የዮሐንስ ወንጌል ክፍል 17 | የፍቅር ስበት
Vložit
- čas přidán 21. 08. 2024
- በዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ አንድ ጥናታችን ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ደቀመዛሙርቱን ወደሚጠራበትና እነርሱም ስለ እርሱ ምክስክርነት የሚሰጡበት ክፍል ላይ ደርሰናል። የመጥምቁ ዮሐንስን ምሥክርነት ሰምተው ከተከተሉት አንዱ እንድርያስ ለወንድሙ ለስምኦን "መሢህን አግኝተናል!" ብሎ መሰከረ። ፊሊጶስ ናትናኤልን አግኝቶ "ሙሴ በሕግ ነቢያትም ስለ እርሱ የጻፉትን የዮሴፍን ልጅ የናዝሬቱ ኢየሱስን አግኝተነዋል!" ብሎ መሰከረ። ናትናኤልም ወደ ኢየሱስ ከመጣ በኋላ "መምህር ሆይ አንተ የእግዚአብሔር ልጅ ነህ፣ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ነህ!" ብሎ መሰከረ።
በዚህ 17ኛ ክፍል በምዕራፍ 1 ከቁጥር 35 እስከ 39 ላይ በማተኮር፦
1ኛ. መጥምቁ ዮሐንስ ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ሆነ እንጂ ራሱን እንዳልሰበከ፤ ደቀመዛሙርቱን እንደ መልካም ሞግዚት ለኢየሱስ ክርስቶስ ያቆያቸው እንደ ነበሩ።
2ኛ. ዮሐንስና እንድርያስ የተከተሉት "እነሆ ንጉሥ …" ተብለው ሳይሆን "እነሆ የእግዚአብሔር በግ!" ተብለው መሆኑ የሚሞት፣ የሚሰዋ፣ የሚታረድ ሰው ለመከተል መወሰናቸው።
3ኛ. ጌታ ለምን እንደ ተከተሉት ቢያውቅም "ምን ትፈልጋላችሁ" በማለት የዓላማ ጥያቄ ለምን እንደ ጠየቃቸው።
4ኛ. በክፍሉ ላይ እነርሱ መርጠው የተከተሉት ቢመስልም የመረጣቸው ግን እሱ እንደሆነና ያስከተላቸውም የፍቅሩ ስበት እንደ ሆነ በዚህ ቪዲዮ ላይ እንማራለን።
መልካም የትምህርት ጊዜ
ለበለጠ መረጃ በ www.goldenoil.org ይጎብኙን።
ያሬድ ,ጌታ ሲመጣ እሱን ከማየት ቀጥሎ ከሚናፍቁኝ ብዙ ነገሮች መካከል አንዱ ያገለገሉን አገልጋዮች አክሊላቸውን ሲቀበሉ ማየት ነው። እነሱ እንኳን አሁን ምን ያህል በእነሱ ጌታ እንዳነፀን ላይረዱት ይችላሉ፥ ያኔ ግን ደሞዛቸውን ያገኛሉ፥ተባረክ ,ላንተም ይከፍልሃልና ይባረክ አሜን
Wongelawi geta yebarkh tsegawen yebzaleh
ጌታ ይባርክህ የተወደድክ ወንጌላዊ- በጣም ገንቢ አሳዳጊ አደልዳይ መገለጥ ነው። ሁሌም፡አዲስ ብርሃን የማይበት ትምህርት ነው።ይጣፍጣል!! ከማርም በላይብይናፈቃል!! ለትጋትህ ጌታ ይባርክህ ብርሃኑን ያብዛልህ የበለጠም ብብርሃኑ ትሞላና እንዲሁ ትሰጥን፡ዘንድ ያንተን ጉዳይ ያስተኛልህ!!
God bless you abundantly my teacher !❤❤❤🙏🙏🙏
ያሬዶ እንኩዋን ደህና መጣህልን
#በአእምሮ #መታደስ #መለወጥ በሚል ስሞኑን ያስተማረከው 3 ክፍል እየስማሁት ነበር በጣም ጠቃሚ ነው በዚህ ፖስትልን ብዙወችን ያንጻል ።
አንተ የእዉነት ቃል ታማነኝ አገልጋይ ብዙ ጌታ ይባርክህህህህህህህ ጌታ ለዘለአለም ስሙ ይባረክ አሜን❤
Amen 🙏🏽 ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
Amen 🙏
Amen .
Amen Amen Amen Egzaibher Selamike Yebizaha shalom shalom shalom ✅ 🙌 👏🏻 🎉🎉🎉
Amen
Bless you
በኔዉስጥ አንተ ታይልኝ
ጌታ ይባረክ።
🙏 Blessings
God bless you
ተባረኪ የአባት ብርቱ ጌታ አበዝቶ yrbarekiki😢🎉🎉
የእግዚያብሄር በግ ብሎ ሲያስተዋውቅ የሚሞትን የሚሰዋን ሰው ነበር የጠቆመላቸው። የዮሃንስ ደቀመዝሙራቱ የሚሞተውን ነበር ይተከተሉት።እኛ ደግሞ እየሱስን ስንከተል ለመሞት ራሳችንን ለመካድ፡ነው!!
