MK TV ማኅበረ ቅዱሳን ሲናከስ አይውልም // በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የተደረገ ቆይታ || ክፍል ሁለት
Vložit
- čas přidán 14. 05. 2021
- ክፍል አንድ • MK TV ማኅበረ ቅዱሳን ሲናከስ አ...
Subscribe and share czcams.com/users/EOTCMK?s.... czcams.com/users/EOTCMK?s....
#MKTV #MahibereKidusan #EOTCMK
ሰላም የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ቻናሉን በማስተዋወቅ አገልግሎቱን ላላገኙት እንድናደርስ ስንል በትሕትና እናሳስባችኋለን።
ስለ አገልግሎቱም አቀራረብ አስተያየት ብትሰጡን መልካም ነው።
Subscribe and share czcams.com/users/EOTCMK
ማህበረ ቅዱሳን በጣም ትልቅ የተከበረ ማህበር ነው በሲኖዶሱም ብቸኛ እውቅና የተሰጠው ማህበር ነው ዜጋን ኦርቶዶክስን ስርዓተ ቤተክርስቲያንን ያስተማሩ ክርስትናን ያስፋፉ ናችሁ ይበልጡን ጥሩ ጎኑ በከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት የተማረውን ወጣት በማስተማር በእምነቱ ፀንቶ እንዲኖር ትልቅ ስራ ሰርታቹሃል ::ዳሩ ግን በዚህ ዘመን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን እና በህዝበ ክርስቲያኑ ላይ እየተፈፀመ ያለው መከራ መገደል ማቃጠል የቤተክርስቲያን እርስቶች መቀማት ማሳደድ በጣም የከፋ ነው ቤተክርስቲያኑዋ ህልውናዋ እየተፈተነ በመኖር እና ባለመኖር ላይ ወድቃለች በዚህ ምንም እንኩዋን ሁሉም ክርስቲያን ኃላፊነት ቢኖርበትም እንደተቁዋም ግን ማህበረቅዱሳን በደንብ ኃላፊነት ሊወስድ ይገባዋል ምክንያቱም አሰተምሮቶቹ ዘመኑን የዋጁ አይደለም እንደምሳሌ የዛሬ ዓመት መምህር ብርሃን አድማስ በማውራት ለውጥ አይመጣም ቀኝህን ሲመታህ ግራህን ስጠው ብለው ኢንተርቪው ሲሰጡ የሚያሳዝን የቀልድ መልስ ሲመልሱ በንዴት አስተያየት ሰጥቻለው ምክንያቱም እየሆነ ያለውን መረዳት አለመቻል እኔና ቤቴ ላይ መከራ ካልገባ ካልተገደልኩ የሚመስል መልስ ነበረ የሰጡት አሁን ቢያንስ መግለጫ መስጠታችሁ ቢበረታታም ጥግ ድረስ የዘገያቹሁ ናችሁ አሁንም በአንድ ቀን መወያየት መተኛት የለባቹህም ከዚህ በኃላ አይደለም ተኝታችሁ ቆማችሁም ታግላችሁ መስዋትነት ከፍላችሁም እየመጣ ያለውን የክርስቲያን መገደል ቤተክርስቲያን መቃጠል መውደም አታተርፉትም ስለዚህ ወገብ ታጥቆ ታግሎ ማታገል መስዋትነት መክፈል ይጠይቃል ያለበለዚያ ምርጡ ታጋይ ምሁር አቶ ፋንታሁን ዋቄ እንዳሉት አንዱ ride ሰጥቶአቸው ምድር ጦር አካባቢ አንድ እስላም ሲወርድ ride የሰጣቸውም እስላም ነበረና
ጊዮርጊስ ጋር ሲወርድ ሹፌሩ ጊዮርጊስ ጋር ነው እንዴ የምትኖረው ሲለው ኢንሻላ የኛ አድርገን እንሰግድበታለን ነው ያለው ስለዚህ አሁን ጠላቶቻችን ቤተክርስቲያናቸችንን የነሱ መስገጃ ለማድረግ መስቀል አደባባይ
