🔴ኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅ ነው ወይስ አይደለም ? አስደናቂ ክርክር ከኦርቶዶክስ መምህር ጋር || ሁሉም ሰው ሊያየው የሚገባው||
Vložit
- čas přidán 7. 04. 2022
- ወገኖች ይኼንን ቪዲዮ ሼር ማድረግ አትርሱ። ሌሎችንም ወይይቶች |ክርክሮች| የሚናስደምጣችሁ ይሆናል። ከእናንተ የሚጠበቀው ሼር ፥ ሰብስክራይብ ፥ Like እና ኮሜንት ማድረግ ነው።
ለቀጣይ አገልግሎታችን ካሜራ ፥ ኮምፒውተር እና የስቲዲዮ ዕቃዎችን ለመግዛት እንቅስቃሴ ላይ ነን አብራችሁን ማገልገል ለምትፈልጉ ወገኖች፦
▶️ አዋሽ ባንክ: 01308434363100 Christ's Gospel Ministry
▶️ ንግድ ባንክ:1000096497068 Abraham Mamecha
▶️ ብርሃን ባንክ: 1010110724179 Abraham Mamecha
GofundMe: gofund.me/fa2ece53
የጌታ ጸጋ ከሁላችንም ጋር ይሁን🙏
#christianity #ethiopia #song #seifuonebs #ChristGospelMinistry
ኦርቶዶክስ እርስዋ ያሳተመችው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ኢየሱስ አማላጅ ፣ ጠበቃ ፣ መካከለኛ እንደሆነ ተፅፎአል። አሁንም ስለ እኛ ሊማልድ በህይወት እንደሚኖር ቃሉ በግልፅ ተቀምጦአል።
እኔም አባቴ የነበረውን መጽሀፍቅዱስ ነው የማነበው
እየሱስ ዛሬም ሊማልድ በህይወት ይኖራል።
ስለኛ የሚማልድ የሚል የለም ስለነርሱ ነው
Amen amen amen geta yeberksh
ወዳጄ የተሐድሶ ልጅ በጣም ትገስተኛ እና የእግዚአብሔር ቃል በሙላት ያለበት የክርስቶስ ወታደር ነው በርታ ዋዋዋውውው❤💖💝😍
እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጠን 🙏
ገጠመኝን አዳምጪ ሌላው ትእግሥተኛ የሆነው ጠልቆ ሰለማያውቅ ነው🤔
ለምስክርነትሽ: ያይጥ ምስክር ድንቢጥ አሉ። 😏😳🤔
Yes I agree with 💯
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ውሸት አታውሪ
“ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”
- ዕብራውያን 7፥25
ስለነማን ነው ሚያማልደው ለምን ስለኛ አላለም
@@yaredakalukassa1559 Rome 8:34 alelik sile egna yemil
@@Dimbi378 ሮሜ 8:26 መንፈስ ቅዱስ ይማልዳል ታድያ መንፈስ ቅዱስ አማላጅ ነው???
@@yaredakalukassa1559awo yimaledal sayihoniko yimalidal nw milewu kalu
@@Dimbi378 ሮሜ 8 (Romans)
26፤ እንዲሁም ደግሞ መንፈስ ድካማችንን ያግዛል፤ እንዴት እንድንጸልይ እንደሚገባን አናውቅምና፥ ነገር ግን መንፈስ ራሱ በማይነገር መቃተት (ይማልድልናል፤)
27፤ ልብንም የሚመረምረው የመንፈስ አሳብ ምን እንደ ሆነ ያውቃል፥ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ስለ ቅዱሳን (ይማልዳልና።)
እስቲ በመፅሐፍ ቅዱስ ካመንሽ 26እና27 ቅንፍ ያደረኩባቸውን ተመልከቺ
እግዚያብሔር በክርስቶስ ሆኖ ከራሱ ጋር አሰታረቀን እየሱስ አማላጅ ነው አራት ነጥብ ተባረክ ሜሎስ ወንጌል በደንብ ገብቶሀል ክርስቶስ ባንተ ውስጥ ይታያል
ቁልጭ ባለ አማርኛ ስለ እኛ የሚማልደው የተባለለት ማን ነው እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ነው .
እዉነት ያለዉ ሰዉ እኮ ይረጋጋል ልክ እንደ ሜሎስ ተባረክ፤
ውሸት እውነት ነው ሚመስላችሁ
ወንጌልን ብቻ ይዞ የሚሞክት ሁሌም አሸናፊነው ምክንያቱም የሚናገረው መንፈስ ቅዱስ ስለሁነ አስታራቂያችን ኢየሱስ ብቻነው ሁለታቹንም ጌታ ይባርካቹ ለወድማችንም እግዚአብሄር ልቡን ከፍቶለት ወደእውነት ይመጣል ጥርጥር የለኝም ኢየሱስ ያድናል ሻሎም
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
ይሄ የሜሎስ እውነት ለኔም ተጨማሪ መገለጥ ነው ተባረክ ወንድሜ ሜሎስ
በርቱ እነደዚህ አይነት መልካም ወይይት የህዝቡ አይን ወደቃሉ እንድመለስ የጠቅማል 🙏🙏🙏🙏🙏🙏
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እግዚኣብሄር የልቦና አይኖችን ያብራልን። ለሰው ልጅ ሂወቱን የሰጠ ኢየሱስ ብቻ ነው ወዳጆች ሌላ አዳኝ አማላጅ ቢኖር ኖሮ ኢየሱስ ይሄን ሁሉ መከራና ሞት ባልተቀበለ ነበር። ያለ ማንም ተጨማሪ ስራ አማላጅና አዳኝ ኢየሱስን በማመን ብቻ ሰው ይድናል። በቂ ነው ኢየሱስ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
እኔኮ አማላጅ የምትሉት ነገር ግራ ግብት ይለኛል ቆይ ከማን ነው የሚያማልደው ስንት አምላክ አለ ? ይሄንን በደንብ አስርጂኝና ልመንሽ
@@meseretmeseret8697 ሰላም መሰረት ስጋ ለብሶ ከድንግል ማርያም የተወለደውና የእኔና የአንችን ቅጣት ሞት በኛ ፋንታ የሞተው ኢየሱስ ከአብ ጋር ነው የሚያስታርቀን። የስላሴ ነገር በሰው አዕምሮና ሎጅክ ለመረዳት በጣም አስቸጋሪ ነው መፅሃፍ ቅዱስ ግን የሚነግረን በኢየሱስ የተከፈለልሽን ዋጋ የሚያምንና የሚቀበል ከአብ ጋር ይታረቃል፣ የዘላለም ሂዎት ያገኛል። ስለ አንች ሃጢያት የተሰቀለና የሞተ አንድም ፃድቃን የለም ኢየሱስ ነው ባንች ፋንታ የሞተልሽና እሱን በማመን አምልጭ።
awo ewnate nawe
ማሞ ሌላ መታወቅያው ሌላ
ሜሎስ የረዳህ ጌታችን በነገር ሁሉ በዘመንህ ሁሉ ከአንተ ጋ ይሁን በርታ የጌታ መንፈስ ካንተ ጋ ይሆናል
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ወንድማችን ሜሎስ የጌታ ፀጋ ይብዛልህ!
