Velikost videa: 1280 X 720853 X 480640 X 360
Zobrazit ovladače přehrávání
Automatické přehrávání
Přehrát
ቦሩ ሜዳ ሀሳቡ ትልቅ ፤ ተራማጅ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፤ የዛሬው ዝግጅትና አጀማመሩም ይበል ያሰኛል፤ ምክንያቱም ከውስጥ ጉዳይ በተለይ ከእውነትና ሀሰት ሚዛንነት መጀመሩ ተገቢ ነው፡፡ ይህንን መርሐ ግብር ልዩ የሚያደርገው 1. ስያሜውን ታሪካዊ እና ተፈላጊ መሆኑ 2. ከውስት ጉዳይ መጀመሩ፤ ከሀሰትና እና ሀሰተኞች 3. በገጽ ለገጽ ጥያቄ እና መልስ የሚቀርበብት መሆኑ ነው፡፡ ወደፊት ገንቢ አስተያየት በመስጠት ከዚህ የበለጠ ማሳደግ እንችላለን፡፡1. ችግሮች ላይ በቂ ጥናት ማድረግ እና ለተሳታፊዎች በቂ መረጃ እና ትምህርት መስጠት2. በውስጥ ጉዳዮች ላይ የምዕመናን መከፋፈል እንዳያመጣ ጥንቃቄ ማድረግ በተለይ በታዋቂ አጥማቂያን ዙሪያ ማለት ነው፡፡ ደጋፊ እና ተቃዋሚ የሚል ሀሳብ እንዳይፈጠር ለማድረግ ከግለሰቡ ይልቅ ሀሳቡ ላይ ማተኮር ተገቢ ነው፡፡ በንግግር ጥንቃቄ ማድረግ እና ሁሉንም በፍቅርና አክብሮት መጥራት፡፡ 3. ሀሰተኞች እንዳሉ ሁሉ እውነተኞችን ማቅረብ አለብን፤ ጸጋው የቤ/ክን ነው፤ አሁንም አለና፡፡ 4. ፈውስ፤ ትንቢት እና ጸበል እና የሠይጣን አሰራር አንጻር ሰፊ መስራትና ማስተማር ተገቢ ነው5. የህጋዊነት ወይም አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ቀድሞ ማጥናት፤ ከሊቃውንት ጉባኤ ጋር መስራት :: ለሁሉም ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡
ሐሰቱን ከእውነተኛው የምንለይበትን አስተዋይ ልቦና ይስጠን እግዚአብሔር አምላክ
በጣም ታሳዝናላችሁ አጥማቂ የምትሏቸው አባት ቁረቡ ስገዱ ጹሙ ፀልዩ ሲሉ ነው የሰማሁት ይህ ሀሰተኛ ካስባለ እናንተ ማን ናችሁ ተረጋጉ ንግግራችሁ በራሱ በራሳችሁ መፍረድ ነው ብዙ ጥቅስ ብታውቁም ብዙ ሀሰት አለ ከናንተ በላይ ምሁር የለም በናንተ ቤት አየ እነ ቅዱሳን😎
ሰከን ማለት አይሻልም ወይ
ከቃሉ ወተት እንድንጠጣ የረዳን አምላካችን የተመሰገነ ይሁን። ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
ማህበረ ቅዱሳንን የሰጠን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን❤
በዚህ በአስቸጋሪ ጊዜ ለቤተክርስቲያናችን ማህበረቅዱሳን ማህበር ያዘጋጀልን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ሁሌም የምደነቅበት የምቀናተበት የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ድምቀት ናቹና ፍፃሜያቹ ያሳምርልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ለእኛም አስተዋይ ልቦና ሰሚ ጀሮ እግዚአብሔር አሜን፫ግን ለምንድነው ከመተቻቸት በፊት ከአባቶች ጋራ ተቀራርባችሁ አትመካከሩም ከዚያ ብኃላ ማን ሃሰተኛ አጥማቂ እንደሆነና ማን እውነተኛ አጥማቂ እነደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደግማና ቅኖና ትውፊት የጠበቀና ያስጠበቀ ማን እንደሆነ ተቀራርባችሁ በመነጋገር እውነቱን እውነት ሃሰቱን ሃሰት በማለት ችግር ካለ መፍታት ይቀላል ግን አባቶቻችን መምህሮቻችን እናት ተራርቃችሁ መተቻቸቱ ግን ምንም መፍትሄ ሊሆን አይችልም እኛም ምእመናን ግራ እየተጋባን ነው 😭😥
እስከዚች ሠአት በምህረት በቸርነቱ ያቆየን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሠገነ ይሁን አሜን/3🙏🙏🙏ወላዲተ አምላክ እመቤታችን እርሷም ስሟ የተመሠገነ ይሁን አሜን /🙏ቸሩመድሀኔአለም የወደዳቸዉ ያከበራቸዉ ቅዱሳን ሁሉ እርሱ ባከበራቸዉ ልክ ክብርና ምስጋና ይድረሳቸዉ አሜን/🙏ስለ ትምህርቱ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላክ ይመስገንበእዉነት በዚ ሠአት አስፈላጊ ትምህርት ነዉ የሠጣችሁንለአባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሠማልን አሜን/🙏በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
እጅግ ጥሩ ፕሮግራም ነው። ግን አታቆዩት ልቀቁልን መልሱን።መምኀበረ ቅዱሳንን ያስፋልን!
ሰው ሁሉ የነዚ የሐሳውያን አምላኪ መሆኑ ነው የተረዳሁት ከነዚ ጠያቂዎች
ግሩምና አስፈሪ ርዕስ ነው👍👍👍
ማኅበረ ቅዱሳን ! ክበሩልን !
እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጠን። በእውነት ስንቱ ነው ባለማወቅ እየጠፋ ያለው
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን እንኳን ሰላም መጣሁ መምህሮቻችን ኑ ረገኖቼ ከክፍል አንድ እንጀምር
እሺ
አሜን
መምህራን እድሜና ጸጋ ያድልልን ማኅበሩን ያስፋልን እግዚአብሔር
ማህበረ ቅዱሳን ኑሩልን የኛ አባቶቻችን እናንተን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን
በዓመት 4 ጊዜ ያንሳል ካልጠፋ ሊቃውንት እና ከሞላ ጥያቄ ይታስሰብበት
ቃለሕይወት ያሰሜልን አባቶቻችን። እኔም ገጥሞኛል ገብርኤል ቤተክርስትያን ጠዋት ጠዋት ተጠምቄ በዛዉ ወደስራ አሄድ ነበረ እና አንድ ቀን አንዷ ሴት ናት እና እኔን ከዛ ከምድንበት ለመለየት ያዙኝ ልቀቁኝ አለች ኤድስ አለባት ኤድስ አለባት ብላ አስቸገረች እና እኔ ደሞ ሰይጣን በጎን እንደ ጠበቀኝ ተረዳሁ። እና አምላክ ይገስፅ ብዬ እንደዉም ፀበሌን መጠመቅ ቀጠልኩኝ።
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣችሁልን እግዚአብሔር ይመስገን ይህህን ጉባኤ ስላዘጋጀልን ስንቱ ተበልቶ ተደናግሮ ነው ያለ
#ማኅበረ #ቅዱሳን #የቤተ #ክርስቲያን #የጀርባ #አጥንት!