ጃንሜ ዳን ለመቀማት በሂደት ላይ ናቸው ወደ ክፍለሀገር የፈለጉተን እያደረጉ ነው አሁን የቀራቸው መሃል ከተማ ነው እሱንም ዝግጅታቸውን ጨርሰው claim ማድረግ ጀምረዋል ነገ ወደድንም ጠላንም በጉልበትም በስልጣናቸውም ያደርጉታል የኛና ይበልጡን የናንተ ማንቀላፋት ህልማቸውን እውን የሚያደርጉበት ጊዜ ቀርቡዋል ::
ደግሜ የምለው አስተምሮታችሁን ቀየር በማድረግ ከአልቃሽ ትውልድ መፍጠር ወደ ሐሞተ ቆፍጣና ሱሪ የታጠቀ ትውልድ ለመስራት ዛሬውኑ ቀበቶአችሁን ታጠቁ ይሄ ቀናዊ ቤተክርስቲያን የሆንኩ አንድ የኦርቶዶክስ ወንድማችሁ ነኝ እኔም ቀበቶዬን ጠበቅ አርጌ እየጠበቅኩ ነው ::መብት ይጠየቃል እንጂ አይለመንም ::ኢትዮጵያ ውስጥ ባለ እንደዚህ ያለ ዘመን ደግሞ በከንቱ ከመሞት በመሰዋትነት መብትን ማስጠበቅ ማስመለስ ብቸኛው አማራጭ ነው ::ብፁ አባታችንን መደገፍ አለባችሁ ::
በጣም በጣም ጥሩ ወይይት ነው ከልብ እናመሰግናለን በርቱ በርቱ የእውነት፣ የእውነት፣ የእውነት ማኀበረ ቅዱሳን ነው አሁንም የቅዱሳን አምላክ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ዋናዋ አጥራ ዋናዋ ተሰፋዋ እናንተ ማኀበረ ቅዱሳን ናችሁ በርቱል ።
ግን የቅድስት ቤተክርስቲያን ቅርሶቻ መነጠቅ ግንዛቤ ሊሰጥበት ይገባል መሰቀል አደባባይ አሁንም ጃንሜዳ የጥምቀት ቦታዋ ላይ መሰቀል ይተከል መሰቀል አደባባይ መሰቀል መተከል አለበት አልያ አሁን የቤተክርስቲያን ቅርሶችን ለመጠቅና ለራሰ አምልኮ ወደ መቀየር ነው እየተካሔደ ያለው ሰለዚህ እናንተ እውነትን ከምግባር ሰለ ምሰሩ አሁንም ቅድስት ቤተክርስቲያን ቅርሶቻን አሰቡበት እኛም ባለ አቅም ተጎናችሁ ነን በርቱልን በርቱልን⛪🙏🙏🙏❤❤❤❤❤
ድቅ ውይይት ነው በርቱ ከናተ የተማርኩት ግዜዬን ዝም ብዬ ማባከኔ አየውት
ሚዲያው ለሕዝብ ተደራሽ እንዲሆን አድርጉ ቃለ ህይወት ያሰማልን ።
ተዋህዶን ማንም አይችላትም ጉዳዩን ሲሬስ መሆን አለበት የሚከፈለዉን መስዋእት ከፍለን ቤተክርስቲያናችንንና ይዞታዎቿን ነፃ ማዉጣት አለብን።!!!
በዚህ ዘመን መፈጠሬን የጠላሁበት ደረጃ ላይ ነበርኩ እናንተን ሳይ ተስፋዬ ለመለመ ፀጋውን ያብዛላችሁ
ኡፍፍፍፍ እንዴት ደስ ይላል? መምህራኖቼ ልብ ውስጥ የሚገባ ምላሽ ነው ምትሰጡን። እግዚአብሔር ይስጥልን። ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
በጣም በጣም!
የማህበረ ቅዱሳን ቤተሰቦች በርቱል፣ እንበርታ የኦርቶዶክስ ሃይማኖታችን ነቅትን እንጠብቅ!!
በርቱልን በዚሁ አቋማችሁ ቀጥሉ! ከዚህ በኋላ መለማመጥ ከልክ ያለፈ ትእግስት እና ይሉኝታ ሊበቃ ይገባል። በመላው ኢትዮጵያ ያለውን ምእመን ማደራጀት፣ማንቃትና ወቅቱን የዋጀ ትውልድ ማፍራት ይገባል።
ሼር እና ላይክ በማድረግ ተደራሽነቱን እናስፋ!
