Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ቄስ ትግስቱ ጸጋ የበዛለት ስው ስወደው እድሜና ጤና ይስጥህ ከቅሬታወች መካከል ነህ ❤
U are my best preacher ever!
አሜንንን ጌታ ኢየሱስ የባረክህ 🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን አሜን ጌታ ይባረክህ
ቄስ ጌታ አብዥቶ ይባርክህ በትምህርትህ ብዙ ተጠቅሚያለዉ
በአንተ አገልግሎት በብዙ ተባርኪያለው። እግዚአብሔር እርጅም እድሜ እና ጸጋ ለአንተ ይሆን ። ተባረክልኝ ❤❤❤❤🙏🙏🙏
ፀጋን ይጨምር
ብሩክ ነህ ሓወይ ማዕረይ በእውነት በጣም ደስ የሚል ትምህርት አንደኛ ነው ❤️💐🥰🥰🥰
ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት 1. ብርቱ ጩኸት 2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)3. ጸሎት4. ምልጃ5. ራስን ማዋረድ6. እግ/ርን መፍራት7. መከራን መቀበል8. መታዘዝ መማር ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም 1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡ 2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል ! ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !
✞ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።✟❤“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።” - ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
Àà
ተባረክ ይህ መልካም መንፈስ አየጨመረ ይህድ
በእርሶ የወንጌል ስብከት መፃፍ ቅዱስን ለማወቅ የምፈልገውን ጥሜን ነው ሚያረኩኝ አብዝቶ ይባርኮት
የሚገርም የእግዚአብሔር ሃሳብ የሚገለጥበት ቄስ ጌታ ክብርን ይውሰድ
ተባረክ ፓስተር
Great prophet Tebarekilgn
ስሐ እርሶ እግ/ር ይመስገን ቄስ።ድንቅ መልዕክት ነው።ቤተ ክርስትያኖ ያሉ ሰዋች አድለኞች ናቸው ።ብዙ ይጠበቅባቸዋል።
GLORY TO BE GOD I BLESSED mekonnen AMATUFA
Amennnn kibr legeta yihun🙏🙏🙏 tebareku kes
GBU more and more
❤❤❤❤
ì blessed AMEN AMEN
Ameeen
God bless you!
✞❤✟ነብሴ ሆይ!? ሀገሬ ሆይ!? ምድሬ ሆይ!? እነሆ ንጉሥሽ!!?✞❤✟““ለጽዮን ልጅ እንዲህ በሏት፤ ‘እነሆ፤ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ፣ በአህያዪቱና በግልገሏ፣ በውርንጫዪቱም ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።’ ”” - ማቴዎስ 21፥5 (አዲሱ መ.ት)
Tebarek Kes
✋️👍🏼🙏
amazing message ........ could u change the intro music pls
God bless you
stay blessed
ቄስ ትግስቱ ጸጋ የበዛለት ስው ስወደው እድሜና ጤና ይስጥህ ከቅሬታወች መካከል ነህ ❤
U are my best preacher ever!
አሜንንን ጌታ ኢየሱስ የባረክህ 🙏🙏🙏
አሜን አሜን አሜን አሜን ጌታ ይባረክህ
ቄስ ጌታ አብዥቶ ይባርክህ በትምህርትህ ብዙ ተጠቅሚያለዉ
በአንተ አገልግሎት በብዙ ተባርኪያለው። እግዚአብሔር እርጅም እድሜ እና ጸጋ ለአንተ ይሆን ። ተባረክልኝ ❤❤❤❤🙏🙏🙏
ፀጋን ይጨምር
ብሩክ ነህ ሓወይ ማዕረይ በእውነት በጣም ደስ የሚል ትምህርት አንደኛ ነው ❤️💐🥰🥰🥰