በእውነት በ11ኛው ሰዐት ቢሆንም አሁንም በርቱ ምዕመናን ከሃሳዊ መምህር አጥማቂ ታደጉት ሊቃውንት ቤተክርስቲያንን ያቆይልን ጠያቂዎችም እናመሰግናለን እኔም ሚከነክነኝ ነገር ስላነሳችሁ 🙏 ማህበረ ቅዱሳን ኑሩልን ማህበሩን ያስፍልን እኛም ሼር። ላይክ እናድርግ👍👍👍👍👍👍👍
Baaxami Xuru Timiritineww barituuu Mahabara Qudusaniiii Xuruuuu New Barituuuuu
ቃለ ህይወትን ያሰማልኝ ለመምህራኖቻችን ! በመቀጠል እኔ እደግላዊ ሀሰተኛ አጥማቂ ነን የሚሉ በተለያዩ ምክንያት ክፍተት በመፈለግ በየደብሩ ህዝበ ክርስቲያኑን ሲያምሱ እና ከስርአተ ቤተክርስትያን ሲለዩ ይስተዋላል ለዚ መፍትሄ ብዬ የማስበው ደሞ እደዚ አይነት መርሀ ግብሮች በየደብሩ እየዞሩ መምህራን አንደኛ ሌሎች መምህራንን ማስረዳት ማሳወቅ ማሰልጠን በመቀጠል በተለያዩ ደብራት ይህ ግንዛቤ እንዲስፋፋ ማረግ ትልቅ ሚና አለው ብዬ አስባለሁ ታስቦም ከሆነ መልካም ነው ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን እግዚአብሔር አምላክ ሚስጢሩን ገልጦ በእውነተኛይቱ ስርአተ ቤተክርስቲያን ያፅናን ለጠፉት መመለስን ላለነው መፅናትን ለሚያስቱት መረጋጋትን ልቦና ያድለን
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አባቶቻችን እናንተን የሰጠን እግዚአብሔር ይመስገን ለሁላችንም ማስተዋሉን ይስጠን እውነቱን ይግለጥልን
እውነት ድንቅ ትምህርት ነው ቃልህውት ያስማልን
እናመሰግናለን ።ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በሚገባ ተገልጾልናል መምህራኖቻችንንም የቅዱሳን አምላክ ይጠብቅልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
እግዚአብሔር ይመስገን ሰላማቹሁ ይብዛ አባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅልን አሜን
አርዮስ በተነሳ ጊዜ አትናቴዎስ ንስጥሮስ በተነሳ ጊዜ ቄርሎስ ነበር በዘመናችንም ለተነሱ ከሃድያን መናፍቃን ሀሰተኛ ነቢያት እና ሀሰተኛ አጥማቅያን እናንተን የመሰለ መምህራን አዘጋጅቶልናል መጠቀም የእኛ ፋንታ ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን። መናፍቃኑ መኖራቸውን እራሳቸው አለሁ በማለት እንደገለጡ ሁሉ ሊቃውንቱ መኖራቸውንም አሉ በማለት እየገለጠ የሚያቀርብልንን ማህበራችንን ይጠብቅልን።
በእውነት ለእባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜና በጤና ያቆይልን ይጠብቅልንለኛም ማስተዋሉን ያድለን የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን። በርቱ!
አሜን በእውነት ለሁላችሁም ቃለ ህይወት ያሠማልን ፀጋዉን ያብዛልን
ቃለሂወት ያሰማልን በእውነቱ
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ቃለበረከት ያሰማልን ሊቃውንት አባቶቻችን በእድሜ በጤና ያቆይልን
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን
በጣም ጥሩ ትምህርት ነው የበቁ አባቶች እና እናቶች ክብራቸውን የሚያሳይ ነገር ካዩ በፍጥነት ሲሸሹ ነው የምናውቀው እኛ ኦርቶዶክሳዊያን ያሁኖቹ በቅተናል የሚሉ አጥማቂዎች ግን ስለእነሱ ምስክርነት ከአጋንንት የሚያሰሙ ክብራቸውክ የሚሰብኩ እና የማይቀበላቸውን እንደ ሰይጣይ የሚቆጥሩ እና ተከታዮቻቸውንም ያለማስተዋል የሚራመዱ የስም ኦርቶዶክሳች ካደረጓቸው ሰነባበቱ ብቻ እግዚአብሔር በቃቹ ይበለን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን እግዚአብሔር በድሜ በጤና ያቆይልን
ለመምህሮቻችንም ለምእመናኑም ለሁላችሁም ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን እድሚያችሁን ያርዝምልን
ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ያቆይልንአምላከ ቅዱሳን ማህበር ቅዱሳንን ከፍ ከፍ ያድርግልን
እግዚአብሔር ይታደገን
ቃለህይዎትን ያሰማልን መምህሮቻችን
እግዚአብሔር ይመስገን መምህሮቻችን
ቃለህወት ቃለበረከትን ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን
kale hiwet yasemalen memhir lazegajochim bertulen mahibere kiduasan bertu tenkeru ketelubet
Live long MK
ቃለህይወት ያሰማልን
በእውነቱ አባቶቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በጣም ጥሩ ትምህርት ነው ጥያቄዎቹ እራሱ በጣም ጥሩ ናቸው ብዙዎች ግራ የተጋቡበት ጥያቄ ነው ከመልሱ ብዙ እንደምንማር ተስፋ አለኝ እግዚአብሔር ያክብርልን አባቶቻችን
ትምህርቱን የተከታተልን ምዕመናንም ላልሰሙት እናሰማ ብዙ ወገኖቻችን ባለማወቅ የሃሰተኞች ተከታይ ሁነዋልና። ቃለ ሕይወት ያሰማልን። መምህር ገብረ መድህን ታላቁ ወጣቱ ሊቅ ክበሩልን።
ቃለ ሕይወት ያሰማል ለመምህራኖች
እግዚአብሔር ይመስገን አቤቱ ህዝብን አድን😥
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራን መልካም ነው
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣችሁ መምህሮቻችን🥰
Enkn. Dhn. Mthcu. Mamerohscen
በእዉነት መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ያቆይልን ለእኛም አስተዋይ ልቦና ይስጠን ተዋህዶ አንድነታችነን ሊከፋፍሉ የመጡ ሀሰተኛ ነቢያትና አጥማቂወችን እንድሁም ሀሰተኛ ባህታዉያንን አምላከ ቅዱሳን ልቦና ይስጥልን
እግዚአብሔር ይባርካቹህ ወድሞቸ አራተኛው እና ሰወሰተኛው ጠያቂ ልክናቸው የውነት እናተ አራሳቹህን መርምሩ እንመርምር አለቀ።።አሁን እኛ በጣም ግራ የተጋባነው እኔማንንም አልከተል ያብርሁሙን ሰላሴ እጅ። ፆድቃን ካልኩደግሞ እነተክለ ይማኖትን እነክረሰሰቶሰ ሰምራን መከተልነው ❤️❤️❤️😍😍
እግዚአብሔር ሆይ ተመስገን ይህንን ቃል እንድሰማ ስለፈቀድህልኝ
እግዚአብሔር ይመስገን ይጠብቃችሁ አንድነታችሁን ህብርተታችሁን ስራ ሁን ሁሉ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ
አሜን አሜን አሜን ተባረክ ወንድማችን የእኔን ጥያቄ ስለጠየቅክልኝ ይሄ ሰይጣናዊ ቅናት ነው እናንተ አረፈዳችሁ አባቶች ህዝቡ አምልጧችሃዃል በጣም ነቅተናል ተምረናል እየተማርንም ነው እድሜ እና ጤና ለመምህር መልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ እግዚአብሔር ከመረጠ መረጠ ነው ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም እናንተ ስለ ቀኖና ተጨንቃችሁ ለቤተክርስቲያን ተቆረቆርን ስትሉ ለእኛ ነፍስ ግን ግድ የላችሁም ። አይሁድም ጌታችንን ሲሰቅሉ ህግ አላከበረም ብለው ነው ከአይሁዶቹ በምን ትለያላችህ? አሁንማ እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ድንቅ መምህራኖችን አባቶችን እና ወንድሞችን አስነስቶልን በቃሉ በስጋ እና በደሙ ታትመን በቃሉ እንድንኖር አድርጎናል ለቸሩ አምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው (ለድንግል ማርያም ልጅ) አሜን አሜን አሜን ይሁን ይደረግልን🛐
መጀመሪያ መጽሐፍ ቅዱስ አንብብ ውይም አንብቢ
ለመምህራኖቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሁንም በርቱ ሀሰተኞችን አጋልጡልን
kale hiywet yasemaln gizewun yewaje timhrt new Egziabher yistlin
አግዚአብሔር እንዳመልክ ትልቅ ትምህርት አግቻለው ክበሩ 🙏
እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን እንጂ ከባድ ነው ለመምህሮቻችን ቃለሂወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ መምህሮቻችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን✝️🥰
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን
ቃለ ሕይዎትን ያሰማን🙏🙏🙏💒💒በተለይ ባሁኑ ስአት ቤተ ክርስቲያን ሰው ላይ ነው መስራት ያለባት በሙሉ አቅሟ።🥰🥰
Keep it up!!!(!
