“ሊ.ገድ.ሉ.ኝ ነው ድረሱልኝ´´ አረ ምን ጉድ ነው በነብይ ጆሲ ላይ እየሆነ ያለው? ለዶ/ር አብይ አድርሱልኝ ከዚህ ቦሀላ በህ.ይወት ላታገኙኝ ትችላላችሁ
Vložit
- čas přidán 8. 07. 2024
- #hi Dear CZcams Family, this is our spiritual CZcams channel free of any religious affiliation. Thank you for joining us and will receive spiritual information and stay tuned to # our channel # if you are new to our channel !!!
#Hi# ሰላም ክቡሯን የዩቲቤ ቻናል ቤተሰቦቼ እንደምን ቆያችሁልኝ ይህ ከየትኛውም ሀይማኖት እምነት ወገንተኝነት የፀዳ የናንተ መንፈሳዊ ዩቲዩብ ቻናላችን ነው፡፡ እኛን መርጠው ስለተቀላቀሉን እያመሰገንን መንፈሳዊ መረጃዎችን እናደርሶታለን በተጨማሪም ለቻናላችን አዲስ ለሆናችሁ # our channel# ተመዝግበው# ይከታተሉን!@Yegna Maed #የኛ ማዕድ @#Zeka @#ABN GATFAN 305 @#Zemikael HD @#ቦረና @#borena @#የናንተው መንፈሳዊ ቲዩብ @#ትንቢት ስለኢትዮጲያ @#ትንቢት 2015 @#ትንቢት #ትንቢት @#ሊዲያ አበራ #hi #ትንቢት #ነብይ #borena #ቦረና #like #የጌታችን ትንሳኤ #የትንሳኤ መዝሙር # የጌታችን #ትንቢት #ትንቢት ስለኢትዮጲያ #ትንቢት 2015 #ሂሩት በቀለ# ዘማሪት ሂሩት በቀለ@ሙዚቀኛ ሂሩት በቀለ @zemarit Hirute Bekel #tenbaihat #tenbit #ነብይት ሜሮን ድንበሩ #funny #fyp
ተረጋጋ !!! ወንጌል ዋጋ ያስከፍላል ይልቁንም ቤትህን ዘግተህ ፀልይ ብዙ ከመናገር ብዙ መፀለይ
ስለ ወንጌል የተከፈለ መከራ ስትል አይከብድም; ስለዝናህ ብትል አይሻልም; ስለወንጌል የተገረፉ የተቀጠቀጡትማ የድሮወቹ አሁንም ሸምግለዉ በዙሪያችን ነብይ ሀዋሪያ ነን ሳይሉ ምሳሌወች ሆነዉናል።
Matured comment
ትክክል
ጆሲ! ገና አሁን አሳዘንከኝ!
ለምን? ብትለኝ በጣም ምስኪን ሰው ነህና!
ይውልህ ጆሲዬ! ሲጀምር ወንጌልን የጀመርከው ከህዝብ ፈቃድ ወስደህ አይደለም እና ለህዝብ መናገር አይጠበቅብህም!
ሲቀጥል ሌሎች መሰል የአንተ ቢጤ የዘመኑ እራሳቸውን በእራሳቸው ነብይ አድርገው የሾሙትን ባልደረባዎችህን እያቸው እስቲ? ሲተነብዩ እንደ አንተ ያደርጋቸው ይሆን?
አንተ እኮ የሚታይህን ትንቢት የምታስተላልፈው "ይሔ ባይሆን እግዚአብሔር ይፍረድብኝ" እያልክ እጅግ ከባድ መሀላ እየማልክ ነው የምትተነብየው!
ደግሞ ትንቢትህ ሁሉ ጠቅላይ ሚንስትሩ ላይ ያነጣጠረና ከአራት ኪሎ ደም ሲጎርፍ ነበር የሚያሳይህ!
የምታዬው ትንቢት ሁሉ አይደለም ጠቅላዩን ብቻ የኢትዮጵያን ህዝብ ሁሉ ሰላም የሚያሳጣ ነበር የሚያሳይህ!
ዛሬ ያ ትንቢት ተገልብጦ ጠቅላዩን በሰላም አገራቸውን እያበለፀጉ እያየን አንተን ግን ሲያናውጥህ ነው ያየነው!
አንተ ለዚህ መልስህ "ባክ" ማድረግ ነው? ወይንስ ተደብቀህ እልፍኝ ገብተህ ምረትን ጠይቀህ መፀለይ ነው የሚያዋጣው?
ደግም በዚህ ንግግርህ በኦርቶዶክስ ቤት "ባጣ ቆይ ነን እንዴ" በማስባል ሌላ ብጥብጥ ለመፍጠር ነው እንዴ?
አንተ "ለምን እንዲህ ሆነብኝ" ብለህ የሰራኸውን ስራ ተመልሰህ አታይም ይሆን?
ብታይ ኖሮ መልሱን አንተው ታገኘው ነበር ብዬ አስባለሁ!
እኔን የምትገርመኝ ባለቤትህ አብግያ ናት!
የሚስትነት አስተዋፅኦ አታደርግልህም እንዴ? "ተው" አትልህም እንዴ? አትቆጣህም እንዴ?
አንተስ ትንሽዋ ልጅህስ ገና ህፃን ናት ለትልቁ ልጅህ አትጠነቀቅም እንዴ?
ልጅህም እኮ በአንተ ምክንያት ሰላም እንደሚያጣ ሳስበው ያሳዝነኛል!
አንተ ውጭ በሚያስጨንቁህ ሰዎች ላይ በፍፁም አትፍረድ!
መጀመሪያ የእራስህን ስህተት በደንብ ተመልከት!
አንተ ከሌላው ነብይ ተብዬዎች በምን ተለይተህ ነው በአንተ ላይ ይሔ የሆነው ትላለህ?
የምትናገረው ነገር ሁሉ እኮ ለአፍህ ሉጋም የለህም ነበር!
አብይን የሾመው እግዚአብሔር መሆኑን እንኳን ለሰከንድ እውነትም ክርስቲያን ከሆንክ አስበህ የምታውቅ አይመስለኝም?
አየህ ትንቢቶችህ ተገልብጠው በአንተ ላይ ያመጡብህን ጣጣ?
ግን አንተ ደግሞ የተረዳህበት መንገድ ሌላ ነው!
