Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
የኦርቶዶክስን ነገረ ድኅነት ትምህርት የሚያሸንፍ ምንም አይነት ተቃውሞ የለም ❤❤❤እግዚአብሔር ይችን ቤተክርስቲያን ስለሰጠን የተመሰገነ ይሁን
ኧረ መሸናነፍ የሚል ወኔ መች ነው የሚለቀን??? ጉዳዩ ስለዘላለም ህይወት እኮ ነው! መዳን እንጂ ዛሬ ማሸነፍ መሸነፍ ዋጋ የለውም!!!
ምንም ጥቅም የለው ። አይሁድ፥ ኦርቶዶክስ ፥ ፕሮቴስታንት ፥ ካቶሊክ ወዘተ እያሉ መነጋገር ጥቅም የለው ። ይልቅ በደንብ መነጋገርና ማጥራት እና ማወቅ ነው የሚሻለው ።
አሜን በእውነቱ ቅድሰት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምየ ተዋህዶ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Mr A = እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰMr B = እምነት ብቻ ብሎ ጀመረ ስራም ያስፈልጋል,በኛ እምነት ጥሩ ስራ ካልሰራ አላመንክም እንለዋለን
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
በጣም ጥሩ ስርዓት ያለው ክርክር ነውብዙ ለማወቅና ለመረዳት ይጠቅማል እናመሰግናለንዲ/ን ወንድማችን መልስህ ኣርኪ ነው የበለጠ እግዚአብሔር ጥበቡን ይግለፅልህ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው በስተመጨረሻ እምነትና መልካም ስራ ተፈጥሮአዊ ነው ብለው የደመደሟት ነገር ተመቺቶኛል ቄሴ። በተረፈ ዲያቆን ዘመንህ ይባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ❤❤❤
❤እምነት ያለሥራ የሞተ ነው።❤
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡ ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው! ❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡ " ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።" (ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
@@news3764Pente eko yemilew Eyesus Eyesus kalkugn..yefelege weshet binager..baltsom..baltseley..Hatyat besera etc Etsedkalehu !!! New yemilut....
@@news3764 እምነት እና ስራ ይለያያሉ
@@sam846 ምንም ልዩነት የለውም ። እምነት ሰራ ነው ። መፅሀፍ ቅዱስን እያጣቀስን እንወያይበታለን።
መስማትም ማስረዳትም የሚችል ደስ የሚል ዲያቆን
ዲያቆን ቃለ ሕይወት ያሰማለን። የምር እረክቻለሁ ውድ የ Protestant ወንድሞቼ እና እህቶቼ የሚሰጠውን ትምህርቶች ከልብ በመከታተል ራሳችሁን መርምሩ ።
ዲያቆን ዬሀንስ ክበርልን ድንቅ የኦርቶዶክስ ልጅ :: ለሌላም ክርክር እሱን አቅርቡልን የተባረከ እውቀቱም መረጋጋቱም የሚደነቅ ነው በቤታችንም እደግልን በብዙም ለምልምልን ወንድማችን!!!
እግዝሐቤርዐ ይመሰገን አመንኩ በምግባር እተጋለሁ ጌታሆይ እርዳኝ!!!
ብቻ የሚል ቃል የቱጋ ነው ያለው?ያዕቆብ 2¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯¹⁴ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን? … ²⁰ አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
...ቢኖር.... ማለት ምን ማለት ይሆን??? የመፅህፍ ቅዱስ ትልቅነት ይገርማል።
@@news3764Pente newa sera yelelew..Hatyat yemisera..yemyamenezir..yemaytsom...yemaytseliy..yemewash..etc..selezih Pente ayidinim.
መናፍቅን ማስረዳት ማለት ውሀን ቢወቅጡት እንቦጭ አለ ያገሬ ሰው "እምነት ያለ ስራ ሙት ነው አራት ነጥብ"
Yetazebkut gin pentewoch Hatyategna mehonachewn selemyawku ena serachew Be geta yetetela mehonun selemyawku be Emnet endinalen eyalu new.......
አይባልም እኔ ኦርቶዶክሳዊ ብሆንም እጅግ እርጋታቻው ስነስርአታቸውን በጣም ወድጄዋለሁ
@@sam846 ere bakih ? Orthodoxin enafersalen eyalu yemifokru...Raey tayegn le 2 sekefel eyalu yemiwashu ..yemyanesasu..Endeza eyalu dem yafasesu..Tenkolegnoch...amenzirawech..hodamoch..leboch..etc enezih nachew chewawech ? New antem kenezih seytanoch andu neh ? Yemimkrih sewen serawen enji asmesayinetun atey..ok
ፕሮቴስታንት እምነቱን በስራ የሚገልፅ ነው ኦርቶዶክስ ግን በስራው ሊፀድቅ የሚውተረተር ነገር ግን ስካሩም ዝሙቱም ክፉ ስራውም አንቆ የያዘው የእግዚአብሄርን ፀጋ በእምነት ስላልተቀበለ ንጭ ነጠላ እየለበሰ ውስጡ የጠቆረበት ሃይማኖተኛ ብቻ ነው::
@@yeahtube630 ላብህን በሶፍት ጠርገህ ተከታይህን ያድናል እያሉ ከሚያበሉት ወገን ነህ መሠለኝ
😮እኔ ፓስተሩን ብሆን ኖሮ ሀይማኖቴን ቀይሬ ክርስትና ተነስቼ እሄድ ነበር😁😁😁
ዲያቆን ዮሐነስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ እግዚአብሔር ይስጥልን
በስተመጨረሻ ፓስተሩ መልካም ስራ ያስፈልጋል አለ
ዲያቆን ማለትኮ እግዚአብሔር ብዙ ጸጋ የሰጠው ጸጋ የበዛለት መምህራችን ነው ራእሱ ንግግሩ በጣም ያምራል
በነገራችን ላይ ደስ የሚለዉ ነገር እራሳቸዉ ተንቀልቅለዉ ሀሳብ እያነሱ burden of prove የሚወስዱት ነገር ነዉ ሙግት እንኳን ሜቅረብ አይጠይቅም እራሳቸዉን ጠልፈዉ እየጣሉ ነዉ አይ ፕሮቴስታንት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር ❤❤❤❤🤗🤗🤗🤗
Pente eko metsehaf kidusin ayawkutim !!! Beka enesu Eyesus..eyesus..kalu kirstyan yehonu yemeslachewal...Sele eyesus enkwan ayawkum..
እናንተኮ አይገባችሁም ወንጌል አንብቡ
@@tagayhabtamu430 ዝብለህ ሶፍትህን ብላ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው መጨረሻ ላይ እምነትና መልካም ሥራ ተፈጥሯዊ ነው ብለው ደመደሙት ይጋጫል እኮ። እምነት ብቻ የሚል አንዳች ቦታ አናገኘውም ፤ የራሳችንን መዳን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ እንፈጽም ይለናል መጽሐፍ ቅዱስ ።
hahahaha Tadia Min amarach ale lol
እምነት ሥራ ከሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ለምን ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር እሱ የሞተ ነው ብሎ ይጽፋል?? እምነት የምግባራት በር እንጅ በራሱ ምግባር ሊሆን አይችልም ፤ የሐዋርያት ሥራ ለምን የተጻፈ ይመስልሃል ወዳጄ ? በዳግም ምጽአት የሚጠየቁ ጥያቄዎችስ የምግባራት ጥያቄዎች አይደሉምን??? ካላመነ እነዚያን ቢሠራም ባይሠራም ዋጋ አያገኝም በሩ እምነት ስለሆነ ያመኑትን ብራብ አብልታችሁኛል፤ ብጠማ አጠጥታችሁኛል፤ ብታረዝ አልብሳችሁኛል ፤ብታመም ጠይቃችሁኛል ... እያለ ይቀጥላል @@news3764
በእምነት ብቻ የሚል አለ ሲጀምር ??? ወይስ በተይኛው አመክንዮ ነው እምነት ብቻ የሚለውን እንደምታ የሚሰጠን ??? ሌላው ያመነ ኹሉ ጻድቅ ነው ??? ማለቴ ነገ ኃጥያት እንደማይሠራ በምን ርግጠኛ ይሆናል ??? እንኳን ሰው በእግዚአብሔር ፊት ሰማይም ንጹህ አይደለም ይላልና። @@wendimagegnt.dinbore9361
"ጌታ ሆይ :ጌታ ሆይ የሚለኝ:ወደ መንግሥት ሰማያት የሚገባ አይምስላችሁ:በሰማያት ያለው የአባቴን ትዕዛዛትን የሚያደርግ እንጅ:-ማቴ 7:21
“እላችኋለሁና፦ ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።” - ማቴዎስ 5፥20
እውነት ነው ቃለህይውት ያሰማልን
ዲ/ን ዮሐንስ የሕይወትን ቃል ያሰማልን፡፡ የሚበልጠውን ጸጋና ጥበብ ያድልልን፡፡ በእውነት ድንቅ ነው፡፡ ♥ ምዕራቡን ዓለም ያረከሰውን ወደ ሰዶማዊነት የመራውን የእባቡን ራስ በሚገባ ነው የቀጠቀጥከው ! "ምግባር ከሌለው መጀመሪያውኑም አላመነም !" በሚል የተንኮል ጥበብ እባቡ ሊያመልጥ ቢፈልግም አልቻለም፡፡ በዚህ የተንኮል አመክንዮ በመላው የመናፍቁ ዓለም ክህደቱን ራሱ ላይ መሰከረ፡፡ ከነሱ መካከል የምግባር የጽድቅ ፍሬን በጣቱ ሊነካ የሚፈቅድ አንድ ስንኳ አይገኝምና !
