ጥያቄና መልስ "ዕብራውያን
Vložit
- čas přidán 30. 06. 2023
- #ዕብራውያን_2_14ላይ_ልጆቹ_የተባሉት_እነማን_ናቸው?
#Apostolic_church #ኢየሱስ_አብ_ነው #Jesus_is_the_Father
#የኢትዮጵያ_የሐዋርያዊት_ቤተክርስታያን #protestant #Apostolic_Church_of_Ethiopia
#Apostolic_Church_International_Fellowship
#Heavenly_Flesh_of_Jesus #ሰማያዊ_ሥጋ #ሁለተኛው_ሰወ_ኢየሱስ #the_second_man #የኢየሱስ_ሥጋ_ከሰማይ_ነው #የኢየሱስ_ስም_ጥምቀት #መዳን_በሌላ_በማንም_የለም #የውኃ_ጥምቀት_በኢየሱስ_ስም_ብቻ #water_baptism_in_Jesus_name #oby_acts_2_38 #የሐዋርያት_ሥራ_2_38 #ከውኃና_ከመንፈስ_መወለድ #ዳግም_ልደት #born_again #born_of_water_and_spirit
#Apostolic_Generation
#ApostolicSong
#Biblical_debate #የመጽሐፍ_አዱስ_ውይይት
#acifna #apostolicchurchsongs #hawaryawitmezmur #pator_bereket_matewos #ቄስ_በረከት_ማቴዎስ
#Apostolic_doctrine
#onlyjesus #ኢየሱስ_ብቻ
#Apostolic_doctrine #ሥላሴ #Trinity
#onlyjesus
Follow me on:
www.tiktok.com/@tame_apo?_t=8...
On Facebook page:
profile.php?...
Telegram:
t.me/kalu2023
ወንድም ቤኪ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ 👐👐ተባረክ
ቤኪዬ ኢየሱስ ይባርክህ ጆሮ ያለው ሁሉ ይስማ ኢየሱስ ያለ የነበረ የፍጥረታት
ሁሉ ፈጣሪ ነው አይዞህ በርታ
የአብርሃም አምላክ ካንተ ጋር ነው
ካንተ ጋር ይሁን አሜንን ☝️👋👋💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪💪
እንዴት ደስ የሚል ምስክርነት ነው woooo እየሱስ ይባርክህ ቤኪ 🥰🥰🥰🥰🥰🥰
አዎ በትክክል ገልፀከዋል ወንድም በረከት።
❤❤❤❤ጌታ ኢየሱስ ዘመንህን ይባርክ ዎድማችን በክ❤
ወንድም በረከት ኢየሱስ ይባርክ❤❤❤❤
ኢየሱስ ይመስገን... ሁሉ በፍቅር ይሁን......
እዮሲያስ ጌታ አብዝቶ ይባርክህ
ጌታ ኢየሱስ ይባርክህ ወንድም ቤኪ❤❤❤❤
ጌታ የኢሱስ ይባርክህ ቤኪ
ቤኪ ተባረክ አሁንም እግ/ር ጨምሮ ሀይሉን ይስጥክ
የ እውነት ወ ንግል ያሸንፈአለ 👏🙏🙏♥️♥️
በኪ ውንድሜ በርታ እንወዳለን
Eyesuse yebarkeh baki🙏🙏🙏🙌
God bless you brother Beki
የእውነት ወንጌል የሚሰበከው ሐዋሪያዊት ቸርች ብቻ ነው ሰለ አንድ አምላክ ብቻ
Br Beki Tebarkln Gudachewn eyawetaha nw beadebabay!❤❤❤❤
የእውነት
ወንጌል ያሸንፋል
God bless you Pastor Bk!
Eyesus yibarek beki
Paster Beki i very love you God bless you .
Iyesus kiristos yibarik 🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏👏👏👏👏👏👏👏👏👏
ተባረኩ
Beki geta eyesuse tsegawun yabizalik 💞💞💞
ኢየሱስ ብቻዉን ጌታ ነዉ 🥰🥰🥰🥰🥰
God bless you Beki
በረከት እሚሉህ: ንቀትህ እና አነጋገርህ ያቅለሸልሻል
Pastor Bekin tebarekln kemalet wuch mn libel!
juses bless you more Go on like this
Jesus bless you for glorifying Jesus
ያሸንፋል የእውነት ወንጌል
Beki geta eyesus ybarkh endh new yewengel tbeka malet !!