አሁንም በማስተዋል የጌታ ነገር ውስጥህ ካለ ሚድያ ላይ በመውጣት ሌላ ትኩሳት ከምትፈጥር በማንም ላይ ሳትፈርድ በጓዳህ ገብተህ ንስሀ ግባ! እግዚአብሔር የእንደገና አምላክ ነው!
ለዚህም ለዱዳ ልጅ የተበላሸ መንገድ አታሳዬው!
ያመንከው እግዚአብሔርን ከሆነ እሱን አሳየው!
አለበለዚያ ልጁን አትረብሸው!
ነው የምልህና እግዚአብሔር ልቦና ይስጥህ ፊቱንም ያብራልህ!
ልጆችህንም እግዚአብሔር በጥበብና በሞገስ ያሳድግልህ!!
አሃሃሃሃሃ በትንቢቱ ምክንያት ነው ይህ ሁሉ መከራና መሳደድ የደረሰበት እያልክ ነው??😂😂😂 ትንቢቱ positive መሆን አለበት ማለት ነው or....??😂😂
ሰው ህልም ወይም ትንቢት ፈርቶ ሳይተኛ አያድርም። So, በትንቢቱ የተናደድ ሰዎች ናቸዋ ???😡😡 በህይወታችን የሚደርሰው ሁሉ በህልም ስላየን ወይም ስለተተነበየብን ሳይሆን በፈጣሪ ትእዛዝና እርሱ ሲለው እንደሆነ ክርስቲያን ያምናል So, ፍርሀቱ ለምን?? የሚፈራ የሚጨነቅ ለዚህም የሚያሳድድ .....በአለም ያለ በእምነቱ ያልጠነከረ እራስ ወዳድ ብቻ ነው!!😡😡
አይ እምነት ያሳዝናል 😡😡💔💔
@@tsigenigatu3922
እና በምንድነው?
የኔን ሀሳብ ስትነቅፊና "አይደለም" ካልሽ የአንቺን ሀሳብ መሳዬት አለብሻ?
እሱ ያለውና የተናገረው ነገር የደረሰበት ታድያ ጴንጤ በመሆኑ ነው?
ወይንስ ሌላ ነገር አለ?
ቆይ ግን ላንተ የእርካታዬ ጥግ ነው የምትለው ነገር ምንድን ነው?ከክርስቶስ ፍቅር ሊለይህ የሚችለው ምን አይነት ፈተና ነው?
ጳውሎስ ከክርስቶስት ማን ይለኛአል ራሀብ ችግር በክ ፋ ወንድሞች ይህ ስለ ወንጌል ነው ብሎ መቀጠሉን አላቆመም ስለዚህ አረፍ ማለት ጥሩ ነው ወንድሚ ጌታማ ጌታ ነው የሚያደርጉትን አያውቂም ብለህ ወደ ክብር ግባ
የጥሪው አላማ ሲገባው ነው ጭራሽ ወንጌሉን አያውቅም
በቃ እስከሞት የታመንክ ሁን ከሚስትህ ከልጅህ አብልጠህ ጌታን ውደድ ቢገሉህም እየሠበክ ብትሞት ይሻልሀል ወደ ሁዋላ ጨለማው ልመለስ አንድ እርምጃ ቀርቶኛል ማለት ምን አመጣው የተከታዮችህ ነፍስ አያሣዝንህም? እያገለገልክ እንደጀግና ብትሞት ይሻልሀል:: አንተ ከጳውሎስ አትበልጥም ከክርስቶስ ፍቅር ማን ይለየኛል ስደት ረሀብ .....ምንም ነገር ሊለየን አይገባም::
@@user-ny3dz4yk7j የተከታዮችህ🤔🤔🤔🤔ምን ማለት ነው ኢየሱስን ወይስ ሰውን ነው የምትከተሉት
ጨለማው ግን ማነው ? እናንተ ጋር ቢጨልምበት አይደሉም እንዲህ የሚያለቅሰው ? አዳሜ ወደ እውነተኛዋ መንገድ አተምጣና ተደናበር ደንባራ ሁላ ።
እኔ እንደሚመሰለኝ ይህ ወንድም የሳይኪያትሪ ችግር ያለበት ይመሰለኛል ቤተሰብ የሆነ ሰው ወደ ሀኪም ቤት ቢወሰድት እላለሁ ጌታ ይርዳህ ወንድሜ❤
ወንድማችን እባክህ ወንጌልን ልታገለግል ስትወስንኮ እየሱስን አምነህ ነው እስከሞት ድረስ ተጋድሎ ልታደርግ ይገባል አትፍራ የምተገለግለው የታመነ ነው ለወንጌል ብትሞት አክሊል የጠብቅሃል ዲያቢሎስን ወዳንተ ልመለስ ነው እያልከው እኮ ነው ለወንጌል በመሞት አሸንፈው እንጂ ወደርሱ መመለስ አትሸነፍ
እና ብትገደልስ ምን ይሁን አባቶች ስለጌታ መከራ ይተቀበሉ አባቶች በደስታ ተቀበሉ እኛ ከእነርሱ አንበልጥም
ድሮም ክርስትኛ አልገባህም ነበር አይይ
በፋተና ፅና ማንም እይስማችውም :: don’t cry no more just pray!🙏
ጆሲ አይዞህ የጠራህ ጌታ የታመነ ነው።እባክህ ተረጋጋና በጌታ ፊት ጊዜ ውስድ።ወደ ጓዳ ግባ እንፀልይልሃለን።እግዚአብሔር ባንተ ተስፋ አይቆርጥምና በእግዚአብሔር ነገር ተስፋ አትቁረጥ ዝም ብለህ በጌታ ፊት ጊዜ ውሰድ።
Ahun hizib endiyawekilih adrigehal gize wesideh seliye egizer ayitilihim ayitewihim degimeh back yemilewin yeseyitanin asab endatinager geta keante gar yihun ayizoh
ድራማ ድራማ ድራማ
እባካችሁ ክርስትያን ወገኖች ጌታ እዲታደገው እንፀልይለት! ተበረኩ!!