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
" የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 8:34)
Menfes kidus bmekatet selgna ymaldal yelal.so menfes kidus amalage new letelu new.juses is lord not interventore.
@@fekadugeberesillassie7504 that u don’t know God’s will yes the holy spirit will help u in ur prayers….egna eko adelenm metshaf kidus new yalew
Rome 8;26 menfesem ymaldal ylal seltetsfe context sateredu metergome bekalate tetefalachu.Rome8;27 selekudussn ymaldelenal yelale.yekdusan Sera leamlake .
2koronthos5:18_21yemasteken Sera yesera NBER. Ymastareken Sera began ANORE. NEBR___ANORE.
Selena yemeferdu
ሜሎስ የእግዚአብሔር ቃል የቃኘህ ጨዋ ወንድም ሰለሆንክ እንደአንተ ያለ በጌታ የተወደደ ወንድም ሰላለኝ ጌታችንን ሰለአንተ አመሰግነዋለሁ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
"ጨዋ" የሚለው ገዥ ነው።
Ortodoks. Twahido. Ewntn yizonew ymihdew
ሁሉም ሀጥያትን ሰርተዋል የእግዚአብሔር ክብር ጎሎአቸዋል ካለ ቃሉ ምንም ማሻሻል አይቻለም።
ሀዋርያት እኮ እየሱስ ክርስቶስ ያድናል ብለው እየመሰከሩ በክርስቶስ ሰዎች አምነው ከእግዚአብሔር ጋር ይታረቃሉ
ሜሎስዬ የተባረክ ነህ ቃሉን በሙላት በትዕግስት ነው የምትገልጥ ፀጋ ይብዛልህ
ክርስቶስ እኮ ልዩነት ነው
በጣም አስተማሪ ውይይት ነው ። ልብ ያለው ያስተውል ። አዳኝ አስታራቂ አማላጅ መካከለኛ እየሱስ ክርስቶስ ነው ። ተባረኩ !!!!
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
Just only writing without deep understanding ,can u say z holy spirit interecede?
በቅንነት ከሰማነው እና ካነበብነው የእግዚአብሔር ቃል ግልጽ ነው የኦርቶዶክሱ ወንድሜ። እየሱስ ክርስቶስ አማላጅና መካከለኛ ነው
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
@@Hiyawsim ye eyesus mehon demo kezihim belay tilik tsega nw
Wede eyesus wede hiywet kirebu eyesus yadinal amalajachin nw a.en
አምላክን መካከለኛና አማላጅ ነው ብሎ ማመን ፈጣሪን አለማወቅ ነውና ልቦና ይስጣችሁ።
ግድ የለም በቅንነት ያልሰማህው አንተ ነህ: ከተሀድሶ የመጣው ወንድምህ ክርስቶስ ፍፁም አምላክ ነው ብሎል ።በዚህ ሊበቃህ ይገባ ነበር!!!
@@abiyohaile9499 “የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
“ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።”
- ዕብራውያን 7፥25
አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።
1 ጢሞቴዎስ 2: 5
ዮሐንስ 14:6 ኢየሱስም :እኔ መንገድና:እውነት :ሕይወትም:ነኝ በእኔ በቀር ወደ አብ የምመጣ የለም::
በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
'የዮሐንስ ወንጌል 3:16-17'
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
Ehe miseraw le kedamawi mtseatu new mknitaum mejemria yemetaw le kasa newna , le dagm metseatu gn liferd new mimetaw
አንዳንድ ሰዎች ደሞ ትገርማላቹ እና እኛ መች ካድን ወደ ምድር የመጣውማ ሊያድነን ነው እንጂ ሊፈርድ አይደለም
“እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።”
- 2ኛ ቆሮ 5፥19
ነበር የሚለዉ ቃል አላፊ ጊዜን ያሳየናል በጣም ግልጸ ነው እኮ 😊
የ ተሀድሶ መምህር የመስማት የማስረዳት ችሎታው ዋዉ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
wow btame nawe enji
Waw የተሀድሶው ልጅ ረጋ ብሎ ዘና ብሎ አሰረድቶኛል
ቃለ ህይወት ያሰማህ ወነድሜ።
አኦርቶዶክሱ ግን ያደናግር ነበር
ወንድሜ በጣም ደስ ይላል የእግዚአብሔር ቃል ሙላትህ ተባረክልን ሜሎስ ወንድማችን 🙏
እኔ ኦርቶዶክስ ነኝ የሜሎስ ቋንቋ በደንብ ወንጌልን ግርዶሽ የልቤን ጥያቄ አብራርቶ መልሶልኛል ፀጋው ይብዛልህ
አሜን
ተሀድሶ ነሽ
Jesus is saves
@@temesgendawit3495
You mean Jesus saves
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ሜል እግዚአብሔር አምላክ ፀጋው ያልብስህ ይብዛልህ❤
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
ሁለታችሁንም በጣም ነው የማደቃችሁ በጨዋነት በመወያየታችሁ ነገር ግን ሜሎስ ወንድሜ የእግዚአብሔር ቃል እውቀትህ በጣም የሚገርምና የሚያስቀና ነው just wowwo keep it up bro 🙏
አንድ እግ/ር አለና በእግዚአብሔርና በሰዉ መካከል ያለዉ መካከለኛዉ ደግሞ አንድ አለ እርሱም ሰዉ የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነዉ፡፡ወ.ጢሞ 2፤5
ወንድሞቼ ጸጋ ይብዛላችሁ ጥሩ ውይይት ነው። ወንድሜ ሚኪያስ ጌታ ኢየሱስን እንደ ግል አደኝህ አድርገህ ተቀበል። አስታራቂህ እሱ ነው ሚማልድልህ። ወንድሜ ሜሎስ በርታ ጸጋ በዝቶልካል ትዕግስትን እና ቃሉን አረዳድክ ድንቅ ነው። እውነት የሆነውን ቃሉን ነው ምትናገረው ። ተባረኩ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
@@Hiyawsim kkkk ye eyesus mehon demo ketsegab belay nw
Mejemerya ye eyesus lij hun kezan next orthodox minmin bilek tigebalek it's dirijit not hiywet eyesus hiywet nw
@@Dimbi378 ewnet new tbareki
ወዳጄ ሰዉ መሆን የስፈለገዉ ሰዉን እና እግዚአብሔርን ለማስታረቅ ብቻ ነዉ፤ ደግም ሊቃ ካህነት ነዉ እያለ አማለጅ አይደለም ማለት የልቃ ካህነት አገልገሎት የለማዋቅ ነዉ፡፡ ዛሬም ስለ እኛ በእግዚአብሔር ፊት ለመታየት ወደ እዉነተኛዪቱ ድንከ ወደ ሰማይ ገባ፡፡ ዕብ. 9፡-24
“ታዲያ የሚኰንን ማን ነው? የሞተው፣ እንዲሁም ከሞት የተነሣው፣ በእግዚአብሔር ቀኝ የተቀመጠው ክርስቶስ ኢየሱስ፣ ስለ እኛ ይማልዳል።”
- ሮሜ 8፥34 (አዲሱ መ.ት)
Amen awo semu yebarek
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
ታዲያ የሚኮንንስ ማነዉ ብሎ የምተወሐ እንዲሁም ከሞት የተነሳዉ እየሱስ ከሆነ እንዴት የሚኮንን ፈራጅ ብቻ እንጂ እንዴትአማላጅ ይሆናል?