ሰላም የማህበረ ቅዱሳን ቤተሰቦች 🙏አምላከ ቅዱሳን ቤተክርስቲያንን ቅዱስ አባታችንን ማህበሮቻችንን ህዝበ ክርስቲያኑን የአደባባይ ቦታዎችን ይጠብቅልን🙏 በርቱ። ይሉኝታ። የዋህነት በቃ። በዚህ አቋም። ቀጥሉ
ማህበረ-ቅዱሳን በዕውቀት በተሞሉ ሰወች መመራቱ ደስ ይላል በርቱልን🙏
ማንም ስም ይስጠው እኛ ግን ከማህበረ ቅዱሳን ጎን እንቁም እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ
አሜን።
እኔም እንደ ክርስቲያን ከማኅበረ ቅዱሳን ጎን ነኝ!! በዚህ አጋጣሚ ማንኛውም ክርስቲያን እራሱን ለእግዚሃብሔር መመቸት አለብን ከመቼውም ጊዜ በላይ በንስሐ ውስጥ መሆን ይገባናል ይሄ ፈጣሪ ከኛ ጋር እንዲሆን ይረዳናል። በተጨማሪም ሕብረታችን መጠንከር ይገባዋል፣ ስለ ቤተክርስቲያናችን እና ስለ እያንዳንዱ ክርስቲያን ግድ ሊለን ይገባል።
ሁሉ እደዚህ ቢህንኖሮ ለዚህሁሉነገር ባልደርስንነበር አሁንም አርፈደም እግዚአብሔር አድነትን ይስጠን አሜን አሜን አሜን ማስተዋሉን ያድለን
የኔ ባትሆኑ ይቆጨኝ ነበር😍😍😍😍😍ምዕመናን እረ ላይክ እያረጋችሁ ውጡ ሼርም አርጉ
ረጅም እድሜ ይስጥልን ፣ ተስፋዎቻችን!
እኔ እኮ አንድ የሚያሳዝነኝ ማህበረ ቅዱሳንን የህወሀት ደጋፊ ነው ሲሉ አለማፈራቸው ስንት መከራ በማህበሩ ላይ እንዳደረሰ የሚያውቅ ያውቀዋል። እና ከማህበሩ ላይ እጃችሁን አንሱ የማንም ደጋፊም ተቃዋሚ አይደለም የቤተክርስቲያን እንጂ።።።።።
ትክክል
በተለይ የጊቢ ጉባኤ አገልግሎታችሁ በጣም የሚደነቅ ነው ልጆቻችን የእግዚአብሄር ቃል እንዲያውቁ ሥነ ምግባር እንዲኖራው ያደረገ ስለሆነ በጣም ያስመሰግናችኋል፡፡ እኔ በጣም አድናቂያችሁ ነኝ ለሃገር ጠቃሚ ልጆች በመቅረጽ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጋችኋል፡፡ እግዚአብሄር ልፋታችሁን ይቁጠረው እሱ ይክፈላችሁ ፡፡ እናንተ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ባለውለታው ናችሁ፡፡
እናንተን የመሳሰሉ የተዋህዶ አርበኞች ስላላችሁን እግዚአብሔር ይመስገን እረፍት ይሰማኛል ተባረኩ በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
አባቶቻችን መምህራኖቻችን ቃለሂወት ቃለበረከት ያድላቹ ፀጋውን ያብዛላቹ በርቱልን ጠላት ያሻው ይበል እናተ ጉዞአቹ ቀጥሉ የቤተክርሥቲያን መብቷ አሥከብሩልን እኛም በሥደት አለም አገታችን ደፍተናል ቤተክርሥቲያን ሥትደፈር እግዝያአብሔር ከናተጋ ይሁን አሜን አሜን አሜን
በጉጉት ስጠብቅ ነበር መምህራኖቻችን እግዚአብሔር በእድሜ በፀጋ ይጠብቅልን ንግግራችሁ ደስ ሲል
እግዚአብሔር ይስጥልን ለምታረጉት ነገር ሁሉ አምላከ ቅዱሳን አብዝቶ ይባርካችሁ!!!!
እጅግ ጥሩ አገላለፅ ነው በተረጋጋ መንፈስ
በርቱልን አለን እግዚአብሔር ከኛ ጋር ይሁን
ደስ እያለኝ ያለቀ ፕሮግራም ነው በርቱልን ሁሉም ህዝበ ክርስቲያን ቢሰማው ያተርፋል ሼር አድርጉ
ማህበረ ቅዱሳንን አምላከ ቅዱሳን ይጠብቅልን ለቅድስት ቤተክርስቲያን ሁሌም መከታ ስለምትሆናል ኮርተንባችሆል ቅድስ ቤተክርስቲያን እንደ እናተ ልጆች ይብዛላት
አሜን አሜን አሜን
እናመሰግናለን። ይህ መልእክት ለምእመኑ ተደራሽ እንዲሆን ብዙ መስራት አለብን። መኅበሩ አንደዚህ አይነት ቪዲዮችን በገንዘብም ቢሆን sponser አድርጎ ቢያንስ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ ለሚኳትንው ምእመን አንዲደርስ መደረግ አለበት።
አንተ ለመታውቀው ኦርቶዶክሳዊ አዳርስ ሁላችን የየራሳችንን ከተወጣን የማንሰራው የለም ወንድማችን ።።
@Henok Tesfaye ስለ ፓትርያሪኩ ንግግር ልክ ወይም ስህተት መሆን ማህበሩ ምን አለ?
