Esey Ehite. Enkuan Egzihaber wede menfesawi hiwot amete’ash. Enem bezu neger temeralaw be Memhir Tesfaye, Kesis Henok ena Memhir Girma. Sew gen telatun alwaqem. Le Hulum lib yist. Yiker yibelen.
betakristeyan ... baqanona new enji basimet aydelem yemitehedawu......? anchen emnetesh adenosh yehona nager gn esasun enda Geta mayatesh enda kidus mayatesh yasasebegnal enda and sawu... maxfiash endahonu... wada betakiristeyan .hassab nay..Tadajiat ..!
Wendem ehe eko ye tektayu chger new enji ye agelegayu cheger adelm egna egzeren ke meketel wede sew enadelalaen......serat betkrstyan lakew ere manwe makeberew meemen bezi zem ...akbari negn emilwem ....eko wedase kentu yezote kuche....ere...
Ordinary believers are long way ahead to judge the truth. Where is the fruits & power of our faith up on the evil as per the holly book instead of mastering in reading & teaching the book. You don't care millions of your brothers, sisters & families get hhealing in body & soul?
it seems Prpoganda Is it ETV,WALTA Or FANA TV ?!? We have a lot of problems to be addressed first. I am confused why MKTV focused on m.germa while our church are facing greater problems than this. I see persons change thire relgious life because of m.germa How mktv looks these persons ?? I wish to lisen voice of m.germa on yr progran
አኔ በነሡ አድሮ እግዚአብሔር አሥተምሮኛን ከነበርኩበት እሥራት ተፈትቸ አለሁ በሚያሥተምሩት ትምህርት ጥላቴን ዲያብሎሥን አውቄ ወደአምለኬ እግዚአብሔር መጥቸ አለሁ ሥግደት ፆለት ፆም አሥተምረውኛን እግዚአብሔር ይመሥገን እግዚአብሔር ትውልዱን ከሠይጣን ማሠርያ ይፍታልን ሀሠተኛ አይደሉም ማሥተዋልን ይሥጠን እግዚአብሔር ባንድም በሌላም ይናገራን ሠው ግን አያሥተውልም
Esey Ehite. Enkuan Egzihaber wede menfesawi hiwot amete’ash. Enem bezu neger temeralaw be Memhir Tesfaye, Kesis Henok ena Memhir Girma. Sew gen telatun alwaqem. Le Hulum lib yist. Yiker yibelen.
ጠንቋይም እኮ ተጠመቁ ፀልዩ ቤተክርስቲያን ሂዱ ይላል ። ውስጣችሁ መጀመሪያ በቤተክርስቲያን አስተምህሮ ስላልተሞላ ፀልዩ የሚላችሁ ሁሉ ትክክል ይመስላችኋል ሰይጣን እኔ ሰይጣን ነኝ ብሎ አይመጣም በማንኛውም መንገድ ትክክሏ ቤተክርስቲያን ናት እሷን ስሙ ። እኔ የሚሰማኝ ቤተክርስቲያን አጥማቂያን አልመሰረቷትም ስርአተ ቤተክርስቲያን እየጣሱ ትክክለኛ ነኝ ማለት ያሳፍራል ። ክርስቶስ እንኳን በካህናት አለቆች ባይደሰትም ቤተክርስቲያን ስርአት አልጣሰም ይፈውስና ራስህን ለካህን አሳይ ይል ነበር
በፍትስ ማን አስሮሻ ነፃማ ያወጣሽ ክርስቶስ እንጂ ማንም ነጋዴ አይደለም
በፊትም በራስሽ ምኛት ስትትታለይ ትፈተኛለሽ እንጂ በስጋሽ ብትታመሚ ምንም አይደለም የነፍስ ደውዬ ነው መጥፎ እህቴ አስተውይ
@@user-or7vx3su2v እና ዳቢሎስ ስጋን ከያዘ እዴት ለፈጣሪ እንገዛለን? ልቦና ይስጣችሁ
እግዚአብሔር ረዠም እድሜ ይስጣችው እኔ በዚህ በ ሀሰተኛ አጥማቂዎች ጉዳይ ከስንት ጓደኞቼ ገር ተለያየሁ መሰላችው እነዚህ ሀሰተኞች ተከታዮቻቸውን የሚያሳምኑበት መንገድ ,እኛን የሚቃወም ሴጣን ያለበት ነው በማለት ነው ።እናም ተከታዮቻቸውን ልክ አይደላችውም ስትሉ ሴጣን አላባችው ይላሉ እግዚአብሔር በቸርነቱ ይመልሳቸው እንጂ ምንም አይሰሙም አያስተውሉም።
መምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሠማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን እኛም ሰምተን ለመተግበር ያብቃን እግዚአብሔር እምላክ ይርዳን እሜን ፫😥🙏🙏🙏
ቢፈዉስሺኳ የስጋ ፈዉስ ነዉ የነብሺሺን ግን እየገደልሺ ነዉ ድነሺ ሙተሻን በዚች ምድር ብቶቆይ 60 70 ነዉ የዘላለም ነብስሺ መሞቷን አስቢ አባ ግርማ ዮሐንስ ሌሉሎች መሠሎቹ ሀሠተኛ ናቸዉ እየመረረሺ ዋጭዉ።።።።። መፀሀፍ ቅዱስ አይናገርም ሠለ አጥማቂ
አሜን። ቃለህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራኖቻችን ቃለሕይወት ያሰማልን። እኔ ተወልጄ ባደኩበት የዛሬ ፴ ዓመት አካባቢ የጠበል ቦታው ቅዳሴ ሳይልቅ አይከፈትም ነበር። ሳያስቀድሱ ጠበል ቦታው ላይ የቆሙትን አባቶች ካህናት አለማስቀደስ የሚያሳጣንን በረከት ድኅነቱንም ቅዳሜ እና እሑድ ለጠበልተኛው ያስተምሩ ነበር።
እግዚአብሔር በእነሱ አድሮ ከነበርኩበት ቆሻሻ ህይወት አውጥቶኛል ወደ ንስሀም እንድመጣ አርጎኛል እግዚአብሔር በእነሱ ለይ አድሮ ወንድሞቼ እባካችሁ አትሳቱ🙏🙏🙏🙏🙏
Esey ehite. Lanchim yiderseh leygnam yidres.
betakristeyan ... baqanona new enji basimet aydelem yemitehedawu......? anchen emnetesh adenosh yehona nager gn esasun enda Geta mayatesh enda kidus mayatesh yasasebegnal enda and sawu... maxfiash endahonu... wada betakiristeyan .hassab nay..Tadajiat ..!
@@milkiassolomon7616 ሰወቹን ሳይሆን ትምህርቱን በቅን ልብ ሆነህ መርምረው ከመተቸትህ በፊት ወንድሜ ቁረቡ ፁሙ ሰገዱ የሚል አስማተኛ አላየሁም ቤታችሁን ቀድሱ የነሚል አስማተኛ ተለም ቀርቦ በትህትና መጠየቅ እየተቻለ ከሩቅ ሆኖ መተቸት ትክክል አደለም ወንድሜ እባክህ መርምር።
@@ealsaabye9165 ene betakristiyan eyalache enasun yemisamabet gize yelagnem......
