Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
የሰራዊት ኣምላክ ይሄ. መልእክት ሊሰማ እድል ስለ ሰጠኝ. ስሙ ይባረክ!!! ሃሌሉያ!!!
❤
ተባረኩ የምታረጉት መንፍሳዊ መረዳት በጣም እየጠቀመን ነው አብዙት ተባረኩ
ይቅርታ ሃሳቤን ሳልጨርስ ሴንድ አረኩ ፓስተር አስፋው እና ወንጌላዊ ተክሉ ተባረኩልኝ ጌታ አብዝቶ ፀጋውን ይግለፅባችሁ በዚህ ዘመን ትውልዱን በቃል እውቀት የሚያስታጥቅ ነው የሚያስፈልገን ለወንጌል የሚጨክን ትውልድ የሚነሳው በይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን በወንጌል ምክንያት ይሆንብሃል የሚለውንም መማር እና መዘጋጀት አለበት በናንተ የጀመረው አስገራሚ ትምህርት ይብዛልን ለበረከት ሁኑ ቅንነታችሁ አሁንም እጥፍ ይሁንላችሁ በጣም እወዳችሁዋለሁ ከእናንተ ብዙ እንደምቀበል አምናለሁ ጌታ የልብ አይኖቻችንን ያብራ!!!
Tebarekuuuu
Tebarekuu
ትክክለኛ አገላለጥ ••• "ይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን ስለወንጌል ይሆንብሃል" ። የጌታ ጸጋ ይብዛልሽ።
እግዝ/ር አብዝቶ ምስጥሩን ይግለጣችሁ !! እግዝ/ር ለእኔ ካሌኝ ሃብት ዎንጌል እንድትሰብኩ ለ እናንተ ለእናንተ ይስጥ !! ምክንያቱም አገልግሎታችሁ እዉነት ነዉ።
በብዙ በብዙ ጌታ ይባርካቹ ። ጌታ አምላካችን ለንጥቀቱ እንድንነቃ እናንተን ስላስነሳ እግዚአብሄር ይመስገን ።
አሜን አሜን ፓስተር ጌታ ኢየሱስ ይባረክ አሜን አሜን
እግዚአብሔር ፀጋውን ያበዛላሁ ሰውች
Thank you so much. I am so grateful for this massage
ዘመናቹ ይባረክ!!!
ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ ወንድሞቼ
geta yebarikachu
ወንድሞቼ ምን እላለሁ እግዚአብሔር አምላክ ለዘለአለም ይባርካችሁ አሁንም ለበረከት ያድርጋችሁ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን እውነቱን በእናንተ ያስቀመጠ እሱ ነውና
እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ ወንጌላዊ ተክሉ እና ፓስተር
የሠራዊት ጌታ ይባርካችሁ
era tebarekuiiiiiiii
Thanks so much.
Abzto ybarkach yabatie brukan
Tebareku bebezu
ጌታ እየሱስ ይባርካቹ
በጌታ በእየሱስ ስም ተባረኩ
Ere adadisunim likeku lini geta yibarkashu
እግዚአብሔር ይባርክህ
Egzabhr. zamnachun ybark tabrkuu
God bless you both.
