Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ዲያቅን ዮሐንስ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልዎት መምህራችን
ዲቆን በፀጋ በእምነት በሞገስ ይጠብቅህ ጥሩ ውይይት ነበር 🙏
የተዋህዶ ልጆች እደምን ዋላቹ 👏 ሰላማቹ ይብዛልኝ
የሁለቱም ተወያዮች እርጋታ እና መደማመጥ እንዴት ደስ ይላል።
ዲያቆን ዮሃንስ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ
የፀጋው ድህነት ለአዳም ዘር በሙሉ የተከፈለ ዋጋ ነው ለክርስቲያን ለእሰላም ለቃልቻ እምነት ለሌለውም ለሁሉም የተከፈለ ምንም የማንም የመላእክት የሰው ድርሻ የሌለበት ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ለአዳም ዘር እሱ ደሙን አፍሶ ስጋውን ቆርሶ የተከፈለው ዋጋ የፀጋ መዳን ነው።ከዚያ በተረፈ ግን ከሰው ልጅ የሚጠበቅ ድርሻ አለ።እንጂ በፀጋ ድኛለሁ ተብሎ እንዲሁ እንድንኖር አይደለም።
አንዴ ጌታ ሞቶልኛል እንደፈልኩኝ ልኑር ነው፣ ሁን በቃ ፣ ከዛን በፍርድ ሰዐት ታየዋለህ።
እንደዛ አይደለም እሳቸው እየተናገሩ ያሉት።እሳቸው የምሉት ለ ነገር በፍቅር እና በፍጹም ትህትና ያድምጡ!!እንደዛማ ብሆን ፔንጤ የሞራል ልዕልና በጠፋው ነበር በጠጣና በሰከረ አመላክን በጠላ ድርብ ምስት ባገባ በየዘፈን ኮንሰርት በተገኘ በዘሞተ ወዘተ ይሄ ትምህርት ኤርሶ በተረዱት አይደለም I respect you, thankyou
@@rebunimediaድንቅ የሆነ መልስ ነው
ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውነ ያብዛልህ
ዲያቆን ግን ጥሩ አድርገህ አስተማርከን ፀጋውን ያብዛልህ
እኔ ሰውየው ምንም አልገባኝም
በእውነት ዲያቆን አሁንም እግዚአብሔር በፀጋው ይጠብቅህ ቃለሕይወትን ያስማልን
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን🙏
ዲያቆን ደጉ ንጉሥ ቅዱሱ እግዚአብሔር ይባርክህ ግልጽ ነው ተባረክ።
😂😂😂😂😂
ዲያቆን ዮሀንስን ሁሌ ጋብዙት
ሁላችንም በሶሻል ሚዲያ ተፅእኖዎች ስር ወድቀናል የሚያስተምሩንን ወንጌል ከመስማት ይልቅ ለምንፈልገው ሃይማኖት እናብ መደገፍ ብቻ ለምን። እንደ እኔ "እምነት ያለ ስራ የሞተ ነው"
Protestant ነህ?
Lik nesh wde.....ye motelin kiristos be sirachin megelet kalchale isun mamanachin kantu newLeza new orthodox ye honkut be af sayihon be tegbar new mitinoribet bet
እንዳቺ ሳይሆን እንደ ኦርቶዶክስ ነው
ማመንማ አጋንተም አንተ ህያው የእግዚአብሔር ልጅ ይሉታል።።
እውነተኛ ትምህርት የኦርቶ ነው ምክንያቱም እንዲሁ በዘፈቀደ አይደለም ቃሉ ሚተረጐመው
የኛ የጼንጤ መምህራችን ተሸንፈሀል ይህን አምነህ ተቀበል።ሳስበው እኛ ዝም ብለን ነው የምንጮከው።በጣም ነው ያፈርኩት
R u Protestant ?
ሲጀመር መናፍቅ አይደለህም ያልሆንከውን ነኝ ስትል ያስጠላል ልታፍር ይገባል
እድሜ ልክህን ስትሰራ ብትኖር አትፀድቅ ም,
ወድማችን በኢየሱስ ፊት እዴት እደምታፍር ታየዋለህ
Ewnet selemesekerk liyu sew neh emamlak tebarkeh wede tewahedo na
ዲያቆን ዮሃንስ እግዚአብሔር ይባርክ
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለህይወት ያሰማልን
ዋው ዲያቆንየ ቃለህይወት ያሰማልን🙏
ዲያቆን ጸጋወን ያብዛልህ
ዲ/ን ዮሃንስ እግዚአብሔር አምላክ አገልግሎትህን ይባርክልህ!
ውይይቱ በጣም ጥሩ ነው እንደዚህ አይነት መማማር መለመድ አለበት ሁላችሁም እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሀሌታዎች እናመሰግናለን ቀጥሉበት 🙏👌❤❤❤
definitely being Orthodox is enough ! than other faiths
ጸጋህን ያብዛልን ድያቆን ዮሐንስ
ደስ የሚል ፕሮግራም አዘጋጁን እናመሰግናለን ዲያቆን ቃለሕወት ያሠማልን ኤርሚያስን እናመሰግናለን
በቤቱ ያጽናህ ዲያቆን።
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ✝️❤️
በመንፈስ ቅዱስ የተረዳ እና ድርሰት እንዳነበበ ያነበበ ያስታውቃል:: ዲያቆን ፀጋ ይጨምርልህ !!!
አይ ተዋህዶ አረ ለዘላለም ኑሪ እናቴ ቅድስት ቤተክርስቲያን
እዮብ ምርጥ ጋዘጠኛ ይቀጥል ተመችቶኛል ዲ/ን ዮሐንስ ሳላደንቅ አላላፍም ተዋህዶን በደምብ ስለለበስክ ምርጥ አድርገ ገልጸሃል ቃለ ህይወት ያሰማል ።
እዮብዬ ይህንን ፕሮግራም በእግዚአብሔር ስም እንዳታቋርጠው፡፡ በጣም ከሚባለሁ በላይ አስተማሪ ነው፡፡
ዲያቆን ዮሀንስ እግዚአብሔር ያክብርልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሀንስ
ዲያቆን ዮሀንስ ክርስቶስ እየሱስ ፀጋውን ያብዛልህ🙏🏾
በመቀጠል ቲክቶክ ላይ የሚሰሩትን እነ አክሊልን ብታቀርብልን
በጣም ጥሩ ውይይት ነው ፡፡ እንደ ሃገር እንደዚህ አይነት ባህል ያስፈልገናል ፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በሊቃውንት አትታማም የኔታ ዮሐንስ ሊቅ የአባቶቻችን ልጅ
ሀሌታን በጣም እንወዳቸዋለን ቀጥሉበት ዳቆን መልስህ የዮሐንስ አፈወርቅ አንደበት ነው ቀጥልበት ወንድማችን
ቄሱ በተዘዋዋሪ በዲያቆኑ ሀሳብ ተስማምተዋል በእምነት ብቻ የሚል ነበር ሀሳባቸው በኋላ ደግሞ ከማመናችን የተነሳ መልካም ስራ እንሰራለን አሉ ስለዚህ እምነት እና ስራ በሚለው የዲያቆኑ (የኦርቶዶክስ) አስተምህሮ ተስማምተዋል ማለት ነው።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለህይወትን ያሰማልን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር
ለኔ ደስ የምለኝ የሁለታቸውም በጨዋነት መወያያተቸው ብቻ ነው
ዲያቆን ኢንጅነር ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን
መልካም ውይይት ነው ። የዲ.ን ዩሐንስ ጥሩ ማብራሪያ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ።
ዲያቆን ዬሐንስ ቃለ ህይ ያሰማልን እግዚአብሔር በቤቱ ያጽናክ::
Brilliant decon Yohannes. Proud of you.