@@milkiassolomon7616 እየሱን እኮ ከቤተክርስቲያን አግልሎዋቸው ነው እንጂ ከቤተክርስቲያን የተለየ አገልግሎት የላቸውም ሕግዚሃብሄር በየዘመኑ የሚሰራለትን ያስነሳል አባታችንን ተክለሃይማኖት እኮ በዘመናቸው ተቀዋሚ ነበራቸው ሁሉ ሲያልፍ ነው ውጤቱ የሚታወቀው ወንድም ዝቅ በልና ትምህርታቸውን መ ፀሃፋቸውን የፈውስ ፕሮግራም በቅንነት ተከታተል መልሱን ታገኛለክ እባካችሁ በፈፊት መርምሩ
የህይወትን ቃል ያሰማልን መምህሮቻችን እግዚአብሔር ይሰጥልን ሀይ ባይ ጠፍቷል ትውልዱ የሰጋ ፈውሰ ላይ ብቻ ነው focus እያደረገ ያለው ማስተዋልን ያድለን
ጌታየ ሆይ አንተ ግን እውነቱን ታውቃለህና ለሁላችንም አይነ ልቦናችን አብራልን በቼርነትህ አስበኝ አምላኬ ሆይ
ለምን ራቅ ብላችሁ ከምትናገሩ ከነሱ ጋር ቀረብ ብላችሁ ብትነጋገሩ:: ያንን ካደረጋችሁ በኃላ ለማጋለጥም ይሁን ለምን ይመቻል:: የመጨረሻው ተጠያቂ መምህራን ስላልሆናችሁ ሁሉንም step ተከትላችሁ ከአባቶች ጋር እንድ ቤተክርስቲያን ማውገዝ ያለባችሁ:: ራሳችሁን የመጨረሻ የቤተክርስቲያን ተጠያቂ አደረጋችሁ:: መድረክ ላይ መውጣት ሁሉን የሚያውቅ ማለት አይደለም:: መስበክ ማለት ቃሉ በልብ ተጽፏል ማለት አይደለም:: Take all the necessary steps before you come to public media for criticism.
እግዚአብሔር ማስተዋሉን ያድለን እናንተ በርቱልን
ቆይ ወገኖች እስኪ አስተውሉ ፆም ፀሎት ስግደት ቤተክርስቲያን ያላስተማረችበት ጊዜ የለም የኛው ሰምቶ ችላ የማለት ጉዳይ እንጅ
ከፍሬአቸው ታውቋችሗላቸው እንዳለ: ፍሬአቸው ምስክራቸው ነው:: ወደንስሃ ወደፆምና ፀሎት ቅዱስ ቁርባን ብዙውን እያደረሱ ነው:: እግዚአብሔር አገልግሎታቸውን ይባርክ:: እናንተ ቤተክርስትያንን ለመጠበቅ ብላችሁ ይመስለኛል: ነገር ግን ክምንጩ ሄዶ አጣርቶ የተጠቀመውን ምእመኑ በመጠይ በመጠየቅ ክኑሮአቸውም ለውጥ ተነስቶ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት ብታቀርቡ ፕሮግራሙ ብቁ በሳል ትክክልም ይሆን ነበር:: ችግሮችም ካሉ ነቅሶ እንዲታረም ማድረግ በተሻለ ነበር:: እግዚአብሔር ሁላችንን እንደቸርነቱ ይርዳን:: አሜን::
#አባታችን መምህር ግርማ ወድሙ እድሜና ጤና ይስጦት በነሱ የተማርኩት መስገድ አስራት ማውጣት ቤተክርስቲያንን እድወዳት አድርገውኛል❤💒❤✅🙏
እውነት ካላችሁ ለምን ሂዳችሁ አትጠይቁም ዝብላችሁ አትሸወዱ ማህበረ ጭፍኖች አስተውሉ!!
መልካም እረኛ የታሰረውን ፈቶ ወደጌታው ያቀርባል።እኔ አላውቃቸው ግን በጣም ብዙ ሰው ውድ ክርስትና መስመር በሳቸው ምክር ገብተው ሳይ የሰጠንን ዓምላክ አመሰገንኩ።መልአከ መንክራት መልካም እረኛ ናቸው። በጎቹም የእረኛውን ድምጽ አውቀውታል እና እባካችሁ አታውኩአቸው ተውአቸው !
መማህበረ ቅዱሳን በርቱ ሃሰተኞችን አጋልጡልን በርቱ ስንቱ ጠፋ መሰላችሀ ሰው የሚመልኩትን እግዚአብሄር ልቦና ይስጣቸው
ቃለ ህይወት ያሰማልን !!!
መምህሮቻችን ልቦና ይስጣችሁ የማታስተውሉ በቤቱ ቁጭ ብላችሁ እናንተ ስለተመቸቻችሁ ብቻ የምትገፉ ደብተራዎች እኛ ተአምር ፍለጋ አልሄድንም እነሱም ራሳቸውን አላስመለኩም እባካችሁ ስለሕግዚሃብሄር😭😭😭😭ወንበሩን ይዛችሁ ምመናንን አትግፋ ወረድ በሉና አዳምጡ ፈውሱን አዳምጡ ግን ምን ሆናችሁ ነው የሚስተምሩን እኮ ቤታችሁ ውስጥ የፀሎት ቦታ አዘጋጁ ፀልዪ ስገዱ ሱባይ ያዙ ስጋወደሙን ተቀበሉ ነው የሚሉን ወደድንም ጠላን እያንዷዷን ክርስቲያን ቤት እናንተ ቤት ጭምር እናት አባቶቻችን ከቤተክርስቲያን ጎን ለጎን ጨሌውንምናምኑን ሲያመልኩ ነረዋል አውን ደግሞ እኛን በትዳር በስራ በበሽታ በእድላችን ዘግተው ቃልነቃን ደግሞ እንዳሹን ወደ ሲሆል እና ከዚህ ጉድ ነዉ አዳምጡሃቸው መምህር ግርማ እኮ ዘመናቸውን ሁሉ ለሕግዚሃብሄር የሰጡ ናቸው ለዚች አደበታችሁ ትከፍሉበታላችሁ ቀሲስ ኤኖክ እኮ እንደናንተ ሶፋ ላይ እየታሹ መድረክ ላይ አውርተው መግባት አይደለም ከበሽተኛ በአጋንንት ከተያዙ ጋር ሲታገሉ ነው የሚውሉት ይቺህ አደበታችሁ ትፋረድዋቸዎለች የኛ የምህመናን ችግር ሌላ እናንተ የምታወሩት ሌላ ለምን ደግሞ ራስክም ተናገርክ ሴጣኑን ለማውጣት ብቃት ይፈልጋል አልክ እንግዲ አባቶቻችን ለዛ ብቃት ደርሰው ነው ስታሳዝኑ ንግግራቹ እንኳን የወረደእኮ እናንተ አገልጋዪች በቤታችሁ የፀሎት እይወት የላችሁ ብፀልዪ ብሰግዱ ሱባዬ ብትይዙ እራሱ ውስጥክ ያለው መንፈስ ይጮሃል ይልቁንስ እውቀት ብቻውን አያድን መንግስተሰማያትን ለመውረስ ጠላትክ ላይ ሰልጥንበት እነርሱን መተቸት ትታችሁ ጊዜሃችሁን ተጠቀሙበት ሱባይ ያዝና ሕመብራንን እነዚህ አጥማቂዎች እውነተኞች ናቸው ብላችሁ በሱባይ ጠይቁ በብዙ ነፍስ ተጠያቂ ናችሁ ምነው በአባታችን በተክለሃይማኖት ዘመን የሰራ ዛሬስ በነዚህ አባቶች አድሮ አይሰራም 😭😭ዋዋዋ ይችህ ልባችሁ ።ምነው እነሱ መቼ አታስቀድሱ አሉ እዴኤ ታሳፍራላችሁ እስቲ መምህር ግርማን ትምህርት አዳምጡ ምን ሆናችሁ ነው እናንተ ናችሁ እኮ ያገለሏቿቸው እነሱ እኮ ጥምቀት ብቻ አይደለም መፀአፍ አላቸው አንብቡት ስብከት አላቸው አዳምጡ የፈዉስን በቅንነት ተከታተሉ ከዚያ ተቹ ይኸው ምንም እንደማታውቋቸው ከአነጋገራችሁ ያስታውቃል ኑና ተፈወሱ ሕመብርሃን ትርዳችሁ መድሃኒሃለም ልቦና ይስጣችሁ የጠቋር መንፈስ ነው መሪያችሁ እንጂ የሕግዚሃብሄር መንፈስ ከናንተ ጋር የለመሰ ያሳዝና ለዪ እውተኞቹን ከአሰተኞች
Amen kale hiwot yasemalen!