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያስማልን
እኝህ አባት በራሳቸው ቃል እየወደቁ ነው ይልቅ ከዲያቆኑ እግር ስር ቁጭ ብለው ቢማሩ ይጠቅማቸዋል ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን
“እግዚአብሔርም፣ “ዕራቍትህን መሆንህን ማን ነገረህ? ‘ከእርሱ እንዳትበላ’ ብዬ ካዘዝሁህ ዛፍ በላህን?” አለው።” ዘፍጥረት 3፥11“አዳምም፣ “ይህች ከእኔ ጋር እንድትኖር የሰጠኸኝ ሴት፣ እርሷ ከዛፉ ፍሬ ሰጠችኝና በላሁ” አለ።” ዘፍጥረት 3፥12 አዳም ከዛፏ ስለመብላቱ እግዚአብሔርን ተጠያቂ አደረገ አንተ ባትሰጥኝ ኖሮ አታበላኝም እኔም አልበላም እራቁቴንም አልሆንም ነበር ማለት ለመሳቱ ፈጣሪን ተጠያቂ አደረገ።እኚኽም "ቄስ" ሕጉ እግዚብሔር እንድንፈጽመው ቢሰጠንም እኛ መፈጸም አንችለሁም አሉ ስለዚህ ሕጉ ያስፈርድብናል ስለዚህ በእምነት ብቻ እንድናለን አሉ ምንም እንኳን ቢቀላቀልባቸው።መልሳቸው ግን በኃጢያቱ ወድቆ ለምን ርቃንህን ሆንክ ለምን ተሸሸግክ ሲባል የሰጠኽኝ ሴት አሳተችኝ ብሎ እግዚአብሔርን ተጠያቄ ለማድረግ እንደጣረው እኚኽ "ቄስም" እግዚአብሔር የማንችለው የማንፈጽመው ብንፈጽመውም ለድኅነታችን የማይጠቅም እንዲያሁም በእርሱ የተሰጠንን ድኅነት የሚሸፍን ሁለት መሠረት የሚመሰርት ልፋ ቢለሁ እንጂ (ሎቱ ስብሐት) ሕጉ አይጠቅምም ደግሞም አንችለሁም የማንችለሁን ሰጥቶናል ብሎ እግዚአብሔርን ከሰዋል።ይቅር ይበላቸው የሰሙት ቃል ለፍርድ ሳይሆን ለመዳን እንዲሆናቸው እመኛለሁ።መምህር ዮሐንስ ቃለሕይወት ያሰማልን።
እኔ በጣም ማመስገን የምፈልገው መድየተሩ/ኣዋያዩ ሰውየ ነው። በድምብ ነው ሁሉኑም የሚሰማው። በደንብ ነው ውይይቱን የሚመራው። መድየተሮች ምንኣለበት ከሱ ቢማሩ!/ ኣደንቅሃለሁ። ቀጥልበት።
የጴንጤዎች ትልቁ ችግራቸው:-ከመጽሐፍ ቅዱስ ለራሳቸው የሚመቿቸውን ሁለትና ሦሥት ጥቅሶችን ብቻ በቁንጽል በመውስድ፡-" ...ስለአመንን ብቻ፣ ማመን ስለጀመርን ብቻ፣ በእምነት ብቻ (በፀጋው) ብቻ ለአንዴና ለዘላለም ጸድቀናል። ..." ብለው የያዙት እጅግ እጅግ በጣም የተሳሳተ ጠማማ አቋምና እምነት ነው።ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹምእምነትን (ክርስትናን) የጀመረ ሳይሆን፤ ደግሞ ደጋግሞ የሚለው በተቃራኒው:-"... እስከ መጨረሻው የፀና ይድናል። ... " ነው።እስከ መጨረሻው መጽናት ማለት ደግሞ ትክክለኛውን እምነቱን ጠብቆ በመከራ በፈተና በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ ሥርዓቱን፣ ሕጉን፣ በመጠበቅ ዝንፍ ሳይል፤ ቢወድቅ ቢሳሳት ደግሞ ከኃጢአቱ በንስሐ እየታደሰ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ በመጽናት ነው።ይህንንም ሲያጸና:-" ... እምነት ያለሥራ፣ ሥራም ያለ እምነት የሞተ ነው። ... "" ... እንግዲህ ፃድቅ እንዲህ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢኣተኛውማ ይታይ ዘንድ እንኳን ምን ቦታ አለው? ..." ነው። የሚለው።ጴንጤዎች ወደ እውነተኛው ቤታችሁ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተመልሳችሁ፤ በትክክለኛ ምግባር ሥጋችሁን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ አሠርቱ ትዕዛዛተ ኦሪትን እና ስድስቱን ትዕዛዛተ ወንጌል ዕለት ከዕለት በማስገዛት ኑሩ።እግዚአብሔር ይርዳችሁ። አሜን።
ተባረክልን ዳቆናችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
ትልቁ የፕሮቴስታንት ችግር ለመናገር እንጅ ለማዳመጥ ፈቃደኛ ሆነው አያቁም:: ለማስረዳት ብቻ ነው ሚያስቡት
❤የዲያቆን ወንድማችን የሚያረካ መልስ ነው።❤❤❤
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን 🙏♥️♥️♥️♥️♥️
በጣም ቆንጆ ነው በርቱልን ይቀጥል የሚል እምነት አለኝ የተሰጠንን ፀጋ እንዳንነፈግ በርትተን መጠበቅ አለብን በስራ
በመጀመሪያ ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው በእውነት እንደነ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱን የኦርቶዶክስ መምህሮችን እያስነሳ ከእንደነዚህ አይነት ጴንጤዎች ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲነጋገሩ እንዲወያዩ እያደረገ ስለሆነ ማለት ነው ነገር ግን ጴንጤዎችን በመ/ቅዱስ ተነጋግሮ ተከራክሮ ከማስረዳት አዲስ አበባን አፍርሶ እንደ አዲስ መገንባት ይቀላል ምክንያቱም ቅድስት ድንግል ማርያምን ውድ ልጁን የካዱት ሲሆን ፈጣሪ እራሱ አይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ወደ ትክክለኛዋ እምነት እንዲመለሱ ካላደረገ በስተቀር በእንደዚህ ተነጋግሮ ተከራክሮ ማሳመን አይቻልም ምክንያቱም ቅዱስ ቃሉን እንደፈለጉ ስለሚያደርጉት እንደዚ እንደ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱ ሲከራከሩዋቸው በምንም አይነት አይቀበሉም ውስጣቸው ያለው የክህደት መንፈስ ስለለባቸው አይቀበሉም እንደነዚህ አይነቶች ሆዳቸው አምላካቸው የሚለው ደግሞ ለሆዳቸው ስለሚገዙ ነው እንደዚህ ፊት ለፊት ቀርቦ መወያየቱ ጥሩነቱ ለኦርቶዶክስ አማኞች የበለጠ እውቀትና ጥሩ ግንዛቤ ስለሚያስጨብጥ ጥሩ ነው ኦርቶዶክስ አማኞች የሆንን ወንድሞችና እህቶች በምንም አይነት እምነታችንን መቀየር የለብንም ምንም ቢሆን ይች ብዙ ሚስጥር ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ የሆነ ሚስጥር ያላት እምነታችንን እናክብር በእምነታችን እንጽና በአንዲት እህታችን በስደት አገር የምትኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሁለት አመት ውስጥ 20 መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን በእውነት ለመናገር እጹብ ድንቅ መጽሃፍ ነው ፈጣሪ እግዚአብሔር እኔ በጎቼን አውቃቸዋለሁኝ ይሄንን መጽሃፍ ያነበበ በትክክል የተረዳ እራሱን የሚያድንበት እራሱን ከዚህ አለም ጥፋት የሚያድንበት ነው ከጻፈቻቸው መጽሃፎች ውስጥ 1)ለበጎቼ ምግብ ክፍል 1 እና 2የእመቤታችን መጽሃፍ ክፍል 1 እና 2የአባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን ሌላ የጻፈችው መጽሃፍ ደግሞ የምስጋና መጽሃፍ ሌሎችም መጽሃፎችን የጻፈች ሲሆን በእውነት ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድርሰው
ፓሰተሩ ብቻዬ ላውራ አለ😂 በመካከላቸው የግዜ ፍታዊነት የለም።😡
ትክክል ሼባው ብቻውን ነው እሚያወራው
ሁሌም የተዋህዶ ልጆች እውነትን ስለያዙ በዝረራ ነው የሚያሸንፉት
ምነው ይሄ የቦቅስ ውድድር መሰለህ እንዴ
Protestant ብሆንም ሃቅ ለመናገር በዚህ ውይይት ኦርቶዶክሶች አሸንፋችኋል
ewnetegna bemehonh/sh teredash ewnetegnawen menged aginteh wedabetu endametemales egziabher yirdah🙏
አባት እኮ አሳቦት አያልቅም ግን ሀሳቤን አስጨርሰኝ ብለው ዲያቆኑ እንዳይናገር ፈለጉ? ሲጀመር ለመወያየት አልመጡም ለማሳመን እንጂ ለዛ ነው የራሶትን ዱምፅ ብቻ ሚሰሙት 😢መዱሀኒያለም 👂 ይስጦት አሜን🙏🏾
አላስወራ አሉትኮ አስጨርሰኝ እያሉ ዲያቆን ማሪያምን ሲያዛዝን ትህትናው
አሜን ማስተዋሉን ለpastor ይስጣቸው🙏🏼🙏🏼🙏🏼
አፍ ብቻ ሳይሆን ጆሮም ያስፈልጋል ዲን ዮሐንስ አድማጭ ብቻ ሆነኮ!!
