንገድም ይጠርግለታልም ይነሳል በዛም ሰአይምትንም ይህንም ትግልም የሁላችሃም ፀሎትም ትግልም በመደገፍንም የሚመጣም ሰላም አምጭንም ታጋይም ከህዝብንም ነዉ ከፀሎትም ነዉ ታቦትም ይዛችሁንም ምትከተልዋቸዉ ጥርዉም ነዉ እና የቲድሮስንም መንግስትም ቀርብዋልም
ያማራም ህዝብንም ስልጣንዉ ሲረከብንም ዉልዉም ነፃም ሰላም ይሰፍናል። ሀገርም ይረጋጋል ይህንም መንግስትወልም ይጠርግለታልም ሰላም ያረጋጋለተል ማለትም ነዉንገድዉ መጥረግም ማለትም ለቲድሬስንም ንጉስ። ወደየትኛዉም ወደእየሩሳሊም ይሄዳል ህዝብንም ክርስትያን የኢትዮጵያንም ህዝብንም ላለም ማህበርንም ወክሎም በእየሩሳሊም በንፅህናዉ በእምነትዉ በፀሌትዉም ብቃትም ላለም ያሸንፋል የኢትዮጵያንም እምነትም ላለም ያነግሳልም ይህንም ሰዉ ኢትዮጵያም በእዮሩሳሊም ትነግሳለስ ላለም እምነትም ታወርሳለሽም በዚህንም ፃዲቅንም ሰዉም አለም ይሰባሰባልዉ በፀሎትም በእምነትም ላለም ይሆናል የኢትዮጵያንም እምነትም እስላም ከሩስያ ንም ካተሊክንም ጲንጥየም ቡዱስትም ይሁዳም እምነትም ሁላቸዉ የፀሎትም ግዝየም በእየሩሳሊም ያስደርጋልም ይህንም የእግዝአብሄርንም መንፈስም እርግም ታርፍነትም አለሽ ካለም ፀላይም ሁልዉም ያችም መንፈስም ምታርፍበትም እርግብዋንም ከዚህንም ካማራም መንግስትም ታጋይም ቀጥሎም ሚመጣዉ ቲድሮስንም ነዉ ፓሸነፈዉ ንም የኢትዮጵያንም እምነትም ያለም እምነትም ይሆናልም ማለትም ለእስላምዉም ከይሁድዉም ለካተሉክዉም ለሜላዉም አለም ይሄናልም በቲድሮስንም ምእመናንም ፀሌትም መንፈሳዊያንም ሰዉም ነዉ ከቢተክርስትያንም ይነሳል ይህንም ሰዉም እሽይ
አነጋገር አስተካክሉ የመስቀሉ ቃል ነው የሚባለው መስቀሉ መስቀሉ አትበል ግልጽ አድርገህ ተናገር
Please EXPLAIN THAT ETHIOPIA WAS MENTIONED OVER 44 times in THE OLD TESTAMENT!!! However, HOW COME ETHIOPIA was NEVER MENTIONED IN The NEW TESTAMENT anywhere? WHY?