እናንተም በመጀመሪያ እራሳችሁን መርምሩ ማንንም አናምንም ከአብርሃሙ ስላሴ በስተቀር ሰውን ያመነ የተረገመ ነው። እናንተንም አናምናችሁም ግን እንድንቀበላችሁ ከፈለጋችሁ ቃሉን መግቡን እንጁ የግል እና የህብረት እያላችሁ አትከፋፍሉን እናንተ የጠላችሁት እና ያደማችሁበት ሰው (በተሰጠው ፀጋ) በሰይጣናዊ ቅናታችሁ እኛን አትደምሩ ከወሬ ይልቅ እውነት ከሆነ አውግዟቸው ይለዩ እንድናዉቃቸው ካለዛ አባቶችን ልናከብር ግድ ይለናል እግዚአብሔር አምላካችን ኢትዮጵያን ይጠብቃል🛐
በትክክል። ከመጨረሻው ሰውዬ በፊት የተናገረው መላጣ ሰውዬ ማንን እንደሚናገር ያስታውቃል። በእውቀት ሳይሆን በድፍረትና በቅናት የሚናገር አውቃለሁ ባይ ነው።
ከሥላሴ በስተቀር ሰውን አትመኑ ካልሽ በኋላ ለአጥማቂያን ወግነሽ ስትከራከሪ ጽሑፍሽ ያሳያል።
@@truthmatters649 ምንም አላጠፋችም።ያልገባህ አንተ መሰልከኝ። ሰውን አናምንም ያለችው ከእግዚአብሄር ፀጋ የተሰጣቸውን አባቶች የሚሞግቱትን ሰዎች ነው።በብዛት በቅናት መንፈስ እንጂ ለምስኪኑ ምእመን አስበው አይመስሉም።እግዚአብሄር ፀጋን ይሰጣል።ፀጋም ልዩ ልዩ ነው።ዝም ብሎ እንደ ፔንጤዎቹ የሚቀባጥሩ ካሉ፣ የሀይማኖት አዋቂዎች እና ምሁራን አጣርተው በአደባባይ ማውገዝ ወይም በህግ ማስጠየቅ ይቻላል።ነገር ግን ዝም ብሎ በደፈናው ፀጋ የላቸውም ብሎ መጮህ የኦርቶዶክስ ሀይማኖትን አይጠቅምም።
መች እመኑን አሉ መምህሮች ጉድ ምናለ ብናስተውል እምታመልኩትን እምትከተሉትን እወቁ ዝብላችሁ ትክክለኛውን መንገድ ስለነገሩን ነው
እግዚአብሔር ይርዳችኹ ጥሩ ጅማሬ ነዉ በርቱ
በጣም ጥሩ መርሃግብር ነበር በዚሁ ይቀጥል። ምናልባት ግን የሚነሱ ጥያቄዎች በተቻለ መጠን ሁሉም ቢተላለፉ መልሳቸውም ቢደርስ ጥሩ ይመስለኛል ከርእሱ እሚያያዝ እስከሆነ ድረስ። ለምሳሌ የክፍል ፩ የመጀመርያ ጥያቄ ጥያቄው አልተላለፈም ተቆርጥዋል ወይም ምክንያት ካለም ቢገለጽ። በተረፈ ቀጡልበት።
እጅግ በጣም ወሳኝ ፕሮግራም ነው! ሀሰተኞች በዝተዋል! እርዕሱን በግልፅ ይዛቹ መምጣታችሁ ደስ ይላል! ጆሮ ያለው ይስማና ያስተውል ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በርቱልን
የኔ እህት ሀሰተኞች ስለመብዛታቸው ተናግረሻል እስኪ ስለደብተራስ ምን የምታቂው ነገር አለ?
መምህሮችቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን።።።
Brother with all do respect, please make it very clear & understandable Q? U took a ton of time? I have a great respect for Mahbere kidusannn. EOTC Forever 🇪🇹🇺🇸🙏🏿.
ቦሩ ሜዳ የሚባል ቦታ ከደሴ ከተማ ወጣ ብሎ ቀደም ብሎ አባቶች በመምህር አካለወልድ ጊዜ በጊዜው ከነበሩት ጸረ ኦርቶዶክስ ጋር ጉባኤ ሰርተው ውይይት ያረጉበትና እርቶዳክስ ተዋህዶዎች የረቱበት ታሪካዊ ጉባኤ የተሰራበት ቦታ ነው በአሁን ሰአት እዚያ ሜዳ አጠገብ አለርት ለስጋ ደዊ ህሙማን መታከሚያ ሆስፒታል አለ ቦሩ ሥላሴም ቤተክርስቲያንም እዚያው ነው ያለው።
እግዚአብሔር ይስጥልን
አስተዋይ ልቦና ይስጠን
💒❤🙏
ቃል ህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን ጠያቄዊቹ ተልከው ነው የመጡት ሰው አምላኪዊች ናቸው አንዱ ጭራሽ በግል አናግሯቸው ይላልደ ባደባባይ ያጠፋንማ ባደባባይ ነው መገሰጽ
በእውነት እጅግ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው እና ሁል ጊዜ በየቤተክርስትያኑ ከቅዳሴ በኃላ ወይም በስነስርዓት በፕሮግራም ጉባኤ ማድረግ በተከታታይ በየቤተክርስትያኑ ሁለተኛ ደግሞ በየቤተክርስትያኑ በአዲስ አበባ በሙሉ ልክ የወርሀዊ በሉት የዓመት ክብረ በዓላት በተክርስትያኑ አከባቢ/ መግቢያው ውጩ ባህታዊያን ነን እያሉ የራሳቸው ህዝብ ዙሪያቸው ከቦዋቸው የራሳቸው ይሰብካሉ , የራሳቸው ቅባ ቅዱስ ይዘው እና ለምንድነው የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ማስቆም ያልቻለችው አሁን ወደ 30 ዓመት ሊሆናቸው ነው ለምሳሌ እነ አባ ገብረመስቀል አሉ ብዙዎች እንደዛ አድርገው ነው የሚጀምሩት እና ተከታይ የሚይዙት አሁን ደግሞ አባ ዮውሀንስ እና ለምንድ ነው ከመጀመሪያ ማስቆም ያቃታቹህ ? አሁን እኮ በተለይ ወንዶች ቤተ ክርስትያን ገብተው ሳይሳለሙ የሚመለሱ አሉ ከውጭ ትምህርት ሰምተው እና የውጭዎች ባህታዊያንን ማስቆም አለባቹህ ለምን ገና ከክፍለሀገር እየገቡ ነውና እዚህ ጋር መሰመር ያለበት እኔ ከነቤተሰቦቼ በጣም የምናወግዘው ስር ዓት ነው እና የእነዚህ ባህታውያን ተከታዮች አይደለንም
ቅሬታ አለን በወንዶች ላይ ነጠላ ይልበሱ የጴንጤ አዳራሽ አታሰመስሉት ነጠላ ልበሱ ከይቅርታ ጋር በተረፈ we love u Mk❤❤❤