እናመሰግናለን አዘጋጁ በጣም ጥሩ ውይይት እያቀረብክልን ስለሆነ::
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህወይወት ያሰማለን
ዳቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤ድንቅ የሆነ ማብራራ ነው የሰጡት ለዛውም ከምጻፍቅዴስ ጠቅሰው እኛ በደንብ ገብቶናል!እነሱም ገብታቸዋል ግን አውቀው ሲያለፋዎት ነው ምክንያቱም ክብሩን ለማስጠበቅ ነው😂
ፓስተሩ ተሽከረከረ ላለማመን ከመሰቃየት ያድነን ዲያቆን ዮሃንስ በርታ አስተዋይ ትእግስተኛ ከእዉቀት ጋር በርታ በተረፈ በደቂቃ እንዲወያዩ ብታደርጉ አለበለዛ ፓስተሩ ቅዥቅዥ እያለ ጊዜ ለመብላት ያጭበረብራል
Diakon Yohannes! Excellent!!!
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማል ፀጋውን ያብዛልህ
ፓስተር የተጠየቁትን መልሱ ።ለምን ወዲህ እና ወዲያ ያምታታሉ ። ቀጥተኛ መልስ
አወያይ መድረኩን ብትቆጣጠር ሌላው ሉተራዊው አብዝቶ አስጨርሰኝና መልሶ በአንድ ጉዳይ ላይ ሃሳቡን ለመጨፍለቅ መሞከር የእምነቱን መሠረት አልባ መሆኑን ያሳያል
ዲን ዮሐንስ ቃለህይወትን ያሰማልን, የአባቶቻችንን የልቃዉንቱን ፈለግ ተከትለሃልየነቅዱስ ዮሐንስ, ቄርሎስ እና አትናቴዎስ...አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠዉን ሚስጥር ይግለፅልህፕሮቴስታንት ወንድሞቻችን መሰረታቺሁን በአሸዋ ላይ መስርታቺሁአል እና እራሳቺሁን መርምሩ
ዳቆን ቃል ህይወት ያሰማልን@ሀሌታ እንድዝ አይነት ዝግጅት ስታዘጋጁ ሙሉን ብትለቁ ባይቆራረጥ ጥሩ ነው
እርጋታ ያለው ትህምርት ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ምርጥ ጊዜ ነበር ጥሩ ትምህርት ነው ያገኘንበት
በጣም ደስ የሚል መማማር ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በመሆኔ ፀናሁ❤❤ዲያቆን ተባረክ
ቃለሕይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሐንስ
ዲያቆን እውነት ፀጋ ይብዛለዎት ቃል የለኝም
ከፕሮቴስታንት የመጣው ሰው ተደበላልቆበታል ከስራ የተለየ እምነት በራሱ የሞተ ነው ካለ መጽሐፉ ሁለቱን ይዞ መገኘት ግድ ነው አለቀ
ሁለታችንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ። በእውነቱ ይሄ ትምህርት ለሌላ እምነት ተከታዮች ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ሥር ሁነን ያልጠራልንን ያጠራ ፣ ግልፅ ያልሆነልንን ያብራራ ውይይት ነበር። ተባረክ
አወያዩ ጴንጤው ብቻ እንዲያወራ እንዳይሰማ በነፃነት ለቀቅከው ማለት ነው?
እጅግ ጨዋነት የተሞላበት ድንቅ ውይይት ነው ።
ቃለ ሕይወት ያሠማለን
ያለህግ ተገልጧል ÷ መቼም ተገልጧል ስንል አምላክ ሰው ስለመሆኑ እየተናገርን ነው ÷ እናም ያለህግ ሲል -> እንደሰው ስርዓት መውለድ መዋለድ ባለበት ህግ አለመገለጡን ለመግለፅ ነው !
conclusion ,,,አሪፍ ነበር ,,,,,,,,በርቱ,,,,,be posetive always,,,thank u all
መምሕር ዲያቆን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።ተባረክልን ወንድማችን❤❤
መደማመጥ የመማሪያ መድረክ ነው❤
ዲያቆን ዬሀንስ ወንጌልን ተጫምተካል ዘመንክ ይባረክ
እንግዲህ የኘሮቴስታንት አስተምህሮ አስርቱ ትእዛዛትን ሳይጠብቁ እንድናለን ከሆነ:-[ከእኔ ከእግዚአብሄር በቀር ሌሎች አማልእክትን አታምልክየእግዚአብሄርን ስም በከንቱ አትጥራ]የሚለው ቃል ስለማይመለከታቸው ሌሎች አማልክትን ማምለክ ተፈቅዷል የሚልን አሳብ ተረድቻለሁ ከ አቶ ኤርማያስ
ጋሼ አልገባዎትም እባኮ መጻፍን በውቀት እና በመንፈስ ያንብቡ!!! እኔ እንደገባኝ አይባልም መጻፍ!!! ሉተር ለ እርሶ መዳን ዋስትና አይሆንም!!!
እግዚሐብሔር የሰጠን ህግ የኛ የምንችለውን ነው።
Tnsh malet yemifelgew enezi teqamoch lemekeraker engi lemeredat weym lemasredat aymetum ena diakon thank you betam kale hiwet ysemaln amen!!!
የቄሱ ምላሽ ሙሉ በሙሉ የሚያሳየው እምነት ያለው ስራ ይሰራል ፣ መልካም ስራ ያስፈልጋል የሚል ነው። ይህ ማለት ለመዳን እምነትና ስራ ያስፈልጋል እያሉ ነው።እምነት ብቻ የሚል ማስረጃም ማብራሪያም አልሰጡም!