Hey my name is Yared I live in the USA in the state of Florida I just recently started following wongelawi Bereket God bless him I need to join and also want materials how do I get in touch with wongelawi Bereket
Yosi geta yibarki
Egiziyabyer Yibarkih Wishetachew Yigalet
Ayzon bereket atdenaber....mnm aynefam
Poster Bereket woys pastor Bereket yeteteyekewun mabrarat alchalk woy madamet alchalk mawenabed wunbidina yimeslal
የኤልያስ አምላክ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ነዉ በርታ
በጣም የሜገርመው ፕሮሴስታቶች ቀርብት በደንብ እናውቃቸዋለን ከመጽሐፍ ቅዱስ የተነሱበትን ጥቅስ ይተዉና የሜሰማቸው ካገኙ እራሳቸውን በጣም ከየኢሱስ ቀጥታ በመንፈሰ በጀሮ እንደሜሰማ አስመሰለው ድምጻቸውን እየቀያየሩ ብዙ ሰዎችን ገራ ያጋባሉ በጣም የሜያሳዝኑት ግን ጌታ ተናገረን በለው በእነሱ መንፈስ እየሄዱ ያሉት ሰዎች ነው
ቤኪዬ ዛሬ በደንብ ነው ያሳከኝ!!ተረትተረት የላምበረት እያልክ ብትሰማ!!
ወንድም በሰከት እየሱስ አብዝቶ ይባርክሕ
2ኛ ዮሐንስ 1
9፤ ለሚወጣ ሁሉ በክርስቶስም ትምህርት ለማይኖር ሰው አምላክ የለውም፤ በክርስቶስ ትምህርት ለሚኖር አብና ወልድ አሉት።
Wangel yashanefale
❤❤❤❤
❤❤❤❤❤❤❤
1ኛ ዮሐንስ 4
14፤ እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኃኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰክራለን።
15፤ ኢየሱስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ በሚታመን ሁሉ እግዚአብሔር በእርሱ ይኖራል እርሱም በእግዚአብሔር ይኖራል።
16፤ እኛም እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር አውቀናል፥ አምነንማል። እግዚአብሔር ፍቅር ነው፥ በፍቅርም የሚኖር በእግዚአብሔር ይኖራል እግዚአብሔርም በእርሱ ይኖራል።
የዮሐንስ ወንጌል 13
3፤ ኢየሱስ አብ ሁሉን በእጁ እንደ ሰጠው ከእግዚአብሔርም እንደ ወጣ ወደ እግዚአብሔርም እንዲሄድ አውቆ፥
4፤ ከእራት ተነሣ ልብሱንም አኖረ፥ ማበሻም ጨርቅ ወስዶ ታጠቀ፤
Eyesus abizito yibarkh wondim beki
የዮሐንስ ራእይ 3
12፤ ድል የነሣው በአምላኬ መቅደስ ዓምድ እንዲሆን አደርገዋለሁ፥ ወደ ፊትም ከዚያ ከቶ አይወጣም፤ የአምላኬን ስምና የአምላኬን ከተማ ስም፥ ማለት ከሰማይ ከአምላኬ ዘንድ የምትወርደውን አዲሲቱን ኢየሩሳሌምን፥ አዲሱንም ስሜን በእርሱ ላይ እጽፋለሁ።
የዮሐንስ ራእይ 3
21፤ እኔ ደግሞ ድል እንደ ነሣሁ ከአባቴም ጋር በዙፋኑ ላይ እንደተቀመጥሁ፥ ድል ለነሣው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ላይ ይቀመጥ ዘንድ እሰጠዋለሁ።
ዮሐንስ 17፥
