I sincerely appreciate your instructive sessions, Dr. Birhane. Your teachings are instrumental. I perceive them as a concise encapsulation of the child development course, and they undoubtedly have the potential to positively impact numerous parents. Your delivery is articulate and engaging. We, currently residing in California, contemplated a move to Ethiopia with the intention of fostering our children's upbringing within the context of Ethiopian Orthodox Church teachings and culture, akin to your own experience. However, the financial aspect presented challenges. While my boss has graciously allowed me to work remotely, it's a temporary arrangement lasting only a few months. I commend your efforts and look forward to supporting and expanding this valuable program “Fidel”.
ውድ ወገኖቼ አይዟችሁ ልዑል እግዚአብሔርን እየፈለጋችሁት ስለሆነ አርሱ ልዑል እግዚአብሔር ደግሞ አይዟችሁ ልጆቼ ከኔ ማንም አይወስዳችሁም ይላችኋል።
በጣም ድንቅ ሥራ ነው የሰራችኹት ለእኛም ጥሩ ተሞክሮ ነው ከስደት መልስ የኔም ትልቅ ራዕይ የሰፈሬን ሕጻናት ሰብስቤ በክርበየስቲያናዊ ሥነ-ምግባር መቅረፅ ነው ያሳካልሽ በሉኝ በጸሎት አስቡኝ
ማኅበረ ቅዱሳንን እግዚአብሔር ያስፋልን ከክፉ ጠላት ይጠብቅልን አሜን❤❤
ያሳካልሽ እህቴ እግዚአብሔር ይርዳሽ በእውነት
እግዚአብሔር ይርዳሽ መልካም ምኞትሽን ያሳካልሽ አሜን፫
እግዚአብሔር ያሣካልሽ እህታችን እኔ ወድሞቸን ተማሩ ስል ስራው ነው የሚሉት😥😥😥
ደስ የሚል ተሞክሮ ነው ተዋህዶ እናት እና አባት ማለት ይሄ ነው አሁን ዘመኑ ከፍቷል
ሁላችን ብንማርበት በየሰፈራችን እንዳቅማችን ብንጀምረው ከነሱ ተሞክሮ ብንወሰድ እኔ በበኩሌ እግዚአብሔር ቢረደኝ.......
በርቱልን እኛንም እግዚአብሔር ፈቃዱ ሆኖ ወደ አገራችን ለመግባት ያብቃን.
ማህበሩ ከስደት ለሚገቡ ወላጆች ትልቅ እረፍት ነው. ላይክና ሼር እያደረግን የበረከቱ ተሳታፊ እንሁን
በእውነት ተባረኩ ከዚህ በላይ ሰርታችሁ ለሌሎች አርያ እንደምትሆኑ እርግጠኛ ነኝ አሁን ላይ ልጅ መውለድ ነው እንጅ አስተዳደጉን አላውቅንበትም ሰለዚህ እናተ ለሁላችንም አርያ ናቹ በረቱ መጨረሻውን ያሳምርላችሁ
በጣም ደስ የሚል ማህበር ነው አንድ የክርስቲያን ቤተሰብ ሊያደርግ የሚገባው ማህበር ነው አርያነታቹ ለኛም ይተርፋል። በርቱ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን ።
ግሩም ድንቅ ነው !የቀድሞዋን ኢትዮጵያን ከነ ሰላሟ ፣ከነባህሏ ፣ከነውበቷ ፣ከነፍቅር አንድነቷ ይመልስልን ።ማኅበረ ቅዱሳንን አምላከ ቅዱሳን ይጠብቅልን!✝️
Dr. Else,
Your message is remarkable and powerful. You are an exceptional in your approach and addressing the challenges. Well done!