እውነት ነው
ጌታን ለማወቅ ካልፈለገስ ገንዘብን ካፈቀረስ ምን ተብሎ ይጠራል አይ ዴማስ
ለማን ?ለምን?ሰውየው ውሸታም ነው
ምን ማለት ነው ባግ ማለት እንዴት ለሰይጣን እድል ፋታ ትሰጣለሕ ወደሗላ ከምትመለስ ለጌታ ጌታን ይዘሕ መ ሞት ይሻላል በፍፅም እዳታረገው ይሕ ክፍ ይሕንን ነበር የሚፈልገው ግባ ወደልፍኝሕ ከየሱሴ ጋር ተገናኝ በፍፅም በፍፅም ወደዃላ እዳትመለስ ምት ላይቀር ጌታን ይዘሕ ሙት ጌታ ሊመጣ በደጅ ነው ምድርልትጠቀለ ል ነው እንዴት እንደዚ የስፍና ቃል ካንተ ይወጣል አንድ ምእራፍ አይደለም ዜሮ ምእራፍ ቢቀረኝ አለም ፍቿን ብታዞር ሞትን እመርጣለው ዋጋዬ በሰማይ ነውና እንዴት እንዴት ወደአለም እመለሳለው ትላለሕ እቺ አለም ምን ደስ የሚል ነገር አላት ሒድ ተመለስ አጨብጭባ ትቀበልሀለች ከከዛ ጢቢ ጢቢ ትጫወትብሀለች እኔወደአለም ክምመለስ ጌታን ይዜ ከነቤተሰቤ ብምት እመርጣለው ከደገመሕ ሚዲያለይ ከምታወራ ወደልፍኝሕ ግባ የኛ እየሱስ የጥንት ክዱ ዛሬም አልደከመ ም ጌታ ይርዳሕ ።
አንዳንድ ግዜ የሚሉትን አያውቁም! ጌታ እንደራሳቸው የሚደክም ይመስል! አገልግሎት ከህይወት ይጀምራል።
ወደኋላ ልመለስ ነው የሚለውን ሀሳብ በፍፁም መነሳት የለበትም ። የሚሻለው ለግዜው በሚዲያ ማገልገሉን ታቆየውና ጌታ መመርያ እስከሚሰጥህ ድረስ የግል ስራህን ስራ ።ፀልይ ። ለሁሉም ጊዜ አለው። አትረበሽ። ዝም በል ።አይዞህ ። እንባቆምን አስበው። ብዙ ጥያቄ ነበረው። ሆኖም መጨረሻ መልስ አገኘ ።እ/ር በስራ ላይ ነው ።
እስከ መጨረሸ የሚጸና እርሱ ይድናል ወንጌል እዚህ የደረሰው ብዙ አባቶች የህይወት ዋጋ ከፍለው ነው ወንድማችን ጌታ ጸገውን ያብዛልህ ሞት ፈርተህ ወደኋላ አትመለስ
❤
መጀመሪያም የጌታ አልነበርክም ማለት ነው
ፊሽካ ሌቦች ሲካፈሉ ይጣላለሉ
ጆስ ባክ አረጋለሁ የሚል ቃል በራስህ ላይ አትዝራ ሐዋሪያት በአንበሳ ጉድጓድ ተጥለዋል ዘመጋዝ ተሰንጥቋል በዘይት ተጠብሷል ያንን ሁሉ ዋጋ በመክፈል ያሰረከቡህን አደራ ተጥሎብህ ወደ ኋላ መመለሱ ከመጀመሪያም ጥሪ አልነበረህም ማለት ነዉ ሰለ ቃሉ ንሰሀ ግባ በተረፈ የአንተ ቅባት ይጨምራል በርታ አይዞህ ፅና ከአሁን ቦኋላ ክብር አለ አንተን የሚጠብቅ አይተኛም አያንቀላም ሰለአንተ መላአክቶችን ያዛቸዎል ፅና
ቦሪንግ ከሆነብህ ሰላም የሌለህ ከሆነ ቀድሞም ጌታን አላገኘህም ማለት ነው. አፍህን ሞልተህ ወደጨለማው አለም እገባለሁ ትላለህ.
ነብይ ጀሲ የጌታ ሠላምና ፀጋ ይብዛልህ ለማለት እወዳለሁ፡፡ ክርስትና ዋጋ ያስከፍላል፡፡ ጽናት ይስጥህ፡፡ ያለ እግዚአብሔር ፈቃድ ከፀጉርህ አንድመም አይነቀልም፡፡ መፍትሔዉ አገልግሎት ማቆም ወይም ሌላ እርምጃ መዉሰድ አይደለም፡፡ የሰዉ ልጅ ክርስቶስ ኢየሱስን መስቀሉን እንዴት ረሳሀዉ፡፡ እግዘአብሔር ከአንተ ጋር ይሁን እላለሁ፡፡
እባካችሁ ወንድሞችና እህቶች ፀልዪለት አግኙት ጥቅሰ ምንም አይጠቅመዉም
ከማገልገል በፊት የወንጌል ተልዕኮን መረዳት በቂ ነዉ፡፡ ለመፅናት ወስን ያለበለዚያ የሚደግፍህ የወንጌል ምስክርነት የለም፣ወንድሜ ተመለስ ሞት ከፊትህ እያደባ ነዉ፡፡
የመጽሐፍ ቅዱስ አያያዝህ ሲያስጠላ! መጽሐፍ ቅዱስ እንደዚህ አይያዝም!!
የሚወደኝ ቢኖር መስቀሉን ተሸክሞ ይከተለኝ ነው የሚለው ቃሉ እስከሞት ድረስ ልትታመን ይገባል ወደኋላ ብትመለስ ሲኦል ነው የምትገባው
የጆሲ የቅርብ ጓደኞች የላችሁም ለዚህ ልጅ ፀልዩለት ምከሩት ደግፉት እነኤፍሬም እባካችሁ ያዙት ጆሲዬ ይሄ ሚዲያ ላንተ ትልቅ እንቅፋት ሆኖብሀል ከእግዚአብሔር ጋር በጓዳህ ብትሆን መልካም ነበር በእግዚአብሔር መንፈስ መመራት ይበልጣል በጠላት ሀሳብ ላይ ንቃበት
ከፓለቲካ ውጣ፣ እራስህን ሾው ከማረግ ውጣ፣ ትህትናን ተላበስ፤ ያኔ በሰላም ትኖራለህ,
ወደ ትክክለኛ እምነት መምጣት ያስደስታል እንጂ አያስለቅስም ከልብህ ከሆነ እንደውም ታድለሃል
ደፋር ድሮም ስር ያልሰደደ ክርስቲያን ይሄነነነ ነው የሚለው የዳነ መሠረት ያለው ወይ ካገር ይሰደዳል እንዴት ጌታን እተዋለሁ አገልግሎቱንስ አቆማለሁ ይባላል.