አማላጅ ይኮንናል እንዴ ሊፈርድስ ለምን ይመጣል ??? አማላጅ የመፍረድ አቅም አለው?? ፊሊፌሶስ 2 ላይ ከአብ መተካከል እኩል ነው አለ
ይ ማልዳል እና ያማልዳል ልዩነት አለው :: ይ ማልደናል ስንል የቅ ር ይ የለናል ማለት ሲሆን ያማልዳል ያስታር ቀ ናል ነው ::
ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ አብዝቶ ይባርክህ ድንቅ ውይይት ነው ልቦና ያለው ሃቅን የሚያይበት ድንቅ መልእክት አስተላልፈካል ይህ ውይይት በደንብ ይቀጥል። ኦርቶዶክስም መስመር እንደሳተች ትወቅ
ተባረኩ 🙏 የኦርቶዶክስ ወንድም ግን ወንጌል እንደሚገለጥልህ ተስፋ አደርጋለሁ
እውነት የት እንዳለች ተረድቻለው ከጌታ ውጪ ወደ ውጭ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
@@Hiyawsim beyetegnew metsaf ly new orthodox mehon ke tsega belay new milew
ተረድተህ ሙትት ብለሀል
ተረድተህ ሙትት ብለሀል
@@Princess-js6db tamere maryam😂😂😂😂
ደስ ሲል ውይይቱ
የተሀዲሶው ልጅ ትግስትና የመጽሐፍ ቅዱስ መረዳት የምገርም ነው።
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
Haha dont make laugh hard....the problem with orthodox is lack of bible knowdlege ....study the word!
እግዚአብሔር ይባርካችሁ :: ግን ኦክተዶክሱ እራሱ ጠይቆ እራሱ ይመልሳል አያዳምጥም ብዙ Airtime ተጠቅሞል ስው ሲናገር አያስጨርስም:: ተሐድሶ ትግስቱን እግዚአብሄር ስጦታል::
Metsihaf kidus bicha newu mitekemewu tehadisowu
Orthodox gin mistire silase minamin tetekimo kebazere
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
@@Hiyawsim
እግዚአብሔር ይባርህ ስለ ግብዝያው :: ልክ ነው ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም ግን የአንድ
ቤተ እምነት ከሌላው ቤተ እምነት የተሻለ ፅጋ አለው ማለት የሚቻል አይመስለኝም: ስው የፍለገውን ማመን መብቱ ነው! በሌላው አገር አንድ ቤተ እምነት የሌላውን ቤተ እምነት ተከባብሮ ነው የሚኖረው: : ቤተ እምነት ችግር ፍጣሪ መሆኑ ይገርማል:: ዋናው እምነት እንጀ Denomination አይደለም::
የሚገርም ደስ የሚል ነው በዚሁ ይቀጥሉ ተሀድሶው ወንጌል የጠጣ ትግስተኛ ነው የኦርቶዶክስ ልጅም ጭዋ መውጣቱ አስገራሚ ነው ተባርኩ የኦርቶዶክስ ልጅ አማላጅነቱን እያወራ ግን አልተቀበለም እራሱ እየተናገርው መልሶ ይጠይቀዋል ከአውዱ ባይወጡ ግልፅ የሆነ ስለ አማላጅነት የተፃፍውን ማየት መልካም ነው ፡
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
“አሁን ግን በሚሻል ተስፋ ቃል በተመሠረተ በሚሻል ኪዳን ደግሞ መካከለኛ እንደሚሆን በዚያ ልክ እጅግ የሚሻል አገልግሎት አግኝቶአል።”
- ዕብራውያን 8፥6
ተባረክ ወንድማችን ሜሎስ!!
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
Wow! I am so impressed by Melos, my brother in Christ! You are a blessing to us! God bless you!
የተሐድሶ ወንድሜ ጌታ ይባርክ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መንናት መረደት የምቻለው በመንፈስ ቅድስ ሀይል ስለ ሆኔ ፀልይለት።
2ቆሮ 5:19-21 የለ ምንም ማባራርያ በግልፅ ኣስቀምጦልናል እየሱስ ኣስታራቅ ነው::
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
ፀጋ የበዛልህ ሜሎስ
ወገኖቼ የምንድነው እንደእግዚያብሔር ቃልእንጂ እንደሠው ስርአትና እንደሠው ወግ አደለም እንደዛ ቢሆንማ ኖሮ አይሁዶች በዳኑ ነበረ ክርስቶስም ስለኛ ባልሞተ ነበረ እናስተውል የዳንነው ክርስቶ ኢየሱስ በሠራው ስራ ብቻ ነው ዮሐ 5:39-47 ዮሐ14:6-7 የዚ መፅሐፍ ቃል ከአፍሕ አይለይ በቀንና በማታ አሠላስለው አለ እንጂ ሠዎች የፃፉልሕን መፅሐፍ መርምር አላለም
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
ሜሎስ ወንድሜ ተባረክ የጌታ ፀጋ በዝቶልሃል ስለአንተ ጌታን አመሰግናለሁ። የኦርቶዶክሱ ልጅ ግን ለመናገር እንጂ ለመስማት ብዙም ዝግጁ አይመስልም ቢሆንም ለመወያየት ወስኖ መምጣቱ በራሱ ሊበረታታ የሚገባ ጉዳይ ይመስለኛል ይህንን ልምድ መምህራኖቹም ከዚህ ሰው ቢወስዱ መልካም ነው።
. Ygletlachu.protestant Gena bible alberalchum.
ሜሎስ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
የጊርኩን ካላወክ አነዴት ይወናል
ተረጋጋ ተአደሰወነ አዳምጠው
Melos didn't understand about z context of Rome 8 he only got z last word of Rome 8:34.ymeadenew manew,ymegestews,ylekunem yemeamaldew .rather intercede[yelkunem yemeamaldew]yetewrabet context getachen medhanitavhen eyusus chrstos kefelege kerala mastarekun lemegltsh new.lelaw yastarek nebere engage ystarkal aylelm.paulosem yematarekk Sera legna seten new yalew.so please Protestant context teredu.