መምህሮቻችን በርቱልን ብዙ ግንዛቤ እድንይዝ አጋችሁናል እግዚአብሔር ይርዳችሁ መሃበረ ቅድሳን የቤተክርስቲያናችን የጀርባ አጥት ነው።
በርቱልን የተዋህዶ እንቁዎች
ጌታ ሆይ እናንተን በክፉ ያየብንን ጉልበቱን ቄጠማ አይኑን ጨለማ ያድርግልን::
አሜን
Amen
አሜን በእውነት
@Henok Tesfaye እግዚአብሔር ይገስጽህ😊
@Henok Tesfaye እሽ የኔ ወንድም አንተም ብትጨርስ ጥሩ ነው because ብለክ በስትክክል መጻፍ ሳትችል አትዘባርቅ እሽ😊
ያገርህ ፊደል ምን በደለህ የማታውቀውን እንግሊዝኛ ምትጃጃልበት
የአባቶቼን መንገድ በደንብ አየሁት ቸርቱን ምህረቱን ከኛ ያላራቀ እግዚአብሔር ይመስገን
በርቱልን አባቶቻችንና ማህበረ ቅዱሳን ትግስት ከፍራቻ ተቆጥሯል ሁሌም ከጎናችሁ ነን
በጉጉት ነው የጨበኩት በርቱ አደራጁ ቢያስ እደሌሎቹ እድንከበር አድርጉን ሌሎቹኮ በፌስቡክ ቤጃቸው ሲፅፉኳን መግስት አይቶ ወዲያው ይቅርታ ይጠየቃሉ እኛ ግን ጭራሽ ተበድለን ይቅርታ እጠይቃለን
ምን ብዬ ኮሜንት ልስጥ ቃላት የለኝም ብቼ የቅዱሳን አምላክ ይጠብቃችሁ።
እጅግ በጣም እናመሰግናለን ድንቅ ውይይት ፣ በሳል ትንታኔ የቅድስት ቤተክርስቲያንን መሰረታዊ ችግር በሚገባ የዳሰሰ፣ ወቅታዊ ተግዳሮትዋን የዋጀ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሆኖ አግቸዋለሁ ። በርቱልን መምህራኖቻችን እግዚአብሔር ይስጥልን ።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ቤተክርቲያን እደናንተ አይነት ልጆች ስላላት ኮርታለች የሚሞግትላት ህልውናዋን የምየሚጥብቅ ብዙ የናንተ አይነት ልጆች አሏት ድቅ ውይይት ነው እስካሁን ታግሰናል በአግቡ ክብሯን እዳይነካ ማስጠበቅ አለብን 💚💛❤️💚💛❤️😭😭😭😭
ማህበረ ቅዱሳን ልብ ያለው ልብ ሊለው የሚገባ በጣም የሚወስድ የሚደገፍ ንግግር ነው እኔ ማነኝ የት ቦታ ላይ ነው ያለሁት ብለን እራሳችንንም እንድናይ ነው ያደረጋችሁት አንደበተ ርቱ ናችሁ እግዚአብሔር እድሜና ጤና ይስጣችሁ🙏🙏🙏ሰላማችሁ ብዛት ይበል
I am really proud of u.Three of u gave outstanding opinion.The Ethiopian Orthodox church taught u deep knowledge & gave u a good foundation from the beginning.All of us should listen to u opinion.May God give u strength to stand against the problems facing the Ethiopian orthodox church. Let's pray & stand together to keep our country with peace.Thanks Mk u are doing great job.
በርቱልን ጠንክሩ ግብ ሳናደርስ መብታችን ሳናስከብር መዘናጋት አያስፈልግም በርቱልን እግዚአብሔር በመካከላችን መልካሙን መንገድ ይመራናል እኛ ከተንቀሳቀስን !!!
እግዚአብሔር ይስጥልን ፣ ጥሩ ማብራሪያ ነው !!!