Specially, GENSIS, EXODUS, JERMY(Armias)…
ታገልታገል አማራም ይህንም ግዝየም የፀሌልትም ግዝየም ነዉ ለአማራም ታጋይዎችንም ፀልዉላቸዉ ታቦትም ይዛችሁንም አብራችሁም ታገልዉ ምእመናንም ሁላችሁም ይወስናልም እሽይ ከትግርየም መንግስት ቀጥሎም ያማራም መንግስትም ታጋይዎችንም።ምንገድ ይጠግዉ ለታልም ይላልም ስልጣንም ይዘዉም ከገዝዉም ያማራም መንግስትም ቀጥሎም የቲድሮስንም መንግስትም ይመጣል ካማራም መንግስትም ቀጥሎም ቲድሮስ መንግስት ይነግሳል በኢትዮጵያም ላይም ወደየሩሳሊም በእምነትም ላለም ተወዳድሮም ከእየሩሳሉም ያሸንፋል እርብ ከእስዉም ታርፋለስ የፈጣሪም መንፈስንም ያለም እምነትም ተሰባስበዉ በህብረት ከኢየሩሳሊም ይፀልያልዉ ያሸነፈዉ በም9ንፈስንም ቅድዉስ እርብዋንም ያረፈሽበትም እምነትዉም ላለም በሙልዉ ይሆናልም የካተሉክም የእስልምናም ሊሌችም አማኞችንም ይሁዳኖችንም ያንም ግዝየም በፀሌትዉ የእግዙአብሄርንም እርብ መንፈ ከቲድሮስም ታርፋለሽ ለማም ዝብንም የእስዉንም እምነትም ይከተላልም ትክክለኛ ንም እምነትም ተገኝታለሽ እና የፈጣሪንም መንፈስም እርግብዋንም በዙህንም ነዉ ከኡትዮጵያንም ሚነግሰዉ ፃዲቅዉም ቲድሮስ በፈጣሪዉ በፀሌትዉ የፈጣሪንም እርግብ መንፈስ ሱፀልይም ካለም እምነቴችንም ስብስብንም በሙልዉም በፀሌትዉም እወርድለትም አለሽ የሰማይም መንፈስንም አለም የቲድሮስንም ፀሌት ፈጣሪም አሳይቴናልም ይነግሳም የእስዉም እምነትም
አንተ ሮዳስ የምትባል ሰው ትገርመኛለህ አንድ ቀን ክርስቶስን ሳስብክበት ይሄ አፍህ እንዳይዘጋ ፍጠንንንን
ቀልደኛ ነገር ናችሁ
ደሞ ንጉስ ይመጣል አላችሁ
ንጉሱ ክርስቶስ ብቻ ነዉ የንጉሡንም መምጫ ማንም አያዉቀዉም
8 መፃሕፍታት ተናገሩ እያለሕ ምነው መቀበል አቃተሕ ወይስ መሦማት የምትፈልገው ለራስሕ እንደሚመች ነው የምትሰማው ከወገብሕ ደርሶል ጥፍቱ ሰጨርሰሕ ትነቃለሕ በኦርቶዶክስ ስም አትነግዱ ለጥቅማችው ነው
በግራና በቀኝም የተሰቀሉት .... ወንበዴዎች የነሱም መስቀል ነው
Matyos ena lukas sel mane zer harg new mizrzerut ????kkkkkkk adis kidan mezehafe lekitachuhe mabesha argut
Eyesus erkus yerkse dikala new enatu demo shermuta new yenbrchiw.kkk lashagulit seil tawet segaje hula kkkkkk andim ewent yelachuhim.
አይ እማማ ኢትዮ የማንም መጫወቻ ትሆን
ምነው የ ሊቀላቃውንት አለቃ አያሌውን ውግዘት ረሳችሁት።ጉዳችሁን ስለያዘ ነው ያላነሳችሁት።ክህነት የላችሁ ክህነቱ በውግዘት ከታሰረ ምን መስዋዕት አለ።በዚያው ላይ ሙስና ያለ እናተ ጋ ነው።ለአድ ዲያቆን ስንት ነው የምታስከፍሉት ? እና ከናተ ምንዓይነት ቅድስናና በረከት ይገኛል።ክርስቶስን ክዳችኋል።ተወግዛችኋል።