1-2፤ ኢየሱስም ይህን ተናግሮ ወደ ሰማይ ዓይኖቹን አነሣና እንዲህ አለ፦ አባት ሆይ፥ ሰዓቱ ደርሶአል፤ ልጅህ ያከብርህ ዘንድ፥ በሥጋም ሁሉ ላይ ሥልጣን እንደ ሰጠኸው፥ ለሰጠኸው ሁሉ የዘላለምን ሕይወት ይሰጣቸው ዘንድ ልጅህን አክብረው።
3፤ እውነተኛ አምላክ ብቻ የሆንህ አንተን የላክኸውንም ኢየሱስ ክርስቶስን ያውቁ ዘንድ ይህች የዘላለም ሕይወት ናት።
4፤ እኔ ላደርገው የሰጠኸኝን ሥራ ፈጽሜ በምድር አከበርሁህ፤
5፤ አሁንም፥ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር በአንተ ዘንድ በነበረኝ ክብር አንተ በራስህ ዘንድ አክብረኝ።
6፤ ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው። የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው፤
7፤ ቃልህንም ጠብቀዋል። የሰጠኸኝ ሁሉ ከአንተ እንደ ሆነ አሁን ያውቃሉ፤
ሚስትና ልጆች ካሉህ አዝንልቸዋለው: በተለይ ለሚስትህ(ካገባህ)
bereket nisiha giba, bizu hizib new eyasatic yalehew
Enanite mechi tebalachu metsihafi qidus satanebu bepasteru yemitnedut msitewalun yistachu
Erasih niseha giba siletenagerkat kalina sile mulu hatiatih, hawariyat sira 2:38,Lukas 24:45-47 anbib befikir
ቄስ በረከት ኢየሱስ ዘመንህን ይባርክ!
እውነት ያሸንፋል!!!!!!!!
Were Becha yehone Ye Hawariat Bete menafeqan Pastor
Eyosi is one of the most respected and knowledgeable individuals. Bereket thought he is arguing with an average Protestant believe. He his gravely mistaken.
“የኵነኔ አገልግሎት ክብር ከሆነ፥ ይልቅ የጽድቅ አገልግሎት በክብር አብዝቶ ይበልጣልና።”
- 2ኛ ቆሮ 3፥9
እናንተ ክብር የምትሉት ክብር እንዳልሆነ ሲገባችሁ ማን የበለጠ እንደከበረ ትረዳላችሁ
“ሳላውቅ ነፍሴ በከበረው ሰረገላ ላይ አስቀመጠችኝ።”
- መኃልየ. 6፥12
WENDIM BEREKET YIESUS ABZITO TSEGA YISXI .ASETENYOCH NABIYATOCHI minim meszerja yelum zimbionaw yemin cacu
beki by the way they are responsible and acountable for their speaking and their doctrine by jesus according Luk 17
የዮሐንስ ወንጌል 17
20-21፤ ሁሉም አንድ ይሆኑ ዘንድ፥ ከቃላቸው የተነሣ በእኔ ስለሚያምኑ ደግሞ እንጂ ስለ እነዚህ ብቻ አልለምንም፤ አንተ እንደ ላክኸኝ ዓለም ያምን ዘንድ፥ አንተ፥ አባት ሆይ፥ በእኔ እንዳለህ እኔም በአንተ፥ እነርሱ ደግሞ በእኛ አንድ ይሆኑ ዘንድ እለምናለሁ።
22-23፤ እኛም አንድ እንደ ሆንን አንድ ይሆኑ ዘንድ፤ እኔም በእነርሱ አንተም በእኔ ስትሆን፥ በአንድ ፍጹማን እንዲሆኑ፥ የሰጠኸኝን ክብር እኔ ሰጥቻቸዋለሁ፤ እንዲሁም ዓለም አንተ እንደ ላክኸኝ በወደድኸኝም መጠን እነርሱን እንደ ወደድሃቸው ያውቃል።
