7 ሚሊዬን ብሩን ማን ዋጠው? የዳሽን ባንክ ፒያሳ ቅርንጫፍ ጉድ | የወጣቶቹ እና ሀላል ታክሲ መጨረሻ
Vložit
- čas přidán 26. 05. 2024
- እግረኛው ሚዲያ በተክለሃይማኖት አዳነ የተቋቋመ ሲሆን በምድር ያሉ ማህበራዊ እና ሃይማኖታዊ ጉዳዮችን የሚዳስስ ቻናል ነው። ለማንኛውም መረጃና ጥቆማ 0946707555 ላይ አድርሱን!!
እግረኛው ሚዲያን ይደግፉ gofundme.com/6bcg2
በኢትዮጵያ ብር ማገዝ ለምትፈልጉ ከስር ባሉት የባንክ አካውንቶች ተጠቀሙ
ንግድ ባንክ
1000067563259
ተክለሃይማኖት አዳነ
ዳሸን ባንክ
5155131542011
ተክለሃይማኖት አዳነ
አዋሽ ባንክ
013201211642800
ተክለሃይማኖት አዳነ
ለበለጠ መረጃ
0946707555
#Ethiopia #Egregnaw-Media #Donkeytube #Seifufantahun #Yenetatube #Medlotmedia #መጋቤሐዲስ እሸቱ #Fanabc #Yegna TV #Haleta TV #hagerie tv #MK TV #Henok haile #Asterbedane #Ethiobetesb Media
gofundme.com/6bcg2
gofund.me/22a628f5
ወንድም ገብረመድን በሚንበር የኔ መንገድ ብትቀርብ ብዬ ተመኘሁ አላህ ይጠብቅህ አላህ መጨረሻችንን ያሳምር
Inshallha
ነገር ግን ፥
- እራሱ ሙሐመድ ልዩ መልክተኛ አይደለሁም ፤ በእርሱና በተከታዮቹ ‘ኣሏህ’ ምን እንደሚሰራ አላውቅም ፤ በግልፅ አስፈራሪ ብቻ ነኝ ፤ ሌላ አይደለሁም ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፵፮ የአሸዋዎች ምዕራፍ [ሱረቱ አል አሕቃፍ] ቁ. ፱)።
📖👈🏾🫢
በአንፃሩ ደግሞ ፥
- “ኢየሱስም ፦ ትንሣኤና ሕይወት እኔ ነኝ ፤ የሚያምንብኝ ቢሞት እንኳ ሕያው ይሆናል ፤” ይላል (የዮሐንስ ወንጌል ም. ፲፩ ቁ. ፳፭)። 👉🏾📖🤔
የኢትዮጵያ ባለሃብት ነ ን የሚሉ ሰዎች በደም በጉቦ በሙሰኛነት በደሃዉ ገንዘብ አያደጉ ደሃዉን የሚንቁ ወር በሎች ናቸዉ ሃላል ያሉት ሃራም ቢሉት በቋንቋቸዉ መልካም ነዉ ፍትህ ለምሰኪን ወንድሞቻችን 😢
አሜን
ሀላል ብሎ ስም መስጠት ክርስትያንም ይችላል ክርስትያን ሊሆን ይችላል
የባንኩ ማናጀር እና የሃላል ባለቤት አብረው አንደሚሰሩ የሚያሳይ ነገር አለ ይታየኛል
ይመስላል የ ባንኩ ማናፅጀር እኮ በግልጽ ካለምንም እፍረት ለምን እታወሩም ብሎ ጠይቆናል ብልዋል በጣም የሚያሳዝነው ገንዘብ ያለው ሰው በግልፅ ድሀን መበዝበዝ የሚችልበት አገ ሆነ ህግ የማይከበርበት
በትክክል
ጥያቄው ፡ የባንኩ ማናጀርና የድርጅቱ ባለቤት ፡ በሕግ ፊት ፡ በግለሰቦች ገንዘብ ቁማር የሚጫወቱት ፡ በጥቅም፣ በዘር ወይስ በሃይማኖት ፡ ተቧድነው ይኾን ፧ 🤔