ኢትዮጵያ የሥላሴ የክብራቸውመገለጫና መመስገኛ ምድር
ኢትዮጵያ ርስተ ድንግል ማርያም
ኢትዮጵያ የዓለም ብርሀን
ኢትዮጵያ የዓለሙ ገዥ።
አሁን ይህ ያስደስታልጂ ያበሳጫል ያውም አባት ነኝ በሚሉት ።የልባችሁን አይን ያብራላችሁ
ተጫጫችሁ፡እዉነት፡ተደብቃ፡አትቀር፡ልትደብቆት፡ፈለጋችሁ፡ቀኑ፡ሲደርስ፡ትወጣለች፡የሊቀ ሊቃወት አለቃ፡አያሌዉን፡ያልተፈታ፡ወግዘት፡የሜያነሳ፡መምር ነይባየ፡የሚያነሳ፡የለም፡አላየሁም፡እሒ፡ሁሉ፡መከራ፡ለምን፡መጣብን፡የማትሉ፡ምትገርሙ፡ናችሁ፡ኢትዮጵያ፡የአለም፡ብርሀን፡ምልክት፡ነዉ፡እጅ፡እምነት፡አይደለም፡ያዉም፡የእዉነተኞቹ፡አባት፡ምልክት፡ነዉ፡በዚ፡አጋጣሚ፡ምልክቱን፡አብቡ፡ወይ፡አድምፁ፡እዲያዉ፡በደፈናዉ፡መተቸት፡ዋጋ፡የስከፍላል፡አወ፡እግዚአብሒር፡የሚሳነዉ፡አለ፡የለም፡ኢትዮጵያ፡የስላሴ የክብራቸዉ መገለጫ እና መመስገኛ ምድር ኢትዮጵያ እርስተ ድንግል ማሪያም ኢትዮጵያ የአለም ብርሐን ኢትዮጵያ የአለሙገዥ።ናት፡እሒ ያስከፍን፡ወይ፡አለመታደል።ኢትዮጵያዊ፡አደላችሁም፡አገሬ፡ከፍ ከፍ ከፍ፡ትላለች፡አምናለሁ።
ክርስቶስ የዓለም ብርሀን ........ እንደ አይሁድ በትኖ እንዳያስቀርህ ከልክ አልፈህ አትመካ በማታውቀው ነገር ..... ባለ ሁለት ነጥቡ .... ጉረኛ
Debtera illuminati stop. Leba wait. ...
ውሸትን ውሸት ማለት ተገቢ ነው። የአባውን ጽሑፍ እውነት ለማድረግ ከመሞከር። ፍጡራንን የእግዚአብሔር ምስጋና አይገባቸውም ብሎ መናገር ይገባል። ከእግዚአብሔር ይልቅ እንደእግዚአብሔር ይመስገኑ ማለት ጣኦት ነው።
አንተ እርኩስ ፕሮቴስታንት እዚህ ምን ታደርጋለህ?
@@marukebede4433 ማሩዬ እንደ ስምሽ ያጣፍጥሽ። ስለ ስድቡ አመሰግናለሁ ተስማምቶኛል። ንጹሕ ኦርቶዶክሳዊ ለመሆን ከሚጥሩት መካከል ልመደብ እችላለሁ። እውነትን የምቃወም አይደለሁም። ስድቡ ወደራስሽ እንዳይመለስ እፈራለሁ። መምህሩ "ለእነዚህ ሁለቱ ፍጡራን” ብለው ጀምረው መስቀልን የክርስቶስ መከራ ብለው ተረጎሙት። የክርስቶስ መከራ ብለው ተረጎሙት። ኦርቶዶክሳዊ አስተምሮ “አሐዱ አብ ቅዱስ አሐዱ ወልድ ቅዱስ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ” እያለ በዚህ ምስጋና ላይ ሁለት ተጨማሪ አካላት ማለትም እመቤታችንን እና ዕፀ መስቀሉን ጨመሩ። ይህ ክህደት ነው። ከጴንጤ የባሰ ምንፍቅና ነው። እንኳን አባ እገሌ አይደለም መልአክ ቢሆን ያለው አንቀበለውም። እግዚአብሔር ምስጋናውን ለማንም አያከፋፍልም። መሰረታዊ የተዋህዶ ትምህርት የተማረ ይህን ያውቃል። ከመምህሩ ጀምሮ እንደ እኔ ጨዋዎች አይረዱትም። እንክርዳድ እና ስንዴን ቀላቅለው ይመግባሉ ይመገባሉ። ማሬ ያጣፍጥሽ። ለዛሬ ይበቃሻል
Kkkkkkk erkus shermuta hula kkkkkk
ምንም የሚመጣ ንጉስ የለም ህዝቡን አታጃጅል
ግእዙ ቀርቶ... ለአማርኛ ተናጋሪው... በአማርኛ ... ቢሰበክ...!!!