በጣም ይገርማል አዘጋጁ ብቻውን አውርቶ ጨረሰ አለመብሰልም ይታይብሀል ተረጋጋ አዳምጥ በቂ እውቀት ይኑርህ ተሀድሶው በጣም ድንቅ ነህ ያብዛልህ።
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
የምትናገረው ለራስህም የሚገባህም አይመስለኝም ፣ ብዙ መቀባጠርህ ራሱ እውነትን ለመቀበል ያለብህን ችግር ያሳያል ፣ የሚያድንህ እውነት እንጂ ሀይማኖት አይደለም ።
ሜሎስ ጌታ እየሱስ ዘመንህን ይባርከው
የኦርቶዶክስ ወንድማችን ሰው በሆነበት በስጋ ወራት በከፈለው ደም እኮ ነው ለዘላለም አማላጅ የሆነው! ዕብራውያን ላይ እርሱ ግን አንዴ በከፈለው ቤዛነቱ ለዘላለም እንደሚማልድ በግልፅ ይገልጻል።
ጸጋውን ያብዛልሽ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
@@Hiyawsim አትሳሳት ተቋም አያድንህም በተለይ የአሁኗ የኦርቶዶክስ ተቋም! never!!! መክተፍያ ወደማምለክ የገባ የወንጌል ቃሉን የማትቀበል የኢየሱስን ደም የምታግፋፋ ስም ብቻ የሆነች ተቋም😢😭 ፈጣሪ ወንጌሉን የምታዩበት ዓይነልቦናችሁ ይከፈት በኢየሱስ ስም🙏
@@senaithailu6973 wuy betam geta eyesus yadinal
ኣማላጅ ማለት ምን ማለት ነዉ???
ኦርቶዶክስ ወንድሜ ዛሬ የሰማሀው የእውነት ቃል ነገ በህይወይህ ይበቅላል ወደ ብቸኛ አዳም ጌታ መምጣትህ አይቀርም
ታኅድሶው ትግስትህውስጥ ድረስ መፅሐፍ ቅዱስ በደንብ መረዳትህ ደስ ይላል ተባረክ (ኦርቶዶክስ )አቅራብይው ስርዓት የለህም!!!!!
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
እንዲህ አያላቹህ አራሳቹን አታሉም
ኦርቶዶክስን መሆን እራሱ መባረክ ነው ተሀድሶ ልብ ይስጣችሁ
መደስኮር አፍሆንብሽም
ወንደሜ ሜሎስ ፀጋ ይብዛልህ,ክርስትና እንግዲህ እንዲ ነው ከዚህ በብዙ ተማሩ
አንደኛ የሜሎስን ቤተሰብ በሜሎስ ውስጥ አየሁዋቸው አከበርኳቸው፡፡ ስነስርአትህ ትግስትህ ይገርማል፡፡ ሌላው ፊትህ ላይ ያለው ሰላም ለሌላውም የሚተርፍ ነው፡፡ ይህ ሰላም ከጌታ ነው፡፡ ሌላው ለማስረዳት ከልብህ ስለቃሉ ብቻ ቀንተህ የምታደርገው ጥረት እኛን ተመልካችን ቃሉ ላይ እንድናተኩር አድርገኸናል፡፡ ተባረክ፡፡
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
Absolutely you are right i like his patient and deep explanation ad well 🙏
bless you melos !! I love your attitude and humbleness
MELOS THE FAITHFUL ONE FOR THE TRUTH.
ዕብራውያን 7
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
²⁴ እርሱ ግን ለዘላለም የሚኖር ስለሆነ የማይለወጥ ክህነት አለው፤
²⁵ ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል። ደስስስ ይላል እየሱስ አስታራቂያችን ነዉ !!!
ተባረክ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
5 በክርስቶስ ኢየሱስ የነበረ ይህ አሳብ በእናንተ ዘንድ ደግሞ ይሁን።
6 እርሱ በእግዚአብሔር መልክ ሲኖር ሳለ ከእግዚአብሔር ጋር መተካከልን መቀማት እንደሚገባ ነገር አልቈጠረውም፥
7 ነገር ግን የባሪያን መልክ ይዞ በሰውም ምሳሌ ሆኖ ራሱን ባዶ አደረገ፥
8 በምስሉም እንደ ሰው ተገኝቶ ራሱን አዋረደ፥ ለሞትም ይኸውም የመስቀል ሞት እንኳ የታዘዘ ሆነ።
9 በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር ያለ ልክ ከፍ ከፍ አደረገው፥ ከስምም ሁሉ በላይ ያለውን ስም ሰጠው፤
10 ይህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም ይንበረከኩ ዘንድ፥
''engedeh enie sele enante yememaled aydelehum '' yelal
በለ ያማልደኛል እያልክ ጠብቅ እሱ ግን ለፍርድ ነው የሚመጣ።ለማንኛዉም ስጋየ ያልበላ ደሜን ያልጠጣ ብሎዋል ተቀብለሃል?
የጥፋትን መንገድ አትከተሉ መጥቀስ ብቻ የሚችሉ ክርስቶስን የማያውቁ ሰዎች ክብር ይግባውና አማላጅ አሉት ክርስቶስ በመዋዕለ ሥጋዌው ካልሆነ በቀር እስከ ዓለም ፍጻሜ ፈራጅ ነወ
".... ይናገርበት የነበረውንም ጥበብና መንፈስ ይቃወሙ ዘንድ አልቻሉም።"
(የሐዋርያት ሥራ 6:10)
Meli dess yilal...wengel ashenefowal
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
55-5 ላይ ደቂቃ ተሀድሱ የተናገረዉን ማን አስተዋለ👌👌👌👌 አቦ ይብዛልህ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
መካከለኛ የሚለው ቃል የሚገልፀው በሰውና በእግዚአብሔር መካከል የነበረውን የጥልን ግድግዳ በሞቱ ያፈረሰ የአዲስ ኪዳን ካህን ነው!!
ኦርቶዶክሱ ሆይ ቀለል ብሎና ለሁሉም እንዲገባ ሆኖ የመጣልንን ጌታችንን ኢየሱስን እንዲገባን አድርገህ ማስረዳት አልቻልክም ፡፡ የአቶሚክ ሳይንስ አደረከው እኮ ፡፡
Bado chklat
ሜሎስ ድንቅ አረዳድ ነው ተባርክ ኦርቶዶክስ ወንድሜ ስለክርስቶስ አስታራቂ አማላጅነት ላለመቀበል ብዙ ጥረት አደረግህ ግን እየሱስ በአንተ ውስጥ ይታያል እየሱስን የግል አዳኝ አድርገህ ተቀበል።
ወድማችን እግዳህን ግዜውን እየተሻማህው ነው እደልቡ ማብራራት አልቻለም እና ጊዜውን እዲጠቀም እድል ስጠው በጣም ታግሶ ነው የሚጠብቅህ
ወንድም ሜሎስ ፀጋ ይብዛልህ❤️❤️❤️። አዉዱን ሳትለቅ ፣በተረጋጋ ሁኔታ፣ከመፅሀፍ ቅዱስ ብቻ ማብራሪያ ሰጥተሀል👏👏
ለማሸነፍ ሳይሆን እዉነትን በፍቅር ለመግለጥ ያደረከዉ ትእግስት ሳላደንቅ አላልፍም👍
ተወዳጁ ወንድሜ ማሎስ የጌታችን ፀጋና ሰላም ይብዛልህ ብሩክ ነህ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
ተሃድሶ ትክክል ነህ። ዛሬ በደንብ ገባኝ።
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
@@Hiyawsim 😂😂😂😂ay ortho
ስለ ህይወት እኮ ነው የሚወራው ስለ ፔንጤ ወይም ስለ ኦርቶዶክስ አይደለም እኮ የሚወራው
@@eyeruslegesse1081 orthodox gar men hiwot ale sekar ena jumbo 🍺 keza betkrstyan mesalem keza dgmo wd zemut wd zfen teret teret yehone hiwot
@@eyeruslegesse1081 🤣🤣🤣🤣🤣🤣 y sekar hiwot ena y sdeb hiwot kehone awo orthodox endza malet new
ሲጀመር ኢየሱስን ማውቅ ማለት በአፍ ብቻ መናገር አይደለም ኢየሱስን ማውቅ ማለት እርሱ የተናገራቸውንና ያደረጋቸውን ነገር ማውቅና ማመን ነው።
ሲጨርስ ደግሞ እርሱ የተናገራቸውን ዘፀአት 20:1-6
ኤርምያስ17:5
ሮሜ 8:34
ዮሐ14:16
እነዚህን የመሳሰሉትን ማወቅና ማድረግ ነው።🙏
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
@@Hiyawsim ሃይማኖት ከጸጋዎች ሁሉ በላይ ነው የሚልበት ክፍል አለ መረጃ?
ወይኔኤኤኤኤ ይሄ የኦርቶዶክሱ ልጅ ግን ምን አጭሶ ነው??? ልጁን አላስወራም አለ እኮ 🙄🙄🙄 ተሀድሶው ልጅ ግን ብራቮ ብዬሀለው እርጋታህ ትእግስትህ bless you
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
Was watching live on tiktok it was amazing 👏 👏👏 may GOD bless you brother Melos
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
@@Hiyawsim ye kirstos mehon new des yemilew enji haymanot adelem... Kirstos hiwot menged, Ewnetem new esun teketel
ሜሎስ በእዉነትም አንቴ በትክክል የእየሱስን ወንጌል አገልጋይ ነህ ትእግስትህና መልስህ እጅግ የሚገርም ነዉ ተባረክ
የተሀድሶው መረጋጋት እና ትዕግስት ፤ የኦርቶዶክሱ የሰዓት ስርቆትና መቀበጣጠር በጣም ገረመኝ !
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
wow ነው በጣም በእዉነት በጣም ደስ የሚል ልጅ ነው የተረጋጋ በማስተዋል እና በጥበብ ነበር የሚያወራው ክብር ለክርስቶስ ኢየሱስ ይሁን አማላጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ ብቻ ነዉ በእዉነት በጣም ደስ ይላል በኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጠማማ መንፈስ የተመታ ይሁን እንደ ቃል የማይናገር ድንቅ ነው wow ነው ❤🥰
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
Foolish amlak wede amlak ymaldal .eysus geta new bemasanese setenageru Protestant ur place is 100% with davil.
@@fekadugeberesillassie7504 የሰው ልጅ ተብልዋል በስጋወራት ነው አንድ ጊዜ ለዘለዓለም ነዉ ያስታረቀን (ያማለደን ) ይህን ያመነ የተቀበለ የእግዚአብሔር ልጅ የመሆን ስልጣን ይሰጠዋል ዮሐንስ 1 : 12 ሮሜ 8:34 ዕብራውያን 5: 7 በስጋው ወራት ይላል አንብብ
“የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።”
- ሮሜ 8፥34
1ኛ ጢሞቴዎስ 2።5፦7 ወንድሜ አንብብ
ሮሜ 8፦27 1ኛ ዮሐንስ2፦1l
ጌታ ኢየሱስ በመስቅ ስራውን ጨርሶ በአብ ቀኝ ተቀምጦ ያማልዳል ሮሜ 8፦26 ተመልከት ሌሎችም ጥቅሰ አለ ወንድሜ
Bible menfes kidus selegna bmekatete ymaldelnal ylal,benanenta tirgume menese kidus amalage new ymetelu.yalebota metronome behalf tetefalachu.k lutere befete yenebere lezelealem ymenore orthodox netsuhe hymanot new.Yabatochache Egezeabehere ykebere ymesgen.
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
ሜሎስ እርጋታህ በጣም ደስ ይላል .....ሁላችሁም እግዚያብሔር ይባርካቹ ጥሩ ውይይት ነው
ጌታ ይባርክህ ደስ ሲል ታህድሶ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!
ያልገባኝ ተሀድሶ ማለት ፔንጤ ማለት ነው (የአርዬስ ልጃች) አይደል ።ለምን ፈራ ፕሮቴስታንት ማለት!!!
My orthodox brother kiddy, I see your love for God. This isn’t about defending orthodox or religion. If you pray and dig the word of God he will open the truth for you . You have an open heart. Be patient, read and listen carefully my brother in Christ
God bless u
2000 years old church
Vs
80 years.
ተሃድሶው ወንድሜ ተባረክ የገባህ የተማርክና መንፈስ ቅዱስ የበራልክ
ኦርቶዶክስ እያወቀ እንደማያውቅ ቃሉን ማጣጣመም ልማዳቸው ነው
አይገቡ አያስገቡ
ደግሞ አቀራረብ እንኳን አትችልም አትሰማም
በስጋ ብቻ ነው የምትለፈልፈው ቀስ በል
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
በመጀመሪያ ሁለታችሁም ተባረኩ። የኦርቶዶክሱ ወንድሜ ለማዳመጥ የተዘጋጀህ አይደለህም ብዙ ሰዓት የተጠቀምከው አንተ ነህ ግን ጭብጥ የለውም። የተሃድሶ ወንድሜ ግን የሚገርም የወንጌል እውቀት አለህ ትግስትና እርጋታህን አደንቃለሁ ። ሁለታችንም እወዳቸዋለሁ !!!
