መናፍቃን ሲጠመቁ እመቤታችን ተገልጣ ያነጋገርኳቸው አሉ አገልጋይ ነኝ ፀበሉ ላይ ! | በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ ጥምቀት ታምር ክፍል 93
Vložit
- čas přidán 26. 04. 2024
- አገልግሎቱን ለመደገፍ የማህበራችን አካውንት:- 1000499786089 ኤልሻዳይ በጎ አድራጎትና መንፈሳዊ የጉዞ ማህበር ንግድ ባንክ
ቀጣይ ጉዞ ወደ በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ
ኤልሻዳይ በጎ አድራጎትና መንፈሳዊ የጉዞ ማህበር ሚድያ
telegram :-t.me/mahbereelshaday16
ቢሯችን መገናኛ ማራቶን(ሀይሌ ህንፃ) ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ቢ.ቁ 603 እንገኛለን
ስልክ:-0941161616
0943121212_በርሜል ቅዱስ ጊዮርጊስ አብረውን መጓዝ ይችላሉ እና ሀሳብ አስተያየትዎን በመስጠት የተለያየ የጉዞ መረጃዎችን በመጠየቅ አብረውን መጓዝ ይችላሉ።
telegram :-t.me/mahbereelshaday16
በሚያሳዝን ሁኔታ ኤልሻዳይ ሚዲያ ብዙ ነገር የሰራ ነው ስንት ህዝብ አስጠምቋል በበሽታው ሰአት የደረሰ እዴት 100 ሺ ሠብስክራይብ ማድረግ ያቅተናል የተጠመቀው ብቻ በቂ ነው እኔስ ሂጀ አላውቅም አንድቀን ቅዱስ ጊዎርጊስ እስከሚፈቅድልኝ እየጠበኩ ነው እባካችሁ 100 ሺ እንሙላ አያስከፍልም አመሠግናለሁ
ምነው እደኔ የሰማአቱን ደጅ የናፈቀው ሰማአቱ በፈረስህ ድረስልኝ😢😢
ሰማአቱ ቅዱስ ጊወርጊስ አተ ፈቅደህ ለደጅህ አብቃኝ በፀሎታችሁ አስብኝ
ክብሩ እግዚአብሔር ይውሰድ እኔም ሰማእቱ ፈቅዶልኝ ደርሼ መጥቻለሁ እግዚአብሔር ይመስገን እዉነት ነው ፀበሉ ኣስደናቂ ነው ቦታው የምህረት ቦታ ነዉ ለኔ የደረሰልኝ ሰማእቱ ለሁሉም ህዝበ ክርስትያን ይሁን ኣሜን
ሁሉን የምትረጅ የምታውቂ ሕመቤቴ ማርያም ፍጡነ ረድኤቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ለደጃችሁ አብቁኝ ።
ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቴ የልቤን አንተ ታቃልህ ሰድትኛዋ ልጅህ ማረኝ ለድጀህ አብቃኝ 😢😢😢😢
ክብር ለሰማእቱ ጊዮርጊስ ይሁንና እኔ ሀጥያተኛ ባርያውን ማረኝ ለደጅሕ አብቃኝ። እህተማርያም
ሰማአቱ ቅዱስ ጊወርጊስ ድርስልኝ ተጨንቄ አለው ወንድሜ ሊቢያ ሂደ ጠፋኝ በፆለት አግዙኝ የሰማአቱ ቅዱስ ጊወርጊስ ወዳጆች ወልደ ያሪድ እያላችሁ😢😢😢😢😢😢😢
ናፋቆቴ ቅዲስ ጊዎርግስ ሆይ የልቤን እንተ ታውቃለል
እረ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወደ ቤቱ ጠርቶ ይህንን ታምሩን በእኔ በሀጢያተኛዋ ታምራቱ እንዲገለጥ እባካችሁ ወለተ ማርያምን ካለችበት ፍቀድላት እና ጥራት ብላችሁ በእመቤቴ ጸልዩልኝ