24፤ አባት ሆይ፥ ዓለም ሳይፈጠር ስለ ወደድኸኝ የሰጠኸኝን ክብሬን እንዲያዩ እኔ ባለሁበት የሰጠኸኝ እነርሱ ደግሞ ከእኔ ጋር ይሆኑ ዘንድ እወዳለሁ።
25፤ ጻድቅ አባት ሆይ፥ ዓለም አላወቀህም፥ እኔ ግን አወቅሁህ እነዚህም አንተ እንደ ላክኸኝ አወቁ፤
26፤ እኔንም የወደድህባት ፍቅር በእነርሱ እንድትሆን እኔም በእነርሱ፥ ስምህን አስታወቅኋቸው አስታውቃቸውማለሁ።
ለመጠዬቅህ በፈት መግባባትን እወቅ።
እኔ አሚገርመኝ በመሳቅ ሰውን ለማደናበር የሚሞክሩት ነገር ነው
ጥያቄ አለ ሰላም ነኝ
Yhie bieki yemibal sew asaci nee
አምላክ ሰዉ ነው የሚል አልተፃፈም
Ato berket gud honal iyosin atawukowum
ይሄ, በእናቴ እገሌ በአባቴ ደግሞ እገሌ ነኝ የሚለው የሚከፋፍል መንፈስ ክርስትና ውስጥም ገብቶ ክርስቶስን በአባቱ መለኮት በእናቱ ደግሞ ምድራዊ ሰው ነው ብሎ ከፍሎ ሰዎችን ከእ/ር መንግስት ለማራቅ አጋንንትና ለመንጋው የማይራሩ ጨካኝ አስተማሪዎች ያመጡት የስህተት ትምህርት ነው:: ወገኖች እንንቃ
-ፊተኛው አዳም ከመሬት ከአፈር ነው
-ኋለኛው አዳም ከሰማይ ከቃል ነው
Xiyaqawu.malis.yelem.wawu
የሐዋርያት ወንጌል ፅኑ ነው ። የተፃፈው ቃሉም ምስክር ነው ። ስላሴን መፅሐፍ ቅዱስ አያውቅም ።
Astemirew
☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝☝👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍👍
Yedanutin new
eh hulu Zuriyaximtim ye egzerin manfes lemakilal nw amlak ayedlem le malet ay ye diablos shingala yegarmal andun eyesus yaskidal andun abat yelehum yilal andun dagmo manfeskidus amlak aydelem yasbilal.
አይ በረከት
እውቀት=0%
ድፍረት=100%
እውነትህን ነዉ?
የዮሐንስ ወንጌል 16
3፤ ይህንም የሚያደርጉባችሁ አብንና እኔን ስላላወቁ ነው።
Xiyaqe.lelanawu.malisu.lelanawu
ሥላሴና ስይጣን አንድ ናቸው
Wrong, if you don't know, do not write comment
False
Fittayidhawu.sawu.adaminawu.waleyidha.sawu.iyesusnawu
የዮሐንስ ራእይ 3
4፤ ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፥ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ።
5፤ ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።
አባት የተባለው ማን እንደሆነ ከሌሎች ቪዲዮዎች እይ
እየሱስ ክርስቶስ ፍፁም ሰው ፍፁም አምላክ ነው እየሱስ ክርስቶስ ከሞት ሲነሳ በአካል ነው ስለዚህ የእየሱስ ክርስቶስ ስጋ አልበሰበሰም የዳነው ደግሞ እየሱስ ክርስቶስን እንደ ግል አዳኙ አድርጎ ሲቀበል የማይሞተውን አካል ይለብሳል
ወንድም እዮስያሲ ለምንድነው መልሱን በደንብ ማትመሊሰው? አንተ ግን መዳን አትፈልግም? ሰዉ ከመስማት ይድናል ። ከልሰማ እንደትስ ይድናል?