ደስ የሚል የእግዚአብሔር ሰው ነው ሜሎስ የሚባለው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው ያየሁት በጣም የተረጋጋ ሰው ነው ተባረክ ወንድማችን ፀጋ ይብዛልህ
ወደ ሮሜ ሰዎች 8:34 የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።ወደ ዕብራውያን 7:25 ስለ እነርሱም ሊያማልድ ዘወትር በሕይወት ይኖራልና ስለዚህ ደግሞ በእርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚመጡትን ፈጽሞ ሊያድናቸው ይችላል።
1ኛ የዮሐንስ መልእክት 2:1 ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
ወደ ቆላስይስ ሰዎች 1:20 እግዚአብሔር ሙላቱ ሁሉ በእርሱ እንዲኖር፥ በእርሱም በኩል በመስቀሉ ደም ሰላም አድርጎ በምድር ወይም በሰማያት ያሉትን ሁሉ ለራሱ እንዲያስታርቅ ፈቅዶአልና።
ሁለት ስም ያለህ ሰው አንተ የእግዚአብሔርን ቃል አንብብ
REALLY REALLY REALLY REALLY REALLY MELOS HOW YOU ARE BLESSED. THANKS FATHER FOR YOU GAVE US SUCH FAITHFUL SERVANT
ሜሎስ እግዚአብሄር ጸጋውን ያብዛልህ ፣ በጣም ጎበዝ።
እርሱ ግን የ ብዙ ሰዎችን ሀጥያት ተሸከመ ስለ አመፀኞችም ማለደ ፤ኢሳ 53፤12
ወደ ንስሐ የሚያመጣ እውነተኛ የእግዚአብሔር ድምጽ!!! (ከ1989--2014 ዓም. ) አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!!!
(ህዝ2:3-8,ዘፀ.3:13-15, ዮሐ.8:26, ኤር 26:) ፣ ወገኖቼ፣ እግዚአብሔር ከህዝቡ ጋር ክርክር አለው!! በልጁ በኩል በመንፈስ ቅዱስ አማካይነት ለአመታት በፀሎት ላይ እያለሁና በሌሊት ድምጹን እያሰማኝ፣ከዘመኑ የሁካታ መድረክ ሸሽጎኝ፣በዘመኔ ሁሉ የገጠሙኝን የጠላት ፈተናዎች፣ በትእግሥት እንዳልፍ፣ መንፈስ ቅዱስ ቃሉን በመግለጥ እየስተማረኝና እየመከረኝ፣ እየገሰጸኝ፣ እያጽናናኝ፣ ለህዝቡ መልእክተኛው አደረገኝ፣ የጌታ ስም ለዘለዓለም የተመሰገነ ይሁን። ኢየሱስንም በተቃወሙት ጊዜ፣ ይሁን እንጂ የላከኝ እውነተኛ ነው፣እኔም ለዓለም የምናገረው፣ ከእርሱ የሰማሁትን ብቻ ነው አላቸው፣ (ዮሐ8:26,) ጌታም፣ ስለ ህዝቡ እንዲህ ሲል ቅሬታውን ይናገረኝ ጀመር፣ ....ጌታስ ከሆንኩኝ መፈራቴ ወዴት አለ..?(ሚል.1:6-8,)..ሰማይ ዙፋኔ ነው፣ ምድርም የእግሬ መረገጫ ናት፣ የምትሰሩልኝ ቤት ምን አይነት ነው..? እስከ ዛሬ ድረስ ይህን ድምጽ የናገረኛል፣በዚህም ውስጥ መን/ቅዱስ፣ አገልጋዮችን ይጠቁመኛል፣ (ኢሳ 66:1-4, ኢሳ 55:8-9,ኢሳ 59:1-2,) በተደጋጋሚ በተለያዩ ቀናት በሌሊት ይናገረኝ ነበር፣ ጌታም፣ ይህ ህዝብ መስማትን ይሰማል!!፣ ነገር ግን አይኖርበትም!! ህዝቤ የራሱን ነገር አስቀድሟል!! ክብሩን አልጣለም!! ቤቴን በእኔነት፣ በማስመሰልና በስሜታዊነት ሞልተውታል!!እውነተኛ ፍቅር የላቸውም!! እርስ በርሳቸውም ይነቃቀፋሉ!! ሰላምም የላቸውም!! ይቅር መባባልን እንቢ ብለዋል!!ለትውልዱ መልካም ምሳሌ መሆን አልቻሉም!! ይህ ትውልድ የሆሴዕን ዘመን ትውልድ ይመስላል!! ህዝቤ መመለስ እንቢ ብሏል!! በጎቼን ለሚገፉ እረኞች ወዮላቸው!! ይህ ህዝብ አስቆጥቶኛልና አመጸኞችን አልምርም!! አለኝ። ባሬያዎቼ ተንቀዋል!! (እውነተኞቹን) ይህ ህዝብ ልቡ የሸፈተ ነው!! ክብሬን ደግሞ ይጋፋል!! ክብሬን እኮ! ጣሉ!! አለኝ። በሌላም ቀን፣ይህ ህዝብ አፉ ከእኔ ጋር ነው፣ ልቡ ግን ከእኔ የራቀ ነው!! ህዝቤ በእውነትና በመንፈስ አላመለከኝም!! አብዝቼ ብጠራቸው፣ አጥብቀው ከፊቴ ራቁ!! እስራኤል ( የእግዚአብሔር ህዝብ) የለመለመ ወይን ሆኖ ሳለ፣ እንግዶች ጉልበቱን በሉት!! የወይኔን ቦታ ፍሬ አጣሁበት!! እኔን የህይወት ውሀ ምንጭ ትተውኛል!! ለራሳቸውም ሌሎች ጉድጟዶችን ቆፍረዋል!! ክርስቲያን ሳይሆኑ ክርስቲያን የሚመስሉ፣ ህዝቤን ግን ኃጢአት የሚያለማምዱ በቤቴ አሉ!! እኔም ብዙ ጊዜ ዝም አልኩኝ!! እነርሱም አልሰሙኝም ፣ወደ እኔም አልተመለሱም!! ህዝቡ በንስሐ ካልተመለሰና ለቃሌ ካልታዘዘ፣ መርገም ከህዝቡና ከምድሪቱ ላይ እንዴት ይሰበራል? ቃሉ ያረጀባቸው የሚመስላቸው ብዙዎች በቤቴ አሉና የእግዚአብሔርን ነገር ለሚታክቱ ወዮላቸው!! የማያስተውል ህዝብ ይገለበጣል !! አለኝ። በሌላም ቀን፣ ህዝቤ ሲጠፋ የማይመክሩና የማይገስጹ ቸልተኞች ኤሊዎች በቤቴ በዙ!!