አላዬ እባካችሁ የሰይጣንን ፍቶ አትለጥፍ ምስክርነታቸዉ ብቻ በቂነዉ ሰማእቱ ቅዱስጊወርጊስ ለደጁ ያብቃኝ ከስደት መልስ
እኔም ያየውት በአልጋ ተሸክመው ሲገቡ ያየውት ሰው አልጋውን ተሸክሞ ሲመጣ
በጉጉጉት ልሞት ነው አሰቡኝ በፀሎታቹ እህት ውንድሞቼ 😭😭😭😭😭 ሀጢአትኛ በደለኛ ሰው ነኝ ለደጁ እንዲያበቃኝ አሰቡኝ አሰደት መልስ ለደጀህ አብቃኝ አባቴ ቅዱስ ጊወርጊስ እረዳኝ ከዛ መክራ ሰቃይ ያወጣህኝ አሁንም ለደጀህ አብቃኝ እባክህ😭😭😭
አሜን ፫ እንኳን አብሮ አደረሰን አደረሳቹህ ቅዱስ ጊዮርጊስ አባቴ እኔንም ለደጅህ አብቃኝ🥺🙏🤲
ያሳደከኝ ሰማእት እኔን ታውቀኛለህ .ወላዋይና ሀጥያተኛ ነኝ ግን እባክህ አምላክህ ስር ወድቀህ ለወንድሜም ለኔም ,ለናቴም ቋጠሮአችንን ፍታልን::ለደጅህ አብቃኝ::
ያመኛል ለደጁ እሰኪያበቃኝ ፈውሱን እንዲልክልኝ ፀልዮልኝ ለበረከቱ ሁላችንም ያብቃን እግዚአብሔር አምላክ ፈቃዱ ይሁን። አምላክ የተመሰገነ ይሁን ይሄን ለበረከተልን ክብር ይገባዋል ። አሜን አሜን አሜን
የሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወዳጆች እንኳን ለጌታችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማት በሰላም አደረሳችሁ። ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ የዛሬ 15 ዓመት ያደረገልኝን ልንገራችሁ ወላጅ እናቴ ልጅ እያለሁ የቅዱስ ጊዮርጊስን ማኅበር ትጠጣ ነበር በጣም እንደምትወደው አውቅ ነበር እናቴ በሞት አጣኋት ከዕለታት አንድ ቀን ከመኪና አደጋ ከሞት አፋፍ ደርሼ ተረፍኩ ቀኑን ሳስታውሰው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነበር ወዲያው በህሊናዬ የመጣው እንደ እናቴ እንደዘክረው እያስታወሰኝ መሆኑ ገባኝ። ነገር ግን ጥንተ ጠላታችን ዲያብሎስ አይደለም ዝክሩን መዘከር ይቅርና የዚህ ደግ ሰማዕት መካነመቃብር ከሚገኝበት አገር እየኖርኩ ይህን እንኳ እንዳልረገጥ ዲያብሎስ አስሮኛል። በርሚል ቅዱስ ጊዮርጊስ የምትጓዙ የሰማእቱ ወዳጆች በምትጠመቁበት ጊዜ ወልደገብርኤልን አስበው ብላችሁ እንድታስቡኝ በእመብርሃን ስም እለምናችኋለሁ። የቅዱስ ጊዮርጊስ አምላክ ከሁላችን ጋር ይሁን አሜን።
ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከነቤተሰቦቼ በሳጥናኤል ሰራዊት ተተብትበናል ሰራዊትህን ይዘህ ድረስልንና በያለንበት አድነን
ሰማእቱ ቅዱስ ጊዮርጊስህ ለቤትህ አብቃኝ የኔ አባት Amen ❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️❤️
አገልጋይዮችን እግዚአብሔር ይባርካቸዉ የነብስ ዋጋ ያድርግላቸዉ አሜን አሜን አሜን