በጣም ጥሩ ነው ቄስ ኤርሚ! 👍👍👍👍
"በእግዚአብሔር ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው...÷ ትእዛዛትህን እጅግ እጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝህ...÷ ከሕግህም ተዓምራትን አያለሁ...÷ በትእዛዝህ ደስ ይለኛል ቃልህንም አልርሳም...÷ ምስክርህ ተድላዬ ነው ÷ ስርዓትህም መካሪዬ ነው...÷ ርሷን ወድጃለሁ እና የትእዛዝህን መንገድ ምራኝ ...÷ እጆቼን ወደ ወደድኋቸው ወደ ትእዛዛትህ አነሳሁ ሥርዓትህንም አሰላስላለሁ...÷ አቤት በሌሊት ስምህን አሰብሁ ሕግህንም ጠበቅሁ...÷ እግዚአብሔር ክፍሌ ነው ሕግህን እጠብቃለሁ አልኩ ...÷ ትእዛዛትህን ለመጠበቅ ጨከንኩ ÷ የኃጥዓን ገመዶች ተተበተቡብኝ ሕግህን ግን አልርሳሁም...÷መዝሙረ ዳዊት 118 ሙሉውን አንብቡት
ባጭሩ አስርቱ ትዛዛት የአዲስ ኪዳን እፀበለስ ናቸው ልንጠብቃቸው የሚገቡ በራሳቸውሂወት የማይሰጡ ብንጥሳቸው ግን ሂወት የሚያሳጡን ናቸው፡፡
ትዛዛቱን መጅመርያ የሰጠው ማን ነው የህጉ ባለቤት
እኔ አሁን የተረዳሁት ፕሮቴስታንት ማለት ላለመሸነፍ የሚቆሙ እና መቃረን ለነገሩ ትርጉሙ መቃወም ስለሆነ ቄስዬ እግዚአብሔር እውነቱን ያሳይዎት ዘንደ እራሱ ክርስቶስ ያስብዎት እላለሁ እዮባ በፍፁም ትህትና ስለምታወያይ እናመሰግናለን፡፡ አንተንም ክርስቶስ ያስብህ /ኢዮባ/ አመሰግናለሁ፡፡
አይ ጴንጤ ምን ያህል አጋንንት ልባቸውን ቢቆጣጠረው ነው፤ በግልጽ የሚነገረውን ነገር እንዴት አይገባቸውም፡፡ እየዘሞትክ፤ እየሰከርክ፤ እየዘለልክ እየጨፈርክ በእምነት ብቻ እጸድቃለሁ ብሎ ድንቁርና እራሱ አጋንንት እኮ አያምንም፡፡ አጋንንት እንጓ በእምነት ብቻ እንደማይዳን ያውቃል፡፡
ዲያቆን ቃል ሂወት ያሰማልን❤❤❤
የዘላለም ጉዳይ ስለሆነ መልካም ወይይት ነው
ፕሮቴስታንት መነፅሩ ሉተር እነ ካልቪን ነው።
ሰው ከምናመሰግን የእግዚአብሔር ቃልን እንስኪ እንስማ እኛ ኮነን የጨማምር ነው
ደስ የሚል ውይይት ነው ሁለቱም የተረጋጉ ናቸው
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤” - ያዕቆብ 2፥10
ሉተራዊው ከመፅሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰለትን አይቀበልም፡፡በተጨማሪ ሀሳቡ አንዱ ከአንዱ ይምታታል፡፡በዛ ላይ የቀረበውን ሀሳብ ሰምቶ አይሰማም፡፡ላለመስማማት መጥቷል ብዬ እገምታለሁኮንቴክስት፣ጥልቅ ሀሳቡን የተረዱ አይደለም፡፡የጳውሎስ ሀሳብ ከጌታ ሀሳብ በታሪክ ሊጋጭ አይችልም፡፡እግዚአብሔር ማስተዋልን ያድለን!!!
በጣም ደስ ብሎኛል ተዋህዶ
ጴንጤነት ክርክር ብቻ ነው ጌታ ያለውን እንኳን የሚክዱ።
ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።” - ገላትያ 2፥16
በጣም የምወደ ፕሮግራም ይሄ ነው #እምነቶቻችን ግን ከተቻለ ሰዓቱ ቢረዝም የበለጠ እንዲያወሩ ይጠቅማል❤
ድቆን ቃለህይውተን ያስማልን
እኔ እንደሚመስለኝ basic ልዩነቱ "ድህነት" የምትለዋ ነች ,,"ካመን already ድነናል ",,እና ለመዳን(ምጽአትን)or(for eternality life) ,,, ተጋድሎ or ስራ ይጠበቅብናል,,",,,,ለማንኛውም አሪፍ ነበር። be open ,,for ever
ግን እስኪ ህሊና ያለው ሰው ሚዛናዊ ሆኖ ለሚሰማ ዲያቆን ከዚ በላይ እንዴት ያብራራ እኔ ገርሞኛል እሳቸው የሚናገሩት ደሞ የሚጋጭ ነገር እኮ ነው ማለቴ እምነትን ያለተግባር (ያለስራ) ማለት ደግሞ ህመምን ያለመድሃኒት እንደማከም ይቆጠራል ከዚ በተጨማሪ ቅዱሳን የተረጎሙትን አብራራሎት እኮ አውቆ የተደበቀ ሆነ እኮ ነገሩ ደሞ እኮ ህያው እምነት ህያው ፍሬ ያፈራል ይላሉ አልገባዎት ይሆናል እንጅ ስራም ያስፈልጋል እያሉ እኮ ነው
🟢ክረርሰቶሰ ወርዶ ቢሰቡካቸውም አያምኑም
ሰሚ መስማት የሚፈልገውን ስለሚሰማ ነው እንጂ የተጋጨ ነገር አልተናገሩም ኢየሱስ የሰራው ላይ የሚጨመር ነገር የለም በጸጋ ድነናል ልጅ ለመሆን ሌላ ምንም አንጨምርም ጌታ በጸጋው አድኖናል ይሁን እንጂ መልካምን ስራ ሁሉ የምንሰራው ልጅ ለመሆን ሳይሆን ልጁ ስለሆንና ነው በአጭሩ ልጅ የአባቱ ባህሪ ሊኖረው ስለሚገባ ልጅ ከሆን አባትን መምሰል የግድ ነው ካልሆነ አባቱ ሌላ ነው ።
ቀጥሉ ብዙ ቲክ ታክ ላይ የሚሰሩትንም አቅርብዋቸው።
Deyakon yonanis kale hiwot yasemelin tsegawun yabzalek
እዝች አለም ላይ እንደፈለጋችሁ ሆናችሁ ልትፀድቁ የለም ያለ ስራ ፅድቅ
መምህር ፀጋውን ያብዛልን ጣፋጭ አገላለፅ በዝረራ ነው ያጠናቀቁት
Ante yematreba Menafik ye Box wudidir adelem ! Asteyayetih endet yasafral ! Ewunet ante Egziabherin tawukaleh ?
ቃለሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
Deacon God bless you and your family
የዮሐንስ ወ 15:2 ፍሬ የማያፈራ በእኔ ያለውን ቅርጫፍ ሁሉ የስወግደዋል ፍሬ የማያፈራውን ሁሉ አብዝቶ እዲያፈራ ይጠራዋል ወንጌል እደዚህ ይላል ግን ጼጤዎች በሊወተር ሀሳብ ተፅኖላይ ናቸው
ከ1500 በኋላ የመጣ የፕሮቴስታንት እሳቤ ነው እምነት እና ስራ የሚል ተከፍሎ ከ500 አመት በፊት ሁለቱንም ያስተማረ የቤተክርስቲያን አባት ካለ የፕሮስቴንታ መምህሩ አብራርቶ ቢነግረን።
ቀጣይ ርዕስ ስነ መለኮት ላይ ያልን አስተምሮን በተመለከተ ቢሆን ዋንው ትምህርቱ መመስረት ያለበት ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ስለሆነ እስካሁን የተደረጉት ውየየቶች ከዚህ ቀጥሎ የሚመጡ ይሆናሉ ስለዚህ ክርቶሎጂ በአጭር ሰአት ሳይሆን መምህራኑም ከሰአት ጋር እየታገሉ ሳይሆን ሰፊ gize ተሰቷቸው መከራከር አለባቸው ክርስቶሎጂ ርእስም ባንድ ፕሮግራም የሚቋጭ ሳይሆን በተደጋጋሚ በተለያዩ መምህራን ለውይይት ቢቀርብ ዋናው ጉዳይ ይሄ ስለሆነ
ስለ ቄስ ትንታኔ ጌታ ይባረክ
ዲን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ፍጹም የሆነው የክርስቶስ ስራ ብቻውን ያድናል እንዲህ በማለት በመመስከር የኢየሱስን ዋጋ ፍጹም ማድረግ የአመኝ ተግባር ነው
ኧረ የጴንጤው ቄስ አይገባውም እንዴ ጥያቄውን አይመልስሞ
እኔ በቀሱ ቦታ ብሆን; ቀጠሮ አስዤ ክረስትና ዕኔሳለው😂😂😂
እውነት ለመናገር ፓስተርዬ መልስክ ድብልቅልቅ ነው ያለው እንደውም የሰውየውን ትምህርት አጠናከርክለት
Romans 13 አማ - ሮሜ9: አታመንዝር፥ አትግደል፥ አትስረቅ፥ በውሸት አትመስክር፥ አትመኝ፡ የሚለው ከሌላይቱ ትእዛዝ ሁሉ ጋር በዚህ፦ “ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፥” በሚለው ቃል ተጠቅልሎአል።10: ፍቅር ለባልንጀራው ክፉ አያደርግም፤ ስለዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው።
🔵ዳቆንዪ እራሱ ኢየሱሰ ወርዶ ቢነግራቸውም አያምኑም ለቃሉ ታማኝ አይደሉም -የአምልኮ መልክ ግን ሰላቸው:: ዳቆን እደሜ ይስጥልን
ተፈ ፀ መ ---ብሎ ጨርሶታል, መልካም ሥራ ያመነ ሰው ፍሬ ወይም መገለጫ እንጂ በእምነትለይ የሚጨመር ሥራ አይደለም
@@user-xi9uc3ip7q አዳኙ የማዳኑን ሰራ ነው የፍፅመው - ዳኙ ግን አንተ ግን ገና አልፈፅምክም - መዳናችዉን በመንቀጥቀጥ ፍፅሙ ይላል ለሚሚ የተነገረውን ለማሞ አትለጥፍ - እንደዝንጅሮ እየዘልላቹ አታንቡ:: ምድር ገንት አደለም ለአንተ ሊሆን ይችላል::
Ene besu sira lay alidemerim.sigemer min aqim alenjina.siledanku yemiseraw sira lemedane ayhonim.yehaset timihrtachun aswegidu.yetemeretutin eskiyasitu dires yitiralu yilal qalu.enjia temertenal ande abqitoleta.❤❤❤
በጣም ድንቅ ነው በርቱ ።
ከፕሮቴስታንት ሰው ስትጋብዙ እውቀት ያለውን ብታመጡ ጥሩ ነው።ሰውዬው የሚያወራውን እራሱ አያውቀውም እምነቱ ምን እንደሆነ ግራ የሚያጋባ ነው።አንዴ ያስፈልጋል አንዴ አያስፈልግም።
Esachu kes nechu teda ke kes belay ye mastemirachu meni yemta ena paster ke hone be media endam teyi new
ለራሳቹ ብዬ ነው ያላቹ ይህ ከሆነ ጥሩ
Egremengedshen gen diakon yanesachewn hasabochm kemetsehaf kidus antsar lemeredat mokri lela defender kemtfelgi
@@TsegayeKassa-id7km😂😂
በእምነት ትተከላለህ በስራ ፍሬ ታፈራለህ ካላፈራህ ትቆረጣለህ ወደ እሳትም ትጣላለህ። እምነት ብቻ ካሉ በኋላ ሥራም ያስፈልጋል ይላሉ እርስ በእርሱ ይጣረሳል። ስለ አስቀድሞ ተወስኖብናል ስለሚለው ነገር ውይይት ብታዘጋጁ መልካም ነው።
ህግን ሁሉ ክርስቶስ ፈፅሞልሀል አንተ በርሱ በማመንህ ፀድቀሀል, ማመንህ የሚታወቀው በኑሮህ የክርስቶስ ትእዛዛት ሲተገበሩ ነው, አለመስረቅ, አለ መሳደብ, አ ለ መግደል -----እንጂ እኛ የ ምንጨምር ው ነገር አይደለም
@@user-xi9uc3ip7q የዮሐንስ ወ15:2በኔወገን ሆኖ ፍሬ እማያፈራ የቆረጣል ይላል ወንጌል ያው ላናተ ነው በስሙ ታምናላችሁ ፍሬ የላችሁም ለምን ከወንጌል ይልቅ የሊወተር ሀሳብ ተፅኖ ስለፈጠረባችሁ
Kiyakon yohans betam enameseginalen bedenb adrgeh nw yasredahew
Paster Ke Diakon bezu endetemaru ergtegna negne Yekerewn Egzhiaber Yirdawote!!!