I love this program❤
አንተ ዲያቆን ትልቅ ሰው አወናበድክ .!! እርግጠኛ ነኝ ቤት ገብተው ሲያዩ ያፍራሉ .. እግዚአብሔር እውነቱን ገልጦሎት ለቁርባን ያብቃዎት 😢
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
የተመታ ኮመንት
ትልቅ በመጀመርያ የእግዚአብሔር ቃል ነው
ዲያቆን የዋሃንስ ውድ ወንድማችን ቃል ሂወት ያሰማል ❤❤❤
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
ያሁኑ ርዕስ በዚህ ምሳሌ ብናየውሰው ለመኖር ምን ያስፈልገዋል ?ጴንጤ = ምግብ ብቻ ኦርቶ =በእግዚአብሔር ቃል ,ምግበ ስጋ,ልብስ ,መጠለያ .....የሉቃስ ወንጌል 4:4ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።
ተቺዎች ትምክህተኞች ተሳዳቢዎች እና ትዕቢተኞች ናችሁ::
ዲያቆን ለምን እንዲናገሩ አይሰጣቸውም ጴጤው ብዙ ደቂቃ ያወራል
ሰው እንዴት በእምነት ብቻ ያለተግባር የሚድነው? ዝሙት፣ስርቆት፣ግድያ..... ወዘተ እየፈጸምኩ ሁሉ በእየሱስ ስላመንኩ ብቻ ድናለው ማለት ነው ሆሆ እረ ፔንጤዎች ንቁ!
መጀመሪያ ሃሳብን በደንብ ተረዳ ።።።።ከላይ የገለፅካቸው ሁሉ ሃጢያት ናቸው እነሱን መጀፀም እጅግ ሀጢያትጠነው በስርአት አዳምጠን comment እናድርግ።።።።የአይምሮ መቀጨጫችንን አናስባንን
ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ በሒል ፍስሐ ወሐሴት ዲቁና ከእነ ነፍሷ በዮሐንስ ላይ አለች እስከመጨረሻው አምላከ ቅዱሳን ይጠብቃት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዮሐንስ ለወንድሞቻችን አስተዋይ ልቡና ያድልልን።
በተግባር ያልተገለጠ እምነት ከንቱ ነው ይላል ያዕቆብ 2:26
ዮለንስ ቃለ ሒዎት ያሠማልን ወንድማችን
ድ/ን ቃለ ህወት ያሰማልን
ዲ/ያ ዩሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን።ሕያው ቃል (God's Word) -------------------- የያዕቆብ መልእክት 217፤ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
ወንድማችን ዲ/ን ዮሐንስ ቃለ ህይወትን ያሰማልን !!! መንኳኳት የባዶ በርሜል ባህሪ ነው።
ስድብ መለያችሁ ነው:: ቄሱ መፅሐፍ ቅዱሳዊውን ማብራሪያ ሰጥተዋል:: የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ጠማሞች ናቸው ሳይረዱ የተረዱ ስለሚመስላቸው እራሳቸውን በባዶ ይቆልላሉ የመረዳት ፍላጎትም የላቸውም::
አንድ ሰው አምኖ ስራው የተቀደሰ ካልሆነ በስራ ካልተገለጠ አልዳነም ብለን ነው የምናምነው ማለት እኮ ያው እምነት ያለ ስራ ብቻውን አያድንም ማለት ነው አንድ ሰው ካመነ ህግጋቱን ይፈፅማል እንደፓስተር አባባል ህግጋቱን ካልፈፀመ መጀመሪያም አልዳነም ማለት ነው ካሉ እምነት ያለ ስራ አያፀድቅም ማለት ነው ትክክል እስኪሰራ ድረስ አላመነም ብለው እየተናገሩ ነው ስለዚህ እምነት ይቀድማል አምኖ ደግሞ ህግጋትን መፈፀም ግድ ይላል
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።” - ሮሜ 4፥5
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤” - ያዕቆብ 2፥10
የገላቲያ መፅሀፍ እጅግ ድንቅ የሆነ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል መሆኑ ይታወቃል ። በእውነት ይህ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል የተረዳ ይህንን ውይይት የላቀ ያደርገዋል ።
Dyakon EGZIABIHER ybarkot
የተወያይቱም ኣመሰግናለሁ። ሁልቱም ሃሳባቸው በደንብ ገልጠዋል እኛ ሰምተን መጽሃፍ ቅዱስ ኣንብበን ትክክለኛውን እንድናውቅ የሚረዳን ሃሳብ ሰጥተውናል። የኣወያዩ ውጠት ነው ሃሳባቸው እንዲገልጡ ስለኣመቻቸላቸው
መምህር ሆይ ፀጋውን ያብዛልህ
መጨረሻ ላይ ፓስተሩ የሚለዉ፣አጣ ሚሲኪን ቀርቶ የሰማይ ንጉስ የምድር ንጉስ እንኳን ህግ አለዉ በማመን ብቻማ ቢሆን አጋንንትም ያምናሉ ይቀጠቀጣሉ ይላል መፅሃፍ ቅዱስ ስለዚህ እምነት ከስራ የማይለየ ነዉ ቅዱስ ያቆብም እምነት ያለስራ የሞተ ነዉ ይላል
አጋንትም ሴጣንም ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል ይላል መፅሃፍ ቅዱስ ይድናሉ ማለት ነው
፲፬ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
ችግሩ ፕሮቴስታንት ትልቁም ትንሹም የሚፈልጉትን ነው ሚሰሙት የማይፈልጉትን አይሰሙም ያሳልፉታል
የዚህ ፕሮግራም አዘጋጅ ወንድሜ በጣም ግብዝ በርታልን በደንብ ተምረንበታል። ✝️በመቀጠል በራሳችን ቤት ደግሞ በዶግማ በቀኖና በትውፊት የሚስማሙ ነገር ግን ስለጠላታችን ሴይጣን እንዲት እንደሚያጠቃን ማወቅ አስፈላጊ ነው አይደለም የሚል እና ሌሎችም የሐሳብ ልዩነት በማህበረ ቅዱሳን አንዳንድ መምህራን እና በነ መምህር ተስፋዬ እንዲሁም በነመምህር ግርማ ወንድሙ በኩል የሐሳብ አለመግባባት አለና ብታወያያቸው ለብዙ ሰው ይጠቅማል ብዬ አስባለው መልካም ግዜ።
"አሚንስ መሰረት ይእቲ ወካልአኒሀ ህንፃ ውድቅ እሙንቱ " ይላሉ አባቶች።
ቃለህይወት ያሰማልን።
እኔ የገረመኝ የወንጌል አማኙ ሰው ላይ ያለው የእግዛብሄር ፀጋ የሚገርም ነው በእውነት ተባርኬብሃለው
Gira sigabu ene degimo ayehu
ቄስ ስለ ረአብ የሰጠኸው ማብራሪያ በእውነት በጣም ግሩም ነው ።። እግዚአብሔር ይባርክህ
ሁለቱም ክብረት ይስጥልኝ።
ፓስተሩ ሀሳቡ የተምታታ ነው። እየተጋጨበት ተቸግሯል።
That's is why the concept of protestant in general. If you ask him any detail he will get confused more. May God open his heart
የኦርቶዶክስን ነገረ ድኅነት ትምህርት የሚያሸንፍ ምንም አይነት ተቃውሞ የለም ❤❤❤እግዚአብሔር ይችን ቤተክርስቲያን ስለሰጠን የተመሰገነ ይሁን
ኧረ መሸናነፍ የሚል ወኔ መች ነው የሚለቀን??? ጉዳዩ ስለዘላለም ህይወት እኮ ነው! መዳን እንጂ ዛሬ ማሸነፍ መሸነፍ ዋጋ የለውም!!!
ምንም ጥቅም የለው ። አይሁድ፥ ኦርቶዶክስ ፥ ፕሮቴስታንት ፥ ካቶሊክ ወዘተ እያሉ መነጋገር ጥቅም የለው ። ይልቅ በደንብ መነጋገርና ማጥራት እና ማወቅ ነው የሚሻለው ።
አሜን በእውነቱ ቅድሰት ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን እምየ ተዋህዶ ❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤❤
Mr A = እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጀመረ
እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ
Mr B = እምነት ብቻ ብሎ ጀመረ
ስራም ያስፈልጋል,በኛ እምነት ጥሩ
ስራ ካልሰራ አላመንክም እንለዋለን
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
በጣም ጥሩ ስርዓት ያለው ክርክር ነው
ብዙ ለማወቅና ለመረዳት ይጠቅማል እናመሰግናለን
ዲ/ን ወንድማችን መልስህ ኣርኪ ነው የበለጠ እግዚአብሔር ጥበቡን ይግለፅልህ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው በስተመጨረሻ እምነትና መልካም ስራ ተፈጥሮአዊ ነው ብለው የደመደሟት ነገር ተመቺቶኛል ቄሴ። በተረፈ ዲያቆን ዘመንህ ይባረክ ፀጋውን ያብዛልህ ❤❤❤
❤እምነት ያለሥራ የሞተ ነው።❤
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡
ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው!
❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡
" ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)
❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
@@news3764Pente eko yemilew Eyesus Eyesus kalkugn..yefelege weshet binager..baltsom..baltseley..Hatyat besera etc Etsedkalehu !!! New yemilut....
@@news3764 እምነት እና ስራ ይለያያሉ
@@sam846 ምንም ልዩነት የለውም ። እምነት ሰራ ነው ። መፅሀፍ ቅዱስን እያጣቀስን እንወያይበታለን።
መስማትም ማስረዳትም የሚችል ደስ የሚል ዲያቆን
ዲያቆን ቃለ ሕይወት ያሰማለን። የምር እረክቻለሁ ውድ የ Protestant ወንድሞቼ እና እህቶቼ የሚሰጠውን ትምህርቶች ከልብ በመከታተል ራሳችሁን መርምሩ ።
ዲያቆን ዬሀንስ ክበርልን ድንቅ የኦርቶዶክስ ልጅ :: ለሌላም ክርክር እሱን አቅርቡልን የተባረከ እውቀቱም መረጋጋቱም የሚደነቅ ነው በቤታችንም እደግልን በብዙም ለምልምልን ወንድማችን!!!
እግዝሐቤርዐ ይመሰገን አመንኩ በምግባር እተጋለሁ ጌታሆይ እርዳኝ!!!
ብቻ የሚል ቃል የቱጋ ነው ያለው?
ያዕቆብ 2
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁴ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
…
²⁰ አንተ ከንቱ ሰው፥ እምነት ከሥራ ተለይቶ የሞተ መሆኑን ልታውቅ ትወዳለህን?
...ቢኖር.... ማለት ምን ማለት ይሆን??? የመፅህፍ ቅዱስ ትልቅነት ይገርማል።
@@news3764Pente newa sera yelelew..Hatyat yemisera..yemyamenezir..yemaytsom...yemaytseliy..yemewash..etc..selezih Pente ayidinim.
መናፍቅን ማስረዳት ማለት ውሀን ቢወቅጡት እንቦጭ አለ ያገሬ ሰው "እምነት ያለ ስራ ሙት ነው አራት ነጥብ"
Yetazebkut gin pentewoch Hatyategna mehonachewn selemyawku ena serachew Be geta yetetela mehonun selemyawku be Emnet endinalen eyalu new.......
አይባልም እኔ ኦርቶዶክሳዊ ብሆንም እጅግ እርጋታቻው ስነስርአታቸውን በጣም ወድጄዋለሁ
@@sam846 ere bakih ? Orthodoxin enafersalen eyalu yemifokru...Raey tayegn le 2 sekefel eyalu yemiwashu ..yemyanesasu..Endeza eyalu dem yafasesu..Tenkolegnoch...amenzirawech..hodamoch..leboch..etc enezih nachew chewawech ? New antem kenezih seytanoch andu neh ? Yemimkrih sewen serawen enji asmesayinetun atey..ok
ፕሮቴስታንት እምነቱን በስራ የሚገልፅ ነው ኦርቶዶክስ ግን በስራው ሊፀድቅ የሚውተረተር ነገር ግን ስካሩም ዝሙቱም ክፉ ስራውም አንቆ የያዘው የእግዚአብሄርን ፀጋ በእምነት ስላልተቀበለ ንጭ ነጠላ እየለበሰ ውስጡ የጠቆረበት ሃይማኖተኛ ብቻ ነው::
@@yeahtube630 ላብህን በሶፍት ጠርገህ ተከታይህን ያድናል እያሉ ከሚያበሉት ወገን ነህ መሠለኝ
😮እኔ ፓስተሩን ብሆን ኖሮ ሀይማኖቴን ቀይሬ ክርስትና ተነስቼ እሄድ ነበር😁😁😁
ዲያቆን ዮሐነስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ እግዚአብሔር ይስጥልን
በስተመጨረሻ ፓስተሩ መልካም ስራ ያስፈልጋል አለ
ዲያቆን ማለትኮ እግዚአብሔር ብዙ ጸጋ የሰጠው ጸጋ የበዛለት መምህራችን ነው ራእሱ ንግግሩ በጣም ያምራል
በነገራችን ላይ ደስ የሚለዉ ነገር እራሳቸዉ ተንቀልቅለዉ ሀሳብ እያነሱ burden of prove የሚወስዱት ነገር ነዉ ሙግት እንኳን ሜቅረብ አይጠይቅም እራሳቸዉን ጠልፈዉ እየጣሉ ነዉ አይ ፕሮቴስታንት ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ለዘለዓለም ትኑር ❤❤❤❤🤗🤗🤗🤗
Pente eko metsehaf kidusin ayawkutim !!! Beka enesu Eyesus..eyesus..kalu kirstyan yehonu yemeslachewal...Sele eyesus enkwan ayawkum..
እናንተኮ አይገባችሁም ወንጌል አንብቡ
@@tagayhabtamu430 ዝብለህ ሶፍትህን ብላ
እምነት ብቻ ብለው ጀምረው መጨረሻ ላይ እምነትና መልካም ሥራ ተፈጥሯዊ ነው ብለው ደመደሙት ይጋጫል እኮ። እምነት ብቻ የሚል አንዳች ቦታ አናገኘውም ፤ የራሳችንን መዳን በመፍራትና በመንቀጥቀጥ እንፈጽም ይለናል መጽሐፍ ቅዱስ ።
hahahaha Tadia Min amarach ale lol
የሚጋጭ ነገር የለም አንድ ሰው የሚጸድቀው በእምነት ብቻ ይህም ከሥራ ያልሆነ ሲሆን ነው፡፡
ይህም ማለት መልካም ሥራ አንሰራም ማለት አይደለም ለምሳሌ ያዕቆብ መልዕክት ላይ እንደተነሳው ወንድምሽ ርቦት እሳት ሙቅ 'የሚትይ ከሆነ እምነትሽ ልክ አይደለም ልታረም ይገባል!እንዲ ከሆነ እምነቱ የሞተ ነው!
❤በመሆኑም ከእምነት የተነሳ መልካም ሥራ ይጠበቃል፡፡ ሰለዚህ ሥራ የእምነት ውጤት ወይም ፍሬ ነው፡፡የያዕቆብ መልዕክት የሚለው እምነትን በሥራ ማሳየት ይጠበቃል ፡፡
" ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያደድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።"
(ወደ ሮሜ ሰዎች 4: 5)
❤ "ለማይሠራ" የሚለውን ትኩረት አድርጓል❤
እምነት እኮ ስራ ነው ።
እምነት ሥራ ከሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ለምን ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር እሱ የሞተ ነው ብሎ ይጽፋል?? እምነት የምግባራት በር እንጅ በራሱ ምግባር ሊሆን አይችልም ፤ የሐዋርያት ሥራ ለምን የተጻፈ ይመስልሃል ወዳጄ ? በዳግም ምጽአት የሚጠየቁ ጥያቄዎችስ የምግባራት ጥያቄዎች አይደሉምን??? ካላመነ እነዚያን ቢሠራም ባይሠራም ዋጋ አያገኝም በሩ እምነት ስለሆነ ያመኑትን ብራብ አብልታችሁኛል፤ ብጠማ አጠጥታችሁኛል፤ ብታረዝ አልብሳችሁኛል ፤ብታመም ጠይቃችሁኛል ... እያለ ይቀጥላል @@news3764
በእምነት ብቻ የሚል አለ ሲጀምር ??? ወይስ በተይኛው አመክንዮ ነው እምነት ብቻ የሚለውን እንደምታ የሚሰጠን ??? ሌላው ያመነ ኹሉ ጻድቅ ነው ??? ማለቴ ነገ ኃጥያት እንደማይሠራ በምን ርግጠኛ ይሆናል ??? እንኳን ሰው በእግዚአብሔር ፊት ሰማይም ንጹህ አይደለም ይላልና። @@wendimagegnt.dinbore9361
"ጌታ ሆይ :ጌታ ሆይ የሚለኝ:ወደ መንግሥት ሰማያት የሚገባ አይምስላችሁ:በሰማያት ያለው የአባቴን ትዕዛዛትን የሚያደርግ እንጅ:-ማቴ 7:21
“እላችኋለሁና፦ ጽድቃችሁ ከጻፎችና ከፈሪሳውያን ጽድቅ ካልበለጠ፥ ወደ መንግሥተ ሰማያት ከቶ አትገቡም።”
- ማቴዎስ 5፥20
እውነት ነው ቃለህይውት ያሰማልን
ዲ/ን ዮሐንስ የሕይወትን ቃል ያሰማልን፡፡ የሚበልጠውን ጸጋና ጥበብ ያድልልን፡፡ በእውነት ድንቅ ነው፡፡ ♥ ምዕራቡን ዓለም ያረከሰውን ወደ ሰዶማዊነት የመራውን የእባቡን ራስ በሚገባ ነው የቀጠቀጥከው ! "ምግባር ከሌለው መጀመሪያውኑም አላመነም !" በሚል የተንኮል ጥበብ እባቡ ሊያመልጥ ቢፈልግም አልቻለም፡፡ በዚህ የተንኮል አመክንዮ በመላው የመናፍቁ ዓለም ክህደቱን ራሱ ላይ መሰከረ፡፡ ከነሱ መካከል የምግባር የጽድቅ ፍሬን በጣቱ ሊነካ የሚፈቅድ አንድ ስንኳ አይገኝምና !