በእውነት ቤተ ክርስቲያን ሰው አላት:: በርቱልኝ መምህራኖቼ:: እኛም ክርስትያን እንድንሆን ይርዳን::
መሀበረ ቅዱሳን እጅግግ የተገባ እና ደስስ የሚል እዉነት ይሆነ መግለጫነዉ እናተን ልያሸማቅቁ የሚፈልጉ ልቦና ይስጣቸው
እግዚአብሔር አምላክ ይጠብቃቹ ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን። እጅግ የበሰለ ውይይት ነበር።
እግዚአብሔር ስፍር ይሙላ። ፍርዱን ምህረቱን ይላክልን። የኢትዮጵያውያን ትንሳኤ ያሳየን። ብሕይወት በጤና ይጠብቃችሁ።
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ የተዋህዶ እንቁዎች::
መድኃኒዓለም በቸርነቱ ያስባቹ በነገሮቻቹ ሁሉ ይግባ። ልፋታቹ መና አይቅር። የኛንም ልቦና ይመልስ! ቤተክርስቲያናችንን ከጠላት ወረራ ይጠብቅልን። እናንተንም ፈጣሪ ይጠብቃቹ።
ግሩም ውይይት ነው በርቱ እግዚአብሔር ያፅናቹሁ።
በእውዉቃለ ህይወት ያሰማልን በጣም ደስ ትላላትሁ መልሳቸውን አግኝተዋል በዚህ ሳምንት ደስ የሚል ትብብር ነው
አሜን እግዚአብሔር ሆይ ሀይሉን ብርታቱን ይስጥልን በታም ተጎድተናሎ ከሰው ህይወት እስከ ንበርት ዶሮ እንኳን ከደጅ አሮጠው እየወሰዱ ነው የውስጡን ዘርፈው በፀራላው ፅሀይቤትአቃጥልው ውጭ ያሉትንዶሮወች የዘዉ የሚወስዱ ነውረኛ ከጫትጋ ተለጥፎ እየዋለ በእኛ ሊከብር የተነሳ አህዛብ በምነታችን በንብረታችንም ነው የመጡ በርቱልን ትንሹን ጥፋት በትልቁ ማጥፋት አይቻልም ቀድሞ እንዲህ እንዲያ የሚሉትን አስየ።መሳዮች እተዋችው እደዚህ አይነት ግፍ በተወለደበት ሀገር በአለም ላይ አልተፈፀመም
በርቱ እግዚአብሔር ይስጥልን።
You may God bless you all. Mahebere kidusan the right hand of Ethiopia orthodox church.. good on you guys 👍
እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛላችሁ። በጣም ደስ የሚል ማብራሪያ ነው የተሰጠው። እባካችሁ አሁን ካለው በላይ ጠንክሩ
እግዚአብሔር ይስጥልን በጣም ጥሩ ውይይት ነበር!! እግዚአብሔር አምላክ ሀገራችንን ሀይማኖታችን ይጠብቅልን:: በርቱ እንበርታ!!
ጅራፍ እራሱ ገርፎ እራሱ ይ ጮሆ ነዉ የመንግስት ነገር።። በጣም ያማል የኢትዬጵያዊያን እና የኦርቶዶክሰ ተዋህዶ ጉዳይ ( አባቶቻችን እግዚአብሔር በቸርነቱ ይጠብቃችሁ ( ይጠብቀን) እግዚአብሔር ከኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊያን ጋር ሰለሆነ አሸናፊዋች ነን። በርቱ ከልብ እንጸልይ።
የተዋህዶ ልጆች ሼር አድርጉ ላይክ አድርጉ
አባቶቻችን በርቱልን እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን
ይህ ነው ትክክላኛ የቤት ክርስቶስ ትን ልጅ ናት በጣፍጠ አገላለፅ በእውነት ቃል ህይወት ያስማልን
እውነት ሳንዘገይ ወደተግባር መግባት አለብን አስቸኳይ መሆን አለበት ።
ያለእረኛ ያልተወን እግዚአብሔር ይመስገን!!!
ማህበረ ቅዱሳን ለእውነት የቆመ ተቋም ስለሆነ አሁን ከደረሰበት በላይ ሊደርስበት እንደሚችል በማመን ወንድሞችና እህቶች ሰማያውይውን ዋጋ በማሰብ አይዟችሁ በርቱ። በርግጥ ፈተናው መንግስታዊና መዋቅራዊ በመሆኑ ቀላል ላይሆን ይችላላል። እግዚአብሔር ግን ሁሉን ተረት ማድረግ እንደሚችል አምነን...