የዳሸን ባንክ የፒያሳ ቅርንጫፍ ማናጀርን ከስራ ማባረር አለበት የባንኩን ስም እያበላሸ ስለሆነ ባንኩ ውስጥ የነበረውን ገንዘብ ከፍርድ ቤት ውሳኔ በኃላ እንዲወጣ አስደርጎት ነው ላደረገበት ደሞ ተከሳሻ ጉቦ ከፍሎታል ዳሸን ባንክ የምትጠወሙ ከዚህ ተማሩ አስተማማኝ ባንክ እንዳልሆነ በግዜ ወደሌላ ባንክ መጠቀም ብትጀምሩ ይሻላል
በፍርድ ቤት የታገደ ገንዘቤን ፍርድ ቤቱን ሸውዶ ከሰጠኝ ለኔ ከዚህ በላይ ለኔ አስተማማኝ ባንክ ከየት ይመጣል 😂
Ayibalm! Dashen bank the right choice for the right banking service
ይገርማል አይን ያወጣ ሌብነት 😔
gofundme.com/6bcg2
ዳሽን ባንክን ሙሉበሙሉ ጥፍተኛ ነው ዳሻን ባንክ ደሞ ስራ አስኪያጅ ኪሳራውን መጠየቅ ይችላል
አቶ ዳንኤል ከለለው ወደ አልፎዝ ታክሲ ካፓኒ መዘዋዎር አለባቸው ይህን ካልሆነ የዳሽን ባንክን ታማኝነት ያጎሉዋል ።
ቤቱን በቦምብ አፈነዱት
እግረኛው ሚዲያ ጠንካራ ሚዲያ❤❤❤
አዘጋጅ ሲናገሩ ከስሜት ነጻ ለመሆን ይሞክሩ በተረፈ ጥሩ ፕሮግራም ነው በርታ።😊😊😊
አልፎዝም ይሁን ሀላል taxi ከእነ ካሳው ለጠበቃ ከከፈሉት ጭምር ሊከፍላቸው ግድ ነው !!! dashen bank ዋና ተከሳሽ ነው ምንም ጥያቄ የለውም ከሀላፊነቱም ሊነሳ ግድ ነው ውጭ ላይ ማጅራት ከሚመቱት በምን ይለያል ??
እጅግ የሚያሳዝን ነገር ነውና በዚህ አይነት የቢዝነስ ፈቃድ አውጥተው ራሱን ለማሻሻልና ከችግር ለመውጣት ጥረት የሚያደርጉ ዜጎችን የሚዘርፋ ህገወጦችን በተመለከተ የዜጎችን ደህንነት በመጠበቅ ሌት ተቀን የሚተጋው የፌደራል ፖሊስ አንዱ የወንጀል ክትል አቅጣጫው ቢያደርግ።
የኢትዮጵያ ባለሀብቶች በድም እና በግፍ በሌብነት ይትገኘ ነው በጣም ያሳፍራል
የባንክ ማናጀሩ በሙስና ከ5-15ዓመት ይታሰራል 1ኛ የፋርድ ቤት ትዕዛዝን ወደ ጎን በመተው ችሎቱን ማጭበርበር
2 አንድ ወገን ብዙ ጥቅም እንድያገኝ እና አንደኛው ወገን እንድጎዳ ስልጣኑን ተጠቅሞ ጉዳት ማድረስ
ባለሀብቶች እሚሰሩት ግፍ የጉድ እኮ ነው ስንት ጉድ አለ!ባንኩን ፍርድ ቤት ሊጠይቀው አይገባም!?
Menati deha new bhezb birr new ymiserawe gna halal. Taxi sayemesert dubai sentun acheberberual. Beat yefejew i am happy endihe badebabaye. Siwared mayetea. Bekiye new Alhamdulillah
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@@makdesetopia4134
ወንድመሜ ገብረ መድን አላህ ሀቅህን ይመልስልህ
ነገር ግን ፡ ሀሰተኛነት ሀጥያት [ሀራም] እንዳልሆነ ፡ ከተቃራኒው ቁርኣን እነሆ ፥ 🤔
- በልብ እያመኑ በአስገዳጅ ሁኔታ ውስጥ ግን በክህደት ቃል መናገር በ’ኣሏህ’ ዘንድ አያስቀጣም ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፲፮ የንብ ምዕራፍ [ሱረቱ አል ነሕል] ቁ. ፩፻፮)።
📖👈🏾🫢
የባንኮችን ነገር አይነገር.