ውይይቱን ተከታትያለሁ! ርዕሱ ሰፊ እና ጥልቅ ስከሆነ፣ ሌላ ጊዜ ሰፊ ትንተና ቢሰጥበት እያልኩ አውዱን ተከትሎ ክርክሩ ቢደረግ እና አተረጓጎም ላይ መልዕክቶች፣ የህግ መጻህፍት፣ እንዲሁም የሙሴ (የሕግ) እንዴት እንደሚተረጎሙ ጭምር መግቢያ ቢኖረው እያልኩኝ እንደጨዋ ደንብ በዚህ ኮሜንት ስንሰጥ ባንሳደብ መልካም ይሆናል፡፡ ይቺን የግንኙነት ጭላንጭል ሊያደበዝዝብን ስለሚሟገት፡፡ ሁለቱንም ተወያዮች እያመሰገንኩ አወያዩ ሚዛናዊ አድርገው አወያይተዋል፡፡ በመጨረሻ ግን በአወያዩ የውይይቱ ማጠቃለያ ቢሰጥበት እላለሁ፡፡ ዕደጉ ተመንደጉ፡፡
ፓስተር ለእርሶ ጥሩ መልስ የሚሰጥዎት ሰይጣን ይመስለኛል፤ ምክንያቱም በወሬ አይዳንም፡፡ እምነት ምግባር ለምሳሌ ፍቅር የግድ ነው፡፡ ሰይጣን በእምነት ብቻ እንደማይዳን ያውቃል ነገር ኝ እንዲ ያለ አስተምሮ ከየት የመጣ ነው፡፡
አሪፍ ነው በርቱበት
ፓስተሩ ጦር ፍርድ ቤት ሆነባቸው።እምነት ያለስራ ባዶ ነው
ሁለቱንም በእርጋታ እስኪ እንስማ
በጣም የተማርኩበት ውይይት
ቲፍዞ መሆናቹ ነዉ ያለምንም እዉቀት ቃል የማያዉቅ በስሜት ነዉ የሚነዳ
የዚች ጥንታዊት ቤተክርስትያን መፃኢ ዘብ ጠባቂ ዲ/ን ዩሀንስ ቀጥልበት::
❤❤❤beautiful keep it up!!
ጴንጤ ስራ የሚጨምር ፅድቅ ያስፈልጋል የሚል ውይይት አላርጂካቸው ነው 😂😂😂😂😂😂 ሳይረቱ ምፅአት ይቀርባል እንጂ ስራ ምግባር የሚል ድምፅ መስሚያቸው ጥጥ 😂😂😂😂😂 መምህር ቃለሕይወት ያሰማልን ❤❤❤ጥያቄ አልቀረበሎትም ግን በተዘዋዋሪ ስራ እንደሚያስፈልግ ቄሱን አሳምነሀቸዋል ዋናው እሱ ነው ❤ ተዋህዶ የእውቀት ባህር ናት በትህትና ከመህሮቻችን እየቀዳቹ ጠጡ ርእቱ አንደበት መምህር የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ ኮራሁብህ ❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ከፓስተሩ የተምታታ ሃሳብ ዉስጥ1. 10ቱ ትዕዛዛት የመዳን መስፈርት አይደሉም 2. በእየሱስ ያመነ ሰዉ 10ቱን ትዕዛዛት እንደሚጠብቅ የታወቀ ነዉ (መጠበቅ አለበት)እንዴት ነዉ ነገሩ 😳😳
ለምን እንደማይገባችሁ ነው ሚገርመኝ 10ቱ ትዕዛዛት አያስፈልጉም አይደለም እየተባለ ያለው እነወጂ ለመዳን አስፈላጊ ናቸው አልተባለምኮ.....ትዕዛዛትን የምንጠብቀው ጌታን ማክበር ስላለብን እንጂ ትዕዛዝ መጠበቅ ስለሚያድን አይደለም
@@tagayhabtamu430eshi amagn honeh tezazun batebkes geta terbe alabelahegnm sileh bante amnalehu new melseh🤔
@@gedionendalkachew12ይሄንን የሚመልስ ፕሮቴስታንት የለም
ሲጀመር አላመነም, መልካም ሥራ የእም ነት አካል እንጂ በእምነት ለይ የሚጨመር አይደለም
ቄስ ኤርሚያስ ሆይ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ አንድ ጥቅስ ላይ ብቻ ነው ትኩረት የሰጡት ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስን ሙሉውን የሚያምኑ ከሆነ በየቦታው የሚባሉትን ሀሳቦች አመዛዝነው መረዳት እንዳለቦት ላሳስቦ እወዳለሁ:: ሌላ ደግሞ ቅዱሳን ሊቃውንትና ሃዋርያውያን በተረጎሙት ትርጓሜ ነው እንጂ መሄድ ያለብን እርሶ ባሉት ወይም የእርሱ የእምነት ድርጅት ባለው ትርጓሜ የመጽሐፍ ቅዱስን ትርጔሜ ፈጽመን ልንቀበል አንችልም:: ከባህሪያችን ድክመት የተነሳ ህጎችን ፈጽመን መጨረስ አንችልምና እንግዲያውስ ጽድቅ እንዴት ይገኛል ይሉ እንደሆነ ቄስ ኤርምያስ ንስሀ የተባለ ነገር የተፈጠረው ስለዚህ አይደለ ወይ? ብለን እንመልሳለን::
እምነት ያለ ስራ የሞተ ነው።
ዛሬም ኣወያዩና ተወያዮች ሳላመሰግን ኣኣላልፍም።ኮመንት የምንሰጥ ግን በጭዋ ደምብ ቢሆን እላለሁ። ለመማማር እንጠቀምበት።
thank you Eyob
ዲያቅን ዮሐንስ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልዎት መምህራችን
ዲቆን በፀጋ በእምነት በሞገስ ይጠብቅህ ጥሩ ውይይት ነበር 🙏
የተዋህዶ ልጆች እደምን ዋላቹ 👏 ሰላማቹ ይብዛልኝ
የሁለቱም ተወያዮች እርጋታ እና መደማመጥ እንዴት ደስ ይላል።
ዲያቆን ዮሃንስ እግዚአብሔር ጸጋውን ያብዛልህ
የፀጋው ድህነት ለአዳም ዘር በሙሉ የተከፈለ ዋጋ ነው ለክርስቲያን ለእሰላም ለቃልቻ እምነት ለሌለውም ለሁሉም የተከፈለ ምንም የማንም የመላእክት የሰው ድርሻ የሌለበት ጌታችን እየሱስ ክርስቶስ ብቻ ለአዳም ዘር እሱ ደሙን አፍሶ ስጋውን ቆርሶ የተከፈለው ዋጋ የፀጋ መዳን ነው።ከዚያ በተረፈ ግን ከሰው ልጅ የሚጠበቅ ድርሻ አለ።እንጂ በፀጋ ድኛለሁ ተብሎ እንዲሁ እንድንኖር አይደለም።
አንዴ ጌታ ሞቶልኛል እንደፈልኩኝ ልኑር ነው፣ ሁን በቃ ፣ ከዛን በፍርድ ሰዐት ታየዋለህ።
እንደዛ አይደለም እሳቸው እየተናገሩ ያሉት።
እሳቸው የምሉት ለ ነገር በፍቅር እና በፍጹም ትህትና ያድምጡ!!