ለምን ከግዕዝ በላይ ምን አለ አቤት ነቀፊታ ማስተዋል አድለን😢
ይህ ቀጣፊ ዛሬ ደግሞ ምን ይዞ መጣ??? ጊዜው ወደ ማለቂያው እየመጣ ንጉሥ ይመጣል እያለ ህዝቡን በባዶ ተስፋ ባይሞላው!!!
ተረት ተረት ተረት ተረት ተረት
እውነት ተረታቸው አያልቅም
አንድም የሚመጣ ንጉስ የለም! አሁንም ስለ ንጉስ ይወራል፤ ለምን ንጉሱን አወረድን! ዲሞክራሲ ብለን አይደለም! ያ እናንተ ይመጣል የምትሉት ንጉስ ስንት አመት እንዲገዛ ነው! በዲሞክራሲ ነው በዲክታተር ሺፕ! እስላም ይቀበለዋል ወይስ አይቀበለውም! ጰንጤ ነው ኦርቶዶክስ! ተረት አታውሩ! አያስፈልግም፤ አሁን ሰዋዊ ወሬ አውሩ ምን አይነት መሪ እንምረጥ በሉ! ቴድሮስ የሚባል ካለ አብይ ነው ከዛውጪ አትልፉ!
አቤት ! አቤት ! ከየት መጣ ይህ ሁሉ ? ምንም ከሥጋዋ ሥጋ ከነፍሷ ነፍስ ነሳ የሚልብሎ ነገር የለም። መጽሐፍ ቅዱስ በሁሉ ላይ ኢየሱስ የማን ነው ከተባለ "አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ !!" ዮሐንስ 1:50 ፣ ዮሐ 1:18,34
በዮሐ 2:4 ላይ "እናቴ ! ከአንቺ ጋር ምን አለኝ ?" ለምን አላለም ?
በሉቃስ 1:35 "... ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።" he is not belongs to her
የእርሱ (ኢየሱስ) የሚለውን ተረድተው አያውቁም ሉቃስ 1:49-50 ተመልከት።
ደፍር ናቹ ስታጣሙ መፅሐፍ ቅዱስ በግልፅ እኔ ቀናተኛ አምላክ ነኝ እያለ እናንተ የፈጣሪ ምስጋና ለፍጡር እና ለግዑዝ እንጨት ስጡ ትላላቹ እናንተ ፈሪሳውያን አትገቡም የሚገቡትንም ታሰናክላላቹ አለ ጌታ ኢየሱስ እንዴት ነው የፈጣሪ ምስጋና ለፍጡር ችግር የለውም የምትሉ ??? አቤት ይኼ ሚስክን ህዝብ መፅሐፍ ቅዱስ አያነብም ብላቹ አደንዝዝሁት ለእንጨት አሰግዱት ከእናንተ ያስመለጠኝ ጌታ ኢየሱስ ሥሙ ይባረክ እናንተ 47 ታቦት ልተሸክሙኝ እኔ የሚሸከመኝ ኢየሱስን አገኘው እናንተ ጉድ አያልቅባቹም ለኢየሱስ ለማሪያም ለእንጨቱ ስግደት😭😭😭🙏 ምህረት ያድርግላቹ
ደፋር አንተ እርኩሱ ፕሮቴስታንት ነህ፣ዐይነ ልቦናህ የታወረ ፣አእምሮህ የደረቀ ሉተራዊ
አቤት መታወር እስኪ ከመቀፍ መፅሀፍ ቅዱስን አንብብ መዝ 30:አንብብ
እረ ቅጥል ትሉታላችሁ እንጅ ለድንግል ማርያም የፀጋ ስግደት ለቅዱሳን ሁሉ እንሰግዳለን ለክቡር መስቀሉ