አይዞ ህ ወንድምየ ጌታ ይወዳሃል እዮሱጌታ ነው እባክህ ወደ ሃላ እዳትመለስ ሁሉ ያልፋል ❤❤❤ እዮሱስ ይወዴሃል አይዞህ ዮሱስ ኔታ ነው ❤❤❤❤❤
አትጨነቂ የሚፈልገው የለም። ሊበጭጭ አንድ ሐሙስ የቀረው
ወንድሜ ጌታን አውቀህ ወደኃላ ብትመለስ ለአንተ ይብስብኻል ስለዚ ይህን የሚያረጉ ሰዎች ቦታ አትስጣቸው የሴጣን ስራ ነው::
መጀመርያም ኢየሱስን አልተከተልከውም ነበር ማለት ነው
የምን ነፃነት ስለ ክርስቶስ ከሆነ እርሱ ስለ እንትን ይጠየቃል አለም ከሆነች ተቀብላ የምታስተናግድህ ይመስልሃል ፈጥና ወደሲኦል ለመላክ ኣትዘገይም ወንድሜ ተረጋጋ ሁሉ ያልፋል ተደበቅ ፀልይ በር ዝጋ ጌታ መልስ አለው ጊዜህ አጭር ነው ኮሜንት አንብብ ኣታውራ
ወንድሜ ለወንጌል መሞት ይቫላልና በርታ ተስፋ አትቁረጥ
Why don't you claim asylum in other countries?
Romans 14 (አማ) - ሮሜ
8: በሕይወት ሆነን ብንኖር ለጌታ እንኖራለንና፥ ብንሞትም ለጌታ እንሞታለን። እንግዲህ በሕይወት ሆነን ብንኖር ወይም ብንሞት የጌታ ነን።
ጆሲዬ ይቺ ምድር እኮ አዳኟን ሰቅላለች አይዞህ ዛሬኮ ገዳይና አራጁ የመሸገው በቤቱ ነው ስፍራ ግን እንዳትለቅ ጌታ ትልቅ ነው አይዞህ የጌታ ፀጋ ይደግፍህ ወንድሜ እንፀልያለን😢😢😢😢😢
መጀመሪያም ወንጌል አልገባህም ማን ተጎዳ
ለጆሲ ባለቤት አድርሱልኝ ባለቤትሽ ተቃውሞ ስለበዛበትም አይምሮው ተጎድቶ ህመም ውስጥም ሊሆን ስለሚችል ለተወሰነ ጌዜ ከሚዲያ እንዲርቅ አርጊ ሳክርያስቲስት አማክሪ የአይምሮ ህመም የመጀመሪያ ምልክት ይህ ነው መጀመሪያም የመጣው ከጨለማው አለም ስለሆነ መናፍስቶቹ እያስጨነቁት ይሆናል እውነታ አለው መከራ ተቃውሞ አለበት ብለን ብቻ መቀመጥ የለብንም ሌላው መፀለይ እንዲችል አርጊ ከሚዲያ እንዲርቅ አርጊ ጌታ ከአንቺጋ ይሁንደ
በጣም ልዩ መልእክት ትክክለኛው ይህ ነው
ወንድሜ ሰውን አትመልከት ከምን እንደወጣህ ከኛ የበለጠ ታውቀዋለህ እባክህ ወንድሜ ጌታ ይበልጣል ውድ እሳት አትሂድ ❤❤❤
አይሸዟህ ጌታ ያበርታ ወደ ኃላ አትመለስ ወንድሜ ሞት መቼ እደሚመጣ አይታወቅም መጨረሻህን አታጥፋዋጋ ፐተከፈለልህን አስብ ጠላትን አታደስት ጠላት እኳ ከበረታ አያገኝህም ዋጋም ቢያስከፍልህምከጌታ ጋራ ይሻሐላል የጌታ አብሮነት ካንተ ጋራ ይሁን ይነጋል አትሸነፍ ሊነጋ ሲል ይጨልማል ታገስ በርታ
Hey Jodi be strong maglgel eske mot nowena!!!!!!!!!!!!!
እንኳን ይሄን ዘመን የደርግን ዘመን አልፈናል እኔ ሕያው ምስክር ነኝ. ያ ወርቅ እየገዛሕ እያስመዘንክ የምትቀረፀው ድሐውን የምታስቀናው ለክርስቶስ ወንጌል ነበር.
ኤሊየሰም እኮ ከሰማይ እሳትን ቢጠራም
የኤልዛቤልን ዛቻ ፈርቶ ውሰደኝ ብሏል።
የምትሄደው መንገድ ረዥም ነው
ተሠወር ተሸሸግ በሃይል ተገለጥ ሲልህ ትገለጣለህ።
ወንድሜ አገልግሎት የተቀበልከው ከጌታ እንጅ ከሕዝብ አይደለም ።
ይሻላታል ብዬ ገዳም ብሰዳት
ሳይሻላት ቀረ አባ ባሱባት ።
ጆሲ ተረጋጋ እባክህ ሰይጣን እንዳይበላህ
Did you understand what you said? Please Jesus Christ is beyond death why did you fear them? Stand on firm faith that God is a man of war the Lord is his name.