የኢትዬጵያ ንግድ ባንክን ጉድ በቅርብ
ጠብቁ ባንክ የሌቦች ተባባሪ ነው።
ጎቦኛ ሌባ ይመንጠር ፡ ይመንጠር ፦
ወንድሜ ነቢል ከ12አመት በኋላ አየሁክ አላህ ሀቃቹን ይመልስላቹ
Fehami manek be allha
@@nebilhaile8283 ፈሂማ ነኝ ዲላ ኢቅራ መስጅድ የረሂማ ጓደኛ
ይገርማል በጣም
አይገለውምዴ ምን አነታረከው ህግ ያለ መስሎክ እራስህን አትጉዳ ባሁን ሰአት ሲክድህ መቶሺ ከካደህ መቶሺ አውተህ ግደለው ወይም አስገድለው መብትሄው ይህነው መጀመርያ የባንክ ማናጀሩን አናግረው ሁለቱም ተገዳይናቸው አለቀ
የተሳሳተ መፍትሄ ነው ይቅርታ ይህን አስተያየት በሌላ ቢቀይሩት
በጭራሽ የተሳሳተ አይደለም ወንድሜ አብይ በቻነው ገዳይ አስገዳይ ያለህ ማነው ደሀ እያለቀሰ መኖር አለበት ባይነህ አንተ አየህ
ሰው የእግዚአብሔር ፍጥረት ነው ሰውን መውደድ እግዚአብሔርን መውደድ ነው። የእግዚአብሔርን ህንፃ ማፍረስ ሰላምን ያሳጣልና በትዕግሥት እና በጥበብ መፍታት ይሻላል ነው ወንድሜ
እግዝኦ። ማረን። ክርሰቱስ። የክሰ ዘመን። ለዚ ለልቀ ጊዜ። መከካደ። እግዝአብሔር የመረን ቬር❤ቬር❤ቬር❤ላይክ❤ ላይክ❤ላይክ❤አረጉ❤
እግዚአብሄር ይርዳችሁ::
ሰውየው ሳሂር ነው እኔንም እንዳንተ ነው የበላኝ ቤቴን ህይውቴን ሁሉን ነገር ነው ምስቅልቅሉን ያውጣብኝ ህግ የለም እኮ በማጭበርበር ወንጀል ከሰነው ተየዞ የ 500000ብር ዋስ አስይዞ ለቀቁት ምንም ፍትህ ሳናገኝ ፍትህ በዛይድ ለተጭበረበሩ
በጣም የሚገርም ነው እሄን ያክል ብር ዋስ አስይዞ ወጣ ለኛ ለተበዳዮች ብረችንን ወይም ሀቃችንን አይሰጠንም አይ ሃገሬ 😊
እራሴ አብቢነው ገብረመድንአላህ ካተጋር ይሁን ማበብ ን እሚያህል ነገር እውቀትን እሚያህል ነገር ምን አለ❤❤
ነገር ግን ፡ ወደ ቀዳሚው ክርስትና እንድትመለሱ ከሚጠቁሙ በርካታ የተቃራኒው ቁርኣን አንቀፆች ውስጥ ጥቂቶቹን እነሆ ፥ 🤔
- የማርያም ልጅ ኢየሱስ [ዒሳ] : ኦሪትን [ተውራት] እና ወንጌልን [ኢንጅል] ወይም መፅሀፍ ቅዱስን እንዲያረጋግጥ ከ’ኣሏህ’ ተሰጥቷል ፤ የወንጌል ባለቤቶች (ክርስቲያኖች) ውስጡ ባለው ሕግ ይፍረዱ ፤ ብሏል (ቁርኣን ም. ፭ የማእድ ምዕራፍ [ሱረቱ አል ማኢዳህ] ቁ. ፵፮ - ፵፯)።
📖👈🏾🫢
አንጠልጥው እሰር ቤት ማሰገባት ዳሸን ባንክ ኪሰራውን ይከፈላል ደሻን ታማኝ ባንክ አይደለም
ጉቦኛ የባንክ ማናጀር
ጉቦኛ ሌባ ይመንጠር ፡ ይመንጠር፦
መጀመሬያ ዳሽን ባንክን አለ መጠቀም ነው ለኮሜንት እመለሰበታለሁ
ደግ ሰውን ትዝ አለኝ ሰባት ሚሊዮን ሲያስገባ አግዳለው 😂አይ ደግሰው
ዳሸን ባንክ ቆየ ከተበላሻ ከጎጆ ብርጅ ጋር በመሆን የአጭበርባሪዎች ተባባሬ በመሆን የሰው ብር በልቷል።
ዳሸን ዋና መስሪያቤት MIS ክፍል ነው ማገድ ና ደብዳቤውን መጻፍ የነበረበት ቅርንጫፉ ምን ስልጣን አለው? እንዴት?