I am so thankful for Mahbere Kidusan! I have found this program to be extremely helpful. Please keep up the good work as always.
መምህሮቻችን ቃለ ህይወቱን ያሰማልን እኔ በእናንተ ጩከት ተመልሻለሁ እንዳላችሁት ከልብ ለሚያዳምጥ ግሩም ድንቅ ትምህርት❤❤❤
ግሩም ድንቅ ነው መምህሮቻችን ልቦና ይስጥልን
መምህሮቻችንን እጅግ አድርገን እናመሠግናለን እድሜ ይስጥልን
አቤቱ የቅዱሳን አምላክ ሆይ ስዎችን ሳይሆን አንተን'ና ያንተ አካል ዮሆነችው እናታችን ቅድስት ቤተ ክርስቲያንን እንድንከተል አንተው እርዳን።
Amen
በእዉነት እግዚአብሔር ይጠብቅልን ማሕበረ ቅዱሳን በእዉነት እኔ እራሱ ከሆነ ጉሩኘ ገብቸ ሴቷ ልቀቅ ስትል ከዛ ደግሞ ታሰር በእግዚአብሔር ስም ስትል እኔ በጣም ነበር የገረመኝ የመምሕር ግርማ ተከታዮች ናቸዉ ሰዉ ስጠይቅ እምነት ካላት ትችላለች አሉኝ እግዚአብሔር ማስተዋሉን ይስጠን 😢🙏
እግዚአብሔር አምላክ ማስተዋል ያድለን
ለመምህራችን እግዚአብሔር አምላክ የህውትን ቃለሕውትን ያሰማልን
በርቱ ጠነካራ አድርጋችሁ ስሩልን ብዙ ሰው እየተሳሳተ ነው
እንኳንም ሰማኋችሁ እግዚአብሔር ይመስገን ቃለህይወት ያሰማልን ድንቅ ነው ኸረ ላለፈው ስህተቴ እግዚአብሔር ይቅር ይበለኝ የምን ሰው መከተል ነው በቃኝ ።
እናመሰግናለን ጆሮ ያለው ይስማ
አሜን። ቃለህይወት ያሰማልን
ቃለህይወት ያሰማልን የአገልግሎት ዘመናችሁን ያርዝምልን
ቃል ህይወት ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን!!!
እነዚህን ሃሰተኛ አጥማቂ ናቸው የምትሏቸውን ሰዎች እውነትም ሃሳተኞች ከሆኑ የእውነትም ምእመናን በነሱ ምክንያት እየተጎዱ ከሆኑ አናንተ ማንን ወክላቹ ነው ምታወግዙት እነሱም እኮ እንደናተ ጥቅስ እየጠቀሱ ነው የሚሰሩት ስራ ትክክል እንደሆነ ምእመኑን የሚያጠምቁትም ሆነ የፈውስ አግልግሎት የሚሰጡት፣ ስለዚህ ህዝቡንም ከማወዛገብ የሚሰሩት ስራ ከቤትክርስትያን ስርአት ውጭ ከሆነ ቤተክርስቲያን ራሷ ለምን በይፋ አታዎግዛቸውም ? ?
ሁሉም አፉን ሚከፍተው ወደምእመኑ ነው
አዳዲስ ቦታ ላይ የእግዚአብሔብር ክብርና ጸጋ አይገለጽም ማለት በናነንተ አባባል. መእምናኑ ሲሰቃይ ምንም አይመሰላችሁም.
በናትሽ እሙዬ ንቂ ማንም ደብተራ ባስጮወ ቁጥር ማበድ
በለው ከመፅሐፍ ቅዱሰ እየገለፁ እየነገሩሸ በሰምህ አጋንንትን አላወጣንምን ይላሉ የሚለውን ቃል እያያችሁ በምን ቢሏችሁ እንደሚገባችሁ አላውቅም ዳኞው መፅሐፍ ቅዱሰ ነው ሰርአት አለው እሲ ከገድላትም ከመፅሐፍ ቅዱሰም የፈውሰ ቀን እያሉ ይፈውሱ የነበሩ አባቶቻችን አምጭ
እናተ እኮ ለቤተክርስቲያን የማትታዘዙ ልጆች ናችሁ እግዚአብሔር ልቦና ይስጣችሁ
በሽታ የሆነንስ የራሳችን ምቀኝነትና ክፋት ነው
በዚህ ጉዳይ ሳትታክቱ በጣም መስራት አስፈላጊ ነው።ቀጥሉበት።ማኅበረ ቅዱሳን ❤️❤️❤️❤️
እውነትን ፈላጊ ከሆንሽ በቅንነት ፀሎት አርገሽ ተከታተይ ያለዚያ የህይወት ጉዳይ ነውና የ3ቀን ሱባይ ያዢና እነዚህ የሚተቹት አባቶች እውነተኛ ናቸው አይደሉ አመላክተኝ ብለሽ ጠይቂ ክርስቲያን ስለሆንሽ ብቻ አትድኝም
በማን መጠመቅ እንዳለብን እናቃለን እዲሜ ለመምህር ግርማ ወንዲሙ እናንተንም እግዛብሔር ይመልሳችሁ አይ ሀፆያት እግዞ
🙏ቃለህይወት ያሰማልን።እባካቹ በዚህ ዙሪያ ትምህርቱን በደንብ አስፉት ።ፈጣሪ ብቻ ይጠብቀን 😭
ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን
Enamesegnalen betam
ኡኡኡኡኡ እግዚኦ አዝናለ ፍርድ ሰጭ እግዚአብሂር ሁኖ ሳለ ምነው ግን ቸኮላችሁ
ቃለ ህይወት ያስማችሁ ........ግን በጣም ዘገያችሁ .......ቀጥሉበት
Amen!