አምላክህ አይተኛም አያንቀላፋም። እመለለሳለሁ የምትለው እኛ አንፈራም ሰው በምርጫው ነው የሚኖረው። አምላክህን ተማመነው
ወንድሜ በሰወች መለዋወጥ ምትጏዝ ከሆነ ስህተት ነው. ወንድሜ በአምላክህ ታመን የታመነ ነው
ተባረክ
ድሮውም ተሳስተሓል ወደ እናትህ ተመለስ ፈጣሪ እያሳየህ ያለው እንድትድን ነው ተመለስ ተመለስ ተመለስ።
Waw amazing but brother Jose this time to be end if you give to God this things and God protect you and your family from this problem
አገልግሎት እኮ ህይወት አይደለም አገልግሎትህን አቁመህ ህይወትን ኑር
You're style , so good that way, Ethiopian people complex you
.,don't worry don't give attention just pray You're Holy God his not some one just go home try pray I try to pray to you well be strong brother
ጆሲ ለሰይጣን እድል ፋንታ አትስት የሞተልህን እየሱስን እይ በርህን ዘግተ ፀልይ
እ / ር ይፈርድልሀል ወንድሜ እውነት
የማይፈልጉ ናቸው የሚያሳድድህ ንቃ
ወንድሜ ክርስትና እስከ መስቀል ሞት ነው አልጋ በአልጋ አይደለም
ኢዜቤልን ኡትፍራ ረጂም መንገድ ኡለህ እንደ ኤልያስ የተናገረው ጌታ ካንተ ጋር ነዉ ❤🎉
ስላልገባህ ነው ወንጌልኮ ዋጋ ያስከፍላል
ወንድማችን ጆሲ ምንም ሊደርስብህ ይችላል። የደረሰብህ ያለው መከራና ስቃይ ቢኖር እንኳን በአንተ የሆነው ከእምነት አባቶቻችን መከራ የሚበልጥ ነው ብዬ አላምንም ።
Ere wondime ayzohi eysusin yeshataw Yhuda endahona asibi
ወንድሜ የምታመልከው ኢየሱስ ክርስቶስ ከሁሉ በላይ ነው አትርበትበት የወንጌል አገልጋይ ጀግና ነው በዘይት እየተቀቀሉ አንገቱን በስለት በእሳት እይተቃጠሉ በድንጋይ እየተወገሩ ነው ያገለገሉት ቤትህን ዝጋና ፀልይ ብዙ ሚዲያ ላይ ብዙ አታውራ ፀልይ ፀልይ
ፀሎት የጠላትን የዳቢሎስን ስራ አመድ ያደርገዋል አትርበት በት ፀልይ
ደግሞ ስው ይሙት አይባልም ለክርስቶስ ብለህ ለሚደርስብህ መክራ ስደት ሞትም ቢሆን ቢደርስ መታደል ነው ምክንያቱም ቃሉ ስለኔ መክራ ችግር ቢደርስባቹህ እንደ ትልቅ ደስታ ቁጠሩት ይላል ቃሉ ወንድሜ ጀግን 😅 አዞህ ደስ ይበልህ
ጆሲዬ ይሄ አተን አይመጥንም ከድቅድቅ ጨለማ ያወጣክን እየሱስን ትተክ በፍፁም እዳትመለስ እዳታረገው እየሱስ ጌታ ነው እኮ የታመክበት ጌታ ማእበሉን ፀጥ ወጀብን ማቆም የሚችል አምላክ ነው እደሱ እዳታደርግ የተናገርከውን ሁሉ የማይረዳ የለም ስለዚ ባለክበት ቁም ጌታ ይመጣል ወድሜ አታስብ ለማንብለክ ነው ድህነትክን የምታበላሸው ጆሲዬ ወድሜ ስለ ቤተሰብክ ሁሉ የደረሰውን ሁሉም ያውቃል ጌታ ይሄንን አይቶ መልስ ይሰጣል አተብቻ አትናወጥ በአለቱላይ ቁም እሱይመጣል ወድሜ በርግጥ የደረሰብክ እደሰው ስናየው በጣም ያሳዝናል ጆሲ አየክ አደል ቤተክርስቲያን ስታይነት ሰዎች ይዛ እደምትሄድ እግዚአብሔር ይሄንን ሁሉ ያያል ያውቃል እነሱም ያውቁታል ያለተልኮ ይሄንን አይሰሩም አሉ የተሰገሰጉ መጥፎዎች አተግን በክርስቶስ ፅና ቁም እየሱስን በቀራኒዮ ላይ እየው ተዋቸው አይንክን ከነሱ አሳ የፈለጉትን ያደርጉ እየሱስ አሸንፋቸዋል አይዞክ ወድሜ ምሬትክን እባክን ያያል አገልግሎትክንም ያውቃል ፈጣሪ ይረዳካል
ኢየሱስ የመጣ ይቀበላል የሔደ ይሸኛል ምክኛቱም ሌላ ስለሚያስነሳ😂
ወንድሜ አትሳሳት ወደ ዃላት መመለስስ የለበህም አገልግሎት እድል ነዉ ከአንተ ጋር ያለው አምላክ በከንቱ አይጥልህም ሁሉን የሚይይ አምላክ የጠብቅህ ጸጋውን ያበዛልህ አንተ ላይ ያለውን ቅባት ስላወቀ ጠላት ዲያቢሎስ እየተዋጋህነው በየሱስም ሰባት እጥፍ ወደራሳቸው ይመለስ በመከራ ጸንተህ ኑር ጌታ እየሱስ በደሙ የሸፍንህ አንተ ብዙ ስራ አለበህ በአንተ ላይ ያለው የእግዚአብሄር ሞገስ የተነሳ አሳዳጆች ሊጎዱህ አይደለም ለማየት ይፍሩህ አንተን የሚጠብቅ አይተኛም አያቀላፈም ቤተሰብህን በክርስቶስ ደም አጠርኩት ደሞም በጸሎት ከጎንህ ነን
ኪኪኪኪኪ እኛም አንፈልግህም
የአገልግሎት ጥሪው የእውነት ከሠራዊት ጌታ ከቅዱስ እግዚአብሔር የሆነለት ሰው ይፈራል እንዴ!?
