50ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር ዲጂታል ቴሌቶን - Digital Telethon for 50million Birr in 10hrs
Vložit
- čas přidán 7. 05. 2024
- የፊታችን እሑድ ግንቦት 4፣ 2016 ዓ.ም ለ#ጽዱኢትዮጵያ 50ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር ዲጂታል ቴሌቶን ለዜጎች ተሳትፎ ዕድል ተሰናድቷል። በጋራ ትርጉም ያለው በጎ ተፅዕኖ መፍጠር እንችላለን። ለ#ጽዱኢትዮጵያ ግንቦት 4 ይቀላቀሉ።
This Sunday, May 12, 2024, we will launch the 50million Birr in a 10hr period digital telethon challenge for #CleanEthiopia.Together we can make a meaningful positive impact.Join us for #CleanEthiopia on May 12th.
#pmoethiopia
ወደፊት ነው 💪። የኢትዮጵያ የከፍታ ዘመን ቅርብ ነው። እግዚአብሔር ኢትዮጵያን ባርኳታል።
ስንሰላሰል ስንተባበር ሁሉም ያቅሙን ሲያዋጣ የማንንም እጅ ሳናይ በራሳችን እንደ ሁሌው ለራሳችን ከበቂ በላይ ነን አርገነዋል እያረግነውም ነው ደግሞ ገና ብዙ እናደርጋለን!
ለምን? ሌላ ሐገር ስለሌለን!
ለምን? ስለምንችል!
ለምን? ትልቅ ሀገር ስለሆንን!
ለምን? እናት ሐገራችን ኢትዮጵያን የጥቁር ሰው ጥንካሬ ምሳሌነቷን የማስቀጠል ሐላፊነት ስላለብን!
ከማንም አንበልጥም ከማንም አናንስም ነገር ግን እኛ የመጣንበት መንገድ ይለያል💚💛❤️🇪🇹🙏
Good morning 🌄 Ethiopia 🇪🇹 Everything ❤❤❤
ይሆናል Ethiopia 🇪🇹 Rise
There are two legal ways to represent a group without being specific are concentrating on the innocence of children more than matter's of other people and concentrating on maintaining every person including children above the age 6 to be considerate.
🤝🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻🙏🏻💚💚💚💙💙💙
ABIY SHI AMET YIGZA
እናደርገዋለን ላገርም ለኛም ለርሶም ክብር ሲባል ግንቦት 4 እንገናኝ ጃል