ከሰማይ ወደ ምድር ስጋ ለብሶ የመጣው አብ ወይንስ የአብ ልጅ ክርስቶስ ? ውድ ወገኖች ይሄ ጉዳይ በሰከነ አይምሮና መንፈስ በደንብ አጥርተን መረዳት የሚገባን ቁልፍ ሚስጥር ነው ፡፡ በዚህ ጉዳይ ላይ የእብራዊ ጸሀፊ በዕብ 5፡5-10 እንዲህ በማለት ሚስጥሩን ይፈታልናል “ እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ ሊቀካህናት ሊሆን ራሱን አላከበረም ፡- ነገር ግን አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወልጄካለሁ ያለው እርሱ ነው ፤ እንዲሁም በሌላ ስፍራ ደግሞ አንተ እንደመለከጸዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ይላል ፡፡ እርሱም በስጋው ወራት ከሞት ሊያድነው ወደሚችል ከብርቱ ጩኸትና እንባ ጋር ጸሎትና ምልጃን አቀረበ ፤ እግ/ርንም ስለመፍራቱ ተሰማለት ቁ8 ምንም ልጅ ቢሆን ከተቀበለው መከራ መታዘዝን ተማረ ፤ ከተፈጸመም በኃላ በእግ/ር እንደመልከጼዴቅ ሹመት ሊቀካህን ተብሎ ስለተጠራ ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ “ ወገኖች አስተውሉ ! ክርስቶስ በስጋው ወራት ስለእኔና ስለእናንት ሀጢያት ሲል ሰው ሆኖ ያከናወናቸው ድርጊት እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት
1. ብርቱ ጩኸት
2. እንባ (ጥልቅ ለቅሶ)
3. ጸሎት
4. ምልጃ
5. ራስን ማዋረድ
6. እግ/ርን መፍራት
7. መከራን መቀበል
8. መታዘዝ መማር
ጥንት በአባታችን አብረሃም ዘመን መልከጸዴቅ ( የሰላም ንጉስ ) ሲባል የነበረው ፣ በተጨማሪ ከፍጥረት ከአጥቢያ ንጋት ኮከብ አስቀድሞ የነበረው “ ዛሬ ወለድኩ አንተ ልጄ ነህ የተባለው “ እና በእግ/ር ዘንድ የነበረው (ቃል ) ኃላም ወደምድር ሰው ሆኖ የመጣው ክርስቶስ መሆኑን የዕብራዊ ጸሀፊ በጠራ ቃላቶች አብራርቶ ያስረዳናል ፡፡ በመጨረሻ ሁላችንም ልንጠነቀቅ የሚገባን ክርስቶስ ከላይ የተዘረዘሩትን ስምንት ነጥቦችን ያደረጋቸው ተግባራት እኛን ለማስተማር ሳይሆን በትክክልም ተገልጦ ምን ያህል ዋጋ ስለእኛ የከፈለውን ፍቅሩን በተግባር በሰው ባህሪ እና ስሜት ውስጥ ሆኖ እንደፈጸመ እንጂ መለኮት ብቻ አድርገን ከወሰድነው ግን ኢየሱስ የእውነቱን ሳይሆን የሚያለቅሰው ( የሚጮኸው ) ዝምብሎ ቲያትር አንደሚሰራ አድርገን የሰራቸውን ሁሉ ሰራዎችን ሊቀልብን እና ከቁምነገር ለመውሰድ እንደሚያስቸግር ግልጽ ነው ! ክብር ለጌታ ይሁን ! ይህንን ሁሉ መከራ ከተቀበለ በኃላ ክርስቶስ ታላቅ ክብር እንደተቀበለ ይህ ከፍል ያስረዳናል ፡፡ ይኸውም
1. የዘላለም ሊቀካህን ሹመት ተሰጠው በማለት ይደመድማል ፡፡
2. ለሚታዘዙለት ሁሉ የዘላለም መዳን ምክንያት ሆነላቸው ፡፡ ከክርስቶስ ስራ ውጪ መዳን በየትኛውም ስርአት በመፈጸም እንደማንድን ያስረዳል !
ወገኖች እኔ ከተናገርኩላቹህ በላይ እግ/ር ቃሉን ይገለጽላቹህ !
✞ክብር ለአብ ክብር ለወልድ ክብር ለመንፈስ ቅዱስ አንድ አምላክ ይሁን አሜን።✟❤
“ሁሉም ከእርሱ፣ በእርሱ፣ ለእርሱ ነውና፤ ለእርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።”
- ሮሜ 11፥36 (አዲሱ መ.ት)
Àà
ተባረክ ይህ መልካም መንፈስ አየጨመረ ይህድ
በእርሶ የወንጌል ስብከት መፃፍ ቅዱስን ለማወቅ የምፈልገውን ጥሜን ነው ሚያረኩኝ አብዝቶ ይባርኮት
የሚገርም የእግዚአብሔር ሃሳብ የሚገለጥበት ቄስ ጌታ ክብርን ይውሰድ
ተባረክ ፓስተር
Great prophet Tebarekilgn
ስሐ እርሶ እግ/ር ይመስገን ቄስ።ድንቅ መልዕክት ነው።ቤተ ክርስትያኖ ያሉ ሰዋች አድለኞች ናቸው ።ብዙ ይጠበቅባቸዋል።
GLORY TO BE GOD I BLESSED mekonnen AMATUFA
Amennnn kibr legeta yihun🙏🙏🙏 tebareku kes
GBU more and more
❤❤❤❤
ì blessed AMEN AMEN
Ameeen
God bless you!
✞❤✟ነብሴ ሆይ!? ሀገሬ ሆይ!? ምድሬ ሆይ!? እነሆ ንጉሥሽ!!?✞❤✟
““ለጽዮን ልጅ እንዲህ በሏት፤ ‘እነሆ፤ ንጉሥሽ ትሑት ሆኖ፣ በአህያዪቱና በግልገሏ፣ በውርንጫዪቱም ላይ ተቀምጦ ወደ አንቺ ይመጣል።’ ””
- ማቴዎስ 21፥5 (አዲሱ መ.ት)
Tebarek Kes
✋️👍🏼🙏
amazing message ........ could u change the intro music pls
God bless you
stay blessed