ሁሉን ቻይ በሆነው በቅዱስ እግዚአብሔር ዓምላክ ነው እንጂ መተማመን በከንቲባ አብይና አዳነች አበቤ መተማመን ወይም ኧረ! ወዮ! አድኑኝ፣ ድረሱልኝ ብሎስ ለሰው ማልቀሱን ምን አመጣው!? የተሰደብክለት፣ የታሰርክለትና እየተሳደድክለት ያለው አገልግሎት የስጋ/ የመንግስት ነው!? ወይስ የእግዚአብሔር!?? ይህ ያጠያይቃል።
ሌላው ነብይ ነኝ የሚል ወይም የቅዱስ እግዚአብሔር ዓምላክ እውነተኛ አገልጋይ ነኝ የሚል ሰው እንዴት እንዲህ ዓይነቱ ፈተና ወይም ገና ከዚህ የበለጠም ፈተና እንደሚያጋጥመው በመንፈስ ቅዱስ መረዳት/ ማወቅ አቃተው?? ይህ በእውነት በጣም ይገርማል። እንደ አንድ ክርስቲያን ልልህ የምፈልገው ነገር ቢኖር ከቅዱስ ቃሉም መረዳት እንደምንችለው፣ እንደ ቅዱስ እስጢፋኖስ፣ ቅዱስ ጴጥሮስ፣ ሐዋርያው ጳውሎስ እንዲሁም ሌሎችንም የእግዚአብሔር ቅዱሳንን ብንመለከት ስለ ወንጌል ብለው፣ ስለ ጌታችን፣ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ መስቀል ብለው ብዙ ችግሮችንና ስቃይን እንደተቀበሉ፣ እንደታሰሩና በግፍ እንደተገደሉ እንመለከታለን። በዚህም አለም በጌታ ሆነው ሲኖሩ የተደላደለ ህይወትን እንዳልኖሩ በመረጃና በማስረጃ ተቀምጦልናል። ከመንፈስ ቅዱስም እንማራለን/ እንረዳለን። ጌታ ኢየሱስም በአንድ ቦታ ላይ "በዚህ ዓለም ላይ ስለ ስሜ የተጠላችሁ ትሆናላችሁ። ትሰደዳላችሁ፣ ትታሰራላችሁ፣ ትሰቃያላችሁ ___ ትገደላላችሁም።" ብሎ እንደተናገረው።
ይህ ሁሉ ስቃይንና መከራን መቀበል፣ ስለ ጌታችን፣ መድሃኒታችንና ዓምላካችን / ስለ ወንጌሉ ተብሎ የሚከፈል ዋጋ መክፈል፣ ምንም እንኳ ስጋን ቢያደክምም፣ በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ብቻ የሚገኘውን የእግዚአብሔርን መንግስት/ የዘላለም ህይወትን በማሰብና የጌታችንንም የኢየሱስ ክርስቶስን ዳግም መምጣት በፅናት በመጠበቅ መኖርን መምረጥ እንጂ፣ ወደ ዓለም እመለሳለሁ፣ ባክ አደርጋለሁ ማለቱ ያንተን እውነተኛ ነብይነት ጥያቄ ውስጥ የሚከትና ያንተን መንፈሳዊ ድካምም ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ እንጂ ከአንድ ራሱን ነብይ/ የወንጌል አርበኛ ነኝ ብሎ ከሚጠራ ሰው ፈፅሞ አይጠበቅም።
እስቲ ዓይንህን ከሰው ላይ አንሳና ለዚህ ለቅዱስ አገልግሎቱ ወደ ጠራህ ወደ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ተመልከት __ ይህን ይህን የምስክር ወረቀት ከእንትናና ከእንትና እጅ ተቀብያለሁ የሚለውን ተራ የሆነ የዚህ ዓለም ወግ ትተህ፣ በቅዱስ እግዚአብሔር ዓምላክ ቀን የክብር አክሊልህን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስ እጅ ለመቀበል ጣር፣ እርሱንም በማሰብ ብቻ በክርስቶስ ኢየሱስ ውስጥ ሆነህ በእርሱና ለእርሱ ብቻ ኑር። የዓለምን ክብርና ምስክር ወረቀቷን ለዓለማዊያን ተው። እኛ ከዚህ ዓለም አይደለንምና።
ሌላው ደግሞ ወደ ዓለም እመለሳለሁ ስትል ያም ያንተ የራስህ ምርጫ ይሁን! በሌላው ሰው ላይ አታማኻኝ! የሰው ሃይማኖትን ደግሞ አክብር (ቢቻላችሁስ ከሁላቸው ጋር ሰላም ሁኑ። ተብሎ እንደ ተፃፈው) ከቻልክ በክፉ ስምም አትጥራ ። ወደ ዓለም መመለስ ማለት የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሃይማኖትን ከመከተል ጋር ለምን ታመሳስለዋለክ!??? ለምን ወደ ዓለም እመለሳለሁ/ ባክ አደርጋለሁ ስትል፣ ጥንቆላዬ፣ ወደ ዝሙቴ፣ ጭፈራዬ እንደ ቀድሞው ኑሮዬ መኖርን እጀምራለሁ አትልም!??? ዓለማዊ ሆኖ ለመኖር ስትል ለምን የኦርቶዶክስ ተዋህዶን ሃይማኖት መረጥክ!??? ስንት ዓለማዊ የሆኑ ሃይማኖቶች ባሉባት አገር!?? ደግሞስ የሚያሳድዱኝ ጌታን የተቀበሉቱ ናቸው እያልክ አይደል እንዴ!? የዘንድሮ አማኞች ችግራችሁ ይህ ነው!! በአብዛኛው እንዲሁ በባዶ የምትመፃደቁ ሐሰተኛ አገልጋዮች ትልቁ ችግራችሁ የራሳችሁን ድካምና ስህተት ትታችሁ ጣታችሁን በሌላው ሰው ወይም የሃይማኖት ተቋም በተለይ " የኦርቶዶክስ ተዋህዶ " ላይ ትቀስራላችሁ። በቃ ራስህን/ ራሳችሁን ሁኑ። የሰውን ሃይማኖት ለምዕመኑና ተከታዮ ተዉላቸው። መጀመሪያ ከራስህና ከዓምላክህ ከቅዱስ እግዚአብሔር ጋር ተስማማ! የራስህን ሃይማኖት አጥብቀህ ያዝ። ያዙ። በሚመለከትህ ነገር ላይ ብቻ ብታተኩርና፣ ቅዱስ እግዚአብሔር የተናገረህን ነገር ብቻ ብትፈፅም ኖሮ ሰላም በበዛልህና እንዲህ ወደ አለም ልመለስ ነውና አብይ፣ አዳነች ድረሱልኝ ባላልክ ነበር። ቅዱስ እግዚአብሔርም ፊቱን ባላዞረብህ። እስቲ ቅዱስ እዮብን ተመልከት __ እንዴት ያ ሁሉ ፈተናን ያለፈ ይመሳካል!? የእስራኤል ዓምላክ ቅዱስ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ስለነበረ አይደል እንዴ!? አየህ አንተም በርከክ በልና ልዑል እግዚአብሔር ዓምላክ ሆይ እንዳልወድቅ እጄን ያዘኝ! የኔ ስራን ትቼ ያንተን ስራ ብቻ ልስራ በል። ንስሐም ግባ። ያንተን የስጋ ስራና አሳብ ተወት አድርገህ የቅዱስ እግዚአብሔርን ስራና ሃሳብ ብቻ ፈፅም። ስጋህን ነፍስህና መንፈስህን ቀሪውን ነገር ሁሉ ለእርሱ አሳልፈህ ስጥ። ከዛም በነገሮች ሁሉ አሸናፊ ትሆናለህ። ወንድም ጆሲ እባክህ አንተ ያንተን ስራ ብቻ ስራ!! የእግዚአብሔር ዓምላክን ስራ ደግሞ ለእርሱ ብቻ ተውለት። ፍርድ መፍረድ የቅዱስ እግዚአብሔር ዓምላክ ስራ ብቻ ነውና።