እግዚአብሔር ይባረካቸሁ ተባረኩልኝ
thnk u so much
Tebereku
comeg sooooooon
True pastorey GBU
Amen amen GBU Bro
Amen amen amen
ይቅርታ ፊልጲስዮስ ያልኩት ተሰሎንቄ2 ...ወደጌታ መሰብሰባችን ብሎ...የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው። እኔ እንደምረዳው የቁጣው መቅሰፍት ሳይመጣ ለ ሚጸኑት ክርስትያኖች መነጠቅ በመላክት እርዳታ ሆኖ ከዛ የመአት አመታት ይመስለኛል። ብታብራራው ከማቲወስ 24 ጋር
ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።
THE KING OF KING GESUS IS
Enkuwan dena mexachu
GETA hibarekachuuuuuuuuuu
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
አሁንም ስለ ትህትናህ እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ። የእግዚአብሔርን። የመንግስቱን ነገር ስለምታስተምርም። ከሰጠኸኝ መልሶች የምቀበላቸውን ወስጃለሁ። የንጥቀት ጥያቄ ግን አጠያየቄ ይሆናል ምናልባት አልተረዳኸኝም። ማቲ 24 ላይ ከ አራቱ ነፋሳት ለርሱ የሆኑትን ይሰበስባል ሲል ንጥቀት አይደለም ወይ ? እሱንም። ያው ከጥፋት ልጅ (ፀረ ክርስቶስ) መገለጥ በሁላ ይላልና ። ተሰሎንቄ2 ላይም መሰብሰባችን ከ ጥፋት ልጅ መገለጥ በሁዋላ እንደሆነ ከላይ አያይዞ ይገልፃልና ትንሽ አንተ ስታስረዳ ከሱ መምጣት በፊት አድርጌ ተረዳሁት ከተሳሳትኩ እታረማለሁ። ምክንያቱም በዛ ጊዜ የቅዱሳን ትግስት በዚህ ነው እስከመጨረሻው የሚፀና እያለ የሚናገረው ስለ ክርስቲያኖች መሰለኝ። ሌላው እንደው በ አንድ ቪዲዮ ስለ ራእይ ብታብራራ ስለ አብያተክርስቲያናቱ,ስለ መልክቱ ,ስለ ማህተሞቹ ፍቺ ያንተን መረዳት ብታካፍለን። እግዚአብሄር ይስጥልኝ።
Thank you Etsub, የመጨረሻው ዘመን በሚል ርዕስ በቅርብ ጊዜ በግምት ወደ 8 _12 የሚደርስ ዲቪዲ ትምህርት ለአገልግሎት ይውላል። ማስታወቂያውን በቲቪ እናስታውቃለን። እግዚአብሔር ይባርክልኝ።
የመከራውን ዘመን ላይ መንፈሰቅዱስ አለ ወይ።
እኔ እስከ አለም ፍጻሜ ከእናንተ ጋር ነኝ ይሚለው ቃል የታመነ ነው ስለዚህ እስከ ፍጻሜው ድረስ አለ ማላት ነው
ሰላም ቄስ አስፋው ከብዙ የፕሮቴስታንት መምህራን የማላየውን የመንግስቱን ትምህርት ስለምታስተምር ተባረክ። ስለ ዳንኤል የሰባት ሱባኤ ትርጉም ያስተማርከው ብዙ ጊዜ ላሰላ ሞክሬ ያስቸገረኝ ነበር አንተ ስታስረዳ ይገባል።ጥያቄወች 1. ስለ ራእይ ባስተማርከው ሴቲቱ እና ዘንዶው ላይ እየሩሳሌም ብለሀል ነገር ግን እንደዛ ቢባል 1260 ቀናት በበረሀ የሚለው ጋር ይጋጫል እሱ በርግጥ ስለ ድንግል ማርያም ነው።2. ስለ መነጠቅ ያስተማርከው እጅግ ደስ የሚል ትምህርት ነው እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ እሱ ላይ እንደተረዳሁት ከ ጌታ መምጣት በፊት የምትል መሰለኝ ነገርግን ማቲወስ 24 ላይ ክርስቶስ ለሀዋርያት ሲመጣ እንደሚሆን ይናገራል። እንደውም መላክቱን ልኮ ነው የሚለው ። እዚህ ላይ አያይዘህ በመጨረሻው ዘመን ለህዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል ሲል ምንን ይሆን?3. 2ፊልጲሲዮስ2 ላይ ጳውሎስ ስለ ምጽአት ሲናገር ማንም እንዳያስታችሁ ይህ ሁሉ(ምጽአቱ) የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው ። ይህ መልክት ለክርስቲያኖች ነው። መምጣቱ ከዛ በሁላ እንደሆነ ነው መነጠቅም በክርስቶስ መምጣት ከ መአት አመታት ግን በፊት እንደሚሆን ነው የምረዳው። ሌላ ግን በናንተ አስተምሮት አይን ጨፍኖ መፀለይ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ሆኖ አላየውም እየሱስም እጆቹን ዘርግቶ ወደላይ እንደፀለየ ይናገራል። አስተያየቴ በቅን አይተህ እንደምትመልስልኝ ተስፋ አለኝ። ትምህርቶችህ እጅግ ደስ ይላሉ። በተለይ እየተለመደ ስለ መጣው በቤተክርስቲያናት እንኩዋን በስድብ የመናገርን ነገር ስለምትገፅስ የእግዚአብሄር መንፈስ ም የሰከነ ስብእና እንደሚያለብስ ስለምታስተምር ደስ ብሎኝ ትምህርትህን እሰማለሁ ተባረክ
ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።የዮሐንስ ወንጌል 419 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።20 አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።21 ኢየሱስም እንዲህ አላት፦ አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።22 እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።23 ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።እንግዲህ በጸሎት ላይ ዓይን የሚጨፍንም ይሁን ዓይን የሚገልጥ ምንም ያጠፋው ወይም የሰራው ስህተት የለም። ብቻ በእውነትና ከልብ ይሁን!የበለጠ ወደ እውነት የሚመራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የቃሉን ደጆች እንዲራልከፍትልኝ ለኔም ጸልዩልኝ። እግዚብሔር ይባርክልኝ!