😂😂😂😂😂😂😂
በረከት ከመተቸት ይልቅ የገባህን ተናገር ማብራርያ አትቃወም
ወንድም በረከት ተረት የሚተርኩልንን የሰው ወግ እና የፍልስፍና ትምህርት የሚያስተምሩንን እያጋለጠ እያብራራልን ነው እንጂ ወንድሜ ትችት ከሚመስልህ ግን ትችት ካልሆነው ንግግር ውስጥ አንተ የእውነቱን ትምህርት መልእክቱ ላይ አተኩር ላንተ ህይወት የሚሆንልህ እርሱ ስለሆነ ነው። ጎበዝ ሰው ማለት አነጣጥሮ ከላይ ከላይ ሳይሆን ከውስጥ የሚማርበትን ነገር አነጣጥሮ የሚማር ነው
ራእይ 3
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
³ እንግዲህ እንዴት እንደ ተቀበልህና እንደ ሰማህ አስብ፥ ጠብቀውም ንስሐም ግባ። እንግዲያስ ባትነቃ እንደ ሌባ እመጣብሃለሁ በማናቸውም ሰዓት እንድመጣብህ ከቶ አታውቅም።
⁴ ነገር ግን ልብሳቸውን ያላረከሱ በሰርዴስ ጥቂት ሰዎች ከአንተ ጋር አሉ፥ የተገባቸውም ስለ ሆኑ ነጭ ልብስ ለብሰው ከእኔ ጋር ይሄዳሉ።
⁵ ድል የነሣው እንዲሁ በነጭ ልብስ ይጐናጸፋል፥ ስሙንም ከሕይወት መጽሐፍ አልደመስስም፥ በአባቴና በመላእክቱም ፊት ለስሙ እመሰክርለታለሁ።
⁶ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ።
ሰውዬው እነሱ በአውዱ ሲሉ አንተ በጥቅሱ እያልክ ታምታታለህ እየሱስ ክርስቶስ ከማርያም ስጋን ካልነሳ ከሷ መወለዱ ለምን አስፈለገ እግዚአብሔር በእውነት የሚፈልጉትን ከእንደዚህ ያለ የክርስቶስን ስራ ከሚያቀል አስተምሮ ያስመልጥ ይሰውር
ከማርያም ከነሳ የሚበሰብስ ሀጢያት ያለበት ነው ማለት ነው ስለዚህ የሚበሰብስ ሀጢየት ያለበት እንዴት ሀጢያት ሀጢያትን ያስወግዳል???ለዚህነው ወገን ከድንግል የተጸነሰው!!
ስላሴ Tiktok መንደር ላይ ድራሹ እየጠፋ ነው!!!
ትእቢትህ ቀንሰህ ከወንድሞችህ በፍቅር ብትናጋገር ጥሩ ነበረ:: ምትናገሮ ነገር really ከ ክርስያን ኣማች ይከብዳል
ሰባልዮሳዊያን
What that?
በረከት ስታወራ እድሜህን የሚመጥን ንግግር አውራ ማላገጥ በዚህ እድሜህ ማላገጥ አይደብርህም ?
Kkkkkkk.temesgana.afee.bemisgana.molaa
መጽሐፈ ምሳሌ 30
4፤ ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው?
ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው?
ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው?
የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው?
ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ ስሙ ማን፡ የልጁስ ስም፡ ማን ነው?
ይሄንን ጥያቄ መልሱት ኦንሊ ጂሰሶች !!!!!!!!!!!!!
ይሄ ቃል ትንቢት አይደለ እንዴ brother😊
@@nattymu8471 "መፅሐፈ ምሳሌ "የትንቢት መፅሐፍ ነውን ? ኢየሱስ በብሉይ ኪዳንም ልጅ ነው (የእግዚአብሔር ልጅ) ፥ደግሞም አምላክ ስለመሆኑ እግዚአብሔር አብ
በእብራውያን ላይ ይመሰክርለታል!
👉🏼" ወደ ዕብራውያን 1
8፤ ስለ ልጁ ግን፦ አምላክ ሆይ፥ ዙፋንህ እስከ ዘላለም ድረስ ይኖራል፤ የመንግሥትህ በትር የቅንነት በትር ነው። "
👉🏼ወደ ዕብራውያን 1
10፤ ደግሞ፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ከጥንት ምድርን መሠረትህ፥ ሰማዮችም የእጆችህ ሥራ ናቸው፤