ዳቢሎስ ብዙ ያወራል
ልጁ እናቱን ምነው በእንቁላሉ በቀጣሽኝ እንዳለው
አንድ አጥማቂ ነኝ ምዕመን ከቤተክርስትያን አስተምሮ ውጪ ሲያወጡ ተረባርቦ ከቤተክህነቱ የበላይ አካላት እስከ ሚድያ ተቋማት በቦታው ሄድ የሚገሰፀውን ገስፆ የሚወገዘው ቢወገዝ ዛሬ ከአንድ ወደ ሶስት አራት ከዚህም በላይ ባልበዙ ነገም የባሰ እንጂ ያነሰ አይመጣም ።
በእውነት ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማለን። በእድሜ በጤና ይጠብቅልን። እውነተኛ መምህራኖችን ያብዛልን! ሀሰተኞችን ይገስፅልን! ማህበረ ቅዱሳኖች በዚህ ጉዳይ በደንብ ልትሰሩበት ይገባል። የአጥማቂዎችን ተከታዮች እንድህ በቀላል ማሳመን አይቻልም። በጣም ሳትሰለቹ ልትሰሩበት ይገባል። በጣም የምናከብራቸው አባቶቻችንም ከነዚህ ወሮ በላዎች ጋር መተባበራቸውን እንድያቆሙ ቢመከሩ!? ዝም ብሎ 60/70/50 ሚሊዮን ኦርቶዶክስ አለን ማለት ዋጋ የለውም!!! 10ሚሊዮን ጥርት ያለ የኦርቶዶክስ አማኝ ካለን እራሱ ተመስገን ነው። ግማሹ ባጥማቂ፣ግማሹ በንጉስ ይመጣል፣ግማሹ እመቤቴ ተገለጠች፣ግማሹ ሰባኪ በመከትል የተያዘ ምዕመን ነው። ስንቶቻችን ከስረዓተ ቤተክርስቲያን ይልቅ የግለሰቦች መነቀፍ የሚያንገበግበንንእንደሆን እናውቃለን። ብቻ የኛ ነገር ያሳዝናል! ማህበረ ቅዱሳኖች በርቱልን ያለን መስሎን አልቀናል! ምስጥ የበላው አገዳ ሆነናል! በበዓል ቀን ስንሰበሰብ ያለውን ቁጥር እያዩ መሸውድ ይብቃ!!!!!
Wendem ehe eko ye tektayu chger new enji ye agelegayu cheger adelm egna egzeren ke meketel wede sew enadelalaen......serat betkrstyan lakew ere manwe makeberew meemen bezi zem ...akbari negn emilwem ....eko wedase kentu yezote kuche....ere...
በሁኑ ሰዓት ወጣቱ ነቅቶል ልብ መልስ የለው እንደናነቸ በቲዬለጂ ምናምን ተማርኩ ቡሉ የሚኮፈስ አይደለም ያንን ያገኘው ከእነ አባ ግርማ ከ ነቀሲስ ሄኖክ ትምህርት በተግባር በማዋሉ ነው። ጹሙ ጸልዩ ንሰዓ ግቡ ቁረቡ ቅዳሴ አትቅሩ አስራት በኩራት አውጡ መጽዋት ስጡ በሚለው ትምህርታቸው ጠላቱን ዳቢሎስን አየቀጠቀጠው ነው።
አሜን በእውነት ግሩም ነው። ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
ቃለ ሒወትን ያሰማልን
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን ።
በጣም አመሰግናለሁ .
እግዚአብሔር ይስጥልን::
ብዙ እንዲህ አይነት ትምህርቶች ያስፈልጉናል::🙏🙏🙏🙏❤
amen
ውድ መምህሮቻችን ጥሩ መረጃ ነው የሰጣችሁን ትንሽ ዘገየ እንጂ ግን ቀሲስ ሄኖክ የሚያገለግሉበት ደብር ሔጄ ያለውን አገልግሎት በቅርበት ስለማውቅ በሳቸው ላይ ያለው ነገር ትንሽ ቅር አሰኝቶኛል ምክንያቱም እሳቸው ከኦሮቶዶክስ አስተምሮ ውጪ የሆነ ምንም አይነት ነገር እንደማያደርጉ እኔ ራሴ የአይን ምስክር ነኝ እንደውም በተቃራኒ በኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የሚታሰቡ ቅዱሳንን እለት ከእለት ለምእመኑ ያስተዋውቃሉ ሁልጊዜ ተአምረ ማርያም ከተነበበ በኃላ የእናስታውሳችሁ መርሀ ግብር በአውደ ምህረት ላይ ቀጥታ ለተሰበሰበው ምእመን ሁሉ ይካሄዳል ይህ ማለት ለምሳሌ ዛሬ ሰኔ 18 ቀን ነው እናም በዚህ ቀን የሚታሰቡ ቅዱሳን ማን ማን እንደሆኑ ከነ ተሰጣቸው ቃል ኪዳን ለምእመኑ ሰፊ ትምህርት ይሰጣል እኔ እንኳን ዛሬ ሰማእቷ እናታችን ቅድስት ፀበለ ማርያም እንደምታሰብ ከርሳቸው ተምሬአለሁ ይህ በትንሹ ነው ሌላው ደግሞ ወጣቱን በማንቃት የሚሰሩት ስራ በጣም ትልቅ ነው በአሁኑ ጊዜ እንደሚታወቀው ወጣቱ ያለበትን የስነ ልቦና ዝቅጠት እና ተስፋ መቁረጥ የባእዳን ባህል ወዳድነት ለሁላችን የታወቀ ነው እናም እኚህ ጠንካራ እና ዘመኑን የዋጁ ብርቱ አባት ይህን ከንቱ ወጣት ከላይ ከጠቀስኳቸው እና ሌላም ብዙ ነገሮች ግልጽ እና በቀላሉ በሚገባው ትምህርታቸው አላቀው ለቤተሰብ ብሎም ለሀገር ጠቃሚ ወጣት እያፈሩ ያሉ ውድ እና ልዩ የሆነ እውቀታቸውን በጊዜ ተገንዝበን ልንጠቀምባቸው የሚገባ አባት ናቸው እንጂ ልነቀፉ ሚገባቸው አይደሉም፡፡ በተጨማሪ አንድ ላነሳው የምፈልገው ነገር አለ እሱም እኚሁ አባት በቤተክርስትያናችን ለዘመናት ተሰግስጎ የኖረውን አሁንም ያለውን አስመሳይ ክፉ ትውዱን ህይወት ያጨለመውን ከእግዚአብሔር ቅዱስ አሰራር ውጪ የሆነውን ግን ምንም የማናውቀውን ምሲኪን ምእመናን በማታለል በአስመሳይረነት በቤተክርስትያን ጥላ ስር ተሸሽጎ ሴጣናዊ ስራን የሚሰራውን ደብተራ….. የተባለ መሰሪ አሰራር በብርቱ የሚቃወሙ እንዱሁም ምስኪን ምእመናንን ባዕድ አምልኮን እና የጥንቆላ ስራን እንደ አማራጭ እምነት ሲቆጥሩ የነበሩትን ምስኪናን እውነታውን ገልፀው በማሳየት ወደ ትክክለኛው የተዋህዶ እምነት የመለሱ ቡዙ ወጣት ቆራቢዎች ያፈሩ አባት ናቸው ወቀሳ ሳይሆን ከጎናቸው ሆነን ብንረዳቸው ብዙ እንጠቀማለን፡፡ በእውቀት ብቻ ሳይሆን በእምነት የሚያስተምሩ የሚያገለግሉ አባት ናቸው፡፡ የቅዱሳን አምላክ መድሃኒአለም በእውቀት ብቻ ሳይሆን በእምነት እንድንኖር ይርዳን፡፡
ችግር እንዳይገጥመን መተት መማተት መጠንቆል ማስጠንቆልሌላው መልክአ ሳጥናኤል አለመድገም። ከእኛ ምዕመናን እና ከእናንተ አገልጋዮች ይጠበቃል
በጣም ቆያቹ እኔ ድሮ ነው እሄን እፈልግ ነበር
ጥሩ ፕሮግራም ነው::ግን ቅደመ አያቶቻችን በባእድ አምልኮ ጨሌ በዛር መናፍስት ካለፍን የዘወትር ጸሎት ስለደገምን ብቻ መናፍስት ከኛ የለም አንል::አብሾ(ለትምህርት)፣ለግርማ ሞገስ፣ለገቢያ ....ጥበብ ነው እየተባለ ስለሚደረገው ነገርም ብታስተምሩን
ትክክል ይቺን ይቺንማ መቼ ይዳፈሯታል
እሱነማ ይፈሩታል
እውነት ለማመን የሚከብድነገር እየተሰረነው ግን በአለም ስንኖር ፈተናዎችአሉ ስለዚህም ጊዚያዊፈተናአገኛን ብለን ዘላአለማዊህወት እያበለሻንነውና ትምህርቱ እጅግአስፈለጊነው ይቀጥል ወንድሞቼ በቲቢ ያለውስ ከእናንተ አገኛለሁ በብዙሀን ቤተሰቦቻችንን ገጠሬዎችስ????
እኔ ለምሳሌ በአዊዞን ውስጥነው ያለሁት በአጭሩ የተሰጠንአበት አባት የዞናችን ፓፓስ ከሚሉት ወረዳዎች በትንሹ አራት ወረዳዎችን አይጠይቁም አያስተምሩም አቂማዋል አኩርፈዋል አይመጡም አበትየለንም አናየህ ህዝብ ምንይሁን ከልተመራ ከእግዚብሔር ደርቋል ሲቀጥል ለተባሉት ሀሰተኞች ሰዎችን ተጎጂ ሆና ማለትነው ሊደረስለቻው ይገባል
ቤተእምነት ለመስራትም አልተቻለም እባካችሁ እባካችሁ አንድበሉን የበለጠ ማስደትከተፈለገ መንገዱከለ ቦታውን ድረስ መገነኛት የምችልበትን ሁኔታ ቢመቻች ለሁሉም መፈጠሪያ ይጠብቀን
ያስተማረችሁት ትምህርት ግንጰይደደጋም በርቱ
ልቦና ይስጠን
የወጡት ይመልስልን ቃለ ህወት የሰማልን።
#ጥያቄ አለን ክርስቲያኖች
አንዲት ሴት የወር አበባ ሁና በየአመቱ የምንጠመቀው ጥር 11 ትጠመቃለች ወይሰ አይፈቀድም?
ኧረ አይፈቀድም ፀበል እኮ ነው
ሁሉም መቃወምና አቃቂር ያወጣል የእግዚአብሔርን ቃል እንደሰባኪው ስብከት ፍላጎት እንጂ እንደእግዚአብሔር ሀሳብ አይተረጉሙም ምቀኝነት ክፉት ከቤተ ክርስቲያን ወንፈሳዊ ከሆኑምግለሰቦችአለ አድኑን ጸልዩልን ሲሉሃቸው ስልቹና መንፈሳዊነት የጎደላቸው በጸሎት በርትቶ ለሚያደርገው ግን ምቀኞች እውቀት እንጂ ጽድቅ የሌላቸው ናችሁ ትችት ብቻ ሁሉ አዋቂ ነው ገንዘብ ወዳድ እግዚአብሔር አለ ከማለት ይልቅ ምንም የሥራ ፍሬ የሌለን ነን እግዚአብሔር ይቅር ይበለን
ከቃል የዘለለ ምንም የሥራ ፍሬ የሌለን እግዚአብሔር እንዲህ አደረገ ማለት ብቻ ጸጋ ያላቸውን ሰዎች መቃወም ብቻ እንደ ጻውሎስ ለምን መለየት አትችሉም ለሕዝብ ደንታ የሌላቸው ብዙ ተችዎች ሞልተዋል እንደ መምህር ግርማ ያለዉን መቃወም ከምቀኝነት የዘለለ አይደለም ዘመናችን የሥራ ሳይሆን የትችት ጊዜ ስለሆነ ነው በአብዛኛው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተፈወሰው በሳቸው ላይ ያደረ የአግዚአብሔር ፀጋ ነው በከፊል አገልጋዩ ከመንፈስ ጋር የተሳሰረ ስለሆ አይወዳቸውም
አትሳሳቱ አባዮሀን ተስፉ ማርያም ለሁላችንም የሚያለቅሱ ናቸዉ.
ስነስርአት። ትክክለኛ ከሆናችሁ ሂዱና ጉባኤ ላይ ጠይቋቸው። እኔን በ እግዚአብሔር ስም በ ድንግል ማርያም እንደፈወሱኝ እናንተንም ይፈዉሳሉ.