አለኝና ቤቴን ትቼአለሁ፣ እርስቴንም ጥያለሁ፣ እንደ ዥንጉርጉር አሞራ ሆነውብኛልና!! አለኝ። ክብር ከእስራኤል ሸሸ!! አለኝና ህዝቤ እውቀትን ከማጣቱ የተነሳ ጠፍቷል!! የጠፉ በጎችም ሆነዋል!!የሚያስተውልም የለም!! ነብያቶቿ ጉቦ ተቀባዮች ናቸው!! አለኝ፣ ኢሳ 66፣ 1-4,ያለውን ከነገረኝ በኋላ፣ህዝቤ የወንበዴዎች ዋሻ ሆነ!! እኔ ግን ወንፊትና መንሼን ይዤ እነሳለሁ፣ የሌዊንም ቤት አጠራለሁ!! የሊባኖስን ዝግባ አናውጣለሁ፣ ያውም የጽድቅ ዛፎችን ነው!! አለኝ፣ መኔ! መኔ! አለኝና ባለራእይችን አጠራለሁ !! (አፀዳለሁ) ከፍታዎችን እንዳለሁ!! ከአሁን በኋላ የመድረኩ ቁልፍ በእጄ ይሆናል!! ያከበሩኝን አከብራለሁ!! እስራኤልንም በቃኘሁ ጊዜ፣ ምድርን ሁሉ እዳስሳለሁ አለኝ መንፈስ ቅዱስ።
*ጌታም መሃሪ ስለሆነ፣የተሰፋውን ቃል በማሰብ፣ እግዚአብሔር ይጣራል!! በያቸው አለኝ፣ ህዝቤ ግን በንስሐ ወደ እኔ ቢመለስ ምህረትን አደርጋለሁና የጥበብ መጀመሪያ እግዚአብሔርን መፍራት ነው!! እንግዲህ ንሰሐ ግቡ!! ትልቅነታችሁንም አስወግዱ!! ልባችሁን አጥሩ!! ወጪቱ ይጥራ!!ፈጥናችሁ ተስማሙ!! በፍቅሬ ኑሩ!! የምትወዱኝስ ከሆነ ትእዛዜን ጠብቁ!! የምትወዱኝስ ከሆነ በጎቼን ጠብቁ!!!ሊታረዱ ያሉትን አድኑ!!የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት!! የከበረውን ከተዋረደው ለዩ!! እርሱን ብቻ ስሙት!! ለእርሱ ብቻ ስገዱ!! እውነተኛ ፍርድንና ጽድቅን አድርጉ!! አሳች ወጥቷልና ንቁ!! እናንተ የእግዚአብሔርን እቃ የምትሸከሙ፣እልፍ ፣ በሉ.!! ህዝቤ ሆይ ወደ እልፍኝህ ግባ!!፣ የሚንበረከኩ ብዙ ናቸው!! የሚፀልዩ ግን ጥቂት ናቸው!! በደልን ተሞልተዋልና፣ አልሰማቸውም!! ህዝቤ ንስሐ አይገባም!! እራሱንም እንደ በደለኛ አይቆጥርም!! ድምጼንም እንደ ሻገተ እንጀራ ጣሉት!!!ስለዚህ፣ የፈረሰውን መሰዊያችሁን አድሱ!! ልባችሁን እንጂ ልብሳችሁን አትቅደዱ!! ለፀሎትም በቆማችሁ ጊዜ ንስሐ ግቡ!! የበደሉአችሁንም ይቅር በሉ!!ይህ ዘመን በንስሐ የመንጻት ዘመን ነው!! አጥብቃችሁ ፊቴን ፈልጉ!! ሳታቋርጡ ጸልዩ!! ምጽአቴ ቀርቧልና ዘመኑን ዋጁ!! ሙታን ድምጼን የሚሰሙበት ዘመን ይመጣል!!(ዮሐ 5:25,)የወደቀችውንም የዳዊትን ድንኳን አነሳለሁ!! እሠራታለሁም አለኝ፣ በምጥ የወለድኩአቸውን ልጆቼን አልጥልም!! ወደ ከፍታም አወጣቸዋለሁ! የኢትዮጵያን ቤ/ክ.የምጎበኘው በነብያት ነው!!ትውልድን ቀብቼ አስነሳለሁ!! ሪቫይቫል በምድሪቱ ላይ ይመጣል!! ለዓለም በረከት ይሆናሉ!! ስለ ቃሌም እተጋለሁ!!አለኝ። በሌላም ቀን፣ ከአሁን በኋላ ያለው ዘመን የመከር ዘመን ነው፣ የአጨዳውም ጊዜ ደርሷል!! መከሩ ብዙ ነውና ፣ ሰራተኞችን እንዲልክ፣ የመከሩን ጌታ ለምኑ!!አለኝ፣ ስለዚህ የነገርኩሽንም ሁሉ ለህዝቤ ንገሪልኝ አለኝ ጌታ መንፈስ ቅዱስ!! አዋጅ!! አዋጅ!! ጆሮ ያለው ይስማ!! ወገኖቼ፣( በተቻላችሁ መጠን ለቤተክርስቲያን መሪዎችና ለህዝብ እንድታደርሱልኝ በጌታ ፍቅር እለምናለሁ፣ ጊዜው የንስሐና የእርቅ ጊዜ ነው! ለጌታ ድምጽ ስፍራ ልንሰጠው ይገባናል!! ጌታ ሊመጣ ነወ!!) ተባረኩ። እማማ ነኝ፣ እውነተኛ የጌታ መልእክተኛ።j
ቃለህይዎት ያሰማልን ወንድማችን…ከሀሰተኞች ተጠበቁ ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!...
ወንድማችን አብርሃም በእውነት ዘመንህ ሁሉ ይባረክ ይህን ዕድል እና ጊዜንም የሠጠን እግዚአብሔር ይባረክ ከፍ ከፍ ይበል ሃሌሉያ የቃሉን እዉነት ሠምተን መዳን ይገባናልና እንደዚህ መሠረታዊ ትምህርት ሊያስተምሩ የሚችሉ ሠዎችን ጋብዝልን ምክንያቱም ብዙ የሚያሣስቱ ትምህርቶች ስላለ
19 እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
2 ቆሮንጦስ 5:19
ማማለድ ማለት ምን ማለት?