የሱስ መጪሪሳ ዘመን ይወርዳል ከሰማ መስቀልን ይሰብርል ኪሪስታኑችን እኔ እንደዝህ ተገዙኝ አላልኮችሁም የስላምን ምገድ ይከተላል ለ7አመት ይገዛል በሽሬአት ሙሐመድ
Kkkkkkkk denkam salam hona motelach
የሰራዊት ኣምላክ ይሄ. መልእክት ሊሰማ እድል ስለ ሰጠኝ. ስሙ ይባረክ!!! ሃሌሉያ!!!
❤
ተባረኩ የምታረጉት መንፍሳዊ መረዳት በጣም እየጠቀመን ነው አብዙት ተባረኩ
ይቅርታ ሃሳቤን ሳልጨርስ ሴንድ አረኩ ፓስተር አስፋው እና ወንጌላዊ ተክሉ ተባረኩልኝ ጌታ አብዝቶ ፀጋውን ይግለፅባችሁ በዚህ ዘመን ትውልዱን በቃል እውቀት የሚያስታጥቅ ነው የሚያስፈልገን ለወንጌል የሚጨክን ትውልድ የሚነሳው በይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን በወንጌል ምክንያት ይሆንብሃል የሚለውንም መማር እና መዘጋጀት አለበት በናንተ የጀመረው አስገራሚ ትምህርት ይብዛልን ለበረከት ሁኑ ቅንነታችሁ አሁንም እጥፍ ይሁንላችሁ በጣም እወዳችሁዋለሁ ከእናንተ ብዙ እንደምቀበል አምናለሁ ጌታ የልብ አይኖቻችንን ያብራ!!!
Tebarekuuuu
Tebarekuu
ትክክለኛ አገላለጥ ••• "ይሆንልሃል ብቻ ሳይሆን ስለወንጌል ይሆንብሃል" ። የጌታ ጸጋ ይብዛልሽ።
እግዝ/ር አብዝቶ ምስጥሩን ይግለጣችሁ !! እግዝ/ር ለእኔ ካሌኝ ሃብት ዎንጌል እንድትሰብኩ ለ እናንተ ለእናንተ ይስጥ !! ምክንያቱም አገልግሎታችሁ እዉነት ነዉ።
በብዙ በብዙ ጌታ ይባርካቹ ። ጌታ አምላካችን ለንጥቀቱ እንድንነቃ እናንተን ስላስነሳ እግዚአብሄር ይመስገን ።
አሜን አሜን ፓስተር ጌታ ኢየሱስ ይባረክ አሜን አሜን
እግዚአብሔር ፀጋውን ያበዛላሁ ሰውች
Thank you so much. I am so grateful for this massage
ዘመናቹ ይባረክ!!!
ጌታ ኢየሱስ ይባርካችሁ ወንድሞቼ
geta yebarikachu
ወንድሞቼ ምን እላለሁ እግዚአብሔር አምላክ ለዘለአለም ይባርካችሁ አሁንም ለበረከት ያድርጋችሁ ክብር ሁሉ ለእግዚአብሔር ይሁን እውነቱን በእናንተ ያስቀመጠ እሱ ነውና
እግዚአብሔር አምላክ ይባርካችሁ ወንጌላዊ ተክሉ እና ፓስተር
የሠራዊት ጌታ ይባርካችሁ
era tebarekuiiiiiiii
Thanks so much.