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያስማልን
እኝህ አባት በራሳቸው ቃል እየወደቁ ነው ይልቅ ከዲያቆኑ እግር ስር ቁጭ ብለው ቢማሩ ይጠቅማቸዋል ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን
“እግዚአብሔርም፣ “ዕራቍትህን መሆንህን ማን ነገረህ? ‘ከእርሱ እንዳትበላ’ ብዬ ካዘዝሁህ ዛፍ በላህን?” አለው።”
ዘፍጥረት 3፥11
“አዳምም፣ “ይህች ከእኔ ጋር እንድትኖር የሰጠኸኝ ሴት፣ እርሷ ከዛፉ ፍሬ ሰጠችኝና በላሁ” አለ።”
ዘፍጥረት 3፥12
አዳም ከዛፏ ስለመብላቱ እግዚአብሔርን ተጠያቂ አደረገ አንተ ባትሰጥኝ ኖሮ አታበላኝም እኔም አልበላም እራቁቴንም አልሆንም ነበር ማለት ለመሳቱ ፈጣሪን ተጠያቂ አደረገ።
እኚኽም "ቄስ" ሕጉ እግዚብሔር እንድንፈጽመው ቢሰጠንም እኛ መፈጸም አንችለሁም አሉ ስለዚህ ሕጉ ያስፈርድብናል ስለዚህ በእምነት ብቻ እንድናለን አሉ ምንም እንኳን ቢቀላቀልባቸው።
መልሳቸው ግን በኃጢያቱ ወድቆ ለምን ርቃንህን ሆንክ ለምን ተሸሸግክ ሲባል የሰጠኽኝ ሴት አሳተችኝ ብሎ እግዚአብሔርን ተጠያቄ ለማድረግ እንደጣረው
እኚኽ "ቄስም" እግዚአብሔር የማንችለው የማንፈጽመው ብንፈጽመውም ለድኅነታችን የማይጠቅም እንዲያሁም በእርሱ የተሰጠንን ድኅነት የሚሸፍን ሁለት መሠረት የሚመሰርት ልፋ ቢለሁ እንጂ (ሎቱ ስብሐት) ሕጉ አይጠቅምም ደግሞም አንችለሁም የማንችለሁን ሰጥቶናል ብሎ እግዚአብሔርን ከሰዋል።
ይቅር ይበላቸው የሰሙት ቃል ለፍርድ ሳይሆን ለመዳን እንዲሆናቸው እመኛለሁ።
መምህር ዮሐንስ ቃለሕይወት ያሰማልን።
እኔ በጣም ማመስገን የምፈልገው መድየተሩ/ኣዋያዩ ሰውየ ነው። በድምብ ነው ሁሉኑም የሚሰማው። በደንብ ነው ውይይቱን የሚመራው። መድየተሮች ምንኣለበት ከሱ ቢማሩ!/ ኣደንቅሃለሁ። ቀጥልበት።
የጴንጤዎች ትልቁ ችግራቸው:-
ከመጽሐፍ ቅዱስ ለራሳቸው የሚመቿቸውን ሁለትና ሦሥት ጥቅሶችን ብቻ በቁንጽል በመውስድ፡-
" ...ስለአመንን ብቻ፣ ማመን ስለጀመርን ብቻ፣ በእምነት ብቻ (በፀጋው) ብቻ ለአንዴና ለዘላለም ጸድቀናል። ..."
ብለው የያዙት እጅግ እጅግ በጣም የተሳሳተ ጠማማ አቋምና እምነት ነው።
ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹም
እምነትን (ክርስትናን) የጀመረ ሳይሆን፤ ደግሞ ደጋግሞ የሚለው በተቃራኒው:-
"... እስከ መጨረሻው የፀና ይድናል። ... " ነው።
እስከ መጨረሻው መጽናት ማለት ደግሞ ትክክለኛውን እምነቱን ጠብቆ በመከራ በፈተና በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ ሥርዓቱን፣ ሕጉን፣ በመጠበቅ ዝንፍ ሳይል፤ ቢወድቅ ቢሳሳት ደግሞ ከኃጢአቱ በንስሐ እየታደሰ እስከ መጨረሻው እስትንፋሱ ድረስ በመጽናት ነው።
ይህንንም ሲያጸና:-
" ... እምነት ያለሥራ፣ ሥራም ያለ እምነት የሞተ ነው። ... "
" ... እንግዲህ ፃድቅ እንዲህ በጭንቅ የሚድን ከሆነ ኃጢኣተኛውማ ይታይ ዘንድ እንኳን ምን ቦታ አለው? ..."
ነው። የሚለው።
ጴንጤዎች ወደ እውነተኛው ቤታችሁ ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ተመልሳችሁ፤ በትክክለኛ ምግባር ሥጋችሁን በጾም፣ በጸሎት፣ በስግደት፣ አሠርቱ ትዕዛዛተ ኦሪትን እና ስድስቱን ትዕዛዛተ ወንጌል ዕለት ከዕለት በማስገዛት ኑሩ።
እግዚአብሔር ይርዳችሁ። አሜን።
ተባረክልን ዳቆናችን ቃለ ህይወት ያሰማልን!