👉🏼1ኛ ዮሐንስ 5
20፤ የእግዚአብሔርም ልጅ እንደ መጣ፥ እውነተኛም የሆነውን እናውቅ ዘንድ ልቡናን እንደ ሰጠን እናውቃለን፤ እውነተኛም በሆነው በእርሱ አለን፥ እርሱም ልጁ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። እርሱ እውነተኛ አምላክና የዘላለም ሕይወት ነው።
1ኛ ዮሐንስ 2
22፤ ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው።
ፓስተር በረከት - ኤፌ 4:15 ብለህ የለጠፍከውን አንሳ :: ምክንያቱም በፍቅር ሳይሆን በማላገጥ ነው የምትናገረው ( not በፍቅር )🙄
የዮሐንስ ወንጌል 12
27፤ አሁን ነፍሴ ታውካለች ምንስ እላለሁ? አባት ሆይ፥ ከዚህ ሰዓት አድነኝ። ነገር ግን ስለዚህ ወደዚህ ሰዓት መጣሁ።
28፤ አባት ሆይ፥ ስምህን አክብረው። ስለዚህም፦ አከበርሁት ደግሞም አከብረዋለሁ፡ የሚል ድምፅ ከሰማይ መጣ።
1 Timothy 2 አማ - 1 ጢሞቴዎስ
5: አንድ እግዚአብሔር አለና፥ በእግዚአብሔርና በሰውም መካከል ያለው መካከለኛው ደግሞ አንድ አለ፥ እርሱም ሰው የሆነ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
❤❤❤❤
2 Corinthians 5 አማ - 2 ቆሮንቶስ
18: ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
19: እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
❤❤የእግዚአብሔር ቃል በእግዚአብሔር ቃል ነው ሚፈታው
🎉🎉Colossians 2 አማ - ቆላስይስ
8: እንደ ክርስቶስ ትምህርት ሳይሆን፥ እንደ ሰው ወግና እንደ ዓለማዊ እንደ መጀመሪያ ትምህርት ባለ በፍልስፍና በከንቱም መታለል ማንም እንዳይማርካችሁ ተጠበቁ።
9: በእርሱ የመለኮት ሙላት ሁሉ በሰውነት ተገልጦ ይኖራልና።
10: ለአለቅነትና ለሥልጣንም ሁሉ ራስ በሆነ በእርሱ ሆናችሁ ተሞልታችኋል።
11: የሥጋንም ሰውነት በመገፈፍ፥ በክርስቶስ መገረዝ፥ በእጅ ባልተደረገ መገረዝ በእርሱ ሆናችሁ ደግሞ ተገረዛችሁ።🎉🎉
አጠቃላይ መጽሃፍ ቅዱስ የሚሚናገረው አንድ አምላክ እንዳለ ፣እርሱም መንፈስ እንደሆነ ( ዮሃንስ ፬:፪፬) በስጋ እንደተገለጠ (1ጢሞቲዎስ 3:16)
የተገለጠበት ሰውነት(ስጋ ) ደግሞ ሰማያዊ መሆኑን፣( 2 ቆሮንቶስ 15:45-54)
ሰዉ እንዴት ኢየሱስ አብ ነዉ ብሎ ያምናል😂😂😂😂😂😂😂 ሆሆሆሆ መስቀል ላይ የተሰቀለዉ አብ ነዉ ልትሉን እንዳይሆን በረከት ጌታ ልብ ይስጥህ
sitazazign le antchi yistish 😂😂😂😂😂😂
በረከት ሲኦል አፋን ከፍታ እየጠበቀችክ ነው በጊዜ ንሰሐ ብትገባ ይሻልሃል 😢
ሲኦል አፏን መክፈትዋን እኛ አላየናትም!
መቼስ አፏን የከፈተችው ነፍሳት ርቧት ነው የሚሆነው ምክንያቱም ሰዎች ሁላ እውነቱን እያመኑ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እየተጠመቁ ከሲኦል አፍ እያመለጡ ስለሆነ ነው። ደግሞ አፏን መክፈቱዋን የሚያውቀው ወደ ሲኦል የቀረበው ነው አንተም ከሲኦል አፍ ራቅ እና እውነቱን ተቀበል ከሲኦል አፍ ራቅ መንግስተ ሰማያት ይሻላል።
Eyesus yikir yibelik tew wede ewunet temeles keTrinity telakek yalebeleziya Gehanem lante nw!