Abzto ybarkach yabatie brukan
Tebareku bebezu
ጌታ እየሱስ ይባርካቹ
በጌታ በእየሱስ ስም ተባረኩ
Ere adadisunim likeku lini geta yibarkashu
እግዚአብሔር ይባርክህ
Egzabhr. zamnachun ybark tabrkuu
God bless you both.
እግዚአብሔር ይባረካቸሁ ተባረኩልኝ
thnk u so much
Tebereku
comeg sooooooon
True pastorey GBU
Amen amen GBU Bro
Amen amen amen
ይቅርታ ፊልጲስዮስ ያልኩት ተሰሎንቄ2 ...ወደጌታ መሰብሰባችን ብሎ...የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው። እኔ እንደምረዳው የቁጣው መቅሰፍት ሳይመጣ ለ ሚጸኑት ክርስትያኖች መነጠቅ በመላክት እርዳታ ሆኖ ከዛ የመአት አመታት ይመስለኛል። ብታብራራው ከማቲወስ 24 ጋር
ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።
THE KING OF KING GESUS IS
Enkuwan dena mexachu
GETA hibarekachuuuuuuuuuu
እግዚአብሔር ይባርካችሁ
አሁንም ስለ ትህትናህ እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ። የእግዚአብሔርን። የመንግስቱን ነገር ስለምታስተምርም። ከሰጠኸኝ መልሶች የምቀበላቸውን ወስጃለሁ። የንጥቀት ጥያቄ ግን አጠያየቄ ይሆናል ምናልባት አልተረዳኸኝም። ማቲ 24 ላይ ከ አራቱ ነፋሳት ለርሱ የሆኑትን ይሰበስባል ሲል ንጥቀት አይደለም ወይ ? እሱንም። ያው ከጥፋት ልጅ (ፀረ ክርስቶስ) መገለጥ በሁላ ይላልና ። ተሰሎንቄ2 ላይም መሰብሰባችን ከ ጥፋት ልጅ መገለጥ በሁዋላ እንደሆነ ከላይ አያይዞ ይገልፃልና ትንሽ አንተ ስታስረዳ ከሱ መምጣት በፊት አድርጌ ተረዳሁት ከተሳሳትኩ እታረማለሁ። ምክንያቱም በዛ ጊዜ የቅዱሳን ትግስት በዚህ ነው እስከመጨረሻው የሚፀና እያለ የሚናገረው ስለ ክርስቲያኖች መሰለኝ። ሌላው እንደው በ አንድ ቪዲዮ ስለ ራእይ ብታብራራ ስለ አብያተክርስቲያናቱ,ስለ መልክቱ ,ስለ ማህተሞቹ ፍቺ ያንተን መረዳት ብታካፍለን። እግዚአብሄር ይስጥልኝ።
Thank you Etsub, የመጨረሻው ዘመን በሚል ርዕስ በቅርብ ጊዜ በግምት ወደ 8 _12 የሚደርስ ዲቪዲ ትምህርት ለአገልግሎት ይውላል። ማስታወቂያውን በቲቪ እናስታውቃለን። እግዚአብሔር ይባርክልኝ።
የመከራውን ዘመን ላይ መንፈሰቅዱስ አለ ወይ።
እኔ እስከ አለም ፍጻሜ ከእናንተ ጋር ነኝ ይሚለው ቃል የታመነ ነው ስለዚህ እስከ ፍጻሜው ድረስ አለ ማላት ነው
ሰላም ቄስ አስፋው ከብዙ የፕሮቴስታንት መምህራን የማላየውን የመንግስቱን ትምህርት ስለምታስተምር ተባረክ። ስለ ዳንኤል የሰባት ሱባኤ ትርጉም ያስተማርከው ብዙ ጊዜ ላሰላ ሞክሬ ያስቸገረኝ ነበር አንተ ስታስረዳ ይገባል።ጥያቄወች 1. ስለ ራእይ ባስተማርከው ሴቲቱ እና ዘንዶው ላይ እየሩሳሌም ብለሀል ነገር ግን እንደዛ ቢባል 1260 ቀናት በበረሀ የሚለው ጋር ይጋጫል እሱ በርግጥ ስለ ድንግል ማርያም ነው።
2. ስለ መነጠቅ ያስተማርከው እጅግ ደስ የሚል ትምህርት ነው እግዚአብሄር አብዝቶ ይባርክህ እሱ ላይ እንደተረዳሁት ከ ጌታ መምጣት በፊት የምትል መሰለኝ ነገርግን ማቲወስ 24 ላይ ክርስቶስ ለሀዋርያት ሲመጣ እንደሚሆን ይናገራል። እንደውም መላክቱን ልኮ ነው የሚለው ። እዚህ ላይ አያይዘህ በመጨረሻው ዘመን ለህዝብ ልጆች የሚቆመው ታላቁ አለቃ ሚካኤል ይነሳል ሲል ምንን ይሆን?