ዳሸን የነበረኝ እወጣሁ ኡፍ ሰላም እደሩ
አልፎዝም ሆነ ሃላል ታክሲ ራሱ ዳሺን ባንክ ናቸው ማለት ነው ብየ ነው የተረዳሁት።
የሁለትም ስም የያኔ ጊዜ ብሔራዊ ቡድን
ተጫዋቾችን ስም ያስታውሰኛል
ስለዚህ ለዚህ ሌብነት ሙሉ ተጠያቂዉ ዳሸን ባንክ ነው። ዳሸን ባንክ በዚህ ደረጃ መዉረዱ በጣም ያሳዝናል ታድያ ማንን እንመን
በትክክል
ሰላም ነው
እግዚኦ ማንን እንመን ወገን 🤗ማናጀር ማፊ 😂😂😂
እባክህ ወንድም ተክለሀይማኖት ወይ የስልክ ቁጥርህን እንዴት አግኝቼ ከዚህ የባሰ የዳሽን ባንክ ቅሌት አትለው ተራ ወንጀል እጅግ እጅግ አስደንጋጭ መረጃ ላቀብልህ ፈልጌያለሁ እንዴት ላግኝህ ? ቢሮህ እንዳልመጣ የምኖረው ድሬዳዋ ነወ
እንደ ዳሸን ተራራ የገዘፈ ጉድ ልታሰማን እንዳይሆን ብቻ ፧ 🫢
አይ አገሬ ኢትዮጵያ እንዲህ ጭምልቅልቅሽ ይዉጣ ያሰፈራል
Gud bel Gonder !.............🤔
Dear Tklh,
The court simply order the Bank to bring the customer account statement during the letter written and simply one can understand what's going on there...
አስተማሪ ነው::
ተክሌ
ባንኩ ሀላፊነት አለበት። ከታገደበት ቀን ጀምሮ ያለው ትራንዛክሽን ይታወቃል። በዚህ መሀል ብሩ ወጥቶ ከሆነ ባንኩ እንዲከፍል ይደረጋል። በተረፈ ሄድ ኦፊስ ብትናግራቸው ጥሩ ነው። እንዴት ሆኖ ነው ይህ የፒያሳ ብራንች ማናጀር በሥራ የሚቀጥለው?
መጀመሪያ ወደ ሚድያ ሳንመጣ ሔድኦፊስ ነው የሔድነው ምንም መፍትሔ ሊሠጡን አልቻሉም ትራንዛክሽን ደግሞ ማጥፋት ይቻላል
የዳሽን ባንኩ በጣም ያበሳጫል😢 እግዚአብሔር ቀን አለው ባለሀብት የሚሰራን ወጣት እንዲህ መበደሉ ያሳዝናል
በጣም
ለኔ ገብቶኛል የሚገርም ሌብነት ነው የባንክ ማናጀር የለ አልፎዝ የለ
የናታችን የዕሞኃይ ጉዳይ ምን ላይ ደረሠ ?
Please check the Transaction that was made the blocked account???