እንደ ጲላጦስ ኬሶች አትሁኑ ወንድሞቼ አባታች እንደምትሉት አይደሉም።
አትሳሳቱ ወገኖቼ ሂዳችሁ ገዳሙን ተሳልማችሁ አባዮሀንስን ምእመናኑ ጠይቁ።
እኔ ስለማንም ማለት አልችልም እኔ በመምህር ግርማ ወድሙ አባታችን ነው ቤተክርስትያን አንድም ቀን የአምልኮይ ስግደት ለእግዚአብሔር እንዴት እንደሚሰገድ ምዕመን ሳታስተምር እርሳቸው ያስተማሩን
አንድም መምህር ወይም አባት ወተው ቤታችን ውስጥ የምንፀልይበት የፀሎት ቤት እድናዘጋጅ የአስተማሩ የሉም
ንስሀ ግቡ እንጂ የምትሉት የዳቢሎስን ውጊያ እንዴት ና በምን መዋጋት እንዳለብን የትኛው መምህር ወይም አባቶች ያስተማሩን?እንድሜ ለአባታችን ለመላአከ መንክራይ መምህር ግርማ እንበል እግዚአብሔር እድሚያቸውን ያርዝምልን ከእግዚአብሔር ጋር አጣበቁን ቅድስ ቁርባን እየተቀበልን ለነፍሳችንም ለስጋችንም ነው ህይወትን ያገኘን
ይሄም ብቻም አይደለም ቤተክርስቲያን ውስጥ ደብተራ ድግምተኛም ጥበብ ነው እያሉ ትውሉድን ሲያስሩ የነበሩትን እነርሱንም እድናውቅ በመንፈሳዊ የጦር እቃ ተዋግተን የክፍ ደብተራ ስራን እድንዋጋ ያስተማሩን አባት ናቸው
በነገራችን ተቀዋሙዎ የምታነሱት እራሳችሁ ደብተራዌች ወይም ጠንቁዋይ ቤት የምትሮጡ ወይም የጠንቁያዌች ከለላዌች ናችሁ ከዝህ ዝንፍ አትሉም ወይም በደመነፍስ የምትናገሩ ተጠግታችሁ ስራቸው ምንድነው ብላችሁ ሳትመረምሩ አጠገባቸው ሳደርሱ ከሩቅ እንደ አር ተጠይፋችሁ አሰተኛ ናቸው ለማለት ጥቅስ እየጠቀሳችሁ ምዕመኑን ግራ የምታጋቡ ግን ልንገራችሁ ምዕመን ከእናተ በእጥፍ ቀድሞ ሄድዋል ምን እንደሚያደርግ ያውቃል እናተ ብቻ ቁጭ ብላችሁ ጥቅስ ብድግ እያደረጋችሁ እውነተኞችን ለመዋጋት ተነሱ ስራችሁ ይሄ ሁኑዋል ።ይልቅ በትክክል እውነተኛ አገልጋይ ሁኑ
ለመንጋው አስቡ ገንዘቡን ብቻ ሳይሆን ለነፍሱና ለስጋው የሚጠቅመውን አድርጉ ።ይልቅ ቤታችሁ የፀሎት ክፍል ስሩ 360 ቀናት ሳታቋሩጡ ለአምላካችን ጉልበታችሁን አንበርክኩት ያንግዜ ቤተክርስትያን ትከበራለች እናተም እርስ በእርስ አትባሉም ደብተራውም ጠንቋይም ውልቅ ብሎ ይወጣል ክብራችሁም ይመለሳል ።እግዚአብሔር እኮ እናተ ትውልድን ስታጠፉት አይቶ እኮ ነው ብርቅዮ አባቶችን ያመጣልን ሰግደው ለአምላክ የሚያሰግድ
ቆርበው ህዝብ የሚያስቆሩቡ ቢናገሩ ተሰሚ እንዲሆኑ አንደበት የሆናቸው
ቢለብሱ ግርማ ሞገስ የሆናቸው ታዲያ እንዴት አትናደድ እንዴት ሀሰተኛ ናቸው ብላችሁ ስማቸውን አታጠፉ እናተ ላይ ያለው ዛርና ለቅኔ ቤት ብላችሁ ከደብተራ ጥበብ ብላችሁ የወሰዳችሁት የሴጣን ስራ እንዴት አይበሳጭ ስራው ሲጋለጥ እናም ነቅተናን ባልነቃንበት ዘመን ብዙ ተጫወታቹብን አሁን ነቅተናል እያንዳዳችን የነቃ ደሞ በማንም አይሸወድም አለቀ
አይ ማህበረ ቅዱሳን ሚስት አግብተው ባህታዊ ነኝ የሚለውን ገብረ መስቀልን በጉያህ ይዘህ ሰለ ሌሎቹ ለማውራት እንዴት አቅም ይኖራችኋል ???
እውነት ነወ ቃለ ህይውትን ያስማልን
chohachhu eko eskezare minun tkeyrun..Menfes kidusan atashenfum. metachhu tefewesu sayrefd ..abet lemin aganinit weta bilo tibikina.
you have to know when you pray it is easy to avoid devil !!!!!!!!!!!!!!!!!!!! Please don't add Memhir Girma with others !!!!!
Exactly. I don’t understand why they have to group everyone together. For example Aba Yohannes is the main one who has fallen.
እግዚአብሔር አምላክ ለእኛ ማስተዋልን ያድለን ከአጥማቂያን መንፈስ ይሰውረን
ለመምሕሮቻችን ቃለሕይወት ያሰማልን
የፅሁፍ መልእክት ስትፅፉ ብታጎሉት በጣም ደቃቅ ነው
egizeyaber libona yistachuh ende ayihud kahanat botawun yizachuh hizibun kegziyaber atleyut
አሜን በእውነት ለመምህራኖቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን
እህቴ ሀሰተኛ አጥማቂ ማነው እስኪ ስገዱ ፀልዩ ቁረቡ የሚል አጥማቂ ነው ሀሰተኛ ወይስ እንደ ዳንኤል ክብረት ለሀይማኖቱ የማይኖር ሆዱ ኪሹ የሆኑ የደብተራ ስብስብ መሀበረ ቅዱሳን ነው አስተውሉ
ማህበረ ቅዱሳን ስትሰለቹ ልታስቱምሩ ይጠበቅባችዃል ህዝቡ እንደበግ እየተነዳ ነው
ሰላም ጤና ይስጥልን
ይገርማል!!! 😇🙄ምትኩ/ሌዘር ጃኬት ያደረገው መምህር ቀለበት ያደረገበት የእጅ ጀርባ ላይ ንቅሣት አለው! ማን ያልተነካካ አለ!!!
ኸር እፈሩ በሥመ ስላሴ ምድር የደብተራ ጠቋዮች 😭 እድሜ ለመምሕር ግርማ አባታችን እድሜና ጤናውን አብዝቶ ይስጣቸው አውቀናል የዳቢሎስን ሴራ በደብ ነቅተናል ለራሳችሁ ንቁ እናውቃለን ሐሰተኛ እንዳሉ
Ordinary believers are long way ahead to judge the truth. Where is the fruits & power of our faith up on the evil as per the holly book instead of mastering in reading & teaching the book. You don't care millions of your brothers, sisters & families get hhealing in body & soul?