ቃለሕይዎትን ያሰማልንግን ግለሰቦች በቤተክርስቲያን ላይ ሲፈተፍቱ ማባረር ሲገባ ዝም ብለናቸው ብዙ ካበላሹ በኋላ እንደገና በዚህ ሁኔታ ማውራት እንደት መፍትሄ ይሆናልለማንኛውም በርቱ ወደ ቁርጥ ውሳኔ
የድሮ ሰው ልብሱ አዳፋ ነገሩ ጎርዳፋ ዕድሜው ገፋ ገፋ /የአሁን ዘመን ሰው ልብሱ ነጭ ነገሩ ምላጭ ዕድሜው ቀጭ ቀጭ አሉ መምህራኖች ፈትፍተው በሚጣፍጥ አንደበት እየነገሩን እኛ ተቀብለን በቀጣይ ጥንቃቄ ማድረግ ሲገባን እንደገና የበግ ለምድ ለብሰው ከመጡት ጋር ሌላ መድረክ ልንጠብቅ በፍፁም
ከዲያብሎስ ፈውስ የለም !!!ከጥፋት እና ከክፋት በስተቀር!!! ዲያቢሎስ ከፈወሰም ሆነ መልካም ነገር ከአደረገ እግዚአብሔር አምላክ ስለፈቀደለት እንጂ አንዳችም ነገር በራሱ መንገድ ከእግዚአብሔር አምላካችን ፈቃድ ውጪ ማድረግ አይችልም !!!!!።
አቤት እውቀት ከመደምደም የሁሉም ነገር መልስ የሚሰጥው መፅሐፍ ቅዱስን ማንበብ በደንብ አንብቦ መረዳት አይሻልም
እግዚአብሔር ይመስገን በእውነት ለሁላችሁም መምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ጸጋውን ያብዛላችሁ እኔ ደካማ በሐጢአት የተጨማለቅህ ነኝ ግን አንድን ኦርተዶክስ ጥያቄዬን ላቅርብ ጥያቄ 1 ደኛ ሐሰተኛ የተባሉት አጣማቂ ባሕታዊም ሆነ ሀሰተኛ የተባሉት ሰዎች በሒወት እየኖሩ ከሆነ እነርሱን እራሳቸውን ለምን ቃለ መጠየቅ አድርጋችሁ ጠይቃቸሁ ለህዝቡ እውነቱን አታሳውቁም ግን እናንተም አሉን ሰምታችሁ ከሆነ በሚዲያ ላይ አይታችሁ ከሆነ እነሱን አግኝታችሁ ካልጠየቃችሁ እናንተ እራሱ አሰተኛ መሆናቸውን በምን አወቃችሁ ስለዚ ሚዲያላይ ቀርቦ እኛን ከማደናገር መረጀ በማቅረብ ተወያዪ ከዚያ እናንተ እውነተኛ ነን የምትሉ የሆናችሁ ሀሰተኞች ናቸው የምትሎቸውን አቅርብና ከዚ ውይይታችሁን ሚዲያ ላይ አቅረብ ።ስለ ድፋረቴ ተሳስቼም ከሆነ ይቅር በሉኝ
ለመምህራቾቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እኛም በሰማነው30 60 100 ያማረ ፍሬ እድናፈራ እግዚአብሔር ይርዳን አቤት የአጥማቂያን ተከታዮች ተጫጩ ክክ አንዷስ ወንቅሸት የአባ ዮሐንስ ደብር አለች የአባ ግርማ ልጆችም ክክ አባየን እህህ አሉ ለማንኛውም መርምሩ ነው ያሉት መምህራን
እንካን ደና መጣችሁ
እግዚአብሔር ይመስገን ወጥቼለው የአጥማቅ ግርማ ትፎዞ ነበርኩ
እግዚአብሔር እንኳንም አወጣችሁ ተመስገን❤✝️
pplease share it it the purpose of life
EOTCMK
ማህበረ ቅዱሳንን ያስፋልን
መቸነው ነው ጥምጣም ጠምጥመው መስቀል ይዘው ድግምት መተት የሚሰሩ ሰዋችን መቸነውነውስጥምጣምጠምጥመውመስቀድግምትመተየሚሰሩሰዋንየምታወግዙት።
ትምህርቱ ጥሩ ነው ብዙ ሰው ጠፋብን እንጂ 30 ዓመት ሙሉ የት ሄዳችሁ ነው መወገዝ ወይም መከልከል ካለባቸው ለምድንነው የማይከለከሉት?
ቦታው ላይ ሆኖ መስራት ዳር ሆኖ እንደመንቀፍ አይቀልምእኛም እንደ አማኝ ምንከተለውንና ምናምነውን የመለየት ግዴታ አለብን
30 አመት ሙሉ የት ሄዳችሁ ጥሩ ጥያቄ ነው! ስለቤተክርስቲያን ሚቆረቁርህ ከሆነ 30 አመት ሙሉ የት ሄድኩ የሚል ጥያቄ ጠይቀው እራስህን ስለዚ ስራው ያንተም ነው ! ሌላው ቤተ ክህነቱም ቢያወግዝ ስንት ህዝበ ክርስትያን አብሮ ይጠፋል ? ስንቱስ እደወጣ ይቀራል? ይህ የኔ ሀሳብ ነው ስለዚ ሚመለሱትን በእውነተኛይቱ ትምህርት አስተምሮ መክሮ ሚመለሱትን መልሶ ማየይመለሱትን ገንጥሎ መጣል ነው ስለዚ ትምህርቱን መማር አንተም የሰማህውን ማስተላለፍ ቤተክህነቱን ውሳኔ መጠበቅ ይጠበቅብናል እስከዛ ሚጠበቅብህን ስራ
ጉባኤው ላይ ከተነሱት ጥያቄዎች ውስጥ አንዱ እሱ ነው ሙሉውን ከተከታተልከው መልሱን ታገኛለህ። ግን ደሞ ሁልግዜ ሌሎች እንዲመሩን መጠበቅ የለብንም በራሳችን እውነቱን ፈልገን ማረጋገጥ እና መምረጥ አለብን።
በሚገባ አልተገነዘብከውም ።አዝኛለሁ
ዳታ ቤዝ ይዘጋጅ የቤተክርስቲያን ቁጥር የአገልጋዮች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ለእያንዳንዱ ማእረግ ያላቸው የደመወዝ መጠን ስንት ካህናት በእያንዳንዱ ቤተክርስቲያን ይመደቡ?? አብዛኛው ምድባ በትዉዉቅ ነው??
Be Ewunt teru teyik nw ye tenis kal hiwot yasemaln
እግዚአብሔርይመስገንእኳንበሰላምመጣችሁልንመምህሮቻችንየተዋህዶልጆችእረኑይሄንየመሰለዉይይትእንካፈል
ጠያቂወች ግን እረ ጋጥ ወጥ ነው እናንተን መርምረን ነው ወይ የተቀመጥን ፈውሰ ፀጋ ቢሰጥዎት ይሸሻሉ ወይ 🙆♀️🙆♀️🙆♀️🙆♀️ በለው ማስተዋልን ያድለን ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ክብሩን ያድልልን የሰማነውን ለበረከት ያድልልን
ይሸሻሉ ይላን እዴ
@@user-cx7xn8xv7c 😁😁😁እርሰዎ ይሸሻሉ ቢሰጥዎት 🤣
@@user-zz9nm4gz3z እውነት ለመናገር ስቄ አሁ 😅ግን ንግግሩ በጨዉ አልተቀመም
Deacon begashaw
እንዴት ይሰበሰባሉ !!