❤❤❤
nurilgn
ከሳሽ በብሄራዊ ባንክ አማካኝነት የባንክ እስቴትመንት ማዉጣት ትችላለህ
ተክልዬ አንተ ጀግና ጋዜጠኛ ነህ በርታ
እግዚአብሔር ሀቃችሁ ያውጣላችሁ😢😢😢እውነት የሚሰራ ጠፋ😢😢ሌባ ሁሉ⁉️⁉️
😢😢😢😢😢
2013 what do you mean እሚገርም ነው 2016 አይደለም አሁን መኪና ገዥስ ቢሆን ስለተዋወቁ ለቅሶ መድረስ የለበትም እንዴ??? ምን ማለት ነው እግረኛው!! እንደው ሌብነት እንዴት በዛ!!
ስውዬው ንብረት ከሌለው ዳሽን መክፈል አለበት።
ወይ ግሩም🤔ፍትህ ወዴት አለ? ህገወጥነት ባገራችን ተንሰራፍቶ ደረቱን ነፍቶ አይኑን አፍጦ ጥርሱን አግጦ ቀጥሏል ያገሬሰው ምስኪኑ ተንገብግቦ ማለቁ ነው አረ መላምቱ ወገኖቼ ሃገር እላያችን ላይ አየፈረሰች ነው!!!
ሀላል ታክሲ የመጀመሪያ ክፍያ ከፍዮ በወር በዉላችን መሠረት እየከፈልኩ መኪናውን በዳሽን ባንክ አመካኝቶ ወስዶብኛል እሚመለከተው ድረሱልኝ
Kesesu mekses alebachu
በኢትዮጵያ ዉስጥ ተቋዋማት ህግን ባልተከለ መንገድ እየሰሩ ያለውን ውንብድና በዚህ ባንክ አሰራር ማረጋገጥ ይቻላል አና በምን መተማመኛ ህዝብ ህይወቱን ይምራ ????
መጀመሪያ እንደእኔ ያስተውሉ ያዳምጡ መጀመሪያ ይሄ ፃንይሄን ሁሉ ገንዘብ ከየት አመጣው????
ወይ "ሐላል" ግብረ ጥፉ በመልካም ስም ያሥደግፉ....
ዳሽን አንድ እርምጃ ቀዳሚ 😂 የሌለ ብር የሚያግድ አስገራሚ ከዳሽን የማይጠበቅ😊
ዳሽን ባንክን ብሔራዊ ባንክ ሊመረምረው ይገባል ይሄ እንዲያውም ትንሹ ነው እኔ ቤተሰብ ላይ ከባለሀብት ጋር ተመሳጥረው ከ100 ሚሊዬን ብር በላይ አዘርፈውታል ነገሩ ክስ ላይ ቢሆንም ብሔራዊ ባንክ እስካሁን እርምጃ ባለመውሰድ ቤተሰቦቼ እየተጉላሉ ነው ያሉት ይህንን ያዩም ናቸው በቅርንጫፍ ደረጃ ማጭበርበር የጀመሩት ብቻ ብሄራዊ ባንክ የሚቀርቡለትን ቅሬታዎች ቶሎ መርምሮ እርምጃ ሊወስድ ይገባል
እውነት ነው
What happened on the case of crying lady messed up with the Bahirdar priest
ስራ አስኪየጁ ችግር አለበት።
እግረኛ ሚድያ እባክህ አድራሻህን ንገረን;
እኔንም ባለቤቴ ከሳኝ ያለውን ብር መጠኑን አሰውቀኝ ብሎ ፍ/ቤት አዞት የሌለውን ብር እሷን ለመጥቀም ይህን ያህል አለ ብሎ ጨምሮ አሳወቀ ነገር ግን የራሱ የግሉ ገንዘብ ነው ተብሎ ሲፈረድ ገንዘቡን ሰጡኝ ብዬ ሰጠይቅ ማነው 11ሺ ብር ጨምሮ ሪፖርት ያደረገው በማለትአራዳ ቅርንጫፍ ዳሽን ባንክ አባረረኝ የውሸት አንድ ቀዳሚ ባንክ ይታያችሁ!!!