ክነት የሚጠበቀው ዝምታ ምልክም ነወ
እንዲያው የአህዝብ መሳለቂያ ከመሆን ከነሱ ጋር መነጋገር አይሻልም
enante mebere kedusanen weklachu yemtewashu kenategna weshetamoch be kedusan sem yemtnegdu yekayel wekiloch kenante gar yemitebaber mehabere zendo endehone yewekew cheleman yelebesachu benante hatyat meknyat meskinun ye addis abeba hezb lay mekseft letametubet new ke wenkeshet kedus gebreal befit ye babilonen genb yaferese amlake israel egziabher ke kefu serachu kaltemelesachu yenantenem maheber yafresew hayalu meleak kedus gebreal yehulu behataweyan wedaj ende zendow ferdachun yestachu ye israelu leul leke meleak kedus mikael aba yohannesen ende beharan yargelen kidest dengel maryam wenkeshet kedus gebrealn zuryawen ende enku senper mehalun ende enku pazion tadrgelen enatachen ye abrhamu selase wenkeshet kedus gebrealn ende abrham bet yargeln yegobgnuln amen
ስንቱ መናፍቅ ከናንተ አምልጦ መናፍቅ ሆነ መሰላችሁ።።። እድሜ ለመምህር ግርማ ከምንፍቅና ስንቱ ተመልሶ መጣ።።።
😷😷😷
Wendem ehetachen wedemenafek haduben tefu belachew lemen ateweyayum erasachew eyachebereberachew acheberbare setelu ataferum asafarewoch Egzabhar yegesesachew .
መምህር ግርማን ሲገባህ ይቅርታ ትጠይቃለህ
መምህር ግርማ መንፈስ ወደ ልጁ መዛወሩንስ አስተውላችኋል ይሄ የጤና ይመስላችኋል?
@@efesontube2633 eyesus enens be seyitan asweta alachihugn ljochachihu siyaswetus mn ltlu new? blual lela bota lay demo aganntn awutu blual
ኧረእባካቹ እንንቃ በየቦታው እደመናፍቃን እያበዱ ቤተክርስቲያን ላይ የተነሱ እውቀት ቢኖረን ኖሮ ማንንም እየተከተልን አንበድ
erasachuin festishu mejemerya
በባተሠብየሚመጣ የባእድአምልኮ። ያለበት ያዳልሞቴ የጠቋር መፈሥ ያለበት ለምንአይጮሁም
አስፈላጊ ትምህርት ነው በርቱ
አባቶችን መገዘት ሳይሆን ደብተራና ጥሩ አባቶችን ነው የለያዩት ክልክል ታስቃላችሁ በጣም ግን እናት እቤታችሁ ትፀልያላችሁ የፀሎት ቤትስ አላችሁ ወርዳችሁ ደሀ አደጉንስ ትረዳላችሁ ለምን ድንቅ እንደ ወቅቱ የማትሄዱት የስተምሮ መስተካከል አለበት እንዳንተ በተመቸ መከናና ቪላ ቤት ተቀምጠህ አትለፍልፉብን
እባካቹሁ የአንድ አባት የአንድ እናት ልጆች አንከፋፈል እሰከመቼ ድርስ የአንድ እናት ልጆች ለ2ተከፍሎ መኖር እሰከመቼ ድርስ ነው የምናነክሰው ለምን ቁርጥ ያለ መልስ ቤተክህነቱ አይሰጥም ሊቀጳጳሳት ለምን አይናገሩም እሰከመቼ ነው ድርስ ነው ዝምታው ኮሜንቶች ትገርሙኛላቹሁ በእነሱ ነው ያሰተማሩን ንሰሀ ግቡ ጹሙ ጸልዩ ሰገዱ ነው ያሉን እንጂ ሊላ ምን አሉ ትላላቹሁ ቤተክርስቲያንን ህገ ደንባቧ እኮ ጹሙ ጸልዩ ሰገዱ ንሰሀ ግቡ ሁሉን ቤተክርስቲያን ህግ ነው እና እባካቹሁ ሰውን ከመከተል መጻፍ ቅዱስ እናብብ እና የቤቲክርስቲያንን ትዕዛዝ እንጠብቅ ሰይጣንም እኮ እኔ ሰይጣን ነኝ አይልም ቅዱስ መስሎ ነው የሚመጣው ሲጀመር ቤተክርስቲያን ሰለማናዉቃት ነው ከቤተክርስቲያን ሰው በልጦብን አ እነሱን አትንኩብን የምትሉት ያሳዝናል 😭😭😭😭😭ብቻ ቤተክርስቲያን ሆይ ሰላንች አለቅሳለሁ ብዙ ልጆች ወልደሽ ግን እየተንገላታሽ ነው የሞተልሽ አምላክሽ እውነቱን ለይቶ ይስጥሽ ለቤተክርስቲያን ቢያስቡ መንፈሳዊ ያላቸው ቤሆንማ በሎ በእኛ አትሰናከሉ ኑ ከጳጳሳት ጋር እንገናኝና እንወያይ ከዚያም በጳጳሱ ትዕዛዝ እንመራለን እንመካከር ቤተክርስቲያ አልፎ ሀገር እየተጎዳች ነው እና እንወያይ ኑ ወድሞቼ እንወያይ ይሉ ነበር አትንኩን ማለት ብቻ ነው የሚያዉቁት ያማል
it seems Prpoganda
Is it ETV,WALTA Or FANA TV ?!?
We have a lot of problems to be addressed first. I am confused why MKTV focused on m.germa while our church are facing greater problems than this.
I see persons change thire relgious life because of m.germa
How mktv looks these persons ?? I wish to lisen voice of m.germa on yr progran
አስመሳይ ሁላ🤭😂😂 በጣም ሲበዛ ያነዛነ🙄🙄🙄
ማስተዋሉን ያድላችሁ ሳቂ የተጡመቃችሁ አህዛብ ማለት እንደናተ አይነት ናችሁ እፉ እግዚአብሔር ሆይ በሀይማኖትና በምግናር አፅናኝ እምነትም ጨምርልኝ ሰውን ሳይሆን አንተን እንድከተል አድርገኝ
እኔ ኮ የሚገርመኝ እነሱ ላይ ብቻ ትኩረት ታደርጋላችሁ በየቤተ ክርሰቲያኑ የተሰገሰጉትን ህዝቡን እያሳቱ ያሉትን ደብተራወችነን ለምን አታጋልጦቸውም ሕዝቡ ወደምናፈቅ እየሄደ ያለው በነሱ ምክንያት ነው።እናንተ የምትወቅሶቸው ግን ሁሉም አንድ አይደሉም በርግጥ አጭበርባሪወች አሉ። ግን አሁን በምስሉላይ ያሳየችዋችው ቀሲስ ሄኖክ ግን ሕዝቡን ማጥመቅ ብቻ ሳይሆን ወንጌል እያስተማሩ ብዙውን ለንስሃ አብቅተው ከተያዘበት ከሴጣን አሰራር ተላቆ በቅዱስ ቁርባኑ በቅቶል ከነሱ እኔም አንዶ ነኝ ዛሬ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ አይማኖቴ ማን እንደሆነች ያወኩት በሳቸው ትምህርት ነው።እና እባካችሁ መጀመሬያ በየቤተክርስቲያኑ የተሰገሰጉትን ደብተራወች ለይታችው አውጡሉን በየቤተክርስቲያኑ በር ላይ የሚሸጡትን ተቅላቅለው የሚሸጡትን የጥንቆላ መጸዓፋ አስወግዱልን።
አሰማችሁም ቀርበህ መነጋገር ሶሻል ሚዲያ አገኘዉ ብሎ መለፍለፍ በመምህር ግርማ ስብከት እና ደፍሮ አጋንትን የመዋጋት ፀሎት ተምረናል አለቀ
ቃለህይውትን ያሰማልን ለመምህሮቻችን ብርቱ ማጋለጡን ማህበረ ቅዱሳኖች እግዚአብሄር ይጠብቃችሁ !!!