ትርጓሜ፦
ማማለድ ወይም መማለድ ማለት ስለ ሌላው ሆኖ፥ የሌላውን ጉዳይ ይዞ መፍትሔና ብያኔ ለማግኘት ሲባል የሚደረግ ተተኪ መሆን ማለት ነው። ምልጃ የሚለው ቃል ደግሞ ስለሌላው መጸለይ ሲሆን ፣ ይህም ማንም ሰው ስለ ሌላ ሰው የሚጸልየውን ጸሎት ያሳያል ። በአዲስ ኪዳን መጽሓፍ ውስጥ ይህ ቃል ልመናንና ጸሎትን ለማሳየት በጥቅም ላይ ውሏል(ፊል. 4፥6፤ 1ጢሞ 2፥1-2)። የደስታ ተክለ ወልድ ያማርኛ መዝገበ ቃላትም በበኩሉ ከዚህ ቃል ጋር ተያያዥ ስለ ሆነው ሓሳብ ብዙ ማብራሪያን ሰጥቷል። ከዚህ በታች የማነሳቸውን ቃላት ትርጓሜ ሓሳብ በመመልከት ወደ ትርጓሜው ዋና ሓሳብ መሄድ ይቻላል ።“ማማለድ” የሚለው ያማርኛ ቃል “ማለዳ” ከሚለው የተገኘ ሲሆን፣ ትርጉሙም በማለዳ ገስግሶ ፍርደኛውን ማዳን ማለት ነው። ከዚሁ ጋር ተያይዞ የተቀመጠው ደግሞ «አማላጅ» የሚለው ቃል ሲሆን፣ ይህም ያማለደ ፣ የሚማልድ፣ የነፍስ የሥጋ አስታራቂ መካከልኛ የሚለውን ሓሳብ ያሳያል ( 1ዮሐ 2፣ 1)። ማማለድ ማለት ደግሞ ፍርደኛውን ነፃ ማውጣት ማለት ነው። በዘመናችን ግን ከዚህ የተለየ ትርጉም ተሰጥቶት “ማማለድ” ማለት ስለ ሌላው ሰው መጸለይ (መለመን) የሚል ትርጉም ብቻ የተሰጠው ይመስላል።አማላጅ ማለት ደግሞ ስለ ሌላው ሰው ልመና የሚያደርግ ማለት ነው። ይህ ደግሞ በራስ ማድረግ የማይቻል መሆኑን ያንጸባርቅልናል።
ከአማርኛው መዝገበ ቃላት ሓሳብ ወጣ ስንል ደግሞ “ማማለድ” በመሠረተ ሓሳቡ መስዋዕትን ማቅረብ ፣ ሥርየትን መስጠት የምሥራችን ማውጅና ከእግዚአብሔር ጋር ግንኑነትን/ እርቅን መፍጠር ላይ የሚያተኩር ተግባር ሆኖ እናገኘዋልውን። የሰዎችን ድነት በመስቀሉ ላይ በትኪ ሞት መስዋዕት በመሆን የሠራው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመሆኑ፣ ይህንን የማማለድ ተግባር ማለትም የኃጢአትን ይቅርታ የመስጠትና ከእግዚአብሔር ጋር ግንኑነትን የመፍጠር ሥራ የሚሠራ አሁንም አዳኛችን፣ ንጉሳችንና ካህናችን የሆነው ጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሆኖ እናገኘዋለን። ዮሐንስ በመልእክቱ ስለዚህ ሁኔታ ሲናገር እንዲህ ይለናል። 1ዮሐ 2፣ 1-2 «ልጆቼ ሆይ፥ ኃጢአትን እንዳታደርጉ ይህን እጽፍላችኋለሁ። ማንም ኃጢአትን ቢያደርግ ከአብ ዘንድ ጠበቃ አለን እርሱም ጻድቅ የሆነ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱም የኃጢአታችን ማስተስሪያ ነው፥ ለኃጢአታችንም ብቻ አይደለም፥ ነገር ግን ለዓለሙ ሁሉ ኃጢአት እንጂ»። በማለት ያናግራል።
Kale hiwot yasemaln abate.
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!
እግዚአብሄር አምላክ ልቦናህን ያብራልህ በእውነት አውቆ የተንኛን ቢቀሰቅሱት አይስማም የተባለው ለእንደዚህ አይነቱ ወንድም ነው ይህ ወንድም በመሀበረቅዱሳን ተበላሽቶ ተቃኝቱአል ጌታ ይርዳው እንፀልይለት
ደሙን ያፈሰሰልን ጌታችንና መድሀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለዘለዓለም የተመሠገነ ይሁን አሜን !!!!!!!!!!!!!!!!
ዋው ሜሎስ ብሩክ ነህ የመስማት,የማስረዳት, የመመለስ, ድንቅ ችሎታ. ፀጋውን ያብዛልህ. ሚኪያስ ደሞ በደንብ አዳምጥ. መፅሐፍ ቅዱስ በጥልቅ አንብበህ ተረዳ. ጌታ እየሱስን እንደ ግል አዳኝህ አርገህ ተቀበል.
ወንድማችን ሚሎስ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ የኦርቶዶክስ ወንድም ከመፅሐፍ ቅዱስ አይደለም ማብራሪያ የሚሰጠው እግዚአብሔር እውነቱን ያብራልህ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!
Brother Melos, God bless you. You understand the truth
የኦርቶው ልጅ ጤናማ አስተምሮ ቡትማር ይሻላ ል ጤናማ አባቶች ጠይቅ ። ታድሶ ተባረክ በርታ ።
ቃለህይዎት ያሰማልን ወንድማችን…ውይይቱ ጥሩ ነዉ ፤ከሀሰተኞች ተጠበቁ ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!...
እንደዚህ አይነት የእግዚአብሔር ጀግኖችበምድር ላይ አሉ ስለዚህቃሉ የሚለው ቃል እያለ ሌላ ሰው የራሱን እእየስማችሁ አትወናበዱ ለሁሉም ማስሪያ ቃሉ ስላለ እትወዛገቡ ተባረኩ
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
ኦርቶዶክስ ሳይሆን በክርስቶስ እምኖ መዳኑ የዘላለም ህይወት ማግኘቱ ነው መታደል
ጌታ ዘመናችሁን ይባርክ መልካም ጅማሮ ነው በርቱ ጌታ እየሱስ መካከለኛ በሠው እና በእግዚያብሔ መካከል የገባና ያስታረቀ ነው ከዚህም የተነስ ወደአብ ለመድረስ መግቢያ እየሱስ ብቻ ነው
Eyesus Amalagaee, Tebekayae, Leke Kahne, Amlake, Ye Negestat Negus, Ye Getoch Geta Smu Ybarekee!
የተባረካችሁ ናችሁ ወደ ንግግር እውነትን ወደ ማወቅ እንድትመጡ የረዳችሁ ጌታ የተባረከ ነው
ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!!!!
አውቆ የተኛን ቢቀሰቅሱት አይሰማም አሉ። ፍየል ወዲ ቅዝምዝም ወዲያ። ተሀድሶው ወንድሜ ተባረክልኝ ግን አሳዘንከኝ በእውቀት ሳይሆን በድርቀት ከሚያወራ ሠው ጋር ...... ግን በዚህ አጋጣሚ ብዙ ሠው ብልጭ የሚልለት ነገር አለ ውይይቱ በከንቱ እንደማይሆን አምናለሁ።
ቃለህይዎት ያሰማልን ወንድማችን…ከሀሰተኞች ተጠበቁ ኦርቶዶክስ መሆን በራሱ ከፀጋዎች ሁሉ በላይ ነዉ፡፡ ዉድ ክርስቲያኖች ከክርስትና የበለጠ ዝምድና የለም፡፡ በድጋሜ የቻናላችን ቤተሰብ እንዲሆኑ እንጋብዝዎታለን!!...