ፍየል ወዲሕ ቅዝምዝም ወዲያ
ሶስቱንም ክፍል ሰምተናል እኛም እንመጣለን ለጥያቄ እኔ በግሌየ የተሰጠው መልስ ግን ፍቅር እና መተሳሰብ የጎደለው ነው አያረካም እራስን የመከላከል እንጅ ሰውን ስለማዳን እና ስለመልካም ጠባቂነት የለበትም የኔነትም ስሜት የለውም። እነ ሰለስቱ ደቂቅ ጭፈራቤት፣ ዝሙት ቤት ይሄዳሉ እንዴ ከእኛጋር እንዴት የወዳደራሉ? የዳቢሎስን ክፋት በልብ ተተክሎ መቼ ነው ስጋወደሙን የሚቀበል ትውልድ የሚኖረው? መጀመሪያ ስጋና ልብን ለመሰብሰብ። መስገድ፣ መፆም፣ መፀለይን አስተምሩ አይነጥላ አሳስሮ ይዞት አይታያችሁም? አረተው
ነይ ፉከራ አይሰራም ።
ቦሩ ሜዳ ሀሳቡ ትልቅ ፤ ተራማጅ ሆኖ አግኝቸዋለሁ፤ የዛሬው ዝግጅትና አጀማመሩም ይበል ያሰኛል፤ ምክንያቱም ከውስጥ ጉዳይ በተለይ ከእውነትና ሀሰት ሚዛንነት መጀመሩ ተገቢ ነው፡፡ ይህንን መርሐ ግብር ልዩ የሚያደርገው
1. ስያሜውን ታሪካዊ እና ተፈላጊ መሆኑ
2. ከውስት ጉዳይ መጀመሩ፤ ከሀሰትና እና ሀሰተኞች
3. በገጽ ለገጽ ጥያቄ እና መልስ የሚቀርበብት መሆኑ ነው፡፡
ወደፊት ገንቢ አስተያየት በመስጠት ከዚህ የበለጠ ማሳደግ እንችላለን፡፡
1. ችግሮች ላይ በቂ ጥናት ማድረግ እና ለተሳታፊዎች በቂ መረጃ እና ትምህርት መስጠት
2. በውስጥ ጉዳዮች ላይ የምዕመናን መከፋፈል እንዳያመጣ ጥንቃቄ ማድረግ በተለይ በታዋቂ አጥማቂያን ዙሪያ ማለት ነው፡፡ ደጋፊ እና ተቃዋሚ የሚል ሀሳብ እንዳይፈጠር ለማድረግ ከግለሰቡ ይልቅ ሀሳቡ ላይ ማተኮር ተገቢ ነው፡፡ በንግግር ጥንቃቄ ማድረግ እና ሁሉንም በፍቅርና አክብሮት መጥራት፡፡
3. ሀሰተኞች እንዳሉ ሁሉ እውነተኞችን ማቅረብ አለብን፤ ጸጋው የቤ/ክን ነው፤ አሁንም አለና፡፡
4. ፈውስ፤ ትንቢት እና ጸበል እና የሠይጣን አሰራር አንጻር ሰፊ መስራትና ማስተማር ተገቢ ነው
5. የህጋዊነት ወይም አስተዳደራዊ ጉዳዮችን ቀድሞ ማጥናት፤ ከሊቃውንት ጉባኤ ጋር መስራት ::
ለሁሉም ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡፡
ሐሰቱን ከእውነተኛው የምንለይበትን አስተዋይ ልቦና ይስጠን እግዚአብሔር አምላክ
በጣም ታሳዝናላችሁ አጥማቂ የምትሏቸው አባት ቁረቡ ስገዱ ጹሙ ፀልዩ ሲሉ ነው የሰማሁት ይህ ሀሰተኛ ካስባለ እናንተ ማን ናችሁ ተረጋጉ ንግግራችሁ በራሱ በራሳችሁ መፍረድ ነው ብዙ ጥቅስ ብታውቁም ብዙ ሀሰት አለ ከናንተ በላይ ምሁር የለም በናንተ ቤት አየ እነ ቅዱሳን😎
ሰከን ማለት አይሻልም ወይ
ከቃሉ ወተት እንድንጠጣ የረዳን አምላካችን የተመሰገነ ይሁን። ለመምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን።
ማህበረ ቅዱሳንን የሰጠን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን❤
በዚህ በአስቸጋሪ ጊዜ ለቤተክርስቲያናችን ማህበረቅዱሳን ማህበር ያዘጋጀልን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን ሁሌም የምደነቅበት የምቀናተበት የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ድምቀት ናቹና ፍፃሜያቹ ያሳምርልን
ቃለ ህይወትን ያሰማልን ለእኛም አስተዋይ ልቦና ሰሚ ጀሮ እግዚአብሔር አሜን፫
ግን ለምንድነው ከመተቻቸት በፊት ከአባቶች ጋራ ተቀራርባችሁ አትመካከሩም ከዚያ ብኃላ ማን ሃሰተኛ አጥማቂ እንደሆነና ማን እውነተኛ አጥማቂ እነደሆነ የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ደግማና ቅኖና ትውፊት የጠበቀና ያስጠበቀ ማን እንደሆነ ተቀራርባችሁ በመነጋገር እውነቱን እውነት ሃሰቱን ሃሰት በማለት ችግር ካለ መፍታት ይቀላል ግን አባቶቻችን መምህሮቻችን እናት ተራርቃችሁ መተቻቸቱ ግን ምንም መፍትሄ ሊሆን አይችልም እኛም ምእመናን ግራ እየተጋባን ነው 😭😥
እስከዚች ሠአት በምህረት በቸርነቱ ያቆየን የቅዱሳን አምላክ ልዑል እግዚአብሔር ስሙ የተመሠገነ ይሁን አሜን/3🙏🙏🙏
ወላዲተ አምላክ እመቤታችን እርሷም ስሟ የተመሠገነ ይሁን አሜን /🙏
ቸሩመድሀኔአለም የወደዳቸዉ ያከበራቸዉ ቅዱሳን ሁሉ እርሱ ባከበራቸዉ ልክ ክብርና ምስጋና ይድረሳቸዉ አሜን/🙏
ስለ ትምህርቱ የቃሉ ባለቤት ልዑል አምላክ ይመስገን
በእዉነት በዚ ሠአት አስፈላጊ ትምህርት ነዉ የሠጣችሁን
ለአባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሠማልን አሜን/🙏
በእድሜ በጤና ይጠብቅልን
እጅግ ጥሩ ፕሮግራም ነው። ግን አታቆዩት ልቀቁልን መልሱን።
መምኀበረ ቅዱሳንን ያስፋልን!
ሰው ሁሉ የነዚ የሐሳውያን አምላኪ መሆኑ ነው የተረዳሁት ከነዚ ጠያቂዎች
ግሩምና አስፈሪ ርዕስ ነው👍👍👍
ማኅበረ ቅዱሳን ! ክበሩልን !
እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጠን። በእውነት ስንቱ ነው ባለማወቅ እየጠፋ ያለው
እግዚአብሔር ይመስገን አሜን እንኳን ሰላም መጣሁ መምህሮቻችን ኑ ረገኖቼ ከክፍል አንድ እንጀምር
እሺ
አሜን
መምህራን እድሜና ጸጋ ያድልልን ማኅበሩን ያስፋልን እግዚአብሔር
ማህበረ ቅዱሳን ኑሩልን የኛ አባቶቻችን እናንተን የሰጠን አምላክ ይክበር ይመስገን አሜን
በዓመት 4 ጊዜ ያንሳል ካልጠፋ ሊቃውንት እና ከሞላ ጥያቄ ይታስሰብበት
ቃለሕይወት ያሰሜልን አባቶቻችን። እኔም ገጥሞኛል ገብርኤል ቤተክርስትያን ጠዋት ጠዋት ተጠምቄ በዛዉ ወደስራ አሄድ ነበረ እና አንድ ቀን አንዷ ሴት ናት እና እኔን ከዛ ከምድንበት ለመለየት ያዙኝ ልቀቁኝ አለች ኤድስ አለባት ኤድስ አለባት ብላ አስቸገረች እና እኔ ደሞ ሰይጣን በጎን እንደ ጠበቀኝ ተረዳሁ። እና አምላክ ይገስፅ ብዬ እንደዉም ፀበሌን መጠመቅ ቀጠልኩኝ።
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣችሁልን
እግዚአብሔር ይመስገን ይህህን ጉባኤ ስላዘጋጀልን
ስንቱ ተበልቶ ተደናግሮ ነው ያለ
#ማኅበረ #ቅዱሳን #የቤተ #ክርስቲያን #የጀርባ #አጥንት!
በእውነት በ11ኛው ሰዐት ቢሆንም አሁንም በርቱ ምዕመናን ከሃሳዊ መምህር አጥማቂ ታደጉት ሊቃውንት ቤተክርስቲያንን ያቆይልን ጠያቂዎችም እናመሰግናለን እኔም ሚከነክነኝ ነገር ስላነሳችሁ 🙏
ማህበረ ቅዱሳን ኑሩልን ማህበሩን ያስፍልን እኛም ሼር። ላይክ እናድርግ👍👍👍👍👍👍👍
Baaxami Xuru Timiritineww barituuu Mahabara Qudusaniiii Xuruuuu New Barituuuuu
ቃለ ህይወትን ያሰማልኝ ለመምህራኖቻችን ! በመቀጠል እኔ እደግላዊ ሀሰተኛ አጥማቂ ነን የሚሉ በተለያዩ ምክንያት ክፍተት በመፈለግ በየደብሩ ህዝበ ክርስቲያኑን ሲያምሱ እና ከስርአተ ቤተክርስትያን ሲለዩ ይስተዋላል ለዚ መፍትሄ ብዬ የማስበው ደሞ እደዚ አይነት መርሀ ግብሮች በየደብሩ እየዞሩ መምህራን አንደኛ ሌሎች መምህራንን ማስረዳት ማሳወቅ ማሰልጠን በመቀጠል በተለያዩ ደብራት ይህ ግንዛቤ እንዲስፋፋ ማረግ ትልቅ ሚና አለው ብዬ አስባለሁ ታስቦም ከሆነ መልካም ነው ሰላመ እግዚአብሔር አይለየን እግዚአብሔር አምላክ ሚስጢሩን ገልጦ በእውነተኛይቱ ስርአተ ቤተክርስቲያን ያፅናን ለጠፉት መመለስን ላለነው መፅናትን ለሚያስቱት መረጋጋትን ልቦና ያድለን
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን አባቶቻችን እናንተን የሰጠን እግዚአብሔር ይመስገን ለሁላችንም ማስተዋሉን ይስጠን እውነቱን ይግለጥልን
እውነት ድንቅ ትምህርት ነው ቃልህውት ያስማልን
እናመሰግናለን ።
ቃለ ህይወት ያሰማልን።
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በሚገባ ተገልጾልናል መምህራኖቻችንንም የቅዱሳን አምላክ ይጠብቅልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን!!!