ቅዱስ እግዚአብሔር ዓምላክ ማስተዋልን ከጥበብ ጋር አብዝቶ ለሁላችንም ይስጠን። አሜን ❤❤❤
ውይ ጨለለ እንዴ
ምንይሁን ወደአለም እሔዳለሁ አልክ ምን አናደረግ ጌታ አንተብቻነህ ያለኸው አታሥቦካ ጌታጌታነው
ወደጨለማ እሔዳለሁ ከምትል ለወንጌል ተቀልተህ ለሡ ብለህ ወደጌታ ብትሔድ ክብርህነውና
If u believe GOD You never had bad time
ፓሊስ ጋር ማመልከት ነው ያለብህ እንዳስተዋይ ሰው
አይዞህ ወንድሜ ሊያፅናናህ ወደሚችለው ጌታ ፊት ቅረብ እሱኮ ይጠብቃል ያፅናናል ይደግፋል
አብይና አዳነች ከክርስቶስ በላይ ለማድረግ የተነሳ ሰይጣን አንሰማውም ኢየሱስ ብቻውን ሰላማችን ነውና
ወንድም ጆሲ ከክርስቶስ ፍቅር የሚለይህ ምንአይነት ችግር ይሆን?!የዳንክበትን መዳን የመንፈስቅዱስን ማህተም የክርስቶስን ፍቅር አምነህ የተጠመከውን ና ያገኘኸውን የልጅነት ስልጣን የትጥለኸው ነው ወደሰይጣን አለም ፊትህን ለማዞር በገዛ አፍህ የምትናገረው ? ወዳጄ ደግም የተወለድን የኢየሱስ ክርስቶስ አማኞች አለንና ክፉ አንተና ቤተሰብህን እንዳያገኛችሁ በኢየሱስ ደም ሸፈንኳችሁ ።አይዞህ በአለም ካለው በእኛያለው ይበልጣልና በጌታ በርታ በርትተህ ፀልይ ።
May God with you,, protect , you
No our Excellency man of God , you have to be travel long , up to top the mountain. be love your enemy pray for them , Jossy we need you ,.
ባለቤቱን የምታውቁ፣ አናግሯት። ምናልባት የአዕምሮ ሕመም ላይ ከሆነስ፣ መጡብኝ የሚለው? ጆሲ፣ ሐኪም ብታይ መልካም ይመስለኛል። እየሱስን ትቼ ጭለማ ውስጥ ልገባ ነው ማለት! ልክ አይደለም። እየሱስ እንዲህና እንዲያ ከሆነ ነው የምከተልህ ማለት ፈፅሞ ልክ አይደለም! እግዚአብሔር ይቅር ይበልህ። የዘለዓለም ሕይወት ላይ ያተኮሩ፣ እነ ቅዱስ ጳውሎስ፣ እነ ቅዱስ ጴጥሮስ፣ እነ ቅዱስ እስጢፋኖስን የመሳሰሉ፣ ከዚች ምድር ላይ እኮ በውርደት ነው ያለፉት??? ተዘቅዝቀው ተሰቅለው፣ በድንጋይ ተወግረው፣ እና የመሳሰሉት የምድር ላይ ፈተና ደርሶባቸው ነው የዘለዓለም ሕይወት ያገኙት።
የዘለዓለም ሕይወትን እንዲህ በአደባባይ ወጥተህ መፅሐፍ ቅዱስን እተዋለሁ ማለት፣ ኦርቶዶክስ እምነት ውስጥ መፅሐፍ ቅዱስ አይሰበክም ማለትህ ነው እንዴ? እንዲሁም፣ በተጨማሪ ወደ ነበርኩበት የጭለማ ሕይወት ውስጥም ልመለስ ነው ስትል መስማት ብዙ እንደተምታታብህ ያሳያል።የሴጣን አምላኪ ሆናለሁማለትህ ነው??? ሉሰፈር እየሳቀ እያዳመጠህ ነው!
ሚስትህን እና ልጆችህን እንዲህ አትበጥብጥ እባክህ። በእነሱም ላይ የመንፈስ ጭንቀት እያመጣህ ነው። አዕምሯቸውን እያወክ ነው።
እጅግ ይዘገንናል። ከበፊቱም የክርስትና እምነትህ የፀና እንዳልነበር በእጅጉ ያመለክታል።ሐኪም እይ ነው ምክሬ። የእዕምሮ በሽታ ይመስላል። 'መጡብኝ'፣ 'አዩኝ'፣ 'ተከተሉኝ'፣ የጤና አይመስልም።
ገንዘብም ብዙ እንደቸገረህ ያመላክታል። ቤተክርስቲያን ማቋቋም ካልቻልክ፣ ካቋቋሙት ጋር አብረህ ማገልገል ትችላለህ እኮ፣ እውነት እግዚአብሔርን ማገልገል ከፈለግህ። በደንብ አስብበት።
አታካብድ ባክህ ሰው ክርስቶስን እንጂ አይቶ ሚኖረው ሰውን አይደለም
ሁላቺንም እየተፈተን ነው እኮ እራስን አበርታ
ጠላት ሊበቀልህ አሰፍስፎአል ተጠንቀቅ ተረጋጋ
This is how the legends are born... be strong.
ጆሲ ከዚያ ከጨለማ ያስወጣህ ጌታ ን አስብ አንተ የጨለማ ስራ ስለ ምታፈርስ
ነው ይህን ሁሉ የደረሰብህ እግዚአብሔር ፀጋውን ያብዛልህ
ኼረ አገልጋይ አትበሉ፤ ዝም ብሎ ከስጋ ስዘባርቅ የነበረ ሰው ነው፤ ቤተክርስቲያኑ የት ነው ? ማነው ነብይ አድርጎ የሾመው?
Do you believe in Jesus or in...? I am sorry Jossy: when they came onto your family, it tempts all. God help you not to back! (Waaqayyo si haa gargaaru) Amen, Jossy.