እንደዛማ ብሆን ፔንጤ የሞራል ልዕልና በጠፋው ነበር
በጠጣና በሰከረ አመላክን በጠላ ድርብ ምስት ባገባ በየዘፈን ኮንሰርት በተገኘ በዘሞተ ወዘተ ይሄ ትምህርት ኤርሶ በተረዱት አይደለም I respect you, thankyou
@@rebunimediaድንቅ የሆነ መልስ ነው
ዲያቆን ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውነ ያብዛልህ
ዲያቆን ግን ጥሩ አድርገህ አስተማርከን ፀጋውን ያብዛልህ
እኔ ሰውየው ምንም አልገባኝም
በእውነት ዲያቆን አሁንም እግዚአብሔር በፀጋው ይጠብቅህ ቃለሕይወትን ያስማልን
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ቃለ በረከት ያሰማልን በእድሜ በጤና በፀጋ ይጠብቅልን🙏
ዲያቆን ደጉ ንጉሥ ቅዱሱ እግዚአብሔር ይባርክህ ግልጽ ነው ተባረክ።
😂😂😂😂😂
ዲያቆን ዮሀንስን ሁሌ ጋብዙት
ሁላችንም በሶሻል ሚዲያ ተፅእኖዎች ስር ወድቀናል የሚያስተምሩንን ወንጌል ከመስማት ይልቅ ለምንፈልገው ሃይማኖት እናብ መደገፍ ብቻ ለምን። እንደ እኔ "እምነት ያለ ስራ የሞተ ነው"
Protestant ነህ?
Lik nesh wde.....ye motelin kiristos be sirachin megelet kalchale isun mamanachin kantu new
Leza new orthodox ye honkut be af sayihon be tegbar new mitinoribet bet
እንዳቺ ሳይሆን እንደ ኦርቶዶክስ ነው
ማመንማ አጋንተም አንተ ህያው የእግዚአብሔር ልጅ ይሉታል።።
እውነተኛ ትምህርት የኦርቶ ነው ምክንያቱም እንዲሁ በዘፈቀደ አይደለም ቃሉ ሚተረጐመው
የኛ የጼንጤ መምህራችን ተሸንፈሀል ይህን አምነህ ተቀበል።ሳስበው እኛ ዝም ብለን ነው የምንጮከው።በጣም ነው ያፈርኩት
R u Protestant ?
ሲጀመር መናፍቅ አይደለህም ያልሆንከውን ነኝ ስትል ያስጠላል ልታፍር ይገባል
እድሜ ልክህን ስትሰራ ብትኖር አትፀድቅ ም,
ወድማችን በኢየሱስ ፊት እዴት እደምታፍር ታየዋለህ
Ewnet selemesekerk liyu sew neh emamlak tebarkeh wede tewahedo na
ዲያቆን ዮሃንስ እግዚአብሔር ይባርክ
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለህይወት ያሰማልን
ዋው ዲያቆንየ ቃለህይወት ያሰማልን🙏
ዲያቆን ጸጋወን ያብዛልህ
ዲ/ን ዮሃንስ እግዚአብሔር አምላክ አገልግሎትህን ይባርክልህ!
ውይይቱ በጣም ጥሩ ነው እንደዚህ አይነት መማማር መለመድ አለበት ሁላችሁም እግዚአብሔር ይባርካችሁ ሀሌታዎች እናመሰግናለን ቀጥሉበት 🙏👌❤❤❤
definitely being Orthodox is enough ! than other faiths
ጸጋህን ያብዛልን ድያቆን ዮሐንስ
ደስ የሚል ፕሮግራም አዘጋጁን እናመሰግናለን ዲያቆን ቃለሕወት ያሠማልን ኤርሚያስን እናመሰግናለን
በቤቱ ያጽናህ ዲያቆን።
ዲያቆን ዮሐንስ ቃለ ህይወት ያሰማልን ✝️❤️
በመንፈስ ቅዱስ የተረዳ እና ድርሰት እንዳነበበ ያነበበ ያስታውቃል:: ዲያቆን ፀጋ ይጨምርልህ !!!
አይ ተዋህዶ አረ ለዘላለም ኑሪ እናቴ ቅድስት ቤተክርስቲያን
እዮብ ምርጥ ጋዘጠኛ ይቀጥል ተመችቶኛል ዲ/ን ዮሐንስ ሳላደንቅ አላላፍም ተዋህዶን በደምብ ስለለበስክ ምርጥ አድርገ ገልጸሃል ቃለ ህይወት ያሰማል ።
እዮብዬ ይህንን ፕሮግራም በእግዚአብሔር ስም እንዳታቋርጠው፡፡ በጣም ከሚባለሁ በላይ አስተማሪ ነው፡፡
ዲያቆን ዮሀንስ እግዚአብሔር ያክብርልን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን ዲያቆን ዮሀንስ
ዲያቆን ዮሀንስ ክርስቶስ እየሱስ ፀጋውን ያብዛልህ🙏🏾
በመቀጠል ቲክቶክ ላይ የሚሰሩትን እነ አክሊልን ብታቀርብልን
በጣም ጥሩ ውይይት ነው ፡፡ እንደ ሃገር እንደዚህ አይነት ባህል ያስፈልገናል ፡፡
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ በሊቃውንት አትታማም
የኔታ ዮሐንስ ሊቅ የአባቶቻችን ልጅ
ሀሌታን በጣም እንወዳቸዋለን ቀጥሉበት ዳቆን መልስህ የዮሐንስ አፈወርቅ አንደበት ነው ቀጥልበት ወንድማችን
ቄሱ በተዘዋዋሪ በዲያቆኑ ሀሳብ ተስማምተዋል በእምነት ብቻ የሚል ነበር ሀሳባቸው በኋላ ደግሞ ከማመናችን የተነሳ መልካም ስራ እንሰራለን አሉ ስለዚህ እምነት እና ስራ በሚለው የዲያቆኑ (የኦርቶዶክስ) አስተምህሮ ተስማምተዋል ማለት ነው።
ዲያቆን ዮሀንስ ቃለህይወትን ያሰማልን ተዋህዶ ለዘላለም ትኑር
ለኔ ደስ የምለኝ የሁለታቸውም በጨዋነት መወያያተቸው ብቻ ነው
ዲያቆን ኢንጅነር ዮሐንስ ቃለ ሕይወት ያሰማልን
መልካም ውይይት ነው ። የዲ.ን ዩሐንስ ጥሩ ማብራሪያ ሆኖ አግኝቼዋለሁ ።
ዲያቆን ዬሐንስ ቃለ ህይ ያሰማልን እግዚአብሔር በቤቱ ያጽናክ::
Brilliant decon Yohannes. Proud of you.