አምላከ ቅዱሳን ለመምህራኖቻችና ለእህታችን ረጅም ዕድሜና ጤና ይስጥልን❤
ስለ ማህበረ- ቅዱሳን ጥሩ ግንዛቤ እንዲኖረኝ ያደረገ ፕሮግራም ነው. ከጀርባ ሌላ ድምፅ አለመኖሩ ደስ ይላል መምህራኖችን እና አዘጋጆች ልባዊ ምስጋናየ ይድረስ 🙏🙏🙏. ተመልካች የሆንን ሰዎች ደሞ like 👍ማድረግ እና share ማረግ ቢ ለምድብን
እውነት እግዚአብሔር በሕይወት በጤና ይጠብቃችሁ። እግዚአብሔር የሰጠን የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን የጀርባ አጥንት ናችሁ። የምድሩን ብታጡም እግዚአብሔር የዘላለሙን አይነፍጋችሁም። በረከታችሁ ይደርብን።
መምህሮቻችን ፀጋውን ያብዛላችሁ!!! ለጥፋት የተነሱ የውስጥና የውጭ ሃይሎችን አንገት የሚያስደፋ ምላሽ ሰጥታችሁልናል። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ! አሜን።
በእውነት ለሁላችሁም አባቶቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማል እረጅም እድሜና ጤናን ያድልልን በርቱል እግዚአብሔር ያግዛችሁ ማኅበረ ቅዱሳን ማኅበራችን ከጎናቼሁ ነን በርቱ ወደ ኋላ የለም
በእውነት ቃለ ሕይወት ያሰማልን መምህሮቻችን ማን ነው እስከ መጨርሻው ያዳመጠ
እግዚአብሔር ይስጣችሁ ልባችንን የሚያረጋጋ ነገር ሰማን::
ሠላም
@@saedasaeda1271 ሰላም
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን የእዉነት ቃላት የለኝም አምላከ ቅዱሳን ይጠብቃችሁ ያብርታችሁ በዴሜ በጤና ይጠብቃችሁ በቅድስት ቤተክርስቲያናችን ላይ እየደረሰ ያለዉን መከራ እግዚአብሔር አምላክ ይበቃል ብሎ ሰላሟን ይስጣት 💚💚💚💖💖💖
እግዚአብሔር እናንተን ስለሰጠን ክብር ምስጋና ይድረሰው በዘመናን ከፍ ብሎ እንደሰቀለ መብራት ናችሁ እና እድሜ ከጤና ጋር ይስጣችሁ እራሴን እንዳይ አርጋችሁኛል ስሜታዊነቴን እንድቆጣጠር አመብርሀን ትርዳኝ።
እግዚአብሔር ጸጋችሁን አብዝቶ አብዝቶ . . . ይጠብቅልን እንወዳቺሃለን!!! ኑሩልን
ማህብር ቅዱስን እግዚአብሔር ይስጥልን
ይገርማል ብትክክል ማወቅ ለሚፈልግ ስው ግሩም ማብራሪያ ነው እናመስግናለን 🙏🙏🙏
እመኑኝ ይህንን የመሰለ ተአማኒ ማብራሪያ እንዲሁም ግልፅ የሆነ ህጋዊ አገላለፅን እያየን እንደ አላማ ይህንን ማህበር ለማፍረስ የሚሰሩት አካላት ከስህተታቸው ከመታረም ይልቅ ድሮም ብለናል በሚል መንፈስ የጥፋት መንገድ እንደሚከፍቱ አልጠራጠረም።
when you speak,it vibrates me ቃለ ሕይወትን ያሰማልን
Mehaber kidson
The yang woman reporter, excellent 👌 I do appreciate 🙏the way she explained