እግዚአብሔር ይመስገን ሰላማቹሁ ይብዛ አባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን በዕድሜ በፀጋ ይጠብቅልን አሜን
አርዮስ በተነሳ ጊዜ አትናቴዎስ ንስጥሮስ በተነሳ ጊዜ ቄርሎስ ነበር በዘመናችንም ለተነሱ ከሃድያን መናፍቃን ሀሰተኛ ነቢያት እና ሀሰተኛ አጥማቅያን እናንተን የመሰለ መምህራን አዘጋጅቶልናል መጠቀም የእኛ ፋንታ ነው ቃለ ሕይወት ያሰማልን። መናፍቃኑ መኖራቸውን እራሳቸው አለሁ በማለት እንደገለጡ ሁሉ ሊቃውንቱ መኖራቸውንም አሉ በማለት እየገለጠ የሚያቀርብልንን ማህበራችንን ይጠብቅልን።
በእውነት ለእባቶቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እግዚአብሔር አምላክ በእድሜና በጤና ያቆይልን ይጠብቅልን
ለኛም ማስተዋሉን ያድለን የሰማነውን በልቦናችን ያሳድርብን
ቃለ ሕይወት ያሰማልን። በርቱ!
አሜን በእውነት ለሁላችሁም ቃለ ህይወት ያሠማልን ፀጋዉን ያብዛልን
ቃለሂወት ያሰማልን በእውነቱ
አሜን አሜን አሜን ቃለህይወት ቃለበረከት ያሰማልን
ሊቃውንት አባቶቻችን በእድሜ በጤና ያቆይልን
በእውነት ቃለ ህይወት ያሰማልን
በጣም ጥሩ ትምህርት ነው የበቁ አባቶች እና እናቶች ክብራቸውን የሚያሳይ ነገር ካዩ በፍጥነት ሲሸሹ ነው የምናውቀው እኛ ኦርቶዶክሳዊያን
ያሁኖቹ በቅተናል የሚሉ አጥማቂዎች ግን ስለእነሱ ምስክርነት ከአጋንንት የሚያሰሙ ክብራቸውክ የሚሰብኩ እና የማይቀበላቸውን እንደ ሰይጣይ የሚቆጥሩ እና ተከታዮቻቸውንም ያለማስተዋል የሚራመዱ የስም ኦርቶዶክሳች ካደረጓቸው ሰነባበቱ
ብቻ እግዚአብሔር በቃቹ ይበለን።
ቃለ ህይወት ያሰማልን አባቶቻችን እግዚአብሔር በድሜ በጤና ያቆይልን
ለመምህሮቻችንም ለምእመናኑም ለሁላችሁም ቃለ ህይወትን ያሰማልን
ቃለ ህይወት ያሰማልን እድሚያችሁን ያርዝምልን
ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን በእድሜ በጤና ያቆይልን
አምላከ ቅዱሳን ማህበር ቅዱሳንን ከፍ ከፍ ያድርግልን
እግዚአብሔር ይታደገን
ቃለህይዎትን ያሰማልን መምህሮቻችን
እግዚአብሔር ይመስገን መምህሮቻችን
ቃለህወት ቃለበረከትን ያሰማልን በእድሜ በጸጋ ይጠብቅልን አሜን
kale hiwet yasemalen memhir lazegajochim bertulen mahibere kiduasan bertu tenkeru ketelubet
Live long MK
ቃለህይወት ያሰማልን
በእውነቱ አባቶቻችን ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በጣም ጥሩ ትምህርት ነው
ጥያቄዎቹ እራሱ በጣም ጥሩ ናቸው ብዙዎች ግራ የተጋቡበት ጥያቄ ነው ከመልሱ ብዙ እንደምንማር ተስፋ አለኝ እግዚአብሔር ያክብርልን አባቶቻችን
ትምህርቱን የተከታተልን ምዕመናንም ላልሰሙት እናሰማ ብዙ ወገኖቻችን ባለማወቅ የሃሰተኞች ተከታይ ሁነዋልና። ቃለ ሕይወት ያሰማልን። መምህር ገብረ መድህን ታላቁ ወጣቱ ሊቅ ክበሩልን።
ቃለ ሕይወት ያሰማል ለመምህራኖች
እግዚአብሔር ይመስገን አቤቱ ህዝብን አድን😥
እግዚአብሔር ይመስገን መምህራን መልካም ነው
እግዚአብሔር ይመስገን እንኳን ደህና መጣችሁ መምህሮቻችን🥰
Enkn. Dhn. Mthcu. Mamerohscen
በእዉነት መምህሮቻችን ቃለ ህይወትን ያሰማልን
በእድሜ በጤና ያቆይልን ለእኛም አስተዋይ ልቦና ይስጠን ተዋህዶ አንድነታችነን ሊከፋፍሉ የመጡ ሀሰተኛ ነቢያትና አጥማቂወችን እንድሁም ሀሰተኛ ባህታዉያንን አምላከ ቅዱሳን ልቦና ይስጥልን
እግዚአብሔር ይባርካቹህ ወድሞቸ አራተኛው እና ሰወሰተኛው ጠያቂ ልክናቸው የውነት እናተ አራሳቹህን መርምሩ እንመርምር አለቀ።።አሁን እኛ በጣም ግራ የተጋባነው እኔማንንም አልከተል ያብርሁሙን ሰላሴ እጅ። ፆድቃን ካልኩደግሞ እነተክለ ይማኖትን እነክረሰሰቶሰ ሰምራን መከተልነው ❤️❤️❤️😍😍
እግዚአብሔር ሆይ ተመስገን ይህንን ቃል እንድሰማ ስለፈቀድህልኝ
እግዚአብሔር ይመስገን ይጠብቃችሁ አንድነታችሁን ህብርተታችሁን ስራ ሁን ሁሉ እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ
አሜን አሜን አሜን ተባረክ ወንድማችን የእኔን ጥያቄ ስለጠየቅክልኝ ይሄ ሰይጣናዊ ቅናት ነው እናንተ አረፈዳችሁ አባቶች ህዝቡ አምልጧችሃዃል በጣም ነቅተናል ተምረናል እየተማርንም ነው እድሜ እና ጤና ለመምህር መልአከ መንክራት ግርማ ወንድሙ እግዚአብሔር ከመረጠ መረጠ ነው ይታደሉታል እንጂ አይታገሉትም እናንተ ስለ ቀኖና ተጨንቃችሁ ለቤተክርስቲያን ተቆረቆርን ስትሉ ለእኛ ነፍስ ግን ግድ የላችሁም ። አይሁድም ጌታችንን ሲሰቅሉ ህግ አላከበረም ብለው ነው ከአይሁዶቹ በምን ትለያላችህ? አሁንማ እግዚአብሔር አምላክ ድንቅ ድንቅ መምህራኖችን አባቶችን እና ወንድሞችን አስነስቶልን በቃሉ በስጋ እና በደሙ ታትመን በቃሉ እንድንኖር አድርጎናል ለቸሩ አምላካችን ክብርና ምስጋና ይድረሰው (ለድንግል ማርያም ልጅ) አሜን አሜን አሜን ይሁን ይደረግልን🛐
መጀመሪያ መጽሐፍ ቅዱስ አንብብ ውይም አንብቢ
ለመምህራኖቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን አሁንም በርቱ ሀሰተኞችን አጋልጡልን
kale hiywet yasemaln gizewun yewaje timhrt new Egziabher yistlin
አግዚአብሔር እንዳመልክ ትልቅ ትምህርት አግቻለው ክበሩ 🙏
እግዚአብሔር ልቦና ይስጠን እንጂ ከባድ ነው ለመምህሮቻችን ቃለሂወት ያሰማልን
እግዚአብሔር ይጠብቃችሁ መምህሮቻችን በእድሜ በጤና ይጠብቅልን✝️🥰
ቃለህይወትን ያሰማልን መምህሮቻችን
ቃለ ሕይዎትን ያሰማን🙏🙏🙏💒💒
በተለይ ባሁኑ ስአት ቤተ ክርስቲያን ሰው ላይ ነው መስራት ያለባት በሙሉ አቅሟ።🥰🥰
Keep it up!!!(!