በጣም ጥሩ ነው ቄስ ኤርሚ! 👍👍👍👍
"በእግዚአብሔር ሕግ የሚሄዱ ምስጉኖች ናቸው...÷ ትእዛዛትህን እጅግ እጠብቅ ዘንድ አንተ አዘዝህ...÷ ከሕግህም ተዓምራትን አያለሁ...÷ በትእዛዝህ ደስ ይለኛል ቃልህንም አልርሳም...÷ ምስክርህ ተድላዬ ነው ÷ ስርዓትህም መካሪዬ ነው...÷ ርሷን ወድጃለሁ እና የትእዛዝህን መንገድ ምራኝ ...÷ እጆቼን ወደ ወደድኋቸው ወደ ትእዛዛትህ አነሳሁ ሥርዓትህንም አሰላስላለሁ...÷ አቤት በሌሊት ስምህን አሰብሁ ሕግህንም ጠበቅሁ...÷ እግዚአብሔር ክፍሌ ነው ሕግህን እጠብቃለሁ አልኩ ...÷ ትእዛዛትህን ለመጠበቅ ጨከንኩ ÷ የኃጥዓን ገመዶች ተተበተቡብኝ ሕግህን ግን አልርሳሁም...÷መዝሙረ ዳዊት 118 ሙሉውን አንብቡት
ባጭሩ አስርቱ ትዛዛት የአዲስ ኪዳን እፀበለስ ናቸው ልንጠብቃቸው የሚገቡ በራሳቸውሂወት የማይሰጡ ብንጥሳቸው ግን ሂወት የሚያሳጡን ናቸው፡፡
ትዛዛቱን መጅመርያ የሰጠው ማን ነው የህጉ ባለቤት
እኔ አሁን የተረዳሁት ፕሮቴስታንት ማለት ላለመሸነፍ የሚቆሙ እና መቃረን ለነገሩ ትርጉሙ መቃወም ስለሆነ ቄስዬ እግዚአብሔር እውነቱን ያሳይዎት ዘንደ እራሱ ክርስቶስ ያስብዎት እላለሁ እዮባ በፍፁም ትህትና ስለምታወያይ እናመሰግናለን፡፡ አንተንም ክርስቶስ ያስብህ /ኢዮባ/ አመሰግናለሁ፡፡
አይ ጴንጤ ምን ያህል አጋንንት ልባቸውን ቢቆጣጠረው ነው፤ በግልጽ የሚነገረውን ነገር እንዴት አይገባቸውም፡፡ እየዘሞትክ፤ እየሰከርክ፤ እየዘለልክ እየጨፈርክ በእምነት ብቻ እጸድቃለሁ ብሎ ድንቁርና እራሱ አጋንንት እኮ አያምንም፡፡ አጋንንት እንጓ በእምነት ብቻ እንደማይዳን ያውቃል፡፡
ዲያቆን ቃል ሂወት ያሰማልን❤❤❤
የዘላለም ጉዳይ ስለሆነ መልካም ወይይት ነው
ፕሮቴስታንት መነፅሩ ሉተር እነ ካልቪን ነው።
ሰው ከምናመሰግን የእግዚአብሔር ቃልን እንስኪ እንስማ እኛ ኮነን የጨማምር ነው
ደስ የሚል ውይይት ነው ሁለቱም የተረጋጉ ናቸው
“ሕግን ሁሉ የሚጠብቅ፥ ነገር ግን በአንዱ የሚሰናከል ማንም ቢኖር በሁሉ በደለኛ ይሆናል፤ አታመንዝር ያለው ደግሞ፦ አትግደል ብሎአልና፤”
- ያዕቆብ 2፥10
ሉተራዊው ከመፅሐፍ ቅዱስ የተጠቀሰለትን አይቀበልም፡፡በተጨማሪ ሀሳቡ አንዱ ከአንዱ ይምታታል፡፡በዛ ላይ የቀረበውን ሀሳብ ሰምቶ አይሰማም፡፡ላለመስማማት መጥቷል ብዬ እገምታለሁ
ኮንቴክስት፣ጥልቅ ሀሳቡን የተረዱ አይደለም፡፡የጳውሎስ ሀሳብ ከጌታ ሀሳብ በታሪክ ሊጋጭ አይችልም፡፡እግዚአብሔር ማስተዋልን ያድለን!!!
በጣም ደስ ብሎኛል ተዋህዶ
ጴንጤነት ክርክር ብቻ ነው ጌታ ያለውን እንኳን የሚክዱ።
ነገር ግን ሰው በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን እንዲጸድቅ እንጂ በሕግ ሥራ እንዳይሆን አውቀን፥ ሥጋን የለበሰ ሁሉ በሕግ ሥራ ስለማይጸድቅ፥ እኛ ራሳችን በሕግ ሥራ ሳይሆን በክርስቶስ እምነት እንጸድቅ ዘንድ በክርስቶስ ኢየሱስ አምነናል።” - ገላትያ 2፥16
በጣም የምወደ ፕሮግራም ይሄ ነው #እምነቶቻችን ግን ከተቻለ ሰዓቱ ቢረዝም የበለጠ እንዲያወሩ ይጠቅማል❤
ድቆን ቃለህይውተን ያስማልን
እኔ እንደሚመስለኝ basic ልዩነቱ "ድህነት" የምትለዋ ነች ,,"ካመን already ድነናል ",,እና ለመዳን(ምጽአትን)or(for eternality life) ,,, ተጋድሎ or ስራ ይጠበቅብናል,,",,,,ለማንኛውም አሪፍ ነበር። be open ,,for ever
ግን እስኪ ህሊና ያለው ሰው ሚዛናዊ ሆኖ ለሚሰማ ዲያቆን ከዚ በላይ እንዴት ያብራራ እኔ ገርሞኛል እሳቸው የሚናገሩት ደሞ የሚጋጭ ነገር እኮ ነው ማለቴ እምነትን ያለተግባር (ያለስራ) ማለት ደግሞ ህመምን ያለመድሃኒት እንደማከም ይቆጠራል ከዚ በተጨማሪ ቅዱሳን የተረጎሙትን አብራራሎት እኮ አውቆ የተደበቀ ሆነ እኮ ነገሩ ደሞ እኮ ህያው እምነት ህያው ፍሬ ያፈራል ይላሉ አልገባዎት ይሆናል እንጅ ስራም ያስፈልጋል እያሉ እኮ ነው
🟢ክረርሰቶሰ ወርዶ ቢሰቡካቸውም አያምኑም
ሰሚ መስማት የሚፈልገውን ስለሚሰማ ነው እንጂ የተጋጨ ነገር አልተናገሩም ኢየሱስ የሰራው ላይ የሚጨመር ነገር የለም በጸጋ ድነናል ልጅ ለመሆን ሌላ ምንም አንጨምርም ጌታ በጸጋው አድኖናል ይሁን እንጂ መልካምን ስራ ሁሉ የምንሰራው ልጅ ለመሆን ሳይሆን ልጁ ስለሆንና ነው በአጭሩ ልጅ የአባቱ ባህሪ ሊኖረው ስለሚገባ ልጅ ከሆን አባትን መምሰል የግድ ነው ካልሆነ አባቱ ሌላ ነው ።
ቀጥሉ ብዙ ቲክ ታክ ላይ የሚሰሩትንም አቅርብዋቸው።
Deyakon yonanis kale hiwot yasemelin tsegawun yabzalek
እዝች አለም ላይ እንደፈለጋችሁ ሆናችሁ ልትፀድቁ የለም ያለ ስራ ፅድቅ
መምህር ፀጋውን ያብዛልን ጣፋጭ አገላለፅ በዝረራ ነው ያጠናቀቁት
Ante yematreba Menafik ye Box wudidir adelem ! Asteyayetih endet yasafral ! Ewunet ante Egziabherin tawukaleh ?