3. 2ፊልጲሲዮስ2 ላይ ጳውሎስ ስለ ምጽአት ሲናገር ማንም እንዳያስታችሁ ይህ ሁሉ(ምጽአቱ) የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ አይሆንም ነው የሚለው ። ይህ መልክት ለክርስቲያኖች ነው። መምጣቱ ከዛ በሁላ እንደሆነ ነው መነጠቅም በክርስቶስ መምጣት ከ መአት አመታት ግን በፊት እንደሚሆን ነው የምረዳው። ሌላ ግን በናንተ አስተምሮት አይን ጨፍኖ መፀለይ መፅሀፍ ቅዱሳዊ ሆኖ አላየውም እየሱስም እጆቹን ዘርግቶ ወደላይ እንደፀለየ ይናገራል። አስተያየቴ በቅን አይተህ እንደምትመልስልኝ ተስፋ አለኝ። ትምህርቶችህ እጅግ ደስ ይላሉ። በተለይ እየተለመደ ስለ መጣው በቤተክርስቲያናት እንኩዋን በስድብ የመናገርን ነገር ስለምትገፅስ የእግዚአብሄር መንፈስ ም የሰከነ ስብእና እንደሚያለብስ ስለምታስተምር ደስ ብሎኝ ትምህርትህን እሰማለሁ ተባረክ
ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።
የዮሐንስ ወንጌል 4
19 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።20 አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።21 ኢየሱስም እንዲህ አላት፦ አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።22 እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።23 ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
እንግዲህ በጸሎት ላይ ዓይን የሚጨፍንም ይሁን ዓይን የሚገልጥ ምንም ያጠፋው ወይም የሰራው ስህተት የለም። ብቻ በእውነትና ከልብ ይሁን!
የበለጠ ወደ እውነት የሚመራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የቃሉን ደጆች እንዲራልከፍትልኝ ለኔም ጸልዩልኝ። እግዚብሔር ይባርክልኝ!
ሰላም ዕጹብ የእስራ •••መልካም አስተያየትዎን ስለለገሱኝ መድሃኒአለም ይባርክልኝ! የምችለውን ያህል ጥያቄዎን ለመመለስ እሞክራለሁ፡1. ሴቲቱና ዘንዶውን ታሪክ በተመለከተ 1260 ቀናት የተባለው ጸረ ክርስቶስ በዘመነ ፍዳ መካከል ላይ 3 አመት ተኩል (42 ወራት) ላይ በመቅደስ ገብቶ መቀደሱን ሲያረክስ ያንጊዜ ጀምሮ ለያእቆብ (አይሁዶች)ታላቅ መከራ ይሆናል። ይህ የሚያመለክተው ዘመነ ፍዳው መካከል ላይ ነው። እንደሚያውቁት ዘመነ ፍዳው 7 አመት ይሆናል። በሰባቱ አመት አጋማሽ ላይ ይህ ሲከሰት 1260 ቀናት በምድር በሚኖሩና በአይሁድ ላይ እጅግ ታይቶ የማይታወቅ ስቃይና ታላቅ መከራ ውስጥ ይሆናል። 2. ታላቁ ሚካኤል _ በትንቢተ ዳንኤል 12 እንደተጻፈ በዚህ የመከራ ዘመን መላእኩ ቅዱስ ሚካኤል በአብ ትእዛዝ እስራኤልን በመከራው ዘመን እንዲረዳት ከሰማይ ይወርዳል። 