እናንተም በመጀመሪያ እራሳችሁን መርምሩ ማንንም አናምንም ከአብርሃሙ ስላሴ በስተቀር ሰውን ያመነ የተረገመ ነው። እናንተንም አናምናችሁም ግን እንድንቀበላችሁ ከፈለጋችሁ ቃሉን መግቡን እንጁ የግል እና የህብረት እያላችሁ አትከፋፍሉን እናንተ የጠላችሁት እና ያደማችሁበት ሰው (በተሰጠው ፀጋ) በሰይጣናዊ ቅናታችሁ እኛን አትደምሩ ከወሬ ይልቅ እውነት ከሆነ አውግዟቸው ይለዩ እንድናዉቃቸው ካለዛ አባቶችን ልናከብር ግድ ይለናል እግዚአብሔር አምላካችን ኢትዮጵያን ይጠብቃል🛐
በትክክል። ከመጨረሻው ሰውዬ በፊት የተናገረው መላጣ ሰውዬ ማንን እንደሚናገር ያስታውቃል። በእውቀት ሳይሆን በድፍረትና በቅናት የሚናገር አውቃለሁ ባይ ነው።
ከሥላሴ በስተቀር ሰውን አትመኑ ካልሽ በኋላ ለአጥማቂያን ወግነሽ ስትከራከሪ ጽሑፍሽ ያሳያል።
@@truthmatters649 ምንም አላጠፋችም።ያልገባህ አንተ መሰልከኝ። ሰውን አናምንም ያለችው ከእግዚአብሄር ፀጋ የተሰጣቸውን አባቶች የሚሞግቱትን ሰዎች ነው።በብዛት በቅናት መንፈስ እንጂ ለምስኪኑ ምእመን አስበው አይመስሉም።እግዚአብሄር ፀጋን ይሰጣል።ፀጋም ልዩ ልዩ ነው።ዝም ብሎ እንደ ፔንጤዎቹ የሚቀባጥሩ ካሉ፣ የሀይማኖት አዋቂዎች እና ምሁራን አጣርተው በአደባባይ ማውገዝ ወይም በህግ ማስጠየቅ ይቻላል።ነገር ግን ዝም ብሎ በደፈናው ፀጋ የላቸውም ብሎ መጮህ የኦርቶዶክስ ሀይማኖትን አይጠቅምም።
መች እመኑን አሉ መምህሮች ጉድ ምናለ ብናስተውል እምታመልኩትን እምትከተሉትን እወቁ ዝብላችሁ ትክክለኛውን መንገድ ስለነገሩን ነው
እግዚአብሔር ይርዳችኹ ጥሩ ጅማሬ ነዉ በርቱ
በጣም ጥሩ መርሃግብር ነበር በዚሁ ይቀጥል። ምናልባት ግን የሚነሱ ጥያቄዎች በተቻለ መጠን ሁሉም ቢተላለፉ መልሳቸውም ቢደርስ ጥሩ ይመስለኛል ከርእሱ እሚያያዝ እስከሆነ ድረስ። ለምሳሌ የክፍል ፩ የመጀመርያ ጥያቄ ጥያቄው አልተላለፈም ተቆርጥዋል ወይም ምክንያት ካለም ቢገለጽ። በተረፈ ቀጡልበት።
እጅግ በጣም ወሳኝ ፕሮግራም ነው! ሀሰተኞች በዝተዋል! እርዕሱን በግልፅ ይዛቹ መምጣታችሁ ደስ ይላል! ጆሮ ያለው ይስማና ያስተውል
ቃለ ሕይወትን ያሰማልን በርቱልን
የኔ እህት ሀሰተኞች ስለመብዛታቸው ተናግረሻል እስኪ ስለደብተራስ ምን የምታቂው ነገር አለ?
መምህሮችቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን።።።
Brother with all do respect, please make it very clear & understandable Q? U took a ton of time? I have a great respect for Mahbere kidusannn. EOTC Forever 🇪🇹🇺🇸🙏🏿.
ቦሩ ሜዳ የሚባል ቦታ ከደሴ ከተማ ወጣ ብሎ ቀደም ብሎ አባቶች በመምህር አካለወልድ ጊዜ በጊዜው ከነበሩት ጸረ ኦርቶዶክስ ጋር ጉባኤ ሰርተው ውይይት ያረጉበትና እርቶዳክስ ተዋህዶዎች የረቱበት ታሪካዊ ጉባኤ የተሰራበት ቦታ ነው በአሁን ሰአት እዚያ ሜዳ አጠገብ አለርት ለስጋ ደዊ ህሙማን መታከሚያ ሆስፒታል አለ ቦሩ ሥላሴም ቤተክርስቲያንም እዚያው ነው ያለው።
እግዚአብሔር ይስጥልን
አስተዋይ ልቦና ይስጠን
💒❤🙏
ቃል ህይወትን ያሰማልን አባቶቻችን ጠያቄዊቹ ተልከው ነው የመጡት ሰው አምላኪዊች ናቸው አንዱ ጭራሽ በግል አናግሯቸው ይላልደ ባደባባይ ያጠፋንማ ባደባባይ ነው መገሰጽ
በእውነት እጅግ በጣም ጥሩ ትምህርት ነው እና ሁል ጊዜ በየቤተክርስትያኑ ከቅዳሴ በኃላ ወይም በስነስርዓት በፕሮግራም ጉባኤ ማድረግ በተከታታይ በየቤተክርስትያኑ ሁለተኛ ደግሞ በየቤተክርስትያኑ በአዲስ አበባ በሙሉ ልክ የወርሀዊ በሉት የዓመት ክብረ በዓላት በተክርስትያኑ አከባቢ/ መግቢያው ውጩ ባህታዊያን ነን እያሉ የራሳቸው ህዝብ ዙሪያቸው ከቦዋቸው የራሳቸው ይሰብካሉ , የራሳቸው ቅባ ቅዱስ ይዘው እና ለምንድነው የኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን ማስቆም ያልቻለችው አሁን ወደ 30 ዓመት ሊሆናቸው ነው ለምሳሌ እነ አባ ገብረመስቀል አሉ ብዙዎች እንደዛ አድርገው ነው የሚጀምሩት እና ተከታይ የሚይዙት አሁን ደግሞ አባ ዮውሀንስ እና ለምንድ ነው ከመጀመሪያ ማስቆም ያቃታቹህ ? አሁን እኮ በተለይ ወንዶች ቤተ ክርስትያን ገብተው ሳይሳለሙ የሚመለሱ አሉ ከውጭ ትምህርት ሰምተው እና የውጭዎች ባህታዊያንን ማስቆም አለባቹህ ለምን ገና ከክፍለሀገር እየገቡ ነውና እዚህ ጋር መሰመር ያለበት እኔ ከነቤተሰቦቼ በጣም የምናወግዘው ስር ዓት ነው እና የእነዚህ ባህታውያን ተከታዮች አይደለንም
ቅሬታ አለን በወንዶች ላይ ነጠላ ይልበሱ የጴንጤ አዳራሽ አታሰመስሉት ነጠላ ልበሱ ከይቅርታ ጋር በተረፈ we love u Mk❤❤❤
ቃለሕይዎትን ያሰማልን
ግን ግለሰቦች በቤተክርስቲያን ላይ ሲፈተፍቱ ማባረር ሲገባ ዝም ብለናቸው ብዙ ካበላሹ በኋላ እንደገና በዚህ ሁኔታ ማውራት እንደት መፍትሄ ይሆናል
ለማንኛውም በርቱ ወደ ቁርጥ ውሳኔ
የድሮ ሰው ልብሱ አዳፋ ነገሩ ጎርዳፋ ዕድሜው ገፋ ገፋ /የአሁን ዘመን ሰው ልብሱ ነጭ ነገሩ ምላጭ ዕድሜው ቀጭ ቀጭ አሉ መምህራኖች ፈትፍተው በሚጣፍጥ አንደበት እየነገሩን እኛ ተቀብለን በቀጣይ ጥንቃቄ ማድረግ ሲገባን እንደገና የበግ ለምድ ለብሰው ከመጡት ጋር ሌላ መድረክ ልንጠብቅ በፍፁም