ቃለሕይወት ያሰማልን❤❤❤❤
Deacon God bless you and your family
የዮሐንስ ወ 15:2 ፍሬ የማያፈራ በእኔ ያለውን ቅርጫፍ ሁሉ የስወግደዋል ፍሬ የማያፈራውን ሁሉ አብዝቶ እዲያፈራ ይጠራዋል ወንጌል እደዚህ ይላል ግን ጼጤዎች በሊወተር ሀሳብ ተፅኖላይ ናቸው
ከ1500 በኋላ የመጣ የፕሮቴስታንት እሳቤ ነው እምነት እና ስራ የሚል ተከፍሎ ከ500 አመት በፊት ሁለቱንም ያስተማረ የቤተክርስቲያን አባት ካለ የፕሮስቴንታ መምህሩ አብራርቶ ቢነግረን።
ቀጣይ ርዕስ ስነ መለኮት ላይ ያልን አስተምሮን በተመለከተ ቢሆን ዋንው ትምህርቱ መመስረት ያለበት ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ ስለሆነ እስካሁን የተደረጉት ውየየቶች ከዚህ ቀጥሎ የሚመጡ ይሆናሉ ስለዚህ ክርቶሎጂ በአጭር ሰአት ሳይሆን መምህራኑም ከሰአት ጋር እየታገሉ ሳይሆን ሰፊ gize ተሰቷቸው መከራከር አለባቸው ክርስቶሎጂ ርእስም ባንድ ፕሮግራም የሚቋጭ ሳይሆን በተደጋጋሚ በተለያዩ መምህራን ለውይይት ቢቀርብ ዋናው ጉዳይ ይሄ ስለሆነ
ስለ ቄስ ትንታኔ ጌታ ይባረክ
ዲን ቃለ ህይወት ያሰማልን
ፍጹም የሆነው የክርስቶስ ስራ ብቻውን ያድናል እንዲህ በማለት በመመስከር የኢየሱስን ዋጋ ፍጹም ማድረግ የአመኝ ተግባር ነው
ኧረ የጴንጤው ቄስ አይገባውም እንዴ ጥያቄውን አይመልስሞ
እኔ በቀሱ ቦታ ብሆን; ቀጠሮ አስዤ ክረስትና ዕኔሳለው😂😂😂
እውነት ለመናገር ፓስተርዬ መልስክ ድብልቅልቅ ነው ያለው እንደውም የሰውየውን ትምህርት አጠናከርክለት
Romans 13 አማ - ሮሜ
9: አታመንዝር፥ አትግደል፥ አትስረቅ፥ በውሸት አትመስክር፥ አትመኝ፡ የሚለው ከሌላይቱ ትእዛዝ ሁሉ ጋር በዚህ፦ “ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ፥” በሚለው ቃል ተጠቅልሎአል።
10: ፍቅር ለባልንጀራው ክፉ አያደርግም፤ ስለዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው።
🔵ዳቆንዪ እራሱ ኢየሱሰ ወርዶ ቢነግራቸውም አያምኑም ለቃሉ ታማኝ አይደሉም -የአምልኮ መልክ ግን ሰላቸው:: ዳቆን እደሜ ይስጥልን
ተፈ ፀ መ ---ብሎ ጨርሶታል, መልካም ሥራ ያመነ ሰው ፍሬ ወይም መገለጫ እንጂ በእምነትለይ የሚጨመር ሥራ አይደለም
@@user-xi9uc3ip7q አዳኙ የማዳኑን ሰራ ነው የፍፅመው - ዳኙ ግን አንተ ግን ገና አልፈፅምክም - መዳናችዉን በመንቀጥቀጥ ፍፅሙ ይላል ለሚሚ የተነገረውን ለማሞ አትለጥፍ - እንደዝንጅሮ እየዘልላቹ አታንቡ:: ምድር ገንት አደለም ለአንተ ሊሆን ይችላል::
Ene besu sira lay alidemerim.sigemer min aqim alenjina.siledanku yemiseraw sira lemedane ayhonim.yehaset timihrtachun aswegidu.yetemeretutin eskiyasitu dires yitiralu yilal qalu.enjia temertenal ande abqitoleta.❤❤❤
በጣም ድንቅ ነው በርቱ ።
ከፕሮቴስታንት ሰው ስትጋብዙ እውቀት ያለውን ብታመጡ ጥሩ ነው።ሰውዬው የሚያወራውን እራሱ አያውቀውም እምነቱ ምን እንደሆነ ግራ የሚያጋባ ነው።አንዴ ያስፈልጋል አንዴ አያስፈልግም።
Esachu kes nechu teda ke kes belay ye mastemirachu meni yemta ena paster ke hone be media endam teyi new
ለራሳቹ ብዬ ነው ያላቹ ይህ ከሆነ ጥሩ
Egremengedshen gen diakon yanesachewn hasabochm kemetsehaf kidus antsar lemeredat mokri lela defender kemtfelgi
@@TsegayeKassa-id7km😂😂
በእምነት ትተከላለህ በስራ ፍሬ ታፈራለህ ካላፈራህ ትቆረጣለህ ወደ እሳትም ትጣላለህ። እምነት ብቻ ካሉ በኋላ ሥራም ያስፈልጋል ይላሉ እርስ በእርሱ ይጣረሳል። ስለ አስቀድሞ ተወስኖብናል ስለሚለው ነገር ውይይት ብታዘጋጁ መልካም ነው።
ህግን ሁሉ ክርስቶስ ፈፅሞልሀል አንተ በርሱ በማመንህ ፀድቀሀል, ማመንህ የሚታወቀው በኑሮህ የክርስቶስ ትእዛዛት ሲተገበሩ ነው, አለመስረቅ, አለ መሳደብ, አ ለ መግደል -----እንጂ እኛ የ ምንጨምር ው ነገር አይደለም
@@user-xi9uc3ip7q የዮሐንስ ወ15:2በኔወገን ሆኖ ፍሬ እማያፈራ የቆረጣል ይላል ወንጌል ያው ላናተ ነው በስሙ ታምናላችሁ ፍሬ የላችሁም ለምን ከወንጌል ይልቅ የሊወተር ሀሳብ ተፅኖ ስለፈጠረባችሁ
Kiyakon yohans betam enameseginalen bedenb adrgeh nw yasredahew
Paster Ke Diakon bezu endetemaru ergtegna negne Yekerewn Egzhiaber Yirdawote!!!
