ኢየሱስ || የቤ/ክኒቱ አምልኮ ህብረት || Ethiopian Amahric Live Worship

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 11. 05. 2024
  • የቤተ-ክርስቲያናችን ቋሚ ፕሮግራሞች
    • ዘወትር እሁድ ከ03:30 - 06:00 ድረስ የአምልኮ እና የአንድነት ጊዜ
    • ዘወትር ማክሰኞ ከ10:30 - 02:30 ድረስ የትምህርት እና የሀይል ጊዜ
    • ዘወትር እሁድ ከ10:30 - 01:30 ድረስ የመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና የፀሎት ጊዜ
    • ዘወትር አርብ ከ03:30 - 07:30 ድረስ የፀሎት እና የፈውስ ጊዜ
    • የወሩ መጨረሻ እሁድ የጌታ ራት
    • የወሩ መጨረሻ ሳምንት የፆምና የፀሎት ሣምንት
    • ዘወትር ማለዳ ከ12:00 ጀምሮ የማለዳ ፀሎት
    በእነዚህ ፕሮግራሞች ላይ በመገኘት ፀጋን እንዲካፈሉ በጌታ ፍቅር እንጋብዞታለን::
    ባሉበት ቦታ ሆነው የፀሎት አገልግሎት ለማግኘት በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች መጠቀም የምትችሉ መሆኑንን እንገልፃለን::
    +251921295181
    +251900623469
    አስተያየት ወይንም ሀሳብ ካሎት በሚከተሉት የስልክ ቁጥሮች ሊያደርሱን ይችላሉ
    +251-114432284
    ስለ ቤተ-ክርስቲያኒቱ
    የኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ ወንድማማች ቤ/ክ የሣሪስ አጥቢያ ጎፋ ከነበረችው ከመጀመሪያ አጥቢያ ለአባላቱ በቦታ ርቀት እና ህብረትን ከማጠናከር አንፃር እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ሰኔ 21 1984ዓ.ም ፍቃድን በማግኘት በሣሪስ ተመሠረተች፡፡ በዚህ መሠረት ሐምሌ 1 1984 ዓ.ም የማምለኪያ ቦታን በመከራየት 30 የሚሆኑ አባላትን በመያዝ የመጀመሪያውን የአምልኮ ፕሮግራም እሁድ ሐምሌ 5 1984 ዓ.ም ተካሄደ፡፡ በነበረውም የአምልኮ ጊዜ በወንድም ላቀው ተሰማ የእግዚአብሔር ቃል የተሠበከ ሲሆን በተጨማሪም የሽማግሌዎች ቦርድን በመወከል ወንድም በዛብህ በልሁ የሳሪስ አጥቢያ ተብላ እንድትጠራ እንደተወሰነ ገልፀው ተጨማሪ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
    በመቀጠልም እግዚአብሔር በሰጠው ራዕይ መሠረት አገልግሎቱ እየቀጠለ እና የአባላቱም ቁጥር እየጨመረ በመምጣቱ የቦታ ለውጥ ለመደረግ ተወሰነ፡፡ በዚህ መሠረት በቁጥር መቶ(100) የሚሆኑ አባላትን በመያዝ በ1990 ዓ.ም የራሱዋን ቦታ በማግኘት አዲስ የማምለኪያ ቦታ ልትሰራ ችላለች፡፡ አሁንም በእግዚአብሔር ፍቃድና ቤተ-ክርስቲያን በተሰጣት ፀጋ መሠረት በዚሁ 480 ካ.ሜ በሚያህል በራሱዋ ቦታ ላይ አምስት መቶ ስልሣ(560) የሚያህሉ አባላትን በመያዝ ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሠጣትን ሀላፊነት እየተወጣችና እየፈፀመች ትገኛለች፡፡
    የጠቅላላ አባላት ቁጥር 540 ወንድ፡-175 ሴት፡-365
    The Present Saris Branch of ECBC had been found in Gofa area until sene 21-1989 E.c. Due to some factors such like un suitableness of the area and so as to consolidate unity, The change in location become crucial hence, the current branch found around saris was established hamlea 5 1984 e.c hence the current branch found around saris was planted following successful travel to attain the required license in the same year.
    If the end of course of diligence to solve those factors, It was possible to launch the 1st day the Sunday weekly program in 5 hamlea 1984. On the starting day , the word of God was preached by M.r Lakew Tessema. And M.r Bezabeh belihu Who was from ECBC Board, the verification of the name of the church to be “Saris Branch” and some other derails of ECBC.
    Following that based on the vision, which have been Sourced from God the service continued and was why change in location was essence. Thanks to lord; since the church, with 100 members was able to attain a new 480m2 place, with no rent, load to construct its own shelter. Laying on the will and Grace of God the church is still found, with 540 members performing its responsibility given from God.
    አልጠፋሁም || የቤ/ክኒቱ አምልኮ ህብረት || Ethiopian Amahric Live Worship
    #amharicmezmur #Ethiopian_protestant_Mezmure #ecbcsb_Live_Worship
  • Hudba

Komentáře • 14

  • @user-bk1fg8pl1g
    @user-bk1fg8pl1g Před měsícem

    ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ አብዝቶ አብዝቶ ይባርካችሁ ጸጋ ይብዛላችሁ

  • @misfitbarak
    @misfitbarak Před 2 měsíci

    Amazing worship
    Thank you brother wule
    Thank you everyone

  • @akihewan437
    @akihewan437 Před 2 měsíci

    ተወዳጆቼ ተባረኩልኝ❤❤❤❤

  • @tesfanshiwdagenw7144
    @tesfanshiwdagenw7144 Před 2 měsíci

    ተባረኩልኝ

  • @AberuTeferi
    @AberuTeferi Před 2 měsíci

    ተባረኩ

  • @adeytamrat1948
    @adeytamrat1948 Před měsícem

    Beautiful voice👏👏👏👏❤❤❤❤

  • @ebenezersilas8330
    @ebenezersilas8330 Před 2 měsíci

    Blessed ❤❤❤🙏🙏🙏❤❤❤

  • @daniel-lyrics2173
    @daniel-lyrics2173 Před 2 měsíci

    Tebareku be bzu❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤an amazing #worship

  • @AbenezerHaile-ks3zu
    @AbenezerHaile-ks3zu Před 2 měsíci

    Tebareku

  • @beniyamgrmaye
    @beniyamgrmaye Před měsícem

    Tebareku beteseb

  • @sfoosfoo2550
    @sfoosfoo2550 Před 2 měsíci +1

    AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN AMEEEN

  • @dinad359
    @dinad359 Před 2 měsíci

    Tebarekulign iyesusi simi hiwotachin naw❤❤❤❤❤😢😢😢😢

  • @bekikids
    @bekikids Před 2 měsíci

    ኢየሱስ።

  • @SenaitGebrhiwot
    @SenaitGebrhiwot Před 2 měsíci

    ተባረ ባረክ ውሌ