ከላይ መመርያ ሳይሰጣቸው እንደዚ አያረጉም ስለዚ በቃህ ግለሰቦች አደለም ነብይ አይደለህ መርምር 100%
ወደ እናት ቤተክርስቲያን ብትመጣም በመዋቅር እነዮናታን ፣ እዩጩፋም መንግስትን ተገን አርገው እያሳደዷት ነው እዛው ሁን ዘመናችን የመተራረድ ነው ። አንድም ጌታን የሚያውቅ አይተነፍስም ካንተ አፍ እንኳ ለመንግስት እየሰራህ እንደሆነ ነገርከን። ጌታን የተቀበሉ እንኳ ትክክለኛው መንገድ ላይ የሉም ሁሉንም ማለት ግን አይደለም ። ባለ ግዜ ዎች ሰላማችሁ ይብዛ።
በል እንግዲህ ለዘላለም ላትመለስ ቃል ገብተህ ሂድ
አግልግሎት የሰጠህ እግዚአብሔር እንጅ ሕዝብ አይዳለም ስለዚህ ብትሞት እንኳን በእውነት መሞት ይሻላል ።
It's so sad!Why all zis much misery??!!What a bullshit world we are in???!!!
Trust in God and ask his forgiveness. Then why you fear anything if you are man of God or servant of God. Don't you known the way of our Fathers struggle and paid reward is that the way of Christian is a simple. Come down and pray to God brothe
ጆሲዬ ተረጋጋ ምን ድነው ያስመረረህ ብዙ አልፈሀል ባክ ማድረግ ከክርስቶስ ፍቅር እንጅ ከጠላቶችህ አያድንህ ሲቀጥል ጠላት የሆኑህ ሰወች ጴንጤተብዬዎቹ ናቸው እግዚአብሔር
ተረጋጋ በ ጌታ ቤት ለመሆን የግድ አገልጊይ መሆን አይጠበቅብህም
ምእመን ሆነህ ሙሉ ወንጌል ግባ
ውድ ወንድሜ እንዴት ብዪ እንደማስረዳህ ይከብደያል በጣም አዝናለሁ ተረጌግተህ አስብ ረጅሙን ጉዞ አልፈኽዋል እንዴት ስለ ሽንፈት ትናገራለህ በጣም አዝናለሁ ክርስትያን እየወደቀ እተነሳ ያሸንፋል እንጅ አይሸነፍም ምንም ቢመጣ አንተጋ ያለው አነሱጋ ካለው ይበልጣል ስለዝህ በርታ ነው የምልህ እጸልይሀለሁ እ/ሔር ካንተና ከቤተሰብህ ጋር ይሁን።
ከከበረ ህይወት አልነበረም የጠራክ ጌታ አትሳሳት መመለስ ክብር ከሆነ ተመለስ
እረ ጉድ ፈላ ግን ለምን ?
በጣም ታሳዝናለህ "Back lareg new " Not write way of complaint. how you state strongly as such? Childish thought and idea but not like the one who believe in JUSES.
Please read the message of apostle Paul
ክርስቶስን በእውነት ይዘኸዋል ለህይወትህስ ዋስትና ለምን ሰው ትጠራለህ እስካሁን የጠበቁህ ሰዎች ናቸው ለመሞት ለምን ፈራህ ወንድሜ የሚጠብቅህ አንቀላፍቶ አያውቅም ወደጌታ ቅረብ በርሱም ላይ ተጣበቅ አንተንም ቤተሰብህን እግዚአብሔር ይጠብቅሀል ላሳዳጆችህም ፀልይ እርሱ ይቤዝሀል
ይሔ ሰው ግን በእውነት በጣም ያሳዝነኛል ምን ሆኖ ነው የኔ ጌታ እመቤቴ ከአንተ ጋር ትሁን ከምር ልቤን ይነካኛል ከድሮም አይዞክ ወንድሜ
በመጀመሪያ እግዚአብሔር ይርዳህ ያግዝህ ልል እወዳለሁ እላለሁ! ሲቀጥል እንደዚህ የምናስጨንቅህ ወደ አለም ወደ ኃላ እንድትመለስ ነው ብለውሀል ? ጌታን ካድ እና እንተውሀለን ብለውሀል? ማህበራዊ ሚድያጋ ወሬ እንጂ መፍትሄ የለም:: እና ምን ልልህ ነው መፍትሄው ጌታ ጋር አለ ወደ ጌታ ዙር ግዜ ውሰድ::
ክርስቶስ ያልደረሰለት አብይ አህመድ ድረስልኝ ማለት ምን የሚሉት ወንጌል ነው?
ለራስህ ጌታን ትተህ መመለስ ከፈለክ ህድ መንገዱን ጨርቅ ያድርግልህ አለበለዚያ ግን የማይሞትለት ወንገል የለንም የሚታገለግለው ጌታን ከሆነ መጀመሪያ ለጌታ ሞተህ ነዉ ወንጌልን መጀመር ያለብህ ለጌታ የሞተ ሰው ደግሞ ሥጋዊ ሞትን አይፈራም ስለዚህ ራስህን መርምር።
ወይ ጉድ ባለ ቦዲ ጋርድ የሚሔድ ናቸዉ እግዚአብሔር ጅራፍንን ይዞ የሚመጣባቸዉ ቀን ቅርብ ነዉ የምህረታ ዘመንይሁንላቸዉ እኛ እኮ ግራእነዚህ ለየትኛዉ ጌታ የሚያገለግሉ ናቸዉጌታ ከአተ ጋር ነዉሌላ አገር ሔደህ አገልግል እንጀሚ ጌታን እዳተወዉወንድሜ
ቆይ ግን በጌታ 2ቆሮ.11:1-33/ዮሐ.16:1-4/❤❤❤
ይቅር ይበልህ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ግን ጨለማ አይደለችም የአለም ብርሀን ናት
We been there, we know abut orthodox
@@LeyGeb እርስ በእርስ እየተሳደዳችሁ ፣ለግድያ እየተፈላለጋችሁ፣ ቤተሰብ እንዲጨነቅና ህጻናት እንዲፈሩ እያደረጋችሁ ሌላ ወሬ አታውሪ። ከዚያ ይልቅ የራስሽን ቤት ቆሻሻ አጽጂ እንዲጸዳ አደረገ ርጊ። ዘሎ በሰበብ ሌላ መንካት ወይም ሰው ቤት ዘሎ መግባት መሸነፍ ነው።
ሰውየው ሳይደብቅ በግልጽ በራሱ ሰዎች ግፍ እንደተፈጸመበት ለህይወቱ ጭምር እንደሚፈራ እየተናገረ መሰለኝ። ካልገባሽ ደግመሽ ስሚው😂😂😂😂
ተዋህዶ ማለት ድብልቅ የጣኦታት ምሽግ ነው ይልቅ ለራሳቹ ዳኑ ጌታም ትፕሰዷል ተሰቅሏል ንፁህ ወንጌል ስለሚሰብክ ነው መከራው የበዛበት አፋችሁን አታላቁ