ለአምላካችን ደግሞ ከማንም ስለማናወዳድርው የአምልኮት ስግደት እሰግዳለን
@@emano5974 በጻድቂ ላይ ሽንገላ አትናገረ ነው የሚለው ጻዲቂ ማለት እውነተኛ ማለት ስለዚህ በእውነት፠ላይ ሐሰት አልተናገርጉም ሰው ከሞተ በዋላ ለስዕል አትስገጂ ስግደት ለፈጣሪ፠ብቻ በተረፈ ጻድቂ ማለት ክርስቶስ ስለ አጢያት ሞተ ስለ ጻድቂ ከሙታን ተነሣ ብሎ፠በልቡ ያመነ በአንደበቱ የመሰከረ ጻድቂ ነው ስለዚህ ፀድቂያለው እስቲ ይችን ሰይጣን እንቅልፍ ካላመጣብሽ ወይም የጴንጤ ነው እንዳቲነቢ ካላለሽ አንቢብያት ሮሜ 3-21ሮሜ 10_9
@@emano5974 እህቴ ለምሳሌ ተክልዬ ሙተዋል ለምናቸው ነው የምትሰገጅው? መቼስ አልሞቱም ሥጋቸው ከነፍሳቸው አልተለየም አትይኝም እግዝአብሔር አምላክ ብቻ ነው መንፈስ ነው ዬሐ 4-24 እግዝአብሔር በኢሳያስ መፅሐፍ ምን አለ መሰለሽ ለእስራኤል እስራኤል አመነዝራለች አለ ምንድነው ማመንዛራ ፈጣሪች ባልሽ ነው ተብላ ኢሳ 54 እርሳ ግን ለተፈጠረ ነገር ትሰግዳለች ለሞቱ ትንበረከክ ነበር ስለዚህ እህቴ እኔን አይደለም የምታቃጥይው አምላክ እግዝአብሔር ቀናተኛ ነይ ክብሬን ለተቀረፀ ለስዕል አልሰጥም ያለው ነው የምታዛዝኝው እኔ ለራስሽ ነገርኩች ይቺና ለማይመልሱ ለሞቱ ተደፍ ከወደደሸ እኔ እና ቤቴ ግን ኢየሰስን ብቻ እናመልካለን
ማንም አይመጣም። ይልቅ ኢየሱስ ክርስቶስ ከመላእክቱ ጋር ስለሚመጣ ለፍርድ በእርሱ እንመን በደሙ ከሐጢኣታችን እንታጠብ። በተረት ዘመን እንዳያልፍብን። እርግጠኛ ሆኜ ልንገራችሁ ተረት/ Fairy tale/ ነው። ብዙዎቹ ነገሮች ከትምክህተኝነት ከትዕቢት የሚመነጩ መላምቶች ናቸው። ዲያቢሎስ በዚህ ደስ ይለዋል ሳማያዊውን ትተን ለምድሩ ደፋ ቀና ስንል በድንገት ወይ እሱ ይመጣል ወይ እኛ ወደ እሱ እንሄዳለን። እንንቃ ወንድም ወንድሙን እየገደለ በርሰበርስ ጦርነትና ረሃብ አስሮ ያስቀመጠው ሰይጣን ነው። እሱን መቃወም ማሸነፍ የምንችለው በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ብቻ ነው። ሌዋታዊውን እባብ ገደልክ ለኢትዮጵያውያን ምግብ ሰጠሃቸው ተብሎ ተፅፏል።
የድንግል ልጅ አያውቅህም ፣ከፈለግህ ጧ ብለህ ፈንዳ
የመዳን ምክኒቶን ጥሎ ስሙን አንጠልጥሎ መዳን የለም ገለል በል ክዚህ መናፍቅ !