ውይይቱን ተከታትያለሁ! ርዕሱ ሰፊ እና ጥልቅ ስከሆነ፣ ሌላ ጊዜ ሰፊ ትንተና ቢሰጥበት እያልኩ አውዱን ተከትሎ ክርክሩ ቢደረግ እና አተረጓጎም ላይ መልዕክቶች፣ የህግ መጻህፍት፣ እንዲሁም የሙሴ (የሕግ) እንዴት እንደሚተረጎሙ ጭምር መግቢያ ቢኖረው እያልኩኝ እንደጨዋ ደንብ በዚህ ኮሜንት ስንሰጥ ባንሳደብ መልካም ይሆናል፡፡ ይቺን የግንኙነት ጭላንጭል ሊያደበዝዝብን ስለሚሟገት፡፡ ሁለቱንም ተወያዮች እያመሰገንኩ አወያዩ ሚዛናዊ አድርገው አወያይተዋል፡፡ በመጨረሻ ግን በአወያዩ የውይይቱ ማጠቃለያ ቢሰጥበት እላለሁ፡፡ ዕደጉ ተመንደጉ፡፡
ፓስተር ለእርሶ ጥሩ መልስ የሚሰጥዎት ሰይጣን ይመስለኛል፤ ምክንያቱም በወሬ አይዳንም፡፡ እምነት ምግባር ለምሳሌ ፍቅር የግድ ነው፡፡ ሰይጣን በእምነት ብቻ እንደማይዳን ያውቃል ነገር ኝ እንዲ ያለ አስተምሮ ከየት የመጣ ነው፡፡
አሪፍ ነው በርቱበት
ፓስተሩ ጦር ፍርድ ቤት ሆነባቸው።
እምነት ያለስራ ባዶ ነው
ሁለቱንም በእርጋታ እስኪ እንስማ
በጣም የተማርኩበት ውይይት
ቲፍዞ መሆናቹ ነዉ ያለምንም እዉቀት ቃል የማያዉቅ በስሜት ነዉ የሚነዳ
የዚች ጥንታዊት ቤተክርስትያን መፃኢ ዘብ ጠባቂ ዲ/ን ዩሀንስ ቀጥልበት::
❤❤❤beautiful keep it up!!
ጴንጤ ስራ የሚጨምር ፅድቅ ያስፈልጋል የሚል ውይይት አላርጂካቸው ነው 😂😂😂😂😂😂 ሳይረቱ ምፅአት ይቀርባል እንጂ ስራ ምግባር የሚል ድምፅ መስሚያቸው ጥጥ 😂😂😂😂😂 መምህር ቃለሕይወት ያሰማልን ❤❤❤ጥያቄ አልቀረበሎትም ግን በተዘዋዋሪ ስራ እንደሚያስፈልግ ቄሱን አሳምነሀቸዋል ዋናው እሱ ነው ❤ ተዋህዶ የእውቀት ባህር ናት በትህትና ከመህሮቻችን እየቀዳቹ ጠጡ ርእቱ አንደበት መምህር የአገልግሎት ዘመንህ ይባረክ ኮራሁብህ ❤❤❤❤❤❤❤❤🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉🎉
ከፓስተሩ የተምታታ ሃሳብ ዉስጥ
1. 10ቱ ትዕዛዛት የመዳን መስፈርት አይደሉም
2. በእየሱስ ያመነ ሰዉ 10ቱን ትዕዛዛት እንደሚጠብቅ የታወቀ ነዉ (መጠበቅ አለበት)
እንዴት ነዉ ነገሩ
😳😳
ለምን እንደማይገባችሁ ነው ሚገርመኝ 10ቱ ትዕዛዛት አያስፈልጉም አይደለም እየተባለ ያለው እነወጂ ለመዳን አስፈላጊ ናቸው አልተባለምኮ.....ትዕዛዛትን የምንጠብቀው ጌታን ማክበር ስላለብን እንጂ ትዕዛዝ መጠበቅ ስለሚያድን አይደለም
@@tagayhabtamu430eshi amagn honeh tezazun batebkes geta terbe alabelahegnm sileh bante amnalehu new melseh🤔
@@gedionendalkachew12ይሄንን የሚመልስ ፕሮቴስታንት የለም
ሲጀመር አላመነም, መልካም ሥራ የእም ነት አካል እንጂ በእምነት ለይ የሚጨመር አይደለም
ቄስ ኤርሚያስ ሆይ ከመጀመሪያ እስከ መጨረሻ አንድ ጥቅስ ላይ ብቻ ነው ትኩረት የሰጡት ይሁን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስን ሙሉውን የሚያምኑ ከሆነ በየቦታው የሚባሉትን ሀሳቦች አመዛዝነው መረዳት እንዳለቦት ላሳስቦ እወዳለሁ:: ሌላ ደግሞ ቅዱሳን ሊቃውንትና ሃዋርያውያን በተረጎሙት ትርጓሜ ነው እንጂ መሄድ ያለብን እርሶ ባሉት ወይም የእርሱ የእምነት ድርጅት ባለው ትርጓሜ የመጽሐፍ ቅዱስን ትርጔሜ ፈጽመን ልንቀበል አንችልም:: ከባህሪያችን ድክመት የተነሳ ህጎችን ፈጽመን መጨረስ አንችልምና እንግዲያውስ ጽድቅ እንዴት ይገኛል ይሉ እንደሆነ ቄስ ኤርምያስ ንስሀ የተባለ ነገር የተፈጠረው ስለዚህ አይደለ ወይ? ብለን እንመልሳለን::
እምነት ያለ ስራ የሞተ ነው።
ዛሬም ኣወያዩና ተወያዮች ሳላመሰግን ኣኣላልፍም።
ኮመንት የምንሰጥ ግን በጭዋ ደምብ ቢሆን እላለሁ። ለመማማር እንጠቀምበት።
thank you Eyob