3. የጥፋት ልጅ _ የጥፋት ልጅ የተባለው ጸረ ክርስቶስ ነው እንጂ ክስተት ወይንም ከንጥቀት በፊት የሚመጣው የመከራ ዘመን መሆኑን መጽሐፍ አይመሰክርም። ማቴዎስ 24 የተጻፈው ስለዳግም ምጽአት እንጂ ስለንጥቀት አይደለምና። 4. አይንን መጨፈን _ መጽሃፍ ቅዱስ በእውነትና ከልብ እንድንጸልይ እንጂ የዓይን አጨፋፈን ወይም አከፋፈት ትዕዛዝ አልሰጠንም። ስለዚህ ዓይንን መጨፈንም ይሁን መግለጥ የሚጸልየው ሰው እንደተመቸው ማድረግ ይችላል። አዲስ ኪዳን ግድ የሚለው የሥርዓት ጉዳይ ሳይሆን የልብ ጉዳይ ነው። መጸለዩ አይደለም ቁምነገሩ፤ ይህንንማ እንደ ሥርዓትና ተደጋጋሚ ልምድ ብዙ የሚጸልዩ ሰዎች አሉ። ቁም ነገሩ ግን የጸለይነው መሰማቱ ላይ ነው። የሚሰማው ደግሞ ከልብና በእውነት ስንጸልይ ብቻ ነው እንጂ ዓይናችንን ስለከፍትን ወይም ስለዘጋን አይደለም። ብንፈልግ ተንበርክከን፣ አለዚያም ቆመን ወይም ተቀምጠን መጸለይ እንችላለን። ስንፈልግ አይናችን ከፍተን ወይም ደግሞ ጨፍነን መጸለይ እንችላለን። የቦታም ጉዳይ አይደለም ነገሩ፤ ማለትም ቤተክርስቲያን ወይም ሩቅ ቦታ ሄዶ መጸለዩ ወይም የገዛ ቤት ውስጥ ሆኖ መጸለዩም አይደለም ዋናው ጉዳዩ። ይህ ሁሉ ውጪያዊ ሥርዓት ነው፤ በዚህ ወደ እግዚአብሔር አንቀርብምም፤ ከእግዚአብሔርም አንርቅም። በእውነትና በመንፈስ እግዚአብሔርን ማምለኩ ነው ቁም ነገሩ።
የዮሐንስ ወንጌል 4
19 ሴቲቱ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ነቢይ እንደ ሆንህ አያለሁ።20 አባቶቻችን በዚህ ተራራ ሰገዱ፤ እናንተም። ሰው ሊሰግድበት የሚገባው ስፍራ በኢየሩሳሌም ነው ትላላችሁ አለችው።21 ኢየሱስም እንዲህ አላት፦ አንቺ ሴት፥ እመኚኝ፥ በዚህ ተራራ ወይም በኢየሩሳሌም ለአብ የማትሰግዱበት ጊዜ ይመጣል።22 እናንተስ ለማታውቁት ትሰግዳላችሁ፤ እኛ መዳን ከአይሁድ ነውና ለምናውቀው እንሰግዳለን።23 ነገር ግን በእውነት የሚሰግዱ ለአብ በመንፈስና በእውነት የሚሰግዱበት ጊዜ ይመጣል አሁንም ሆኖአል፤ አብ ሊሰግዱለት እንደ እነዚህ ያሉትን ይሻልና፤24 እግዚአብሔር መንፈስ ነው፥ የሚሰግዱለትም በመንፈስና በእውነት ሊሰግዱለት ያስፈልጋቸዋል።
እንግዲህ በጸሎት ላይ ዓይን የሚጨፍንም ይሁን ዓይን የሚገልጥ ምንም ያጠፋው ወይም የሰራው ስህተት የለም። ብቻ በእውነትና ከልብ ይሁን!
የበለጠ ወደ እውነት የሚመራው እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ የቃሉን ደጆች እንዲራልከፍትልኝ ለኔም ጸልዩልኝ። እግዚብሔር ይባርክልኝ!
የሱስ መጪሪሳ ዘመን ይወርዳል ከሰማ መስቀልን ይሰብርል ኪሪስታኑችን እኔ እንደዝህ ተገዙኝ አላልኮችሁም የስላምን ምገድ ይከተላል ለ7አመት ይገዛል በሽሬአት ሙሐመድ
Kkkkkkkk denkam salam hona motelach