This is very important topic
በርቱልን አኪዚህ በኋላ ተሸፋፍኖ ማለፋ የለም ወደፊት መገስገስ አለብን እግዚአብሔር ከናተጋ ይሁን
አዉ በትክክል ነቅተን ቤተክርስቲያናችንን መጠበቅ አለብን እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነዉ
በጣም ጥሩ ወይይት ነበር በእውነት እንደዚህ መልስ ሰትሰጡ ነው ምዕመናን የምታነቆት መምህራን እናተም ዝም ሰትሉ በሀገራችን እንደ ሚባል ቄሱም ዝም ዲያቆንም ዝም የሚባለው አባባይ እንዲህ ሆነን ነበር ዝም ዝምታ ሲበዛ እንደጠፊተኛ አደረጎ ነው የሚያዩን በረቱ እናተ ወደፊት ከመጣቹ ኦርቶዶክስ የተዋህዶ ልጅም ቤተክርስቲያን ትከበራለች ዝምታ ግን አሰበልቶናል በእውነት ማህበር ቅዱሳን በጣም የምንወደው የምናከብረው ነው ግን አንድ ነገሩ መሆን ይለበትም እላለሁ እሱም ፓለቲካ ወስጥ ያለ አባል አይሆንም ማለት እኮ አግባብ አይደለም ክርስቲያን ሲሆን ፓለቲካ እንደ ፓለቲካ ያራምድ ቤተክርስቲያን አገልግሎት እንደ መንፈሳዊ አገልግሎት ማገልገለ አለበት ብይ አሰባለሁ ይህ ህጋቹ ግን ብተተውት ግን ፓለቲካ ማህበር ቅዱሳን ላይ ተጽኖ የሚያደረስ ከሆነ አይ ብላቹ ያን ሰው ከሰልጣኑ ማወረድ እንጅ የፓለቲካ አባል የሆነ ማህበረ ቅዱሳን ላይ በአገልግሎት አይሽምም ማለት ጥሩ አይደለም በረቱ ማህበር ቅዱሳን ከጎናቹ ነን ኢሳት ለብልጸግና የተገዛ ነው እሳት ይወረድበት ሰለሀሰቱ ተናጋሬነቱ እግዚአብሔር ዋጋው ይሰጠዋል
ቃለሕይወት ያሰማልን።እግዚአብሔር እውቀቱን ጥበቡን ፀጋውን ያብዛላችሁ ከክፉ ይጠብቃችሁ በርቱልን ።
የእኛ እንቁዎች በርቱ!
ቃለ ህይወት ያሰማልን ማህበሩን ያስፋልን አስበ መምህራን በረከተ መምህራን ይስጥልን እያንዳንዱን የመንግስት አካሄድ እየተከታተላችሁ ለህዝበ ክርስቲያን በመግለፅ ምዕመኑ እንዲረዳ ማድረግ አለባቹ። በዚህ አጋጣሚ ሚድያውን እንዲሁም ጋዜጠኛ መስከረምን ማመስገን እፈልጋለው በቤቱ ያፅናልን።
ተመሰገን መቼም እግዚአብሔር የራሱ ሰዎች አሉት ተመሰገን ነው
ማህበር ቅዱሳን በርቱልን
በርቱ። ጠላት ይፈር።
እነዚህ መምህራን የተረዱት ክርስትና ግሩም ነው ደግሞ እነዚህኑን መምህራንን ያስተማሩ ሊቃውንት ሳስብ ደግሞ ክርስትናውን እንዴት ይገልጹት ይሆን የሕይወት ቃል ያሰማልን የሚያሳርፍ ውይይት ነው መስኪ እንደሁል ጊዜ ጥሩ መርሃግብር አቅርበሻል።
ይህን አለማዳመጥ በቂ መልስ ለመስጠት እንቸገራለን እኔ እጅግ እጅግ ስለሀይማኖቴ መብት እና ግዴታ ነው የተማርኩበት ማህበረ ቅዱሳን የረጅም ጊዜዬ ናችሁ በርቱ በርቱ ቤተክርስቲያንን ጠብቁ አስጠብቁ እደዚህ ያለ ብስለት እና ህጋዊ ትምህርቶችን አስተምሩን አትጥፉ እግዚአብሔር ይስጥልን አሜን!!!!