የሐይማኖት መምህርነትና የአምልኮት መምህርነት ይለያያሉ መጋቤ ሃይማኖት ምትኩ አበራና መጋቤ ሃይማኖት ተስፋዬ ሞሲሳ አንደ መጋቤ ሃይማኖትታችሁ ሰለ ሃይማኖት ዶግማና ቀኖና መጣስ ብትናገሩ የሚደንቅ አይደለም ነገር ግን አሁን ሐሰተኛ አጥማቂዎች ለምትሉዋቸው መነሳት ዋና ገፊ ምከንያቶች አንዱ በቤተክርስቲያን መቃብር ቤቶች፤ በገዳማት እና በየወንዛንዙ ለሀብት፤ ለትምህርት፡ለግርማ ሞገስ፡ለስልጣን ግፋ ሲልም እርስ በእርስ ለመጠላለፍና በቤተክነት ውሰጥ ላለው መቆራቆስ (ማህረ ቅዱሳን ውሰጥ የተሰገሰጉትን ጥቂት አማሳኞችንም ይመለከተታል) እና ምእመናኑን ለማታለልና ገንዘቡን ለመዝረፍ ለንጉስ ሰለሞን የተሰጠ ጥበብ ነው ዶግማና ቀኖና ይፈቅዳል አየተባለ ትላልቅ ማዕረግ ካላቸው ሊቅ ከተባሉ የቤተክርስቲያን አገልጋዮች ጀምሮ እስከ ጥበቃ ሰራተኞች ድረስ በግልጽ ሰለሚፈጸሙየክፉ መንፈስ ድርጊቶቸ(ዝርዝሩን ሰለምታውቁት ለናንተ ትቼዋለሁ) እያወቃችሁ ትንፍሸ ሳትሉ ከራሳችን ምን ይጠበቃል ሳትሉ ለምን አቅጣጫ ለማስቀየስ እንደምትፈልጉ ይገርመኛል እውነት ለቤተክርሰቲያን ዶግማና ቀኖና የምትቆረቆሩ ከሆነ አስቲ ሰለነዚህ አይነኬዎች አንድ ፐሮገራም ስሩ
እረ ተው ምነው ቤተክርስቲያ ውስጥ ተሰግስገው ያለውን የደበተራን ስም የቆሸሹ ለምን አትዋጉም እኔ ተቃውሞወችሁን አልጠላም ግን ሰለ እውነት ነው መጀመሪያ ማጣራት ያለባችሁን አጥሩ ከዛ ሰውም ያገዛችሁል
እናንተ ውስጥ በጣም ብዙ ደብተራ አለ አጥማቂ አጣችሁ እንጂ እየጮሀችሁ ነው ግን ማህበረ ቅዱሳን የደብተራ ስብስብ ነው የቅዱሳን ለመሆን በጣም ይቀራችሆል በአንድ እጃችሁ መስቀል በሌላው ቅጠል እናንተ ናችሁ እኮ ወጣቱን ሀይማኖት ያስቀየራችሆችሁ አሁን አንተ ምርጥ ደብተራ ነህ
ህዝባቹ የት እንዳለ ተመልከቱት
czcams.com/video/6fp-lsesidM/video.html
ቃለ ህይዎትን ያሰማን ።
እደናተ ያሉትን መምህራን ያብዛልን
ሰውን ከመከተል መውጣት አለብን እኛ ኦርቶዶክሳዊያን
ልክ ነው የነሱ ተከታይ ሁሉ አጥማቂ ነው ንቁ የሚባለው ማህበር ላይ የኔነህ የሚባለው የማህበሩ መስራች በዋትሳፕ ማህበር ላይ እፈውሳለሁ እያለ ብዙ ነገር ሲናገር እሰማ ነበር የቅዱሳንን ስም እየጠራ ክህነት የለው ብቻ ፈጣሪ ይማረን እኔ እድዚያብሔር እረደቶኝ ወጥቻለሁ ማህበሩ ላይ
እኔ ተዋህዶን የበለጠ ያወኳት በመምህር ግርማ ነው እሳቸው ከሚከተሉ ውስጥ 95ፕርሰንት ቆራቢዎች ናቸው
መምህር ግርማን የሚቃወሙ ደብተራዎችና እርኩስ መንፈስ ያለባቸው ብቻ ነው
ማህበረ ቅዱሳን ክርስቲያን ህዝቡን ምን እንደሚፍልግ ምን ሁኔታ እንዳለ አያቅም ወሬ ብቻ ናችሁ ችግር እንኳን ቢኖር ኑና እንመካከር እያሉ ስንቴ ተናገሩ እናንተ ግን ሁሌም ከሩቅ ሁናችሁ ትጮሀላችሁ በመጨረሻም ስገዱ፣የፀሎት ቤት ይኑራችሁ ፣ፁሙ፣ፀልዩ፣ቁረቡ የሚል ጠንቋይና መተተኛ ካለ በክብር ምንጣፍ አንጥፈን በትህትናና በክብር ቅድስት ቤተክርስቲያን ትቀበላችኋለች (እውነት የሚያስቆርብ ጠንቋይ ካለ እንቀበለዋለን)የመምህር ግርማን በእድሜና በጤና ያቆይልን ያገልግሎት ዘመናቸውን ይባርክልን እናንተ ግን ከ4ቱ ወጌላውያን ትምህርት ውጪ ምንም እውቀት የላችሁም (መፍትሄው ቀርቦ መወያየት ብቻ ነው)
Mahibere Kibusan
ቀጥሉበት።
አባዛኞቻችን መምሕራን አጥማቅያን እንጂ ቤተክርስቲያን አናውቃትም፣ ክርስቶስ ቤተክርስቲያን ከመከተል ይልቅ፣ የሰው ተከታይ ኆነናልና ከነቃን ከተመለሰን ቀጥሉበት።"
ልቦናን ያደለን እንዴ ቀጥሉበት
ስራ ፈት ናቸውሁ ባለጌዎች
ማህበረጨ ጭፍን
እናንተ ናችሁ ሀሳትያን!!!! የሰዉ መዳን የማትወዱ እግዚአብሔር ይርዳችሁ።።። መምህር ግርማ መምህር ሄኖክ እግዚአብሔር ይስጥልን