Libre on the hand of the bank until the credit has been payed of
ወይ ባንክ ። መንግስት አለ። ብሔራዊ ባንክ ሞቶ አልተቀበረም ።
እረ ሰዉ አይን ያወጣ ሌብነት ለዛውም ባንክን በሚያክል ደረጃ በጣም ነው የሚያሳዝነው
የባንኩ ማናጀር መከሰስ አለበት
Shame on you DASHEN Bank😢 the so called manager should be sacked
ዳሽን ባንክ ሊጠየቅ ይገባል ከባለሀብት ጋር እየተደራደሩ ቢዝነስ እየሰሩ ነው በህግ ሊጠየቁ ይገባል፡፡ እግረጃው የዜግነት ግዴታህን ስለመትወጣ
Trust is crucial assets for success in Financial industries but Dashen bank now not trusted bank i have also case more than 130 millions export loan diverted to other customers accounts my case under investigation if i am not get justice i will explained to all Ethiopian peoples
በንካችን ለስሙ ሲል የማናጀሩ ንብረት ተሽጦ ይክፈል
ወይ ጉድ ባንኮቻችን ሸዋ ሸዋ ጀመሩ😂😂😂
ሿሿ ✅
ሸዋ ሸዋ ❌
ሰላም ተክለሚካኤል አዳነ እኔ ተክሌ የሻው እባላለሁ የምኖረው አሜሪካ ነው ፕሮግራምህን እከታተላለሁ አአ ነዋሪ የሆነው ወንድሜ በሐኪም ስሕተት ችግር ውስጥ ስላለ ጉዳዩ ለሌሎች ትምህርት ሰጭ ነው ብዬ ስለማስብ ስልህን በዋርስ አፕ ወይም በቴሌግራ Tekle Mekonnen ብለህ ስልክህን ብትልክልኝ
ተከሳሽና ባንኩ ተመሳጥረው ከፍ/ቤት እገዳ በኋላ ብሩን አውጥተዋል፣ ከሳሽ በፍ/ቤት ትዕዛዝ በወቅቱ ቢያንስ የ2ወር የተከሳሽን ባንክ Account/transaction ባንኩ እንዲያቀርብ ያድርግ። የባንኩ ማናጀርና ሌሎችም ንክኪ ያላቸው ሰራተኞች ወደ ቂሊንጦ። አንድ አለ የሚባል ዳሽን ባንክ ሌባ ባንክ ሆነ፣ ከማን ጋር እንስራ ጎበዝ???!!!!
ግልፂ ዘሬፋ ነው ኦኮ ኤሄ
ባንከሩ ቦጨቅ ተደርጎለታል አለቀ😳
K eser. Beatem. Bmene. Mekeniyat. Endamelet ayetawekm. Before 13years ago he was in jell
Cameraun wyzero ejegayehu yegzuleh enji
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@qnguqez
I don't trust Dashin Banke .
Lmanegnawem b djibuti new ymiteffawe essun teakcare adergute
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@ማክደስኢትዮጵያ
አልፎዝማለትበወያኔግዜሳጃትብቢዝነስቡሎከገበሬዎችበደረቅቻክብናገዝቶበልቶቿል
Yenea wendem k hger kobelelo. Dubai nber yminrew yngern. Gen controband. Nber ymesrawe. Tefeche new ymetahute. Nber ymilen lkass b achebrebarint. Ytekane leaba. Dubai sentochun asselkessual gena mote yenafekal. Ysenotochn beat aferesual beatu ayemulalet huleam bswe eda yewared
እያመመው መጣ!!