ትልቁ የፕሮቴስታንት ችግር ለመናገር እንጅ ለማዳመጥ ፈቃደኛ ሆነው አያቁም:: ለማስረዳት ብቻ ነው ሚያስቡት
❤የዲያቆን ወንድማችን የሚያረካ መልስ ነው።❤❤❤
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን በዕድሜ በጤና ይጠብቅልን 🙏♥️♥️♥️♥️♥️
በጣም ቆንጆ ነው በርቱልን ይቀጥል የሚል እምነት አለኝ የተሰጠንን ፀጋ እንዳንነፈግ በርትተን መጠበቅ አለብን በስራ
በመጀመሪያ ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው በእውነት እንደነ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱን የኦርቶዶክስ መምህሮችን እያስነሳ ከእንደነዚህ አይነት ጴንጤዎች ጋር ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲነጋገሩ እንዲወያዩ እያደረገ ስለሆነ ማለት ነው ነገር ግን ጴንጤዎችን በመ/ቅዱስ ተነጋግሮ ተከራክሮ ከማስረዳት አዲስ አበባን አፍርሶ እንደ አዲስ መገንባት ይቀላል ምክንያቱም ቅድስት ድንግል ማርያምን ውድ ልጁን የካዱት ሲሆን ፈጣሪ እራሱ አይነ ልቦናቸውን ከፍቶ ወደ ትክክለኛዋ እምነት እንዲመለሱ ካላደረገ በስተቀር በእንደዚህ ተነጋግሮ ተከራክሮ ማሳመን አይቻልም ምክንያቱም ቅዱስ ቃሉን እንደፈለጉ ስለሚያደርጉት እንደዚ እንደ ዲያቆን ዮሃንስ አይነቱ ሲከራከሩዋቸው በምንም አይነት አይቀበሉም ውስጣቸው ያለው የክህደት መንፈስ ስለለባቸው አይቀበሉም እንደነዚህ አይነቶች ሆዳቸው አምላካቸው የሚለው ደግሞ ለሆዳቸው ስለሚገዙ ነው እንደዚህ ፊት ለፊት ቀርቦ መወያየቱ ጥሩነቱ ለኦርቶዶክስ አማኞች የበለጠ እውቀትና ጥሩ ግንዛቤ ስለሚያስጨብጥ ጥሩ ነው ኦርቶዶክስ አማኞች የሆንን ወንድሞችና እህቶች በምንም አይነት እምነታችንን መቀየር የለብንም ምንም ቢሆን ይች ብዙ ሚስጥር ተነግሮ የማያልቅ ድንቅ የሆነ ሚስጥር ያላት እምነታችንን እናክብር በእምነታችን እንጽና በአንዲት እህታችን በስደት አገር የምትኖር በእግዚአብሔር ፈቃድና መንፈስ ቅዱስ መሪነት በሁለት አመት ውስጥ 20 መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን በእውነት ለመናገር እጹብ ድንቅ መጽሃፍ ነው ፈጣሪ እግዚአብሔር እኔ በጎቼን አውቃቸዋለሁኝ ይሄንን መጽሃፍ ያነበበ በትክክል የተረዳ እራሱን የሚያድንበት እራሱን ከዚህ አለም ጥፋት የሚያድንበት ነው ከጻፈቻቸው መጽሃፎች ውስጥ 1)ለበጎቼ ምግብ ክፍል 1 እና 2
የእመቤታችን መጽሃፍ ክፍል 1 እና 2
የአባታችን እስትንፋሰ ክርስቶስ
መጽሃፍ የጻፈች ሲሆን ሌላ የጻፈችው መጽሃፍ ደግሞ የምስጋና መጽሃፍ ሌሎችም መጽሃፎችን የጻፈች ሲሆን በእውነት ለአምላካችን ክብርና ምስጋና ይድርሰው
ፓሰተሩ ብቻዬ ላውራ አለ😂 በመካከላቸው የግዜ ፍታዊነት የለም።😡
ትክክል ሼባው ብቻውን ነው እሚያወራው
ሁሌም የተዋህዶ ልጆች እውነትን ስለያዙ በዝረራ ነው የሚያሸንፉት
ምነው ይሄ የቦቅስ ውድድር መሰለህ እንዴ
Protestant ብሆንም ሃቅ ለመናገር በዚህ ውይይት ኦርቶዶክሶች አሸንፋችኋል
ewnetegna bemehonh/sh teredash ewnetegnawen menged aginteh wedabetu endametemales egziabher yirdah🙏
አባት እኮ አሳቦት አያልቅም ግን ሀሳቤን አስጨርሰኝ ብለው ዲያቆኑ እንዳይናገር ፈለጉ? ሲጀመር ለመወያየት አልመጡም ለማሳመን እንጂ ለዛ ነው የራሶትን ዱምፅ ብቻ ሚሰሙት 😢መዱሀኒያለም 👂 ይስጦት አሜን🙏🏾
አላስወራ አሉትኮ አስጨርሰኝ እያሉ ዲያቆን ማሪያምን ሲያዛዝን ትህትናው
አሜን ማስተዋሉን ለpastor ይስጣቸው🙏🏼🙏🏼🙏🏼
አፍ ብቻ ሳይሆን ጆሮም ያስፈልጋል ዲን ዮሐንስ አድማጭ ብቻ ሆነኮ!!
እናመሰግናለን አዘጋጁ በጣም ጥሩ ውይይት እያቀረብክልን ስለሆነ::
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህወይወት ያሰማለን
ዳቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ❤
ድንቅ የሆነ ማብራራ ነው የሰጡት ለዛውም ከምጻፍቅዴስ ጠቅሰው እኛ በደንብ ገብቶናል!
እነሱም ገብታቸዋል ግን አውቀው ሲያለፋዎት ነው ምክንያቱም ክብሩን ለማስጠበቅ ነው😂
ፓስተሩ ተሽከረከረ ላለማመን ከመሰቃየት ያድነን ዲያቆን ዮሃንስ በርታ አስተዋይ ትእግስተኛ ከእዉቀት ጋር በርታ በተረፈ በደቂቃ እንዲወያዩ ብታደርጉ አለበለዛ ፓስተሩ ቅዥቅዥ እያለ ጊዜ ለመብላት ያጭበረብራል
Diakon Yohannes! Excellent!!!
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማል ፀጋውን ያብዛልህ
ፓስተር የተጠየቁትን መልሱ ።ለምን ወዲህ እና ወዲያ ያምታታሉ ። ቀጥተኛ መልስ
አወያይ መድረኩን ብትቆጣጠር ሌላው ሉተራዊው አብዝቶ አስጨርሰኝና መልሶ በአንድ ጉዳይ ላይ ሃሳቡን ለመጨፍለቅ መሞከር የእምነቱን መሠረት አልባ መሆኑን ያሳያል
ዲን ዮሐንስ ቃለህይወትን ያሰማልን, የአባቶቻችንን የልቃዉንቱን ፈለግ ተከትለሃል
የነቅዱስ ዮሐንስ, ቄርሎስ እና አትናቴዎስ...
አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ የበለጠዉን ሚስጥር ይግለፅልህ
ፕሮቴስታንት ወንድሞቻችን መሰረታቺሁን በአሸዋ ላይ መስርታቺሁአል እና እራሳቺሁን መርምሩ
ዳቆን ቃል ህይወት ያሰማልን
@ሀሌታ እንድዝ አይነት ዝግጅት ስታዘጋጁ ሙሉን ብትለቁ ባይቆራረጥ ጥሩ ነው
እርጋታ ያለው ትህምርት ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን እረጅም እድሜ ይስጥልን ።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ምርጥ ጊዜ ነበር ጥሩ ትምህርት ነው ያገኘንበት
በጣም ደስ የሚል መማማር ነው ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በመሆኔ ፀናሁ❤❤ዲያቆን ተባረክ
ቃለሕይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሐንስ
ዲያቆን እውነት ፀጋ ይብዛለዎት ቃል የለኝም
ከፕሮቴስታንት የመጣው ሰው ተደበላልቆበታል ከስራ የተለየ እምነት በራሱ የሞተ ነው ካለ መጽሐፉ ሁለቱን ይዞ መገኘት ግድ ነው አለቀ
ሁለታችንም እግዚአብሔር ይባርካችሁ
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ። በእውነቱ ይሄ ትምህርት ለሌላ እምነት ተከታዮች ሳይሆን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ሥር ሁነን ያልጠራልንን ያጠራ ፣ ግልፅ ያልሆነልንን ያብራራ ውይይት ነበር። ተባረክ
አወያዩ ጴንጤው ብቻ እንዲያወራ እንዳይሰማ በነፃነት ለቀቅከው ማለት ነው?
እጅግ ጨዋነት የተሞላበት ድንቅ ውይይት ነው ።
ቃለ ሕይወት ያሠማለን
ያለህግ ተገልጧል ÷ መቼም ተገልጧል ስንል አምላክ ሰው ስለመሆኑ እየተናገርን ነው ÷ እናም ያለህግ ሲል -> እንደሰው ስርዓት መውለድ መዋለድ ባለበት ህግ አለመገለጡን ለመግለፅ ነው !
conclusion ,,,አሪፍ ነበር ,,,,,,,,በርቱ,,,,,be posetive always,,,thank u all
መምሕር ዲያቆን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን።ተባረክልን ወንድማችን❤❤
መደማመጥ የመማሪያ መድረክ ነው❤
ዲያቆን ዬሀንስ ወንጌልን ተጫምተካል ዘመንክ ይባረክ
እንግዲህ የኘሮቴስታንት አስተምህሮ አስርቱ ትእዛዛትን ሳይጠብቁ እንድናለን ከሆነ:-
[ከእኔ ከእግዚአብሄር በቀር ሌሎች አማልእክትን አታምልክ
የእግዚአብሄርን ስም በከንቱ አትጥራ]የሚለው ቃል ስለማይመለከታቸው ሌሎች አማልክትን ማምለክ ተፈቅዷል የሚልን አሳብ ተረድቻለሁ ከ አቶ ኤርማያስ
ጋሼ አልገባዎትም እባኮ መጻፍን በውቀት እና በመንፈስ ያንብቡ!!! እኔ እንደገባኝ አይባልም መጻፍ!!! ሉተር ለ እርሶ መዳን ዋስትና አይሆንም!!!
እግዚሐብሔር የሰጠን ህግ የኛ የምንችለውን ነው።
Tnsh malet yemifelgew enezi teqamoch lemekeraker engi lemeredat weym lemasredat aymetum ena diakon thank you betam kale hiwet ysemaln amen!!!
የቄሱ ምላሽ ሙሉ በሙሉ የሚያሳየው
እምነት ያለው ስራ ይሰራል ፣ መልካም ስራ ያስፈልጋል የሚል ነው። ይህ ማለት
ለመዳን እምነትና ስራ ያስፈልጋል እያሉ ነው።
እምነት ብቻ የሚል ማስረጃም ማብራሪያም አልሰጡም!