ከዲያብሎስ ፈውስ የለም !!!ከጥፋት እና ከክፋት በስተቀር!!! ዲያቢሎስ ከፈወሰም ሆነ መልካም ነገር ከአደረገ እግዚአብሔር አምላክ ስለፈቀደለት እንጂ አንዳችም ነገር በራሱ መንገድ ከእግዚአብሔር አምላካችን ፈቃድ ውጪ ማድረግ አይችልም !!!!!።
አቤት እውቀት ከመደምደም የሁሉም ነገር መልስ የሚሰጥው መፅሐፍ ቅዱስን ማንበብ በደንብ አንብቦ መረዳት አይሻልም
እግዚአብሔር ይመስገን በእውነት ለሁላችሁም መምህሮቻችን ቃለ ሕይወት ያሰማልን ጸጋውን ያብዛላችሁ እኔ ደካማ በሐጢአት የተጨማለቅህ ነኝ ግን አንድን ኦርተዶክስ ጥያቄዬን ላቅርብ ጥያቄ 1 ደኛ ሐሰተኛ የተባሉት አጣማቂ ባሕታዊም ሆነ ሀሰተኛ የተባሉት ሰዎች በሒወት እየኖሩ ከሆነ እነርሱን እራሳቸውን ለምን ቃለ መጠየቅ አድርጋችሁ ጠይቃቸሁ ለህዝቡ እውነቱን አታሳውቁም ግን እናንተም አሉን ሰምታችሁ ከሆነ በሚዲያ ላይ አይታችሁ ከሆነ እነሱን አግኝታችሁ ካልጠየቃችሁ እናንተ እራሱ አሰተኛ መሆናቸውን በምን አወቃችሁ ስለዚ ሚዲያላይ ቀርቦ እኛን ከማደናገር መረጀ በማቅረብ ተወያዪ ከዚያ እናንተ እውነተኛ ነን የምትሉ የሆናችሁ ሀሰተኞች ናቸው የምትሎቸውን አቅርብና ከዚ ውይይታችሁን ሚዲያ ላይ አቅረብ ።ስለ ድፋረቴ ተሳስቼም ከሆነ ይቅር በሉኝ
ለመምህራቾቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን እኛም በሰማነው30 60 100 ያማረ ፍሬ እድናፈራ እግዚአብሔር ይርዳን አቤት የአጥማቂያን ተከታዮች ተጫጩ ክክ አንዷስ ወንቅሸት የአባ ዮሐንስ ደብር አለች የአባ ግርማ ልጆችም ክክ አባየን እህህ አሉ ለማንኛውም መርምሩ ነው ያሉት መምህራን
እንካን ደና መጣችሁ
እግዚአብሔር ይመስገን ወጥቼለው የአጥማቅ ግርማ ትፎዞ ነበርኩ
እግዚአብሔር እንኳንም አወጣችሁ ተመስገን❤✝️
pplease share it it the purpose of life
EOTCMK
ማህበረ ቅዱሳንን ያስፋልን
መቸነው ነው ጥምጣም ጠምጥመው መስቀል ይዘው ድግምት መተት የሚሰሩ ሰዋችን መቸነውነውስጥምጣምጠምጥመውመስቀድግምትመተየሚሰሩሰዋንየምታወግዙት።
ትምህርቱ ጥሩ ነው ብዙ ሰው ጠፋብን እንጂ 30 ዓመት ሙሉ የት ሄዳችሁ ነው መወገዝ ወይም መከልከል ካለባቸው ለምድንነው የማይከለከሉት?
ቦታው ላይ ሆኖ መስራት ዳር ሆኖ እንደመንቀፍ አይቀልም
እኛም እንደ አማኝ ምንከተለውንና ምናምነውን የመለየት ግዴታ አለብን
30 አመት ሙሉ የት ሄዳችሁ ጥሩ ጥያቄ ነው! ስለቤተክርስቲያን ሚቆረቁርህ ከሆነ 30 አመት ሙሉ የት ሄድኩ የሚል ጥያቄ ጠይቀው እራስህን ስለዚ ስራው ያንተም ነው ! ሌላው ቤተ ክህነቱም ቢያወግዝ ስንት ህዝበ ክርስትያን አብሮ ይጠፋል ? ስንቱስ እደወጣ ይቀራል? ይህ የኔ ሀሳብ ነው ስለዚ ሚመለሱትን በእውነተኛይቱ ትምህርት አስተምሮ መክሮ ሚመለሱትን መልሶ ማየይመለሱትን ገንጥሎ መጣል ነው ስለዚ ትምህርቱን መማር አንተም የሰማህውን ማስተላለፍ ቤተክህነቱን ውሳኔ መጠበቅ ይጠበቅብናል እስከዛ ሚጠበቅብህን ስራ
ጉባኤው ላይ ከተነሱት ጥያቄዎች ውስጥ አንዱ እሱ ነው ሙሉውን ከተከታተልከው መልሱን ታገኛለህ። ግን ደሞ ሁልግዜ ሌሎች እንዲመሩን መጠበቅ የለብንም በራሳችን እውነቱን ፈልገን ማረጋገጥ እና መምረጥ አለብን።
በሚገባ አልተገነዘብከውም ።አዝኛለሁ
ዳታ ቤዝ ይዘጋጅ የቤተክርስቲያን ቁጥር የአገልጋዮች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ለእያንዳንዱ ማእረግ ያላቸው የደመወዝ መጠን ስንት ካህናት በእያንዳንዱ ቤተክርስቲያን ይመደቡ?? አብዛኛው ምድባ በትዉዉቅ ነው??
Be Ewunt teru teyik nw ye tenis kal hiwot yasemaln
እግዚአብሔርይመስገንእኳንበሰላምመጣችሁልንመምህሮቻችንየተዋህዶልጆችእረኑይሄንየመሰለዉይይትእንካፈል
ጠያቂወች ግን እረ ጋጥ ወጥ ነው እናንተን መርምረን ነው ወይ የተቀመጥን ፈውሰ ፀጋ ቢሰጥዎት ይሸሻሉ ወይ 🙆♀️🙆♀️🙆♀️🙆♀️ በለው ማስተዋልን ያድለን ለመምህሮቻችን ቃለ ህይወት ያሰማልን ፀጋውን ክብሩን ያድልልን የሰማነውን ለበረከት ያድልልን
ይሸሻሉ ይላን እዴ
@@user-cx7xn8xv7c 😁😁😁እርሰዎ ይሸሻሉ ቢሰጥዎት 🤣
@@user-zz9nm4gz3z እውነት ለመናገር ስቄ አሁ 😅ግን ንግግሩ በጨዉ አልተቀመም
Deacon begashaw
እንዴት ይሰበሰባሉ !!
ፍየል ወዲሕ ቅዝምዝም ወዲያ
ሶስቱንም ክፍል ሰምተናል እኛም እንመጣለን ለጥያቄ እኔ በግሌየ የተሰጠው መልስ ግን ፍቅር እና መተሳሰብ የጎደለው ነው አያረካም እራስን የመከላከል እንጅ ሰውን ስለማዳን እና ስለመልካም ጠባቂነት የለበትም የኔነትም ስሜት የለውም። እነ ሰለስቱ ደቂቅ ጭፈራቤት፣ ዝሙት ቤት ይሄዳሉ እንዴ ከእኛጋር እንዴት የወዳደራሉ? የዳቢሎስን ክፋት በልብ ተተክሎ መቼ ነው ስጋወደሙን የሚቀበል ትውልድ የሚኖረው? መጀመሪያ ስጋና ልብን ለመሰብሰብ። መስገድ፣ መፆም፣ መፀለይን አስተምሩ አይነጥላ አሳስሮ ይዞት አይታያችሁም? አረተው
ነይ ፉከራ አይሰራም ።