ማናጀሩም ሆነ ተከሣሹ አንድ ናቸዉ
ዘንድሮ የቢዝነስ ሿሿ ሙስሊሞች ቁጥር አንድ ሆነዋል😢
ባንኩ ሙሰኛ ሊሆን ይችላል
ዳሽን ባክ 7 ሚሊየን መክፈል አለበት በግዳጅ ከነቅጣቱ ምክንያቱም ፍርድቤቱን በማጭበርበር የፍትህ ስርአቱ እዲስተጓገል ያላስፈላጊ ጊዜና ወጪ በፍርድ ባለመብቶች ላይ ስላስከተለ አስተማሪ ቅጣት ተቀጥቶ ብሩር መክፈል አለበት ።
ስተቱ የብራች ማናጀሩ ከሆነ ባንኩ ሄድ ኦፊስ ብራች ማናጀሩን ከሶ ማስከፈል ይችላል ።
ለሌሎች ባኮችም አስተማሪ ስለሆነ ውጤቱ በሚዲያ መነገር አለበት።
😂 የጉድ ሀገር ገንፎ .... አሉ! አይ Ethiopia ፍትህ በአፍ ጢሙ የተደፋበት ሀገር!
Ear ples y halal taxi balebeat semu mane new yeneam birr alebte ples semun negerun sijemer edemeawen Hulu ymiyacheberber b muslim sen yminged more than 6 years 15000dh yezobgn keteffa ejege bezzu gizea lmegnawalhu b enatu yemenawi alfoze ymibalewe y enatu sem foziya tebale nber y Dubai semu mamea yebalal
Ato zayed sala ali yebalal
ziyed salah ali yebalal
betun hulu lasayih echilalehu
እኔ ነግርሻለሁ
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@አህለም
ዳሽን ይክፈል!!
Wey girum sent aynet ketafi yalebotaw kuchi blo sew ynkeratet. Tekle haymanot gin betam gobez gazetegna neh
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@ሚካኤልሚኮ
@@TruthEz እሺ ተቀብያለው ወንድሜ
እግረኛው ጥሩ አስተማሪ ኬዝ ስለሆነ በሠፊው ሂድበት
አንደነሶፊያ አይነት ከአዉቀትም ሆነ ምንም የማንማርባቸዉ ከሚሰበሰብ ትምርት የሚሰጥ ወንድሞቻችን የደርሰባቸዉ ቢያ ሳዝንም የባንክን ሌብነት ማንም አይታመንም ካለ አንድ አምላክ በሰተቀር 😢
❗❗❗እምነትን ተግን አድርጎ የአማኝን ያሃገሬን ሰው
በእምነት ምክንያት የሰውን ሀቅ የበላ የተደራጀ
አሻጥረኛ ድርጅት
2013 ቅደመ ክፍያ ከፍለን መኪና በ75 ቀን እንሰጣለን ብለው
እነሆ በሙስሊሙ ስም በአማኝ ሚዲኒያ ማስታወቂያ ሰርቶ
የሰውን ሃቅ የበላ ሌባ ድርጅት
የሰውየው ስም የስውየው ስም ዛይድ ሰላህ አሊ የሚስትየው ስም ሃናን ኢብራሂም ዋቄ
ቀናችን ያጨለመ አላማችንን ያሳተ ድርጅት ❗❗
Muke man
አይዞችሁ ወገኖቼ ሰንቱ ተበልቶል ተሸክመዉት አሄዱ በአንድ አንሶላ ተጠቅልሎ ለሚኬደዉ ይህ ሁሉ ክፋት 😢
ማነው አማኝ ነው ብሎ ማረጋገጫ የሰጠው
ሰውየው ግን ከባንኩ የተበደረው ብር ነው ወይ? ባንኩ እሄን ገንዘብ አሳልፎ አልሰጠም ያለው?
መጀመሪያ 7ሚ አገድኩ አለ ከ3 አመት ቡሀላ ያገድከውን ክፈል ሲባል ብሩ የለም ነው ሚለው
Ay tkelya ye hulum balahabt new
ቋንቋችን በፊደሎቻችን ይፃፍ፦
@አዲስላቀው
Don't trust all Dashin banke.
ወይ ዳሽን ባንክ ከባድ ውርደት።እቃ እቃ መጫወት ጀመራችሁ
Eyreyaw media you have respect other's right What do you mean "afqreh new "is not possible to be muslim by getting comparative religion knowledge it is really shameful hearing such disrespecting words
y shameful
Ay bank
Gudegnaw Dashen bank tenkola gemeru ende hoo
Dashin bank is responsible.