God bless you 😘 Thanks so much 😘 ✅ 🤝🏽 Lorde Best 😘 ✅ 🤝🏽 👌 👍🏻 🎉🎉🎉
ከአባታችንና አምላካችን ከእግዚአብሔር አብ ምህረትና ፍቅር፣ ከጌታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም፣ የመንፈስ ቅዱስ ህብረትና አንድነት ከእኛ ጋር ይሁን አሜን።
ክብር ለእግዚአብሔር አብ
ክብር ለእግዚአብሔር ወልድ
ክብር ለእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።
“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።” - ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
የዓለሙን ኃጢያት ሁሉ የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።ጌታ ይባርክህ
Welcome Brother Yared በ Ethiopian evangelical church MN የነበው ትምህርት እዚያ የተገኘው ያህል ነበር ደጋግሜ በ CZcams ስማረው የነበረው በአዕምሮ መታደስ መለወጥ እንዴት ያለ ድንቅ ትምህርት ነው እጅግ አዝናኝና ፍሰሃ ያለው በጣም ገንቢ አስተማሪ ህይወትን የሚቀይር ጊዜ ነበር selfless ለመሆን ጉዞ አስጀምሮኛል ጌታ ዘመንህን ይባርክ 🥰🥰🥰🙏
God bless our beloved brother .I can't express my gratitude b/se of your work in Christ with Him for Him.
I'm renewed!!!
ሰላም ሰላም ያሬዱ
welcome Yaredo
አሜንንን አሜንንን አሜንንን ጌታ ኢየሱስ አብዝቶ ይባርክህ ያሬዱ 🙏
Amen 🙏 amen 🙏 and thank you for teaching us God bless you 🙏
እግዚአብሔር ወደ እዚህ ሙላት ያስገባኝ አላማየ ነው
አሜንንንንንን ጌታ ያብራልኝ🙏🙏
Peace be with you brother Yaredo, I thank Holy Spirit to the gifts He gave Church 🙏 you are one of the gift God gave us. I have learned a lot from your teaching and it helps me to reflect it in our bible study, specially the book of Romans and Hebrews. God bless you and your family.
❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
ከክፍል 18 ጀምሮ አላገኘሁም
በሳምንት መቼ በስንት ሰአት ነው የሚተላለፈው
ምስኪን ድሃ የሆነ ሰው አይተህ እንዴት ያለህን ሁሉ ጥለህ ትከተላለህ? የደቀመዝሙርት መከተል አያስገርምም? የሚያስገርምስ ኢየሱስ "ናና ተከተለኝ" ብሎ ሲጠራ ማንም፡እንቢ ሊለው የማይይችል የስበት ሃይል መኖሩ ። ድምጹ ጥሪው ይማርካል ያንበረክካ ሁሉን አስጥሎ ያስከትላል- በጥሪው ውስጥ፡አስደነቂ የስህነት አለ - አስገራሚ መስህብ!!
- ጊዜው ትዝ ይለኛል የተጠራንበት
ትዳሩን ሊያሸንፍ ሁሉም በያለበት
ሲወጣና ሲንወርድ አግኝተህ ስትጠራው
አልማረክ ብሎህ እንቢ ያለህ ማን ነው። (ተስፋዬ ጋቢሶ)
በቅድሚያ የመረጠ ኢየሱስ ነው!! ስለመረጣቸው ነው ደቀመዝሙርት የመረጡት።ስለመረጣቸው ነው የመረጡት!
የዮሃንስ ደቀመዝሙርቶች ዮሃንስን፡ትተው ወደ ኢየሱስ ሄዱ!! ዮሃንስ ራሱን ዝቅ አደጎ ኢየሱስ ከፍ ያደረገው እስከ ጥጉ ነው!! " ክርስቶስን ጌታ እንደሆነ ስለ ኢየሱስም ራሳችንን ለናንተ፡ለማገልገል ባሪያዎች አደገን ሰጥተናል!!!"
ሙሽራይቱ ያለችው፡እሱ ነው ሙሽራው። በሙሽራው መክበር ደግሞ ሚዜው በሙሽራው ድምጽ ደስ ይለዋል!!! ሙሽራው ሊከብር ከፍ ከፍ ሊል ሊገለገል ሊልቅ ሰዎችን፡ከኔ፡ዘንድ፡ሊሄዱ እሱ ጋር ሊሰበሰቡ ይገባዋል! ሚዜው ሊያከብረው ሊያገለግለው ይገባል!
አንተ እግዚአብሔር የሰራ ይሰጥ በትግራይ ህዝብ ኮንሰር ነው በማለት የተነገረው አነረሰም አሁን አንተ ወንጌላዊ ነህ???
እውነት የጌታ መንፈስ ያልራቀው ሰው ይጸጸታል ካንተ ጋር የለው መንፈስ የማን ነው ራስህን መርምር ከማስተማርህ በፊት ወንጌላዊነትንም ለሚገባው ስጥ ጌታን በማያምኑት ፊት አታሰድብ
@@kke1813 ከእኔ ጋር ያለ ጌታ እዮስስ ነው I am Christian
God bless you