የዮሐንስ ወንጌል ጥናት ፵፪ ኛ ትምህርት: ትወደኛለህን?

Sdílet
Vložit
  • čas přidán 29. 08. 2024
  • ይህ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መርሃ ግብር በፍኖተ ብራና አገልግሎት (Living Parchment Ministry (LPM)) በየሳምንቱ እሁድ እየተዘጋጀ የሚቀርብ ነው። ፍኖተ ብራና አገልግሎት ከዚህ ሳምንታዊ ጥናት በተጨማሪ “ጊዜው” የተሰኘውን መጽሔት የሚያዘጋጅ ሲሆን እስካሁን የታተሙትን መጽሔቶች እዚህ (www.giziew.org/) ላይ ማግኘት ይቻላል።
    በቀጣይ ባሉት ሳምንታት ዘለግ ላለ ጊዜ የዮሐንስ ወንጌልን እናጠናለን። ለጥናት የምንጠቀምበት ዋና መመሪያ ከመጽሐፍ ቅዱስ የዮሐንስ ወንጌልን ነው።
    የሣምንቱ ትምህርት መሪ ጥቅስ፤
    "ሦስተኛ ጊዜ፦ የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፥ ትወደኛለህን? አለው። ሦስተኛ፦ ትወደኛለህን? ስላለው ጴጥሮስ አዘነና፦ ጌታ ሆይ፥ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንድወድህ አንተ ታውቃለህ አለው። ኢየሱስም፦ በጎቼን አሰማራ።" የዮሐንስ ወንጌል 21፡17
    በዚህ ውይይትም ሆነ በሌሎች የመጽሐፍ ቅዱስ ጉዳዮች እንዲብራራ ወይም እንዲመለስ የሚፈልጉት ጥያቄ ካለ በሚከተሉት አድራሻዎች በአንዱ ሊያደርሱ ይችላሉ፤
    ስልክ፡ 0963-145893 / 0911-918194
    ቴሌግራም፡ @giziew7
    ፌስቡክ፡ giziew7
    ኢሜል፡ editor@giziew.org
    CZcams: @Giziew
    ድረገጽ: giziew.org (www.giziew.org/)
    “ጊዜው መቼ እንዲሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ፤ ትጉ፤ ጸልዩም” ማርቆስ 13፡33።
    #gospelofjohn #lightoftheworld #lightoflife

Komentáře •