@mengistumolla5184ከወንጌል አማኞች ወጥተህ እነሱ ጋር የገባከው እኮ መጀመሪያም ወንጌሉን በሚገባ ባለማወቅህ ነው ብታቅ ኖሮ ትክክል እንዳልሆኑ ማሳየት ትችል ነበር ለምን እውነት ካለ እነርሱ ጋር እኛ አንሄድም ስላልበራልን ነው 😅 ስማኝ ይህ የህይወት ጉዳይ ነው ውይይቱን ከሰማክ በአግባቡ ክርስቶስ የለበሰው ስጋ እኛ ወደ ፊት የምንለብሰው የትንሣኤ ስጋ ነው እያለ ነው በረከት ይህ ከሆነ የትንሣኤ ሰውነት ደግሞ እንደ 1ኛ ቆሮንቶስ የሚሞተው የማይሞተውን ይለብሳል ይላል የትንሣኤ አካል የሚሞት አደለም አየክ ክርስቶስ የማይሞተውን ስጋ ለብሶ ነው የሞተው እያለ ነው እስቲ ራስህን ጠይቅ የሚሞተው የማይሞተውን ይለብሳል እየተባለ የማይሞት እንደሆነ ቃሉ እየነገረን የማይሞተው ስጋ ነው የሞተው እንዴት ይባላል ይህ ቃሉን መጋጨት ነው ሲቀጥል እኛ አሁን የለበስነው ሰውነት ኅጢአት አጠቃው እንጂ ሰውነታችን በራሱ ኀጢአት አይደለም ለዛ ዳዊት መዝሙር ላይ ነፍሴ ሰውነቴም አጥንቴም ጅማቴም እግዚአብሔር አመስግኑ ይላል ስጋችን በራሱ ኀጢአት አደለም በኃጢአት ደካማ ሆነ እንጂ ኢየሱስ ደግሞ ሃጢአት ሚባል ስለማያውቀው ቅዱስ ነው በስጋውም መበስበስን ያይ ዘንድ ቅዱሱን አትተወውምና ሐዋ 2:31 አንብበው 🙏🙏
"ማርያም ፀንሳ" ብሎ የሚያብራራው እኮ እናንተ የኢየሱስ ስጋ "ቱታ" ነው ስለምትሉ ነው !
tuta yemitlewn lemn korteh wesedk keza befitna behuala yetebrarawn alsemahim malet nw?
yemitlutin sitatu korito ketayi atihun le ewunetu wongel tegezu eyesus abat new
ወንድሜ በረከት ረጋ በል ትሁት ሁን አትቆጣ አትሳደብ
በረከት ብዙ ጊዜ ሰዉን ማኮሰስ ይወዳል please ምከሩት😂😂😂
ሰማያዊ ስጋ የሚባል ነገር ከየት ነው ያመጣችሁት ? የማርያም ስጋ የሰው ስጋ አይደለም ነው አይደል እንዴ የምትሉት? ኢየሱስ የለበሰው ስጋ የሰው ካልሆነ ለምን ተራበ? ለምንስ ቆርሶ በላ ከማረጉ በፊት ? ኢየሱስም በሰውና በእግዚአብሔር ፊት በሞገስና በቁመት ያድግ ነበር የሚለውንስ ቃል ምን ልታረጉት ነው ? ስጋው ላይ ከሆነ ጥያቄው የመጀመሪያው አዳም በስጋው ብቻ ነው ሃጢአት የሰራው ማለት ነው ?
ኢየሱስ እኮ በብሉይ ኪዳንም ልጅ ነበር !
👉 መጽሐፈ ምሳሌ 30
4፤ ወደ ሰማይ የወጣ የወረደስ ማን ነው?
ነፋስንስ በእጁ የጨበጠ ማን ነው?
ውኃንስ በልብሱ የቋጠረ ማን ነው?
የምድርን ዳርቻ ሁሉ ያጸና ማን ነው?
ይህን ታውቅ እንደ ሆንህ፥ ስሙ ማን፡ የልጁስ ስም፡ ማን ነው?
ቃል ስጋ ሆነ ነው የሚለው።እኛ ሰዎች ከፊተኛው አዳም ከአፈር ነን።
በረከት ከመተቸት ይልቅ የገባህን ተናገር ማብራርያ አትቃወም
ወንድም በረከት ተረት የሚተርኩልንን የሰው ወግ እና የፍልስፍና ትምህርት የሚያስተምሩንን እያጋለጠ እያብራራልን ነው እንጂ ወንድሜ ትችት ከሚመስልህ ግን ትችት ካልሆነው ንግግር ውስጥ አንተ የእውነቱን ትምህርት መልእክቱ ላይ አተኩር ላንተ ህይወት የሚሆንልህ እርሱ ስለሆነ ነው። ጎበዝ ሰው ማለት አነጣጥሮ ከላይ ከላይ ሳይሆን ከውስጥ የሚማርበትን ነገር አነጣጥሮ የሚማር ነው