I love this program❤
እምነት ከሰራ ጋር ብሎ ጀመረ እምነት ከስራ ጋር ብሎ ጨረሰ ቃለ ህይወት ያሰማልን መምህር
አንተ ዲያቆን ትልቅ ሰው አወናበድክ .!! እርግጠኛ ነኝ ቤት ገብተው ሲያዩ ያፍራሉ .. እግዚአብሔር እውነቱን ገልጦሎት ለቁርባን ያብቃዎት 😢
በኢየሱስ ክርስቶስ ስም
የተመታ ኮመንት
ትልቅ በመጀመርያ የእግዚአብሔር ቃል ነው
ዲያቆን የዋሃንስ ውድ ወንድማችን ቃል ሂወት ያሰማል ❤❤❤
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
ያሁኑ ርዕስ በዚህ ምሳሌ ብናየው
ሰው ለመኖር ምን ያስፈልገዋል ?
ጴንጤ = ምግብ ብቻ
ኦርቶ =በእግዚአብሔር ቃል ,ምግበ ስጋ,
ልብስ ,መጠለያ .....
የሉቃስ ወንጌል 4:4ኢየሱስም። ሰው በእግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም ተብሎ ተጽፎአል ብሎ መለሰለት።
ተቺዎች ትምክህተኞች ተሳዳቢዎች እና ትዕቢተኞች ናችሁ::
ዲያቆን ለምን እንዲናገሩ አይሰጣቸውም ጴጤው ብዙ ደቂቃ ያወራል
ሰው እንዴት በእምነት ብቻ ያለተግባር የሚድነው? ዝሙት፣ስርቆት፣ግድያ..... ወዘተ እየፈጸምኩ ሁሉ በእየሱስ ስላመንኩ ብቻ ድናለው ማለት ነው ሆሆ እረ ፔንጤዎች ንቁ!
መጀመሪያ ሃሳብን በደንብ ተረዳ ።።።።ከላይ የገለፅካቸው ሁሉ ሃጢያት ናቸው እነሱን መጀፀም እጅግ ሀጢያትጠነው በስርአት አዳምጠን comment እናድርግ።።።።የአይምሮ መቀጨጫችንን አናስባንን
መጀመሪያ ሃሳብን በደንብ ተረዳ ።።።።ከላይ የገለፅካቸው ሁሉ ሃጢያት ናቸው እነሱን መጀፀም እጅግ ሀጢያትጠነው በስርአት አዳምጠን comment እናድርግ።።።።የአይምሮ መቀጨጫችንን አናስባንን
ዮሐንስ ዮሐንስ ዮሐንስ በሒል ፍስሐ ወሐሴት ዲቁና ከእነ ነፍሷ በዮሐንስ ላይ አለች እስከመጨረሻው አምላከ ቅዱሳን ይጠብቃት ቃለ ሕይወት ያሰማልን ዮሐንስ ለወንድሞቻችን አስተዋይ ልቡና ያድልልን።
በተግባር ያልተገለጠ እምነት ከንቱ ነው ይላል ያዕቆብ 2:26
ዮለንስ ቃለ ሒዎት ያሠማልን ወንድማችን
ድ/ን ቃለ ህወት ያሰማልን
ዲ/ያ ዩሃንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን።ሕያው ቃል (God's Word)
--------------------
የያዕቆብ መልእክት 2
17፤ እንደዚሁም ሥራ የሌለው እምነት ቢኖር በራሱ የሞተ ነው።
ወንድማችን ዲ/ን ዮሐንስ ቃለ ህይወትን ያሰማልን !!! መንኳኳት የባዶ በርሜል ባህሪ ነው።
ስድብ መለያችሁ ነው:: ቄሱ መፅሐፍ ቅዱሳዊውን ማብራሪያ ሰጥተዋል:: የኦርቶዶክስ መምህራን ግን ጠማሞች ናቸው ሳይረዱ የተረዱ ስለሚመስላቸው እራሳቸውን በባዶ ይቆልላሉ የመረዳት ፍላጎትም የላቸውም::
አንድ ሰው አምኖ ስራው የተቀደሰ ካልሆነ በስራ ካልተገለጠ አልዳነም ብለን ነው የምናምነው ማለት እኮ ያው እምነት ያለ ስራ ብቻውን አያድንም ማለት ነው አንድ ሰው ካመነ ህግጋቱን ይፈፅማል እንደፓስተር አባባል ህግጋቱን ካልፈፀመ መጀመሪያም አልዳነም ማለት ነው ካሉ እምነት ያለ ስራ አያፀድቅም ማለት ነው ትክክል እስኪሰራ ድረስ አላመነም ብለው እየተናገሩ ነው ስለዚህ እምነት ይቀድማል አምኖ ደግሞ ህግጋትን መፈፀም ግድ ይላል
“ነገር ግን ለማይሠራ፥ ኃጢአተኛውንም በሚያጸድቅ ለሚያምን ሰው እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል።”
- ሮሜ 4፥5
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤”
- ያዕቆብ 2፥10
የገላቲያ መፅሀፍ እጅግ ድንቅ የሆነ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል መሆኑ ይታወቃል ። በእውነት ይህ የመፅህፍ ቅዱስ ክፍል የተረዳ ይህንን ውይይት የላቀ ያደርገዋል ።
Dyakon EGZIABIHER ybarkot
የተወያይቱም ኣመሰግናለሁ። ሁልቱም ሃሳባቸው በደንብ ገልጠዋል እኛ ሰምተን መጽሃፍ ቅዱስ ኣንብበን ትክክለኛውን እንድናውቅ የሚረዳን ሃሳብ ሰጥተውናል። የኣወያዩ ውጠት ነው ሃሳባቸው እንዲገልጡ ስለኣመቻቸላቸው
መምህር ሆይ ፀጋውን ያብዛልህ
መጨረሻ ላይ ፓስተሩ የሚለዉ፣አጣ ሚሲኪን ቀርቶ የሰማይ ንጉስ የምድር ንጉስ እንኳን ህግ አለዉ በማመን ብቻማ ቢሆን አጋንንትም ያምናሉ ይቀጠቀጣሉ ይላል መፅሃፍ ቅዱስ ስለዚህ እምነት ከስራ የማይለየ ነዉ ቅዱስ ያቆብም እምነት ያለስራ የሞተ ነዉ ይላል
አጋንትም ሴጣንም ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል ይላል መፅሃፍ ቅዱስ ይድናሉ ማለት ነው
፲፬ ወንድሞቼ ሆይ፥ እምነት አለኝ የሚል፥ ሥራ ግን የሌለው ሰው ቢኖር ምን ይጠቅመዋል? እምነቱስ ሊያድነው ይችላልን?
ችግሩ ፕሮቴስታንት ትልቁም ትንሹም የሚፈልጉትን ነው ሚሰሙት የማይፈልጉትን አይሰሙም ያሳልፉታል
የዚህ ፕሮግራም አዘጋጅ ወንድሜ በጣም ግብዝ በርታልን በደንብ ተምረንበታል።
✝️
በመቀጠል በራሳችን ቤት ደግሞ በዶግማ በቀኖና በትውፊት የሚስማሙ ነገር ግን ስለጠላታችን ሴይጣን እንዲት እንደሚያጠቃን ማወቅ አስፈላጊ ነው አይደለም የሚል እና ሌሎችም የሐሳብ ልዩነት በማህበረ ቅዱሳን አንዳንድ መምህራን እና በነ መምህር ተስፋዬ እንዲሁም በነመምህር ግርማ ወንድሙ በኩል የሐሳብ አለመግባባት አለና ብታወያያቸው ለብዙ ሰው ይጠቅማል ብዬ አስባለው መልካም ግዜ።
"አሚንስ መሰረት ይእቲ ወካልአኒሀ ህንፃ ውድቅ እሙንቱ " ይላሉ አባቶች።
ቃለህይወት ያሰማልን።
እኔ የገረመኝ የወንጌል አማኙ ሰው ላይ ያለው የእግዛብሄር ፀጋ የሚገርም ነው በእውነት ተባርኬብሃለው
Gira sigabu ene degimo ayehu
ቄስ ስለ ረአብ የሰጠኸው ማብራሪያ በእውነት በጣም ግሩም ነው ።። እግዚአብሔር ይባርክህ
ሁለቱም ክብረት ይስጥልኝ።
ፓስተሩ ሀሳቡ የተምታታ ነው። እየተጋጨበት ተቸግሯል።
That's is why the concept of protestant in general. If you ask him any detail he will get confused more. May God open his heart