እግዚአብሔር ይሴባህ፡፡ ሁላችንም እንበረታ ዘንድ ግድ ነዉ፡፡ዝምታችንም ፍቅራችንም ስለማይገባቸዉ የእዉነት መምረር አለብን!! የቤተ ክርስቲያን ችግር የኛ የምዕመናን ችግር እንጅ በራሷ ስንዱ እመቤት ናት፡፡ እዉነት ያክብርልን፡፡
ቃለ ህይወትን ያሰማልን መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን በርቱ መምህሮቻችን እግዚአብሔር ከናንተ ጋር ይሁን
እግዚአብሔር ይስጥልን እድሜና ጤና ይስጥልን
የድንግል ማርያም ልጅ ሁላችሁንም ከመጣዉ ክፉ ነገር ይሰውራችሁ:: ለሀገራችን የሰላምን መንፈስ ይላክልን ሰላማችሁ ይብዛ አሜን!🙏🙏🙏❤❤❤
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን በርቱልን
እንዲሁ ስም ሲስ ይሙ ለት ይኖራሉ
ወንድሞቼ በርቱልኝ " ዝም ብለህ ስራህን ስራ"
ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህሮቻችን እግዚአብሔር እድሜና ፀጋውን ያብዛላቹው
መምህሮቼ ተባረኩልኝ
በጣም አጥጋቢ ምላሽ ነው የሰጣቹት ክበሩልን።ምንችግር አለው ስትሉ የነበራቹ ሰዎች እባካቹ ልታስተውሉ ና ቆምብላቹ ማሰብ እንዳለባቹ በውነት ግንዛቤ እንዳገኛቹ ተስፋ አለኝ ለሌላውም ጊዜ በስሜት ሃሳብ ከመስጠት መቆጠብ እንዳለብን እንዳለባቹ የተረዳን ይመስለኛል።
በእውነት እናተ በሞኖራችሁ ኮራን ቃለ ሕይወት ያሰማልን
በትክክል አረ በእግዛአብሔር ተማርን የሚሉ ተራው ምዕመን ሁሉ በሚዲያ አባቶቻችንን አንተ ብለው ሲሳደቡ ያሳፍራል
እግዚአብሔር ክብር ይስጥልኝ ለመምህሮቻችን።
ማህበረ ቅድሳን ማለት እንኳን ለቤተክርስቲያን ለልጆቻችን ፈሪሀ እግዚአብሔርን አውቀው በግብረገብነት ታንፀው ለሀገራቸውና ለቤተክርስቲያናችን ተተኪ ትውልድን የሚያፈራ ትጉህ ማህበር ነው ፈጣሪ ማህበሩን ያስፋልን አሜን።
አግዚብሒርይጠብቅልንአገልግሎትችሁይባረክልንበእውነት
ፈጣሪ ኩሉ ዓለም አልፋና ኦሜጋን ኤልሻዳይን መለኮታዊውን ቅዱሱን እግዚአብሔርን የምታገለግሉ የተመረጣችሁ ወንድሞቻችን በጣም እያመሰገናችሁ ፀጋችሁን ያብዛልን ያኑርልን ያበርታልን የቅዱሳን ረዴትና በረከት አይለያችሁ ስል ከልቤ በሙሉ እምነት ነው። እኛም የምታስተምሩንን የማህበሩን አስተምሮና ዓላማ እንከተላለን እንማራለን እናዳምጣለን እንከተላለን ክርስቲያናዊነታችንን እያጠነከርን እየተጋን እንጓዛለን የቅዱሳንን ረዴት ምልጃ በረከት ማህበራችንን ይጠብቅልን አይለየን ።ኩሉ ፈጣሪ ልዑል እግዚአብሔር በቸርነቱ አይለየን።
መምህሮቻችን ዕድሜና ከፀጋ ላይ ፀጋ ይጨምርልን
ወንድሞችና እህቶች ሆይ ከሁላችን የሚጠበቀው ቀዳሚ ሃላፊነት በአቅራቢያችን ያሉትን ክርስቲያኖች መውደድ፤ ማቅረብ፤ መረዳዳት፤ መረዳትና መርዳት ነው፡፡ እንዲህ ካላደረግን ሁላችን በሲና በረሃ ወድቀው እንደቀሩት እንደ እስራኤላውያን መሆናችን አይቀርም!!!
ትክክል
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን ልብ ያለው ልብ ብሎ ይስማ ላልሰማው አሰማ።
ውሻውስ የቤቱ ነው አይጎዳም ነበር ግን እሱ በቀደደው ጅብ ገባና ሁላችንን አመሰን።
አምንጊዜው የበለጠ አንድነታችንን ወንድማማችነታችንን ልናጠነክር ይገባናል ታሞ ከመቃሰት አስቀድሞ መጠንቀቅ ማ/ቅዱሳን እግዚአብሔር ይርዳችሁ በርቱ!!!
Amen Loul EGZIABHER Bedme Betena yakoyln EGZIABHER yabertachuh
አንዱ ክንዳችን
ማህበረ ቅዱሳን
ሁሌም አብረናችው ነን በርቱልን ማንቀላፋት ቀርቶ አንቅተውናል አንዳንድ ምን ችግር አለው የምትሉ ሰዎች ታረሙ መገመሪያ ቤተክርስትያኑዋን እወቁ መብት እና ግዴታችውንም ጭምር ምንም ውስጥ ሳትኖሩ የሚሰሩትን ሰወች አትበጥብጡዋቸው ለኦርቶዶክስ አማኝ ተብየወች ነው ይሄንን የምለው ማህነረ ቅዱሳን ሁሌም የቤተክርስትያን ልጆች ናቸው ስለሚፈሩዋቸው ነው ብዙ ስም የሚሰጡዋቸው አብራችው አታጨብጭቡ