የዮሐንስ ወንጌል ም 10 : 27--29
"" በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ እኔም አውቃቸዋለሁ ይከተሉኝማል እኔም የዘላለም ሕይወትን እሰጣቸዋለሁ ለዘላለም አይጠፉም ከእጄም ማንም አይነጥቃቸውም ። የሰጠኝ አባቴ ከሁሉ ይበልጣል ከአባቴም እጅ ሊነጥቃቸው ማንም አይችልም ። እኔና አብ አንድ ነን""
ውድ ወገኖቼ አይዟችሁ ይኸው የአባታችሁ የልዑል እግዚአብሔር ቃል ኪዳን የንጉሠ ነገሥት ኢየሱስ ክርስቶስ ስለሆናችሁ ለማንም አሳልፎ አይሰጣችሁም።
በርቱ አይዟችሁ
ቃለህይውትን ያስማልን
ኢልሲ ስላአየሁሽ ደስ ብሎኛል አንቺ ገና ብዙ ነገር ህዝብን ታስተምሪያለሽ ብዬ አምናለሁ ያለሽን እውቀት ስለማውቅ በርቺ ::
እግዚአብሔር ያበርታችሁ። ፍፃሜውን ያሳምረው ።
እግዚአብሔር እናትና አባት ለልጆች መሰረት አርጎል የህን አላፊነት ለሚወጡ ወላጆችን አላማመሰገን ወይም አለማድነቅ ነፉግነት ነው ቸሩ መድኃኒዓለም ቤታችሁን እንደ አባቶቻችን አብረሃም ወ ይስሐቅና ያዕቆብ ይባርክላችሁ ሁላችሁ ወላጆች ተቸግራችሁም ቢሆን ለልጆቻችሁ ለነጋቸው መንገድ ሁኑቸው ትዳር ለመሙስረት ያሰባችሁ ሰዎች ከነዝ ተማሩ
እግዚአብሔር ይመስገን ማህበር ቅዱሳን እግዚአብሔር ያስፍልን
ትክክለኛ ምርጫ ነው ❤❤❤
ኤልሳዬ ስላየውሽ በጣም ደስ ብሎኛል ማህበሩን ያስፋላቹ 🙏🙏🙏
በጣም ደስ ይላል ሌላም ቦታ ቢቀጥል ጥሩ ነዉ
በጣም የምመኘው ነው በእውነት እኔ ገና አሁን ነው ውስጤ የገባው ❤
ለብዙዎች አርአያ ነው የምትሆኑት እግዚአብሔር ይርዳችሁ እመቤቴ አትለያችሁ
ቃል ህይወት ያስማልን
ማህበሰ ቅዱሳን እግዚአብሔር ያስፈልን ስለ አገልግሎታችሁ እናመሰግናለን እስቲ አደስ አበባ ያሉ አብያተ ከረስቲያን ት/ት እንደከፈቱ ንገሩልን እስቲ።
እግዚአብሔር አምላክ ያስድግላችሁ ❤❤❤❤❤
ውይ ኤልሲዬ ስላየውሽ ደስ ብሎኛል አንቺ ጀግና ነሽ
💚💛❤️🙏🏽
እግዚአብሔር ይመስገን ሰምተን እኛም እንድንኖረበት እግዚአብሔር ይረዳን አሜን፫
ሰላም ሰላም
thanks
❤❤❤
እውነት ግዲታ ቢሆንም የወለዱትን ማሳደግ እናንተግን ሳላደንቅ አላልፍም የማንቂያ ደውል ነው
I sincerely appreciate your instructive sessions, Dr. Birhane. Your teachings are instrumental. I perceive them as a concise encapsulation of the child development course, and they undoubtedly have the potential to positively impact numerous parents. Your delivery is articulate and engaging.
We, currently residing in California, contemplated a move to Ethiopia with the intention of fostering our children's upbringing within the context of Ethiopian Orthodox Church teachings and culture, akin to your own experience. However, the financial aspect presented challenges. While my boss has graciously allowed me to work remotely, it's a temporary arrangement lasting only a few months.
I commend your efforts and look forward to supporting and expanding this valuable program “Fidel”.
እግዚአብሔር ቢፈቅድ ልጆቼም የዚህ ማህበር አባል ይሆኑ ዘንድ ምኞቴ ነው. በፀሎታችሁ አስቡን
የልብሽን መሻት እግዚያብሔር ይፈፅምልሽ
@@OkOk-re3ut አሜን አሜን አሜን
Me too
እግዚአብሔይስጣችሁ❤❤❤
🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲🤲
ስንቱን መርዝ በጥብጠው ሰጥተውናል !?😢
Egizabhere yasadegachew
እግዚአብሔርይባርካችሁበጣምየሚገርምተሞክሮነዉለብዙዎቻችንአረአያናችሁፍፃሜያችሁንያሳምርላችሁማህራችሁንያስፋላችሁማህበረቅዱሳኖችእናመሠግናለን
እኔ ምለዉ ለምንድነው ግን ወደ ገጠር ገብተዉ የማያስተሙር መምህራን ሃዋራያትኮ ወደ አህዛብ ሃገር እንዃ ህደዉ ያስተምሩ ነበር
በተለይ በራያ በገጠር ያለን ማን ፈጠረህ ስንባልዃ አናቅም 😢
እውነት ነው የፈጠረኝ ሚኪኤል ገዮርጊስ እያልን ነው ያደግነው ግን አስተባባሪ አልባ እንደት የት እንደሚሔዱ እሚያስረዳ ያስፈልጋል
እውነት ነው የእውነት😢
የኣንድ ብሔር የበላይነት ሰባኪ ምድራዊ ነው። ኣትሸወዱ
ምን ማለት ይሆን😢😢😢
ወንድም ቃለ-እግዚአብሔር ዘር የለውም እኮ...
ወንድሜ ይመስለኛል ይሄ ቤት አንተን አይመለከትም መሰለኝ ። ለምን ማህበሩ ማህበረ ቅዱሳን ይባላል ካላወከው ቀርበህ ጠይቅ
እግዚኦ አሁንም ከዘር ቆጠራ አልወጣችሁም? ያን ያክል ህዝብ አልቆ? የትግራይ ህዝብ ሆይ ምን ዓይነት አዚም ነው የተደረገብህ??
አንተ ራስህን አታውቅም ራስህን ፈልግ ብሔር ከማምለክ እግዚአብሔርን አምልክ ከኔ ሌላ ሌላ አማልክት አይኑርህ አልተባልህም ነገሩ ሀይማኖቱን ምታውቀው አልመሰለኝም